#ከድሮን ጭፍጨፋ ለመዳን የሚያስችሉ ዘዴዎች ‼
1ኛ. በአንድ ወይም በቡድን ሁኖ አለመጓዝ!
2ኛ. ከ5 ሰው በላይ ሁኖ አለመጓዝ!
3ኛ. ራሱን በቅጠል/በጫካ መሸፈን!
4ኛ. ከ25ሜትር በታች ባለ የጎንዮሽ ርቀት አለመጓዝ!
5ኛ. ሲቀመጡ በዛፍ ጥላ ስር መሆን አለብን (ድሮን በጥላ ስር ያለን ብዙ ጊዜ ማንበብ አይችልም)!
6ኛ. የሚያፀባረቁ ምንጣፍ/አንሶላ አለመጠቀም!
7ኛ. ሲቀሳቀሱ በጨለማ/ጧት/በደመና ይጓዙ!
8ኛ. ካሉበት ቦታ ጋ የሚመሳሰሉ ልብስ ይልበሱ!
9ኛ. በአንድ መንገድ ሁሌም አለመጓዝ!
10ኛ. ከመሄዳችን/ከመጓዛችን በፊት ጫካ የሆኑ ቦታወችን መምረጥ!
11ኛ. በአንዴ ብዛት የወታደር ስቅ መጫንና መጓጓዝ የለበትም!
12ኛ. ከድሮውን እይታ ውጭ መሆን!
13ኛ. በገቢያ, ሰበት ቀን,እቁብ,በመኪና, በጋራ ,በሀዘንና በሌሎች የማህበር አኗኗር አብሮ አለመገኘት(መበትን ያስፈልጋል)!
14ኛ. ሲራመዱና ሲቀሳቀሱ በዝግታ ይሁን ም/ቱም ሲፈጥኑ በቀላሉ ድሮውን ሰለሚያየን!
15ኛ. ወደ አዲስ ቦታ ሲሄዱ በጥንቃቄ ይሂዱ!
16ኛ. በእንቅስቃሴ ወቅት በደንብ መረጃ መለዋወጥ!
17ኛ. አካባቢውን መቃኘት!
18ኛ. የድሮን እቆስቃሴ መኖሩን ወደ ሰማይ በማየት በደንብ ማረጋገጥና መዘጋጀት ቦታ ለመያዝ!
19ኛ. አንዴ በድሮን ከመታን በኋላ እኛ ቁስለኛ ወይም አስክሬን ለማሳት አለመሄዴ ም/ቱም ከዛው ላይ እኛን ድጋሜ ሊመታን ስለሚችል!
ድል ለአማራ ፋኖ 💪
አማራ ያሸንፋል 💪
#ሼር በማድረግ ለሁሉም ቀጠና የአማራ ፋኖ አድርሱት
መረብ ሚዲያ