Mehal media

@mehalmedia


All about truth

Mehal media

20 Oct, 18:48


---
"አፋልጉን"

የ13 ዓመት ታዳጊዋ እህታችን
''ብርቱካን ማሙ ፈጠነ''
በአዲስአበባ ልደታ ክፍለከተማ ከባልቻ ሆስፒታል ጀርባ ከሚገኘው የሰራዊት መኖሪያ ካምፕ (መሃንዲስ ግቢ) በድንገት ወጥታ ለቀናት ጠፍታብናለችና ያለችበትን የምታውቁ ወይም ያያችኋት ካላችሁ ብታሳውቁን ውለታ ከፋይ ነን።

ፈላጊ ቤተሰቦቿ

ስልክ ቁጥር:- 0945-99-15-92
0944-21-90-90
🇪🇹

Mehal media

20 Oct, 11:50


#ቁንዝላ ላይ መከላከያ ሠራዊት በወሰደው እርምጃ ከ68 አስቻለው ጩሉሌ በላይ እፍት ተደርጓል።ከተሸኙት ውስጥ 8ቱ የፅንፈኛው አመራር መሆናቸው ተረጋግጧል።

Mehal media

20 Oct, 11:09


Who is this

Mehal media

18 Oct, 02:39


ዘንድሮ እያነቡ እስክስታ ነው
ያሬድ ዘ-ካዛንቺስ

ሰፈሬ ካዛንቺስ ተራዋ ደርሶ ልትፈርስብኝ ነው። ለአዲስ አበቤ ሰፈሩ መታወቂያው ነች። ታሪኩ ነች። የልጅነት ትዝታው ነች። በሃያ ሺህ ሄክታር ግቢ ውስጥ ፈረስ ሲጋልብ ያደገ የክፍለሐገር ሰው ላይረዳን ይችላል።

"ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት" የሚለው ዘፈን የተዘፈነው ለኛ ሰፈር ይመስለኛል። ከጎረቤቶቻችን ጋር ግድግዳ ብቻ ሳይሆን ጣራም እንጋራለን። ኑሮ ካሉት የቀበሌ ቤትም ይሞቃል። የኖርነው እንደምስጥ አፈር ቤት ነው። ቤታችን ተመሳሳይ ኑሯችን ተመሳሳይ። እኛ የካዛንቺስ ልጆች ከተለያየ እናት ብንወለድም አንድ አይነት ነን። ኑሯችን የተመታ ቢሆንም ለብዙ ሰፈር የሚተርፍ ፍቅር ግን አለን።

ካዛንቺስ ልትፈርስብን ቀጠሮ ተይዞላታል። ለዘመናት የኖሩበት ሰፈር ሲፈርስ የሆነ የሚሸክክ ነገር አለው። በተለይ እንደኔ typical habesha ከሆንክ አሮጌ ልብስህን መጣል ራሱ ይደብርሀል። ቤትህማ ከነ እርጅናው ፥ ከነ አይጦቹ ፥ ከነ ተደራራቢ አልጋው ፥ ከነ የህዝብ ሽንትቤቱ ሳይቀር ታሪክህ ይመስልሃል። ቅርስህ የፈረሰ ያህል ይሰማሃል። ቅር ቅር ይልሃል። ግን ደግሞ deep dawn ደስ ብሎኛል። አዎ ደስ ብሎኛል።

አዳነች አቤቤ ሌላ ሰፈር አስራ አራት ሆነው ከሚኖሩበት ያዘመመች የቀበሌ ቤት ውስጥ አውጥታ ፅድት ያለ አፓርትመንት ውስጥ የከተተቻቸውን እናቶች አይተን ይሄን እድል ለኛና ለደካማ ወላጆቻችን የተመኘን ብዙ ነበርን። ዛሬ ከዚህ ለዘመናት አፍኖ ከያዘን ጉሮኖ የምንተነፍስበት ቀን ሲቃረብ እያነቡ እስክስታን ነው የጨፈርነው። ከኖርንበት ቀዬ በመሄዳችን ብንከፋም ወደተሻለ ቦታ በመሄዳችን ግን ደስተኞች ነን። እኛ የችግርና የድህነት ሱስ የለብንም። የተሻለ ነገር እንወዳለን። ከኛ ከባለቤቶቹ ከካዛንቺስ ልጆች በላይ ስለኛ የሚያውቅ የለም። ከጳጳሱ በላይ ካቶሊክ መሆን ላሳር ነው ።

ሁሉን ነገር ማጥላላት ደስ አይልም። እኛ ወጣቶች ነን የትም እንኖራለን። ደሀና ደካማ ወላጆቻችን በተገቢው መንገድ ወደተሻለ ቤት ይዘዋወሩ እንጂ ፓላስ ላይ ሲኖር እንደነበረ ባለሃብት አንጨማለቅም። እናቶቻችን በጭስ አይናቸው ታሟል። ታናናሾቻቸው ፈታ ብለው የሚያጠኑበት በቂ ቦታ የላቸውም። እንደውም እኛ የኖርነውን ኑሮ ታናናሾቻችን ባለመድገማቸው ደስተኞች ነን።
እኛ በየአመቱ የምንጎበኝ ቅርስ አይደለንም። የተሻለ ነገር ያምረናል። ንፁህ አካባቢ ይናፍቀናል። ወደተሻለ ቦታ እንዘዋወር እንጂ ከንቲባዋ ልታፈርስ ስትመጣ አካፋና ዶማ ይዘን ቀድመን አፍርሰን እንጠብቃታለን። እኛ የማንም ፖለቲካ መሸቀጫ አይደለንም። ምቹ ሐገር ተቀምጦ በኛ በካዛንቺስ ልጆች ስም የሚነግድ ተራ ፖለቲከኛ እኛን እንደማይወክል ይታወቅልን።

Ethiopia Prevail Team

Mehal media

17 Oct, 17:48


ከፈንታሌ ተራራ እስከ አዲስ አበባ የመሬት መንቀጥቀጥ በአንድ ቀን ለሶስተኛ ጊዜ ዛሬ ምሽት 12:44 መከሰቱ ተሰምቷል።የመሬት መንቀጥቀጡ አዲስ አበባና አካባቢዋ ድረስ ከአካሏል።

Mehal media

17 Oct, 17:16


በተዳረች በ4ኛ ቀኗ የተገደለችው ሙሽራ !

ባለፈው እሁድ በትግራይ ውቅሮ ከተማ የጋብቻ ስነስርዓቷን ፈፅማ የነበረችው ሊዲያ አለም ዛሬ ጥቅምት 7,2017 ዓም በትዳር አጋሯ ስለመገደሏ ተነግሯል ።


@ብስራት ራዲዮ

Mehal media

17 Oct, 04:54


አየር ሀይላችን ✈️💪💪💪💪

Mehal media

17 Oct, 00:24


በአዋሽ አካባቢ በ11 ቀናት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 6 ፤ 2017 ምሽት፤ በአዋሽ አካባቢ በሬክተር ስኬል 4.6 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታወቀ። የመሬት መንቀጥቀጡ ያስከተለው ንዝረት፤ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች መሰማቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል።

ከአዋሽ ከተማ 17 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተከሰተው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ፤ ከምሽቱ 5 ሰዓት ከ11 ደቂቃ ላይ የተመዘገበ እንደነበር መስሪያ ቤቱ ጠቁሟል። በዚሁ አካባቢ ባለፈው አንድ ወር ጊዜ ብቻ ሰባት ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን መረጃዎች ያሳያሉ።

ባለፈው እሁድ በተመሳሳይ አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.6 የተመዘገበ ነበር። ከዚህ ክስተት አንድ ሳምንት አስቀድሞ መስከረም 26፤ 2017 ምሽት በዚያው ስፍራ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.9 የደረሰ ነበር።

መስከረም 16፤ 2017 ለአርብ አጥቢያ ከሌሊቱ 6:36 አካባቢ በአዋሽ፣ ፈንታሌ እና ዶፈን አካባቢ ተመሳሳይ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተመዝግቧል። በዚሁ ዕለት ከሁለት ሰዓታት ቆይታ በኋላ የተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.5 ገደማ የተመዘገበ እንደነበር የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዘርፉ ባለሙያዎች በወቅቱ መግለጻቸው አይዘነጋም።

Mehal media

16 Oct, 18:30


ለቅሶ ተጀመረ

Mehal media

13 Oct, 10:04


የኢትዮጵያ አለኝታዎቹ ከሰሞኑ የሚያሰሙንና የሚያሳዩን ትልቅ ነገር ሳይኖር አይቀርም። ስምሪታቸው ይናገራል!

Mehal media

13 Oct, 06:49


በአዲስ አበባ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ዳግም ተሰማ
****************************

በአዲስ አበባ ባለፈው ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ቀጥሎ አሁንም ዳግም መከሰቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ዶክተር ኤሊያስ ሌዊ ለኢቢሲ አረጋግጠዋል።

ዛሬ ጠዋት 1 ሰዓት ከ37 ደቂቃ ከ50 ሴኮንድ ላይ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት አዲስ አበባ ድረስ መሰማቱንም ተናግረዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው ባለፈው በተከሰተበት አዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.6 አካባቢ እነደሆነም ዶክተር ኤሊያስ ሌዊ ለኢቢሲ ሳይበር አረጋግጠዋል።

ሰሞኑን በተደጋጋሚ በአካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ እንቅስቃሴው እንዳልቆመ የተናገሩት ዶክተር ኤሊያስ ለከፋ ችግር የሚያጋልጥ እንዳልሆነም ተናግረዋል።

ለመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት የሆነው ቅልጥ አለት መሬት ውስጥ መምጣቱ መሆኑ የተናገሩት ዶክተር ኤሊያስ ይሄው እንቅስቃሴ ወደላይ አለመወጣቱን ነው የተናገሩት።

ላለፉት 19 ተከታታይ ቀናት ያህል ተመሳሳይ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን እና አሁንም ያለውን ሁኔታ እየተከታተልን ነው ብለዋል ዶክተር ኤሊያስ።

Mehal media

12 Oct, 17:49


“የፕሪቶሪያ ውል በመፈረሙ ኢሳያስ አፈወርቂን አስኮርፎታል‼️” -ጀነራል ሳሞራ የኑስ

Mehal media

12 Oct, 08:28


ኩሩ አባት እና ልጅ!

Mehal media

12 Oct, 04:14


በግብርናው ዘርፍ ባስመዘገብነው እምርታ Africa IOAን ሀገራችንን የምግብ ዋስትና ካረጋገጡ ምርጥ የአፍሪካ ሀገሮች ተርታ ኢትዮጵያን ሁለተኛ አድርጓታል።

Mehal media

11 Oct, 07:55


ዶ/ር አቢይ

Mehal media

11 Oct, 06:05


የኢትዮጵያን ብልጽግና የምናረጋግጠው በውጭ እርዳታ ሳይሆን በኢትዮጵያዊያን የጋራ ስራና አቅም ብቻ ነው!

Mehal media

10 Oct, 07:37


የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሰረታዊ ወታደሮችን በዛሬው ዕለት እያስመረቀ ይገኛል።

ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ የውስጥ ቅጥረኛ ባንዳዎችን እያራገፈች የውጭ ባዳ ጠላቶቿን ሁለንተናዊ የጥቃት ዘመቻ በብቃት እየመከተች የጀመረችውን የልዕልና ጉዞ ታስቀጥላለች!!

ሰላም ለሕዝባችን!
ትልማ ኢትዮጵያችን!