ለውድ የኦዞን ወላጆች፡-
የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሶስተኛው ሩብ አመት የት/ቤት ክፍያ ከጥር 22/2017ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 10 /2017 ዓ.ም ብቻ የሚፈፀም መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ ፡- ከየካቲት 11/2017ዓ.ም ጀምሮ በየቀኑ 25 ብር ቅጣት ይጀምርና በሳምንቱ የቅጣቱ መጠን በየቀኑ ወደ 50 ብር ይጨምራል፡፡ስለዚህ ክፍያዎትን በጊዜው እንዲከፍሉ እናሳስባለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር
Date: 01/02/2025
Dear Ozone Parents, 👨👩👧👦
We would like to inform you that the school payment for the 2024/25 academic year third quarter will be accepted only from January 30/2025 to February 17, 2025. 💰
Important Notice: ⚠️
Starting from February 18,2025, a daily fine of 25 Birr will be imposed. This fine will increase by 25 Birr for each day during the week, reaching up to 50 Birr. Therefore, we strongly encourage you to make your payments on time ⏰ to avoid any penalties.
The School Administration ✏️