Loza Health Jobs 3 @loza_jobs Channel on Telegram

Loza Health Jobs 3

@loza_jobs


ያገለግላሉ የህክምና ማሽኖችን እንገዛለን እንሸጣለን፥የህክምና ባለሙያዎችን ለግል ጤና ተቋም እናገናኛለን :ሦስት ቻናልና ግሩፕ አለን፤ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍል ከመንግስትና ከግል ተቋማት የሚወጡ የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን በቻናላችን እናጋራለን፤ትኩስና ወቅታዊ የጤና መረጃዎችን እናጋራለን 0917171781/0918706464

Loza Health Jobs 3 (Amharic)

ሬሳል የህክምና ማሽኖችን እንገዛለን! ላይ በምንገዝናችሁ በምንሸጣላችሁት ከሆነ፣ Loza Health Jobs 3 እናለን፡፡ የህክምና ባለሙያዎችን ለግል ጤና ተቋም እናገናኛለን ፣ እናታወቁ፣፣ስራ ቅጥርን መስተዋወቅ በጥናት እንዘምራለን፣፣በሰፈር የሚወጡ የህጋዊ ቅንብሮችን እናቀዳምጣለን ፡፡ላይ፣ ስራ በሻምቢዎቹ የሚዘምቱን መረጃዎች እናቀዳምጣለን ፡፡ይህንን ገጽ ለማስገንዘብ ይህንን አድራሻ ይላኩ 0917171781/0918706464

Loza Health Jobs 3

20 Feb, 04:12


የቅጥር ማስታወቂያ

Bsc nurse ወይም Ho

ቡሬ ከተማው ውስጥ

ለመካከለኛ ክሊኒክ

2 ዓመትና ከዚያ በላይ ልምድ

ፆታ ወንድ

ደመወዝ በስምምነት

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 22:13


ዜና ጤና

በጋምቤላ ክልል በተፈጠረው የኮሌራ ወረርሽኝ በሽታ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ለክልሉ ጤና ቢሮ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ የሚያወጣ ለኮሌራ ማከሚያ የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ አበረከተ።
ለኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በተላከው ናሙና መሠረት በሽታው ኮሌራ መሆኑ መረጋገጡን ቢሮው ጨምሮ አስታውቋል።

በዓለም ጤና ድርጅት በኩል የተገኘውን ድጋፍ የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር አቤል አሠፋ ተረክበዋል።
ዶ/ር አቤል አሠፋ በዚህ ወቅት የተደረገውን ድጋፍ አመስግነው ሌሎች ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች ድጋፍ እና ርብርብ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
በኮሌራ በሽታ የተያዙ ሰዎች አፋጣኝ ህክምና እያገኙ እንደሆነና በሽታውን የመከላከል ስራ ለማከናወን ከፍተኛ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሆነ ዶ/ር አቤል ጠቅሰዋል።
ድጋፉን የጋምቤላ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የድርጅቱ አስተባባሪ የሆኑት አቶ ቾል ፖክ ያስረከቡ ሲሆን የተደረገው ድጋፍ ቢያንስ ለሁለት ሺህ ያህል ሰዎች ሊሆን እንደሚችል ገልጸዋል።
አጠቃላይ በበሽታው 192 ሰዎች የተያዙ መሆናቸውንና የአስር (10) ሰዎች ህይወት እንዳለፈ ተረጋግጧል።
እንዲሁም በጋምቤላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ውስጥ 3 ሰዎች በበሽታው እንደተያዙ ማወቅ ተችሏል።
በክልሉ ጤና ቢሮ በኩል የተገኘውን የመድኃኒት እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶች በአስቸኳይ በበሽታው ለተጠቁ ወገኖች ተደራሽ እንዲሆን የተቋቋመ ቡድን ተሰማርቶ ስራ ላይ እንደሚገኝ ተመልክቷል።
ማህበረሰቡ ከመደናገጥ ይልቅ ቅድመ ጥንቃቄና እያንዳንዱ ግለሰብ ከበሽታው እራሱን መጠበቅ እንዳለበት ተጠቁሟል።
በመጨረሻም ወረርሽኙ በቀላሉ ሊዛመት እና ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ስለሚችል ህዝቡ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ ተገልጿል።
#የጤና ቢሮ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል

@loza

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 22:06


የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ

እንጅባራ ዩንቨርስቲ ለፋርማሲ ባለሙያ

@loza

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 22:05


የሥራ ማስታወቂያ

አሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ሠራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1.የሥራ መደቡ መጠሪያ፣
ጁኒየር ደረጃ 4 ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን

የትምህርት ደረጃ፣
ዲፕሎማ

የሥራ ልምድ፣
ከዜሮ እስከ1 /አንድ/ ዓመት

ብዛት፣
3 (ሦስት)

ፆታ፣
አይለይም

ደመወዝ፣
በድርጅቱ ስኬል መሠረት

ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች የትምህርት፣ የሙያ ፈቃድና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ5 (አምስት) የሥራ ቀናት የሆስፒታሉ ሰው ሀብት አስተዳደር 8ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ወይም ከዚህ በታች በተመለከተው ኢ-ሜይል የተሟላ ማስረጃ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፣ አመልካች ሴቶች ይበረታታሉ፡፡

አድራሻ፡- ልደታ ኮካ ኮላ ፋብሪካ አጠገብ/አብነት
ሞባይል፡ 8080, 0947-101010


@loza

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 21:57


የስራ ማስታወቂያ!
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ!

Vacancy announcement!
Bonga University !

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 06:35


ከህገ-ወጥ ማስታወቂያዎች ራስዎን ይጠብቁ!

#Ethiopia | ⚠️ 🇨🇦ካናዳና 🇪🇺አውሮፓን ጨምሮ የሁለትዮሽ ስምምነት ወዳልተገባባቸው ሀገራት እንልካለን የሚሉ ህገ-ወጥ ማስታወቂያዎች በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች እየተሰራጨ ይገኛል፡፡ ይህን አይነቱ ማስታወቂያ፡-

➡️ ላልተፈለገ ወጪና እንግልት ይዳርጎታል፣
➡️ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ሰንሰለት ለከፋ አደጋም ያጋልጥዎታል፣

🌍 ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ስምምነት የተፈራረመችባቸውና ህጋዊ የሥራ ስምሪት የሚደረግባቸው ሀገራት የሚከተሉት ብቻ ናቸው 👇

1️⃣ ሳውዲ አረቢያ 🇸🇦
2️⃣ የተባበሩ አረብ ኤሜሬት🇦🇪
3️⃣ ዮርዳኖስ 🇯🇴
4️⃣ ሊባኖስ (በጊዜያዊነት ስምሪት የማይደረግበት)🇱🇧
5️⃣ ኳታር 🇶🇦

🚨 ማሳሰቢያ

ከላይ ከተጠቀሱት ውጪ ህጋዊ የሥራ ስምሪት የሚሰጥባቸው መዳረሻ ሀገር የሉም፣

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሀገራት በተጨማሪ ከተለያዩ ካምፓኒዎች ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፣

በዚህም ከላይ ከተጠቀሱት ሀገራት ውጪ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ #ብቻ ስምሪት ሊሰጥ ይችላል፣

ለዚህ አይነት ስምሪት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ለየትኛውም ሌላ አካል #ፍቃድም ሆነ #ውክልና አልሰጠም፣

✍️ህጋዊ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ ለመሆን👇

ወቅታዊና በቂ መረጃ ይኑርዎ!

አጠራጣሪ ነገር ሲያጋጥሞ በአቅራቢያዎ ለሚገኝ የህግ አስከባሪ አካላትና በየደረጃው ለሚገኝ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መዋቅር ያሳውቁ!

በዘርፉ ላልዎት ማንኛውም ጥያቄና አስተያየት ☎️9138 ነፃ የስልክ መስመርን ይጠቀሙ!

በመንግስት ተቋማት በሚሰጠው ስልጠናና የብቃት ምዘና ምንም አይነት ክፍያ አይከፈልም፣

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 05:11


የሚከራይ ለመድሀኒት መደብር የሚሆን ባዶ ቤት

ባህርዳር

ቀበሌ 14 አኮቴት አካባቢ
አስፓልት የያዘ

0917171781

Loza Health Jobs 3

19 Feb, 04:08


የልብ ድካም የሚከሰትባቸው ምክንያቶችና መፍትሔዎቹ

የልብ ድካም ማለት ልብ ሙሉ በሙሉ ስራዋን ማቆም ሳይሆን  በጤነኛ መንገድ ተግባሯን ማከናወን አለመቻል ማለት ነው፡፡

ልብ ስትደክም የሚታዩ ምልክቶች፦ የትንፋሽ መቆራረጥ
፣ ማታ ከተኙ በኋላ አየር ማጠር፣ የድካም ስሜት፣ የእግር ማበጥ፣ የልብ ትርታችን ከፍ ማለትና በስርዓት መምታት አለመቻል፣ ስራ ስንሰራ ቶሎ መድከም፣ ሳል በተለይ ማታ ማታ ፣ አንዳንድ ጊዜ ሲያስለን ደም የቀላቀለ አክታ መኖር
፣ ሆድ መንፋት ፣ ፈሳሽ በሰውነታችን ውስጥ ስለሚከማች የሰውነት ክብደት መጨመር ፣ የምግብ ፍላጎት መቀነስ
፣ የልባችን ትርታ /ምት ለሰው መታወቅ ፣ በልብና የግራ በኩል ደረትና ትከሻ ላይ የህመም ስሜት መሰማት
እነዚህ ምልክቶች የታዩባቸው ሁሉም ሰዎች የልብ ድካም አለባቸው ማለትም አይደለም ስሜት ሲኖር ግን የጤና ባለሙያ ማማከር ተገቢ ይሆናል።

የልብ ድካም ሊያደርሱ የሚችሉ ምክንያቶች፦ የልብ ደም ቧንቧ መጥበብ ወይም ከስብ በመቀረፍ የደም ቧንቧው ድንገት ሊዘጋ ስለሚችል በዚህ ጊዜ ድንገት ሰዎችን ለሞት ሊዳርግ ይችላል፡፡በተጨማርም የረጋው ደም ቧንቧውን በመዝጋት ከፍተኛ ህመም/ድንገተኛ የልብ ድካም ሊያደርስ ይችላል፡፡

የደም ግፊት ካለብን ልባችን የደም ቧንቧ ግፊት በመጨመር ለሰውነታችን ደም ለመርጨት ትልቅ ስራ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ከጊዜ በኋላ የልብ ጡንቻ በመወፈር በሂደት የልብ ግራ ክፍል እንዲሰፋ በማድረግ ልባችን ተግባሯን እንዳታከናወን ያደርጋታል፡፡

የልብ በር በመዘጋትና መከፈት ደም ልባችን ዉስጥ በመሄድ ለሌላው አካላችን ደም ለማሰራጨት ያገለግላል፡፡በመሆኑም የልብ በር ሲጎዳ ልብ ተግባሩን እንዳያከናውን በማድረግ በሂደት የልብ ድካምን ያስከትላል፡፡

የልብ ጡንቻ  በተለያዩ ኢንፌክሽኖች፤አልኮል አብዝቶ በመጠጣትና የተለያዩ መድሀኒቶችን በመውሰድ ሊታመም ይችላል፡፡

በአፈጣጠር የልብ አካላት ትክክል ባለመሆኑ፡-የልብ አካላት አፈጣጠር ማለትም የልብ በር፣ የደም ቧንቧ፣ የጡንቻውና ሌሎችም በአፈጣጠር ትክክል ባለመሆኑ ልብ ስራዋን እንዳትፈጽም ያደርጋታል፡፡ ሌሎች በሽታዎች እንደ የስኳር በሽታ፤ የታይሮይድን እጢ የሚያመርቱ ሆርሞኖች ብዛት፤ የረጋ ደም ከደም ቧንቧ ወደ ሳንባ የሚሄደውን በመዝጋት እና የደም ማነስ ለልብ ድካም ከሚያጋልጡ ምክንያቶች አንዱ ነው፡፡

የልባችን ጤንነት ለመጠበቅ የሚያስችሉን ፦ ትምባሆ/ሲጋራ አለማጨስ ፣ የአካል እንቅስቃሴ ማድረግ ፣ በተለይ በፍጥነት መራመድ፣ ዋና፣ ሩጫና ሌሎችንም በየቀኑ ለ30 ደቂቃና ቢያንስ በሳምንት ሶስት ቀን ማድረግ፡፡ ነገር ግን ወደ ደረት አከባቢና በግራ ትከሻችን ላይ ጠንከር ያለ የህመም ስሜት ከተሰማን ማቆም አለብን፡፡

ቁመታችንና ክብደታችን ካልተመጣጠነ በተገቢው መልኩ ለማመጣጠን ክብደትን መቀነስ፣ አትክልትና ፍራፍሬን ማዘወተር፣ የምንጠቀመውን የጨው መጠን መቀነስ፤ጥሬ ስግ፤ጮማ፤እንቁላልና ቅቤን መቀነስ ፣ ፧የደም ግፊትና ስኳር በሽታ ካለብን በመከታተል መቆጣጠር መቻል የልብ ድካምን ለመከላከል ዋናዎቹ ናቸው፡፡

# ARHB

Loza Health Jobs 3

18 Feb, 16:20


ሚኒስቴሩ ወደውጭ ለሥራ የምልከው ሰው እያጠረኝ ነው አለ

የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በዘረጋው የውጪ ሀገር የሥራ ስምሪት ገበያ ላይ ሂዶ ለመስራት ከሀገራት ከሚቀርበው ጥያቄ አንፃር፤ በከፍተኛ ሁኔታ የሚላኩ ዜጎች እጥረት መኖሩ ተገልጿል፡፡

ከመዳረሻ ሀገራት በኩል በርካታ የሰለጠነ የሰው ሀይል ጥያቄን ለኢትዮጵያ እንደሚቀርብ ለአሐዱ የገለጹት፤ በሚኒስቴሩ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ፕሮጀክት ፅ/ቤት ኃላፊ ብርሀኑ አለቃ ናቸው፡፡

በብዛት የሰው ሀይል ጥያቄ ያለባቸው ሀገራት በሙሉ ከኢትዮጵያ ሰው ለመውሰድ ፍላጎት እንዳላቸው አንስተው፤ ከመካከለኛው ምስራቅ ኳታር፣ ሳውዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ ኩዌት፣ ሊባኖስ እና ጆርዳን እንዲሁም ከአውሮፓ ሀገራት ደግሞ ጀርመን፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ እና ፖላንድ በከፍተኛ ሁኔታ ከኢትዮጵያ የሰው ሀይል የሚፈልጉ ሀገራት መሆናቸውን አስታውቀዋል።

እነዚህ ሀገራትም በጥቅሉ በሚሊዮን የሚቆጠር የሰው ሀይል ጥያቄን እንደሚያቀርቡ ተናግረዋል።

ከዚህ ቀደም በዓመት ከ50 ሺሕ ያልበለጠ የሰው ሀይል ወደ ውጪ ሀገራት ይላክ እንደነበር ያነሱት ኃላፊው፤ "አሁን ላይ ቴክኖሎጂን በመጠቀም በመጣው ለውጥ አማካኝነት በትንሹ እስከ 400 ሺሕ ሰው ይላካል" ብለዋል።

ይሁን እንጂ አሁን ላይ ሀገራት ከሚያቀርቡት ቁጥር አንፃር ከፍተኛ የሰው ሀይል እጥረት ስለመኖሩ ተናግረዋል።

በዚህም ሰዎችን ለሥራ ከማሰማራት አኳያ ብቻም ሳይሆን፤ ኢትዮጵያም ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ጥቅም እንዳላገኘች ኃላፊው ተናግረዋል፡፡

ስለዚህም ማንኛውም ሰው በየሙያው ሰልጥኖ ተገቢውን የምዘና ፈተና በመውሰድ፣ የሥራና ክህሎት በሚያዘጋጀው የሥራ ገበያ አሰራር ላይ በመመዝገብ እና በየቀበሌው ባሉት የመረጃ መቀበያ ጣቢያዎች አስፈላጊ መረጃዎችን በመሙላት የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።

Loza Health Jobs 3

18 Feb, 08:39


የድጋሜ የተለጠፈ የቅጥር ማስታወቂያ

Pharmacy ባለሙያ እንፈልጋለን

Store man

ለማከፋፈያ

ተያዥ ማቅረብ የምትችልና ሙሉ ንብረት ተረክቦ ወጭ ገቢ የሚሰራ

ባህርዳር

ፆታ አይለይም

ልምድ ያለው ብቻ


ፆታ ሴት

የስራ ቦታ   ባህርዳር ቀበሌ 12

0917171781
0918706464


@loza

Loza Health Jobs 3

18 Feb, 08:21


የቅጥር ማስታወቂያ

ነርስ
Degree or diploma

ጃዊ ቀዝቀዝ ቀበሌ

1 ዓመት ልምድ

ፆታ ወንድ

0917171781

Loza Health Jobs 3

18 Feb, 08:10


VACANCY
ክፍት የስራ ማስታወቂያ .

ሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል በተጠቀሰው ክፍት የስራ ቦታ ብቁ የሰው ሃይል አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል :: መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድታመለክቱ ያስታውቃል።
የትምህርት ማስረጃ እና አባሪ ዶክመንቶችን በ [email protected] ላይ በመላክ ማመልከት ይችላሉ።

Loza Health Jobs 3

18 Feb, 08:09


የቅጥር ማስታወቂያ
አፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል
#እንግዳ_ተቀባይ
ብዛት =01
የቅጥር አይነት = በኮንትራክት (በወሊድ እረፍት የወጣች ሰራተኛን ለመተካት)
ፍላጎት ያላችሁ እና መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከቀን 11/06/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናትን መመዝገብ ይችላሉ።

Loza Health Jobs 3

18 Feb, 08:07


የቅጥር ማስታወቂያ

ነርስ
Degree or diploma

ቡሬ ዙሪያ ቁጭ ቀበሌ

1 ዓመት ልምድ

ፆታ ሴት

0917171781

Loza Health Jobs 3

17 Feb, 10:21


በጋምቤላ ክልል በተከሰተ የአተት ወረርሽኝ፤ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ 136 ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል

በጋምቤላ ክልል ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት (አተት) ወረርሽኝ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

በክልሉ በአራት ወረዳዎች ላይ የተከሰተው ወረርሽኝ፤ መነሻው በአጎራባች ከሚገኙት የደቡብ ሱዳን አካባቢዎች መሆኑንም የጤና ቢሮው ገልጿል።

የክልሉ ጤና ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ወንድማገኝ በላይነህ፤ ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው ከአንድ ሳምንት ገደማ በፊት በአኮቦ ወረዳ መሆኑን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

በአተት ወረሽኝ ለመጀመሪያ ጊዜ መያዛቸው በምርመራ የተረጋገጠው በዘጠኝ ሰዎች ላይ ቢሆንም፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር 136 መድረሱን ኃላፊው አስረድተዋል።

በወረርሽኙ የተጠቁ ሰዎች በአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት የሚያጋጥማቸው በመሆኑ በአተት መጠቃታቸው ይገልጽ እንጂ፤ የበሽታው ምልክቶች የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ትንታኔ በኮሌራ መያዛቸውን የሚያመለክት መሆኑን አቶ ወንድማገኝ አብራርተዋል።

የክልሉ ጤና ቢሮ ወረርሽኙ ኮሌራ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ናሙና ወደ አዲስ አበባ አበባ መላኩንም አክለዋል። “እኛ ከዚህ ወደ ኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ናሙና ልከናል። ትክክለኛ ኮሌራ ነው ብሎ ማረጋገጫ አላከልንም” ሲሉ አቶ ወንድማገኝ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

🔴 ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15099/

Loza Health Jobs 3

17 Feb, 06:39


የቅጥር ማስታወቂያ

ሁለት ቦታዎች ሜዲካል ራዲዮሎጅ ቴክኖሎጅ(MRT) ባለሙያ ይፈለጋል

መካከለኛ ክሊኒክ

ከዜሮ ልምድ ጀምሮ

ደመወዝ በስምምነት

ፆታ አይለይም

አንደኛው የስራ ቦታ ከጎንደር ወጣ ብሎ ዳንሻ ከተማና

ሁለተኛው የስራ ቦታ ክልል 6 ቤንሻንጉል ቡለን ከተማ


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

17 Feb, 03:47


የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
**

ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በቀን 20/05/2017 ዓ/ም በተለያዩ የስራ መስኮች ባወጣው የመምህራን ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት ምልመላውን ያለፋችሁ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያና ኦሪጅናል የትምህርት ማስረጃ በመያዝ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡፡

ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
የካቲት 8/2017 ዓ/ም።

https://www.facebook.com/share/14mJE5fCKm/


@loza

Loza Health Jobs 3

14 Feb, 16:58


አዲስ አበባ ጤና ቢሮ

IESO

የቅጥር ጥሪ


@loza

Loza Health Jobs 3

14 Feb, 10:25


በእንስሳት ሙያ የተመረቀ ባለሙያ መሸንቲ እንፈልጋለን

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

14 Feb, 09:42


https://www.facebook.com/share/1HEDEniSvU/

አዲስ አበባ ጤና ቢሮ

Health extension worker

የቅጥር ጥሪ
ከላይ ዝርዝሩ ሊንክ ላይ ተቀምጧል

@loza

Loza Health Jobs 3

14 Feb, 06:32


በኢትዩጲያ የኮንዶም ዕጥረት አለ ተባለ

የታቀደዉና ወደ አገር ዉስጥ እየገባ ያለዉ ኮንዶም ሊመጣጠን አለመቻሉ ለዚህ እንደ ምክንያትነት የተጠቀሰ ጉዳይ ነዉ፡፡

ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የኤድስ ሄልዝኬር ፋዉንዴሽን ዋና ዳይሬክተር ቶሎሳ ኦላና፤ በአገራችን አሁንም የኮንዶም ዕጥረት አለ ብለዋል፡፡

ከ2መቶ70 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ለኤችኤይቪ እና ለሌሎች ህመሞች ተጋላጭ ናቸዉ ተብለዉ ለተለዩ ዜጎች ሙሉ ለሙሉ ሊደርስ እንዳልቻል ተናግረዋል።

ድርጅቱ በየዓመቱ ወደ 3 ሚሊየን የሚጠጋ ኮንዶም ወደ ሀገር ውስጥ እያስገባ ቢሆንም፤ በኮንዶም ስርጭት ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገቡት የኮንዶም ቁጥር ተደምሮ የሀገሪቱን የኮንዶም ፍላጎት መሙላት አልተቻለም ነዉ ያለዉ።

አሁን ላይ እንደ ችግር እየታየ ያለዉ ፈንድ የሚደረገዉ ገንዘብ ነዉ ያሉት አቶ ቶሎሳ፤ አጋር ድርጅቶቻችን ከጊዜ ወደ ጊዜ ድጋፋቸዉን እየቀነሱ በመሆኑ አገራችን የምትፈልገዉን ያህል ኮንዶም እያገኘች አይደለም ብለዋል፡፡

ነገሮች በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ ኢትዮጰያ ዉስጥ ካሉ ድርጅቶች ጋር አንድ ላይ ለመሠራት መታቀዱንም ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ ሶስት ዋና ዋና ኮንዶም አቅራቢዎች ሲኖሩ በግሎባል ፈንድ የሚደገፈዉ እና ኮንዶሞችን በመላዉ አገሪቱ ላሉ ጤና ጣቢያዎች በነጻ የሚያከፋፍለዉ የፋርማሲዩቲካል ኤጀንሲ ነዉ፡፡

ሁለተኛው አቅራቢ ዲኬቲ ኢትዮጵያ ሲሆን ኮንዶም በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርብ መሆኑ ይገለጻል፡፡

ሶስተኛው የቅንጦት ኮንዶም የሚያስገቡ የግል ኩባንያዎች ናቸዉ፡፡

(ኢትዮ ኤፍ ኤም)

Loza Health Jobs 3

14 Feb, 00:00


የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የአሜሪካ መንግሥት ድጋፍ በመቋረጡ የተነሳ ኤችአይቪ፣ ፖሊዮ፣ ኤምፖክስ እና የበርድ ፍሉን ለመከላከል የሚከናወኑ ስራዎች መስተጓጎላቸውን ተናገሩ።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (USAID) ወጪ "በፍፁም አሳማኝ ምከንያት ሊቀርብበት የማይችል" በማለት ለመዝጋት እርምጃ መውሰድ ጀምረዋል።
ሆኖም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፤ የትራምፕ አስተዳደር ሌሎች መፍትሄዎች እስኪገኙ ድረስ ድጋፍ ማድረጉን እንዲቀጥል ተማጽነዋል።
በ50 አገራት የኤችአይቪ ሕክምና እና ሌሎች አገልግሎቶች መቋረጣቸውንም ረቡዕ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ለመጀመርያ ጊዜ በይፋ የዩኤስ ኤይድ ድጋፍ ስለመቋረጡ በጄኔቫ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተናገሩት ዶ/ር ቴድሮስ፤ "የአሜሪካ መንግሥት እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎች አሉ... እኛን ስጋት ውስጥ መክተት ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፍ ጤና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያሳደሩ ነው" ብለዋል።
https://bbc.in/3QnRxWR

Loza Health Jobs 3

13 Feb, 23:58


አስደሳች ዜና

ለመላዉ ህብረተስብ በሙሉ፦

የደብረ ብርሃን ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከcure blindness project(CBP) ከሚባል ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከመጋቢት 22-27/017 ዓም ድረስ ለተከታታይ ስድስት ቀናት የሚቆይ የነጻ የአይን ሞራ ግርዶሽ እና የአይን ቆብ ቅንደላ ህክምና ስለሚያካሂድ የህክምናዉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከዉዲሁ መልእክታችንን እያስተላለፍን የልየታ ፕሮግራም በቀጣይ የምናሳዉቅ ይሆናል፡፡

06/06/2017
ደብረ ብርሃን

Loza Health Jobs 3

13 Feb, 16:13


MRT Vacancy


አገው ምድር ጠቅላላ ሆስፒታል

Loza Health Jobs 3

13 Feb, 04:17


የሚጥል በሽታ ያለበት ሰው ድንገት ወድቆ ሲገኝ መደረግ ያለበት የመጀመሪያ እርዳታ፦

👉 ህመሙ ሲያንዘፈዝፈው ታማሚው እንዳይጎዳ በዙሪያው ያሉ ሊጎዱት የሚችሉ ነገሮችን (እሳት፣ ኤሌክትሪክ፣ ስለታማ ነገሮችን) ማስወገድ/ማራቅ

👉 ከጭንቅላትና አንገት ስር ለስለስ ያለ ድጋፍ/ትራስ ማድረግ

👉 እንዳይንፈራገጥ በኃይል ለመያዝ አለመሞከር

👉 የልብስ ቁልፎችን ማላላት ፤ መነፅሩን ማዉለቅ፣ አፉ ውስጥ ምግብ ወይም ሌላ ነገር ከያዘ ማውጣት

👉 የአየር ቧንቧ እንዳይዘጋ እስኪነቃ ድረስ በጎኑ ማስተኛት

👉 ክብሪት ለማሽተት የሚሞክሩ ሰዎችን መከልከል (የሚጥል በሽታ ያለበት ሰው ወድቆ ሲንዘፈዘፍ የመተንፈሻ አካሉ በምራቅ አረፋና በምላስ ሊዘጋ ይችላል ፤ የክብሪት ጪስ ሲጨመርበት ይባሱን ይዘጋል ፤ ጪሱ በራሱም አንጎልን የሚጎዱ ኬሚካሎች አሉት)

👉መንዘፍዘፉ ከ5 ደቂቃ በላይ የሚረዝም ከሆነ ወይንም የታማሚዉ የቆዳ ቀለም ወደ ሰማያዊነት ከተለወጠ በአስቸኳይ አምቡላንስ መጥራት ወይም አቅራቢያ ወዳለ የጤና ተቋም ማድረስ

👉አስጊ ሁኔታዎች ከሌሉ ህመምተኛው እስኪነቃ ድረስ አብሮ መቆየትና ከነቃ በኋላ ማረጋጋት

ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የሚኖሩ የሚጥል በሽታ ያለባቸው ከ75 በመቶ በላይ የሚሆኑት ሕክምና ማግኘት እንደማይችሉ የሚገልጸው የአለም የጤና ድርጅት ዘገባ ትክክለኛውን እንክብካቤ እና መድሃኒት በማግኘት የሚጥል በሽታ ያለባቸው አብዛኛዎቹ ሰዎች ከመንዘፍዘፍ ነጻ /Seizure free/ ሆነው ሊኖሩ እንደሚችሉ ይገልጻል።

የሚጥል በሽታ ያለባቸውን ሰዎች ለመርዳት አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግም አጽንኦት ሰጥቷል የአለም የጤና ድርጅት።

WCSH

Loza Health Jobs 3

12 Feb, 16:55


የቅጥር ጥሪ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ
  ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት በፋርማሲ ፕሮፌሽናል I የስራ መደብ ተመዘገባችሁ የጽሑፍ ፈተና ለወሰዳችሁ እና የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው የተመረጣችሁ ስለሆነ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 (ሶስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃ እና የሙያ ፈቃድ ኦሪጅናልና ፎቶ ኮፒ በመያዝ ፒያሳ የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገለግሎት ጎን የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ህንፃ በሚገኘው 7ተኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡


@loza

Loza Health Jobs 3

12 Feb, 06:29


ለ midwife ባለሙያ ባህርዳር  የወጣ ቅጥር

ዜሮ ዓመት ልምድ

ፆታ ሴት

ቦታ ቀበሌ 14 ልደታ አካባቢ


0917171781
0919706464

@loza

Loza Health Jobs 3

12 Feb, 06:25


ባህርዳር ለነርስ degree or diploma የወጣ ቅጥር

ቢያንስ 1 ዓመት ልምድ ያላት

ፆታ ሴት

ቦታ ቀበሌ 14 ልደታ አካባቢ


0917171781
0919706464

@loza

Loza Health Jobs 3

12 Feb, 06:02


ለመድሀነት ቤትና ለመደብር ሁለት ባዶ ቤት ባህርዳር አለን

መሀል አስፓልት የያዘ

አዲሱን ስታንዳርድ ያሟላ

0917171781

0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

12 Feb, 04:06


የማህፀን ወደ ውጭ መውጣት /መላላት ችግር/
ከየካቲት 14 እስከ መጋቢት 10/ 2017ዓ.ም ሕክምና ይሰጣል

የማህፀን ወደ ውጭ መውጣት /መላላት ችግር እንዲሁም በሚያስነጥሱበት፤ በሚያስሉበት እንዲሁም ከባድ ነገር በሚያነሱበት ጊዜ የሽንት ማምለጥ ችግር ላለባቸዉ እናቶች ከየካቲት 14 እስከ መጋቢት 10/ 2017ዓ.ም ባሉት ቀናት በማህፀን ተመላላሽ ህክምና ክፍል የህክምና አገልግሎት ይሰጣል።

ችግሩ ያለባችሁ በሙሉ አገልግሎቱን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

- የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ

@loza

Loza Health Jobs 3

12 Feb, 04:03


መልካም ዜና ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል
**//***
 የመካንነት ችግር ፡ - የቱቦ መዘጋት እና የማህጸን ግርግዳ መጣበቅ መንስዔ ላለባቸው
 የቆየ የዳሌ ህመም (chronic pelvic pain)
 Endometriosis (ከማህጸን ጋር የተያያዘ የሕመም ስሜት )
 Sub-serosal myomas (በውጭኛው የማህፀን ግርግዳ ላይ ያለ የማህጸን እጢ)
 SUB-MUCOUS MYOMA (በውስጠኛው የማህፀን ግርግዳ ላይ ያለ የማህጸን እጢ)
 የዘር ፍሬ እጢ (Ovarian Cysts)

ከየካቲት 17 እስከ 20/2017 ዓ.ም ለማህፀን እና ተያያዥ ችግሮች የላፓራስኮፒ እና ሂስቴሮስኮፒ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ከፖላንድ በመጡ የሕክምና ቡድን እንደምናደርግ በደስታ እንገልፃለን።

 የላፓራስኮፒካል ቀዶ ጥገና ህክምና እጅግ ዘመናዊ ከመሆኑ የተነሳ ታካሚዎች በቶሎ ማገገም የሚችሉበት ዘዴ ነው ፡፡
 ስለሆነም ከላይ የተጠቀሱት ህመመሞች ያለባችሁ ታካሚዎች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለመሆን

*ከየካቲት 6 እስከ 13, 2017 ዓ.ም በሆስፒታላችን በመገኘት ቅድመ ምርመራ እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡

ቀድሞ የመጣ፣ ቀድሞ ይገለገላል ፡፡
መልዕክቱ ለሌሎች ይደርስ ዘንድ ያጋሩ !!

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!


@loza

Loza Health Jobs 3

11 Feb, 17:02


#COC

ጤና ሚኒስቴር የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ ለሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዘናው ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።

በትምህርት ሚኒስቴር ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎችን ዝርዝር እየጠበቀ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የመውጫ ፈተና ውጤት መገለፅን ተከትሎ፥ COC የሚወስዱ አመልካቾች (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) ምዝገባ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።

የCOC ምዘና አመልካቾች ምዝገባ በጊዚያዊነት ከየካቲት 10/2017 ዓ.ም በኋላ ለመጀመር መታቀዱን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል።

በዚህም ምዘናውን በየካቲት ወር መጨረሻ ወይም በመጋቢት ወር የመጀመሪያ ሳምንት ለመስጠት በጊዚያዊነት መታቀዱን ከሚኒስቴሩ ሰምተናል።

Loza Health Jobs 3

11 Feb, 15:36


#የቅጥር_ማስታወቂያ


ደባርቅ ዩንቨርስቲ

@loza

Loza Health Jobs 3

09 Feb, 00:19


ስለሚጥል በሽታ ማወቅ ያለብዎት ነገር ምንድ ነው?

አእምሮአችንን እንደ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ዑደት አስቡት፣ ሰውነታችን በትክክል እንዲሠራ ያለማቋረጥ ምልክቶችን(signals)ይልካል። ግን እነዚህ ምልክቶች ሲሳሳቱ ምን ይከሰታል? በዚህ ጊዜ ነው የሰውነት መንቀጥቀጥ(seizure) የሚከሰተው - በአንጎል ውስጥ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ የኤሌክትሪክ እንቅስቃሴ መጨመር እንቅስቃሴን ፣ ግንዛቤን እና ባህሪን ሊጎዳ ይችላል።

የሚጥል በሽታ ምን ይመስላል?

የሚጥል በሽታ በተለያዩ መንገዶች ሊታይ ይችላል-
°ከቁጥጥር ውጪ የሆነ መወዛወዝ፣ የጡንቻዎች መድረቅ፣ ምላስ መንከስ፣ በአፍ ላይ አረፋ ወይም የንቃተ ህሊና ማጣት

°ለጥቂት ሰከንዶች ባዶ እይታ መኖር፣ አንዳንዴ ከንፈር መንከስ ወይም አይን ማርገብገብ(Blinking)

°በአንድ የሰውነት ክፍል(ለምሳሌ ክንድ ወይም እግር) መንቀጥቀጥ፣ ድንገተኛ ግራ መጋባት

የሚጥል በሽታ መንስኤው ምንድን ነው?

°በአእምሮ ጉዳት ፣ ኢንፌክሽኖች፣ ስትሮክ፣ዕጢዎች ወይም ዘረመል፣
°በደም ውስጥ ያለው የስኳር መጠን መቀነስ፣
°አልኮልን በመተው(አብዛኛውን ጊዜ የአልኮል ሱስ ያለባቸው ሰዎች ላይ ነው ሚከሰተው)፣
°ከፍተኛ ትኩሳት፣ሰውነት ውስጥ ያሉ ንጥረ ነገሮች መዛባት

አንድ ሰው በሚጥል በሽታ መታመሙን እንዴት ማወቅ ይቻላል?

°የደም ምርመራዎች:- ኢንፌክሽኖችን፣ የደም ስኳር መጠን መቀነስን ወይም የደም ውስጥ ንጥረ ነገሮች መዛባትን ለማረጋገጥ ።

°የጭንቅላት ፈሳሽ ከጀርባ ላይ በመውሰድ(Lumbar Puncture (Spinal Tap)) - የአንጎል ኢንፌክሽን ከተጠረጠረ ሚከናወን ምርመራ

°ኤሌክትሮኢንሴፋሎግራፊ (EEG) - ያልተለመደ የአንጎል እንቅስቃሴን ይለያል

°ኤምአርአይ/ሲቲ ስካን(MRI/CT SCAN) - ስትሮክን፣ እጢዎችን ወይም ሌሎች የአንጎል ችግሮችን ይለያል።

የሚጥል በሽታ ያለበትን ሰው እንዴት መርዳት እንችላለን?

በመጀመሪያ የእርስዎ መረጋጋት ያስፈልጋል ከዛም የህመምተኛውን ደህንነት ይጠብቁ -

°ካጠገባቸው ስለታማ ነገሮችን በማራቅ።
°መታፈንን ለመከላከል ወደ ጎን ያዙሩዋቸው።
°ምንም ነገር ወደ አፋቸው ወይም አፍንጫቸው አታስገቡ(ክብሪት መለኮስ አያስፈልግም) ወይም ለመያዝ አትሞክሩ።
°ማንቀጥቀጡ ከ5 ደቂቃ በላይ የሚቆይ ከሆነ ለድንገተኛ እርዳታ ይደውሉ!

የሚጥል በሽታ ሕክምና መንገዶች

°መድሀኒቶች
°የአኗኗር ዘይቤ ለውጥ
°የአንጎል ቀዶ ጥገና(በጣም ለከፉ በሽታዎች)

Via AGH

@loza

Loza Health Jobs 3

08 Feb, 23:59


የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ድሪም ኬር ሆስፒታል
የስራ መደብ: ነርስ
ብዛት: 3
የስራ ልምድ: 1 ዓመት
የስራ ቦታ: ባህርዳር
የምዝገባ ጊዜ: እስከ 05/06/2017

@loza

Loza Health Jobs 3

08 Feb, 08:31


ለስልካችሁ Screen cover + profile ይሆናችሁ ዘንድ እነሆ.....

ሎዛ

Loza Health Jobs 3

08 Feb, 08:12


የቅጥር ማስታወቂያ
ሀላባ ቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በላይ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን በማወዳደር በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል።

በመሆኑም በተጠቀሰው የሥራ መደብ ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
#ብዛት 6


@loza

Loza Health Jobs 3

08 Feb, 04:34


ክፍት የስራ ማስታወቂያ |

ሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል በተጠቀሰው ክፍት የስራ ቦታ ብቁ የሰው ሃይል አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል :: መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድታመለክቱ ያስታውቃል።

@loza

Loza Health Jobs 3

08 Feb, 03:46


በአንድ ሰዓት ተኩል ቀዶ ጥገና 20.6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ የተወገደላቸው እናት

#Ethiopia | በማይጨው ለምለም ካርል ሆስፒታል ከአንዲት እናት 20 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን አላስፈላጊ ዕጢ መወገዱን ሆስፒታሉ ገለፀ።

ታካሚዋ የቦራ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት የ63 ዓመት የዕድሜ ባለ ፀጋዋ ወይዘሮ ካሱ ረዳኢ ናቸው።

በማህፀናቸው የእንቁላል ማምረቻ አካል ውስጥ በተፈጠረ አላስፈላጊ ዕጢ ምክንያት ወደ ሆስፒታሉ ያመሩ ሲሆን፤ አንድ ሰዓት ተኩል የወሰደ የተሳካ ከባድ ቀዶ ጥገና አድርገው ላለፉት 5 ዓመታት አብሯቸው የቆየው ዕጢ ተወግዶላቸዋል።

የቀዶ ጥገና ቡድኑ በማህፀንና የወሊድ ስፔሻሊስት ዶ/ር አክሊል አለማየሁ የተመራ እንደነበር የሆስፒታሉ ስራአስኪያጅ አቶ ገብረእግዚአብሔር ኪሮስ ለኢቲቪ ተናግረዋል።

"""""""""""***"""""""

Loza Health Jobs 3

07 Feb, 16:10


በኢትዮጵያ የ5,000 የመንግሥት የጤና ሠራተኞች ውል መቋረጡን በተባበሩት መንግሥታት የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ሥርጭት መከላከያ ፕሮግራም (UNAIDS) ምክትል ኃላፊ ክሪስቲን ስቴግሊንግ አረጋገጡ።

ዩናይትድ ስቴትስ የምትሰጠዉን የውጪ ዕርዳታ ስታቋርጥ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ሥርጭትን ለመግታት የተዘረጉ መርሐ ግብሮች እንዳይካተቱ የተላለፈ ውሳኔ ቢኖርም “ከፍተኛ ግራ መጋባት” መፍጠሩን ኃላፊዋ ተናግረዋል።

መድሐኒት ለማኅበረሰብ የማጓጓዝ ሥራ እና የማኅበረሰብ ጤና አገልሎት ሠራተኞች የአሜሪካ መንግሥት ባስተላለፈው ውሳኔ ተጽዕኖ ውስጥ የወደቁ መሆናቸውን ኃላፊዋ ዛሬ አርብ በጄኔቫ ለጋዜጠኞች አስረድተዋል።

የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሐገራቸዉ ለዉጪ የምትሰጠዉን በመቶ ሚሊዮን ዶላሮች የሚቆጠር ዕርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም ያዘዙት ወደ ዋይት ሐውስ እንደተመለሱ ነው። ከትራምፕ ትዕዛዝ በኋላ የአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ትዕዛዙ ፔፕፋር (PEPFAR) ተብሎ በሚጠራው የኤድስ ሥርጭትን ለመከላከል የተበጀ የድጋፍ መርሐ-ግብር እንዳያካትት የሚያደርግ ውሳኔ አሳልፎ ነበር።

የአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤትን እርምጃ በበጎ እንደሚመለከቱ የጠቀሱት ክሪስቲን ስቴግሊንግ ይሁንና ሁኔታው አሁንም በውዥንብር የተሞላ እንደሆነ ተናግረዋል።

https://www.facebook.com/share/1AGLJfAiCf/

Loza Health Jobs 3

07 Feb, 04:05


በልጆች ላይ የሚስተዋል ቅድመ ዕድሜ ዕድገት precocious puberty ወይም early puberty በሚል መጠሪያ በእንግሊዘኛ ይታወቃል።

ዕድገት በሴቶች ወይም በወንዶች ሰውነት ውስጥ ያለ ሂደት ሲሆን፣ ይህም የመራቢያ አካላትን ያካትታል።

ወንዶች ፊታቸውና መራቢያ አካላቸው ላይ ፀጉር ያበቅላሉ፤ ድምጻቸውም ይጎረንናል። አብዛኞቹ ሴቶች መራቢያ አካላቸው ላይ ፀጉር ያበቅላሉ፤ ጡታቸው ያድጋል፤ የወር አበባ ማየትም ይጀምራሉ።

ይህ የዕድገት ለውጥ በሴቶች ላይ ከ8 ዓመት እስከ 13 ድረስ፣ በወንዶች ላይ ደግሞ ከ9 ዓመት እስከ 14 ድረስ ይስተዋላል።

ዶ/ር ቫሻኪ ሩስተጊ የልጆችና ታዳጊዎች ሐኪም ሲሆኑ፣ በተለይም ደግሞ ከሆርሞን ጋር የተያያዙ ሕመሞችን ያክማሉ።

ባለሙያዋ እንደሚሉት፣ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የሴቶች ዕድገት ላይ ለውጥ እያዩ ነው። ምክንያቱ ምንድን ነው? https://bbc.in/40LN84Y

Loza Health Jobs 3

07 Feb, 04:02


የመዉጫ ፈተና (Exit Exam) የሰዓት ለውጥ ማድረግን ይመለከታል።

Loza Health Jobs 3

07 Feb, 04:00


በ76 ዓመታቸው ልጅ የወለዱት የመቐለ ከተማ ነዋሪ

#Ethiopia | ወ/ሮ መድህን ሓጎስ የተባሉ የመቐለ ከተማ ነዋሪ በ 76 ዓመታቸው ወንድ ልጅ ወልደዋል።

ወ/ሮ መድህን ከዚህ በፊት ልጅ የወለዱ አለመሆናቸውን እና ይህ የመጀመሪያቸው መሆኑን ኢቢሲ ከቤተሰቦቻቸው አረጋግጧል።

የልጃቸው ክርስትና ባለፋት ቀናቶች መከናወኑም ተገልጿል፡፡

ኢቢሲ ባለ ታሪኳን ለማነጋገር ያደረገው ጥረት ባይሳካም ወ/ሮ መድህን የወንድ ልጅ እናት ስለመሆናቸው ከቤተሰባቸው ማረጋገጥ ችሏል።

ወ/ሮ መድህን ሓጎስ በ76 ዓመታቸው ልጅ የመውለዳቸው ጉዳይ በማሕበራዊ ሚዲያው ብዙዎች እየተነጋገሩበት ይገኛል።

በሙሉጌታ ተስፋይ (ከመቐለ)

Loza Health Jobs 3

06 Feb, 19:28


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የዶ/ር አንዱአለም ዳኘን ህልፈትን ተከትሎ ምን ውሳኔ አሳለፈ ?

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራር ከዩኒቨርሲቲው የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አመራር አካላት ጋር የዶ/ር አንዱአለም ዳኘን ህልፈት ተከትሎ መሰራት ባለባቸው ስራዎች ዙሪያ ውይይት ማካሄዱን ገልጿል።

ውይይቱ በተለይ ቤተሰቦቹ ሊደገፉ በሚችሉባቸውና ሃኪሙ በህይዎት ዘመኑ ያከናወናቸው ልዩ ሙያዊ አስተዋጽኦችን መዘከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።

ዶ/ር አንዱአለም ምንም እንኳን የተሰጠውን ጸጋ ሳይሰስት በመጠቀም ለበርካቶች የዘርፉ ባለሙያዎችና በሙያው ላገለገላቸው በርካታ ህሙማን የቅን አገልጋይነት ተምሳሌት የነበረ እንቁ ባለሙያ ቢሆንም ገና በ37 ዓመቱ የተቀጠፈ በመሆኑ ለህጻናት ልጆቹና ቤተሰቡ ትቶ ያለፈው ቤትም ሆነ ሌላ ንብረት የሌለው መሆኑ ተገልጿል።

የቀረቡለትን በርካታ ዓለምአቀፍ የስራ ቅጥር ግብዣዎች ባለመቀበል ወገኑን ለማገልገል ቆርጦ የነበረ ባለሙያ ከመሆኑም በላይ በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቀዶ ጥገና ክፍል የነበረውን ልዩ አበርክቶና የቀዶ ጥገና ክፍሉን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሻሻል እየጣረ የነበረ እና እውን ለማድረግ ጫፍ ላይ ደርሶ ያለፈ መሆኑ በውይይቱ ተነስቷል።

ከሁሉም በላይ ደግሞ የነበረውን ሞያዊ አቅም ተጠቅሞ ራሱን ለተገልጋዮች በቅንነት ሰጥቶ ያለፈ ታላቅ ባለሙያ እንደነበረ የስራ ባልደረቦቹ ፣ተማሪዎቹ እና አገልግሎቱን ያገኙ ደምበኞቹ የሚመሰክሩለት ድንቅ ሃኪም የነበረ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አመልክቷል።

በመሆኑም ፦

የዶ/ር አንዱአለም ልጆች ለከፍተኛ ትምህርት ሲደርሱ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በነጻ እንዲማሩ፤

ባለቤቱ ከትምህርት ዝግጅት አንጻር በሲቪል ምህንድስና 2ኛ ዲግሪ ያላት እና ጥሩ አቅም ያላት በመሆኑ በዩኒቨርሲቲው የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሲቪል ምህንድስና ትምህርት ክፍል የምትቀጠርበት ሁኔታ እንዲመቻች፤

ዶ/ር እንዱአለም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪክ የመጀመሪያውን ቀዶ ጥገና የሰራው እሱ በመሆኑና ክፍሉን እስከ ህልፈቱ ድረስ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ የነበረ በመሆኑ የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ዋርድ በስሙ ዶ/ር አንዱአለም ዳኘ ቀዶ ጥገና ዋርድ ተብሎ እንዲሰየም፤

የዶ/ር አንዱአለምን የአገልጋይነት ጥግ እንዲሁም ለሙያው የተሰጠ ተምሳሌታዊነቱን በቋሚነት ለመዘከርና ማስተማሪያ እንዲሆን በጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ሃውልት እንዲቆምለት፤

በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ School of Medicine ውስጥ በስሙ BDU Talent Scholarship እንዲቋቋም፤

ለ40ኛ ቀኑ መታሰቢያ የሚደርስ ስለ ዶ/ር አንዱአለም የህይዎት ታሪክ የሚዳስስ መጣጥፍ እንዲዘጋጅ ዩኒቨርሲቲው ወስኗል።

ውሳኔው ለዩኒቨርሲቲው ሴኔት ቀርቦ በሙሉ ድምጽ ጸድቋል

Loza Health Jobs 3

06 Feb, 19:19


ጥንቃቄ

ለሚመለከተዉ ሁሉ ! Gentamycine 80mg/2ml injection ጥቅም ላይ እንዳይውል ስለማሳወቅ


@loza

Loza Health Jobs 3

18 Jan, 08:01


ቡሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል IESO የውጭ ዝውውር


@loza

Loza Health Jobs 3

17 Jan, 10:12


የቅጥር ማስታወቂያ

ሜዲካል ራዲዮሎጅ ቴክኖሎጅ(MRT) ባለሙያ

ከዜሮ ልምድ ጀምሮ

ደመወዝ በስምምነት

ፆታ አይለይም

የስራ ቦታ ቤንሻንጉል ክልል ድባጤ ወረዳ


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

17 Jan, 04:09


6 ወር ልምድ ያለው ነርስ ባህርዳር ሰባታሚት ይፈልጋል

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

16 Jan, 16:03


የስፔሻሊስት የመደበኛ ዝውውር ማስታወቂያ ከአብክመ ጤና ቢሮ

@loza

Loza Health Jobs 3

16 Jan, 11:50


ፋናበር ኮሌጅ በዜሮ አመት 

የስራ መደብ: የፋርማሲ መምህር
የትምህርት ዝግጅት: የመጀመሪያ ዲግሪ በፋርማሲ ሙያ

የስራ ልምድ: 0 ዓመት
የስራ ቦታ: ባህርዳር
የምዝገባ ጊዜ: እስከ 13/05/2017

ፋና በር አድራሻ 14 ባለ እግዚአብሔር አዲሱ አስፓልት መስመር ላይ

@loza

Loza Health Jobs 3

16 Jan, 09:50


ለአንፆኪያ ገምዛ ወረዳ መኮይ ጤና አጠባበቅ ጤና ጣቢያ በውጪ ዝውውር የወጣ የፋርማሲ ፕሮፌሽናል ማስታወቂያ

Loza Health Jobs 3

16 Jan, 03:16


ሜሎናስ መካከለኛ ክሊኒክ

ጥሩ ልምድ ያላት ሴት ነርስ አዲስ አበባ ይፈለጋል

ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ

የድርጅቱ ስልክ

+251985781361

Loza Health Jobs 3

16 Jan, 03:04


ስጋትን የፈጠረው HMV ቫይረስ !

በቅርቡ በሰሜን ቻይና የኤችኤምፒቪ ቫይረስ መስፋፋት ስጋት ፈጥሯል።

Human Metapneumovirus ወይም HMPV የሚባለው ቫይረስ የመጣው ዓለም በኮኖናቫይረስ ከተወረረች ከአምስት ዓመታት በኋላ ነው።

በቻይና ሰባት ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ ሞተዋል።

የቻይና ባለሥልጣናት እንዳሉት ዕድሜያቸው ከ14 ዓመት በታች ያሉ እና በኤችኤምፒቪ ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው።

ሆኖም ግን ሆስፒታሎች በህሙማን ተጨናንቀዋል የሚለውን አስተባብለዋል።

በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች በሕንድም ተገኝተዋል።

ኤችኤምፒቪ አዲስ ቫይረስ ነው ?

የበሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ተቋም (ሲዲሲ) እንደሚለው፣ በአሜሪካ ቫይረሱ የተገኘው በአውሮፓውያኑ 2001 ቢሆንም ከዚያ በፊትም ሳይኖር እንደማይቀር ይገመታል።

ምልክቶቹ ከጉንፋን ወይም ብርድ ጋር ይመሳሰላሉ።

➡️ ሳል፣
➡️ የሰውነት ሙቀት መጨመር፣
➡️ የአፍንጫ መታፈን፣
➡️ ትንፋሽ ማጠርን ያካትታሉ።

ከዚህ ከፍ ያሉ ምልክቶችም ሊታዩ ይችላሉ።

ሲዲሲ ቫይረሱ በሁሉም ዕድሜ ክልል እንደ ብሮንካይተስ እና ኒሞኒያ ያሉ የላይኛው እንዲሁም የታችኛው መተንፈሻ አካላት ህመምን ያስከትላል።

በአብዛኛው ቫይረሱ የሚታየው በልጆች፣ በአዛውንቶች እና እቅተኛ በሽታ የመከላከል አቅም ባላቸው ሰዎች ላይ ነው።

ቫይረሱ በሰውነት ውስጥ ገብቶ ምልክት እስከሚያሳይ ድረስ ከ3 እስከ 6 ቀናት ይወስዳል።

የህመሙ ጥንካሬ ያህል የሚያሳየው ምልክትም ይለያያል።

ከሌሎች የመተንፈሻ አካላት ህመሞች ጋር ተመሳሳይ ነው።

በቅዝቃዜ ወቅት የበለጠ ቫይረሱ የመስፋፋት ዕድል እንዳለው ሲዲሲ ገልጿል።

ቫይረሱ እንዴት ይተላለፋል ?

ቫይረሱ ካለበት ሰው ወደ ጤናማ ሰው የሚተላለፈው በሳል እና በማስነጠስ አማካይነት ነው።

እንደ መጨበጥ ባሉ በሌሎች የሰውነት ንክኪዎች እንዲሁም ቫይረሱ ያለበትን እቃ ከነኩ በኋላ አፍ፣ አፍንጫ እና ዓይንን በመንካትም ይተላለፋል።

ሰዎች በብዛት ቤት በሚያሳልፉበት ቀዝቃዛ ወቅት ይሰራጫል።

ለምን በቻይና ተከሰተ ?

በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በቻይና ሆስፒታሎች የአፍ እና አፍንጫ ጭምብል ያጠለቁ ሰዎች ምሥሎች እየታዩ ነው።

ሆስፒታሎች በኤችኤምፒቪ ቫይረስ በተያዙ ሰዎች ተጨናንቀዋል እየተባለም ነው።

የቻይና የበሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ተቋም ኃላፊ ካን ቢዎ እንዳሉት በአገሪቱ በቀዝቃዛ ወቅቶች በቫይረሱ ሰዎች ይያዛሉ።

እንዲሁም ከ14 ዓመት በታች ያሉ እና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ተናግረዋል።

ሆስፒታሎች ተጨናንቀዋል የሚለውን ግን አስተባብለዋል።

በአውሮፓውያኑ 2024 በመተንፈሻ አካል ህመም የተያዙ ሰዎች ካለፉት ዓመታት አንጻር ቁጥራቸው መቀነሱን ኃላፊው ተናግረዋል።

ሴንተር ፎር ኢፒደሚክ ሪስፖንስ የተባለው ማዕከል የመሠረቱት ፕሮፌሰር ቱሊዮ ደ ኦሊቬራ እንደሚሉት፣ ኤችኤምፒቪ በቻይና በቅዝቃዜ ወቅት ህመም ከሚያስከትሉ አራት ቫይረሶች አንዱ ነው።

ሳይኒክቲል ቫይረስ፣ ብርድ አና ኢንፍሉዌንዛም በቅዝቃዜ ወቅት ህመም ያስከትላሉ።

በቻይና ያለውን ቅዝቃዜ እና የአራቱን ቫይረሶች ሥርጭት ከግምት በማስገባት የሆስፒታሎች መጨናነቅ የሚጠበቅ ነው ብለዋል ባለሙያው።

ቻይና መነሻው ምን እንደሆነ ያልታወቀ ኒሞኒያን የሚያጠና ቡድን ማቋቋሟን አስታውቃለች።

በመተንፈሻ አካል ህመም የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በዚህ ወቅት እንደሚጨምርም ተገልጿል።

ኮሮናቫይረስ ከአምስት ዓመት በፊት ሲነሳ አሁን ያለው ዝግጁነት አልነበረም።

ምንጭ፦ ቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት

Loza Health Jobs 3

15 Jan, 19:40


የስራ ቅጥር | ደብረ ታቦር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሁለት ፋርማሲ ባለሙያዎች በዜሮ ልምድ ይፈልጋል

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Jan, 03:20


Laboratory and others Vacancy (NGO)

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Jan, 03:18


NGO vacancy

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Jan, 03:17


NGO VACANCY

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Jan, 03:14


ቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ለነርስ የቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Jan, 03:12


Vacancy

Loza Health Jobs 3

13 Jan, 13:44


ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
=================
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አመልካቾችን በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከታች በዝርዝር የተቀመጡትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ከጥር 05 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ጥር 16 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በካምፓሱ የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5 በስራ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ

Loza Health Jobs 3

13 Jan, 08:47


VACANCY
ክፍት የስራ ማስታወቂያ .

ሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል በተጠቀሰው ክፍት የስራ ቦታ ብቁ የሰው ሃይል አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።

መልካም እድል

☎️9975 | 0114704242 /43/44/45 | 0965407886

Loza Health Jobs 3

13 Jan, 07:55


የቅጥር ማስታወቂያ

ፋርማሲ ባለሙያ

የስራ ቦታ ባህርዳር ቀበሌ 14

በዜሮ ልምድ

ደመወዝ በስምምነት

ፆታ ሴት

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

13 Jan, 05:26


ክፍት የኅላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
==============================
05/05/2017ዓ.ም

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዩኒቨርሲቲው ባወጣው አዲስ የመካከለኛ አመራሮች መመደቢያ መመሪያ መሰረት ብቁ አመልካች መምህራንን አወዳድሮ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት እና አገልግሎት ዲሬክተር (Director, Public Health Education and Services) ቦታ መመደብ ይፈልጋል፡፡

የማወዳደሪያ መሥፈርት
==============

1ኛ. የትምህርት ደረጃ ረዳት ፕሮፌሰር ወይም ከዚያ በላይ ማዕረግ ያለው/ያላት መምህር/መምህርት፣ 
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በጤና ተቋማት፣ በመማር ማስተማር፣ ሕክምናና ማኅበረሰብ አገልግሎት ወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት እርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረከተ/ች፣ 
3ኛ. በሚያመለክቱበት ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት እና አገልግሎት ተደራሽነት፣ ፍትሐዊነት፣ ጥራትንና ደኅንነት፣ ተገቢነትና ዓለም አቀፋዊነትን ለማሳካት፣ ኮሌጁን የሕክምና አገልግሎትና የትምህርት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ እና ክሱትነቱን ለመጨመር፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ለማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል አጭር ስትራቴጅያዊ (ስልታዊ) ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪያ መስጠት የሚችል/የምትችል፣ 
4ኛ. ከኮሌጁ የሚሰጠውን ዝርዝር ኃላፊነት በቅንነት፣ በትጋትና በታማኝነት ተቀብሎ በከፍተኛ ብቃት የሚፈፅም፣
5ኛ. የኮሌጁ አመራሮች፣ የሆስፒታል ማኔጅመንት አባላት፣ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት እና አገልግሎት ሠራተኞች ተወካዮች እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለፃ መስጠት የሚችል/የምትችል፣
6ኛ. ከትምህርት ወይም ምርምር ወይም ሌሎች ጉዳዮች ጋር በተያያዘ መደበኛ የሥራ እረፍት ላይ ያልሆነ/ች እና ለቀጣይ ሦስት ዓመት በኃላፊነት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/ች::

አመልካቾች፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን (05/05/2017ዓ.ም) ጀምሮ ባሉት ዐሥራ አምስት (15) ተከታታይ ቀናት የሚከተሉትን ሰነዶች ማለትም
1. ማመልከቻ ደብዳቤ፣
2. ግለ ታሪክ ('CV')፣
3. የትምህርትና የሥራ/አመራርነት ልምድ (በሰው ሀብት አስተዳድር ልማት ቢሮ የተረጋገጠ) ማስረጃ ፎቶ ኮፒ  እንዲሁም
4. ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጅያዊ ዕቅድ
በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ድሬክተር ቢሮ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

የመመዝገቢያ ቦታ
==========
ጥበበ ግዮን ካምፓስ
ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ባሕር ዳር

Loza Health Jobs 3

13 Jan, 05:19


ለበርካታ መሀንዲሶች የወጣ የቅጥር ማስታወቂያ ሸር አድርጉላቸው

@loza

Loza Health Jobs 3

12 Jan, 16:27


በዝግታ መመገብ ያለው የጤና ጥቅም

የሰው ልጅ በየዕለቱ የሚመገበው ምግብ በጤና እንዲሁም ዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ላይ የራሱ የሆነ ተፅዕኖ ያሳድራል። ከምንመገበው ምግብ ይዘት በተጨማሪ የምንመገብበት መንገድም የራሱ የሆነ ልዩነት የመፍጠር አቅም አለው።

አንዳንድ ሰዎች ምግባቸውን በችኮላ የመመገብ ልማድ ቢኖራቸውም በዝግታ መመገብ ትልቅ የሆነ የጤና ጥቅሞች እንዳሉት ጥናቶች ያመላክታሉ።

በዝግታ መመገብ ለረጅም ጊዜ የመጥገብ ስሜት እንዲሰማን የሚያደርግ ሲሆን የምግብ መፈጨት ስርዓትን ያስተካክላልም ነው የተባለው። በተጨማሪም በጊዜ ሂደት ጤናማ የሆነ የሰውነት ክብደት እንዲኖረን ይረዳል።

ተመራማሪዎች ምግባቸውን በችኮላ የሚመገቡ ሰዎች ከፍተኛ መጠን ያለውን ምግብ እንደሚመገቡ ይናገራሉ።

ከ1 ሺህ በላይ በሆኑ ሰዎች ላይ በተደረገ ጥናት በችኮላ የሚመገቡ ሰዎች ለከፍተኛ የደም ግፊት፣ የስኳር መጠን መጨመር እና ከመጠን ላለፈ ውፍረት ያላቸው ተጋላጭነት በ11 ነጥብ 6 በመቶ ከፍ ይላል።

አንድ ሰው መጥገቡን ለአንጎላችን ለመጠቆም 20 ደቂቃ ይወስዳል የሚሉት ተመራማሪዎቹ በዚህም ምክኒያት የምንመገብበት መንገድ ልዩነት እንደሚፈጥር አመላክተዋል።

በጃፓን ውስጥ የተደረገው አንድ ጥናት በ10 ደቂቃ ውስጥ ምግባቸውን ተመግበው የጨረሱ ተሳታፊዎች በ20 ደቂቃ ውስጥ ከጨረሱ ተሳታፊዎች ጋር ሲነፃፀሩ የስኳር መጠናቸው ጭማሪ ማሳየቱን አመላክቷል።

በደም ውስጥ የሚገኝ የስኳር መጠን መጨመር ለስኳር በሽታ (type two diabetes) ያለውን ተጋላጭነት ይጨምራልም የተባለው።

ምግብ በምንመገብበት ወቅት ያለው የአመጋገብ ፍጥነት በጤናችን ላይ ያለው ተፅዕኖ ትልቅ በመሆኑ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ በጥናቱ መገለጹንም የቢቢሲ መረጃ አመላክቷል።

Loza Health Jobs 3

11 Jan, 05:40


Used Dymind brand cbc machine for sale

Loza Health Jobs 3

11 Jan, 05:35


Bahirdar vacancy

Loza Health Jobs 3

10 Jan, 16:44


በኮምቦልቻ መድሀኒት በስርቆት ለግል መድሃኒት ቤቶች እየተሸጠ ነው ተባለ

በእርዳታ የተገኙ መድሀኒቶች ከመንግስት ጤና ተቋማት ተዘርፎ ለግል መድሃኒት ቤቶች እየተሸጠ መሆኑን የኢትዮጵያ የምግብ እና የመድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ አስታውቋል። ዝርፊያዉ ከአንድ ክልል ወደ ሌላዉ ክልል ጭምር የሚከወን ነው ተብሏል።

https://www.facebook.com/share/19pNbQGJvS/

Loza Health Jobs 3

10 Jan, 07:01


" ህጻኑ እና ወላጅ እናት በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛሉ " - ዶክተር ደሳለኝ ተስፋዬ

በጅማ ዞን ኦሞ ናዳ ወረዳ ዙቤይራ ሙሀመድሳኒ የተባለች እናት 6 ነጥብ 2 ኪሎ ግራም የሚመዝን ልጅ ተገላግላለች፡፡
 
ህጻኑ በናዳ ሆስፒታል በቀዶ ህክምና መወለዱን በሆስፒታሉ የቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ደሳለኝ ተስፋዬ ተናግረዋል፡፡
 
ዶክተር ደሳለኝ በአሁኑ ሰዓት ህጻኑ እና ወላጅ እናት በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ለኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (OBN) ገልጸዋል።
 
ከቀናት በፊት በአዲስ አበባ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ቤቴልሄም አመኑ የተባለች እናት 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ወንድ ልጅ በተደረገላት የቀዶ ህክምና በሰላም መገላገሏ ይታወሳል።

እንደ ሮችስተር ዩኒቨርሲቲ የህክምና ማዕከል ከ37 እና 41 ሳምንታት እርግዝና መካከል የሚወለዱ ህጻናት አማካይ ክብደታቸው 3.2 እስከ 3.4 ኪሎግራም ነው።

የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው የልጆች እድገት ስታንዳርድም የሚወለዱ ህጻናት አማካይ ክብደት ከ3.2 እስከ 3.4 ኪሎግራም ነው።

Loza Health Jobs 3

09 Jan, 17:02


የቅጥር ማስታወቂያ

ላብራቶሪ ባለሙያ

የስራ ቦታ ባህርዳር

ልምድ ቢያንስ 1.5 ዓመት

ደመወዝ በስምምነት

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

09 Jan, 12:22


ድጋሜ የወጣ የቅጥር ማስታወቂያ

Nurse ወይም Ho

ምዕራብ ጎንደር ከሽንፋ ገባ ያለ ሊገበር ቀበሌ

ልምድ አይጠይቅም

ደመወዝ 9,000 birr

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

09 Jan, 11:04


በቻይና ስለተከሰተው አዲስ ቫይረስ

ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በቻይና በሚገኙ ሆስፒታሎች ጭምብል ያጠለቁ በርካታ ሰዎች ፎቶ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ መሠራጨቱ ሌላ ወረርሽኝ ተከስቶ ይሆን የሚል ስጋትን አስከትሏል።

ከጉንፋን ጋር የሚመሳሰለው 'ሂውማን ሜታኒሞቫይረስ' (ኤችኤምፒቪ) በተለይም በልጆች ላይ በስፋት መከሰቱን ቤይጂንግ አምናለች። የተከሰተውም ከወቅቶች መቀያየር ጋር ተያይዞ መሆኑንም ገልጻለች።

ኤችኤምፒቪ እንደ ኮቪድ-19 አይደለም ሲሉ የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች ገልጸዋል። ቫይረሱ ለአስርት ዓመታት የነበረ መሆኑን በመጥቀስ ቫይረሱ ሁሉንም ልጆች በሚባል ደረጃ በተወለዱ በአምስተኛ ዓመታቸው እንደሚያጠቃ ተናግረዋል።

ቫይረሱ በአንዳንድ ህጻናት ልጆች እና የበሽታ መከላከል አቅማቸው በተዳከመ ሰዎች ላይ ከባድ ህመም ሊያስከትል ይችላል ሲል ቢቢሲ አስነበብቧል።

@loza

Loza Health Jobs 3

09 Jan, 11:03


የእንስሳት ባለሙያ ባህርዳር ዙሪያ አንዳሳ ቀበሌ እንፈልጋለን

0917171781

Loza Health Jobs 3

08 Jan, 08:52


የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ operating Theater Nurse፣ በ neonatal Nursing፣ በ pediatric Nursing እና በ surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ ከ 28/04/201617 - 14/05/2016 ዓ.ም online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
 የመመዝገቢያመስፈርቶች፣
• በነርሲንግ ዲፕሎማ ደረጃ 4 የተመረቀች/የተመረቀ በሁሉም ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች መወዳደር ይችላሉ፣
• የሚድዋይፍሪ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀች /የተመረቀ በጨቅላ ህፃናት እና በህፃናት ነርሲንግ መመዝገብ ይችላል፣
• ከመስሪያቤታቸው የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማምጣት ወይም ከፍሎ መማር የሚችል/የሚትችል፡፡
• ኮሌጅ የሚያዘጋጀውን የቃል እና የፁሑፍ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
• ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
• አንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
ማሳሰቢያ፡
 የመመዝገቢያ የማይመለስ 100 ብር በኮሌጁ ንግድ ባንክ አካዉንት ቁጥር 1000006577192 በማስገባት ደረሰኝ upload ማድረግ
 ዲፕሎማ፤ትራንስክሪፕት እና የስራ ልምድ upload ማድረግ
 አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
 ኮሌጁ ማደሪያና ምግብ አያዘጋጅም
 ለበለጠ መረጃ 0112756089 ይደዉሉ
ለመመዝገብ ወደ ሲስተሙ ስትገቡ ማድረግ ያለባቹ
 ወደ መመዝገቢያ ሊንኩ ከገባቹ በኃላ
 Apply now / Apply for admission የሚለውን ሊንክ መጫን
 የሚፈልጉትን ፕሮግራም በመምረጥ Apply ማለት
 ቀጥሎ basic information በማስገባት summit ሲባል Application has successfully submitted የሚል ኖቲፊኬሽን ከApplication number ጋር አብሮ ይመጣል Application number ለቀጣይ ዶክመንት ለማስገባት ስለሚጠቅም ቁጥሩን መያዝ ግዴታ ነው።
 ቀጥሎ upload receipt የሚለውን በመጫን የመመዝገቢያ የተከፈለበትን ደረሰኝ upload ማድረግ
 ቀጥሎ upload document ላይ በመግባት ዶክመንታቹን አስገብታቹ ስትጨርሱ Summit document የሚለውን በመጫን ምዝገባውን ታጠናቅቃላችሁ።
ሬጅስትራር ጽ/ቤት

Loza Health Jobs 3

07 Jan, 15:30


❤️❤️❤️

Loza Health Jobs 3

07 Jan, 06:52


ላሊበላ

Loza Health Jobs 3

07 Jan, 00:55


የቀድሞዋ ሞዴል በአውሮፓውያኑ 2023 ነበር ህመም የጀመራት። መጀመሪያ ላይ የወር አበባ ችግር እንደሆነ ብታስብም በአልትራሳውንድ በተደረገላት ምርመራ የኦቫሪ ሲስት (የእንቁላል ዕጢ) ተገኘባት። ችግሩን ለማስተካከል ቀዶ ጥገና ከተደረገላት በኋላ "የሚያስፈራውን ካንሰር የሚለውን ቃል ሰማሁ" ብላለች። ሴዶማይክሶማ ፕሪቶኒ (በሆድ ውስጥ ዝልግልግ የመሰለ ንጥረ ነገር እንዲከማች የሚያደርግ ያልተለመደ ዕጢ) እንዳለባት ተነገራት። ዕጢው ተቀድዶ የካንሰር ህዋሶች በሰውነቷ ላይ በማሰራጨቱ ሉዊዝ ስምንት የአካል ክፍሎቿን እንድታስወግድ የሚያግዛት ቀዶ ህክምና ለማድረግ ተገደደች። በቀዶ ጥገናው ላይ የሐሞት ከረጢት፣ ትርፍ አንጀት፣ ኦቫሪ፣ ማህፀን፣ የሆድ ቱቦ፣ የሆድ ዕቃዋን ጨምሮ የተወሰነውን የጉበቷን የዲያፍራም እና የዳሌዋን ክፍል ማስወገድን ያካትታል።
https://bbc.in/4j7saWv

Loza Health Jobs 3

06 Jan, 04:01


የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ባህርዳር ዙሪያ

ቀጣሪ ድርጅት:- ጢስ አባይ ጤና ጣቢያ

የስራ መደብ: ክሊኒካል ሚድዋይፍሪ ስፔሻሊስት
የስራ ልምድ: 0 ዓመት
የምዝገባ ጊዜ: እስከ 29/04/2017

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Jan, 17:02


ከአንድ ታካሚ ሆድ በቀዶ ሕክምና 57 ብረታ ብረቶች ወጡ

በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሁለት ሰዓት በላይ በፈጀ ቀዶ ሕክምና ከአንድ ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ።
‎ ‎
‎በቀዶ ሕክምናው 28 ሚስማር፣ 8 ብሎን እና ሌሎች የተለያዩ ብረታ ብረቶች መውጣታቸው ነው የተገለጸው፡፡

የቀዶ ሕክምናው በስኬት መጠናቀቁን የሆስፒታሉ አጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ሐኪም ዶክተር ጌታነህ በላይ ገልጸዋል።

‎የአንጀት ቀዶ ሕክምናው ከ2 ሰዓት በላይ የፈጀ እንደነበርም የሆስፒታሉ መረጃ ያመላክታል።


@loza

Loza Health Jobs 3

04 Jan, 06:29


Used probe ካላችሁ መግዛት እንፈልጋለን

Midray DP50 model

Probe type 👉👉convex


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Jan, 05:25


#የጤና ባለሙያዎች የቅጥር ማስታወቂያ

በሀላባ ዞን የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት በስሩ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ የጤና ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ጤና ፅ/ቤት ያሳውቃል።

Loza Health Jobs 3

03 Jan, 07:33


NGO - JeCCDO
(Jerusalem Children and Community Development Organization)

Position: Psychosocial Support Officer
Qualification: Bachelor's degree in Public health, Psychology, Sociology or related fields

Experience: 2 years
Deadline: 01/05/2017 E.C 
Location: Debre Tabor

@loza

Loza Health Jobs 3

03 Jan, 07:30


የቅጥር ማስታወቂያ

Nurse ወይም Ho

አምቦ (አዲስአበባ ዙሪያ)

1 ዓመት ልምድ ያለው

ኦሮሚኛ ተናጋሪ ቢሆን ይመረጣል


ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

02 Jan, 07:00


ለወሊድ አገልግሎት የሚውሉ 370 አምቡላንሶች ለክልሎች ተሰጡ

የጤና ሚኒስቴር ለወሊድና ድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት የሚውሉ 370 አምቡላንሶችን ለክልሎች አስረክቧል።

በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች እና የክልል ጤና ቢሮዎች ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

አምቡላንሶቹ በወሊድና ድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት ዘርፍ የሚስተዋለውን ውስንነት መቅረፍ ያስችላሉ ተብሏል።

Loza Health Jobs 3

02 Jan, 06:58


የሥራ ማስታወቂያ

አሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ሠራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1.የሥራ መደቡ መጠሪያ፣
ነርስ ፕሮፌሽናል/ክሊኒካል ነርስ

የትምህርት ደረጃ፣
ቢ.ኤ.ስ.ሲ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ

የሥራ ልምድ፣
3/ሦስት/ ወይም ከ5 ዓመት በላይ

ብዛት፣
2 (ሁለት)

ደመወዝ፣
በድርጅቱ ስኬል መሠረት

ፆታ፣
አይለይም

የሥራ ቦታ፣
አሚን የውስጥ ደዌ ስፔሻሊቲ ክሊኒክ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ሰሚት ኮንዶሙኒየም ፣ ሰንሻይ የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል ህንፃ ስር፡፡

ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች የትምህርት፣ የታደሰ የሙያ ፈቃድና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ በ5 (አምስት) የሥራ ቀናት ውስጥ ልደታ ኮካ ኮላ ፋብሪካ አጠገብ/አብነት ያለው አሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ዋናው መስሪያ ቤት 8ኛ ፎቅ ሰው ሀብት አስተዳደር በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ እና ነዋሪነቱ/ትዋ ለሚ-ኩራ ክ/ከተማ የሆነ/ች አመልካች ቅድሚያ የሚያገኝ/የምታገኝ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡- ልደታ ኮካ ኮላ ፋብሪካ አጠገብ/አብነት
ሞባይል፡ 8080, 0947-101010
አሚን የውስጥ ደዌ ስፔሻሊቲ ክሊኒክ ሞባይል: 0947-111188
☎️0116-689008
ኢ-ሜይል፡ [email protected]

Loza Health Jobs 3

02 Jan, 06:02


የቅጥር ማስታወቂያ

Nurse ወይም Ho

ምዕራብ ጎንደር ከሽንፋ ገባ ያለ

ልምድ አይጠይቅም

ደመወዝ 9,000 birr

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

01 Jan, 07:04


የወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ኦክስጅን ማምረት ጀመረ

#Ethiopia | ወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህክምና አገልግሎት የሚውል ኦክስጅን ማምረት መጀመሩን አስታወቀ።

የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ 70 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበት ተመልክቷል።

በሆስፒታሉ የሚታየውን የኦክስጅን ምርት እጥረት ለመፍታት የሚያስችል ኦክስጅን የሙከራ ማምረት የጀመረው ዛሬ መሆኑን በሆስፒታሉ የባዮ ሜዲካል ባለሙያ አቶ ዮሴፍ ምህረቴ ለኢዜአ ገልጸዋል።

ቀደም ሲል ሆስፒታሉ ለህክምና የሚያስፈልገውን ኦክስጅን ከደሴና የግል ሆስፒታሎች በማስመጣት ሲጠቀም መቆየቱን አስታውሰዋል።

ይህም በተፈለገው መጠንና ጊዜ ለማግኘት አስቸጋሪ ሆኖ በህክምና አገልግሎት ዘርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳሳደረ ጠቅሰዋል።

ችግሩን ለመፍታት የሚያስችል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽን በመትከል ዛሬ ማምረት መጀመሩን ጠቅሰው፥ ማሽኑ በቀን እስከ 200 ሲሊንደር የማምረት አቅም አለው ብለዋል።

ኦክስጅኑን አምርቶ መጠቀም መጀመሩ የተሟላ ህክምና ለመስጠት የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ በሰሜን ወሎና በወልዲያ ከተማ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቱን እንዲያገኙ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።

በወልዲያ ከተማ የቀበሌ 01 ነዋሪ አቶ አለባቸው አዳሙ በሰጡት አስተያየት፤ ከ6 ወር በፊት በተሽከርካሪ አደጋ የተጎዳ ልጃቸው በኦክስጅን እጥረት ምክንያት ወደ ደሴ "ሪፈር" መባላቸውን አስታውሰዋል።

በዚህም ለአላስፈላጊ ወጪና መጉላላት መዳረጋቸውን አንስተው፥ አሁን ላይ ሆስፒታሉ በራሱ አቅም ኦክስጅን ማምረት መቻሉ የህብረተሰቡን ችግር እንደሚያቃልል ገልጸዋል።

የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ 70 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን፤ መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ትብብር እንደተከናወነ ተመልክቷል።

Loza Health Jobs 3

01 Jan, 07:01


አብክመ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለላብራቶሪ ባለሙያ የቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

01 Jan, 05:59


ማስታወቂያ
_

የተሸከርካሪ አደጋ ተጎጅዎች የሶስተኛ ወገን አስቸኳይ የህክምና አዋጅ 799/2005 ዓ.ም በፀደቀው መሰረት በሁሉም ጤና ተቋማት እስከ ሁለት ሺህ ብር አገልግሎት በነፃ እንዲያገኙ ተደንግጓል፡፡ ይህም አዋጅ በደንብ ቁጥር 554/2016 ዓ.ም ተሻሽሎ የድንገተኛ ህክምና ወጭ እስከ አስራ አምስት ሺህ ብር እንዲሻሻል የተደረገ ሲሆን ለዚህም እረቂቅ መመሪያ በመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ተዘጋጅቷል፡፡

በረቂቅ መመሪያው ላይ አስተያየት መስጠት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው እስከ ጥር 05/2017 ዓ.ም ድረስ አስተያየቱን ታች ባለው ቅፅ በሞምላት ወይንም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሜዲካል አገልግሎት መሪ ሥራ አስፈፃሚ በአካል በመገኘት ማስገባት ይችላል፡፡

Loza Health Jobs 3

01 Jan, 03:12


አንድ ብር እና ህብረት የገነባው ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

#Ethiopia | ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተገነባው ከአንድ ብር ጀምሮ በተደረገ በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መዋጮ ሲሆን፤ ወዳጅ የውጭ ሀገር ሰዎችም አርዳታ አድርገው እንደነበር ታሪክ ያወሳል፡፡ በአጠቃላይ በመዋጮ የተሰበሰበው የገንዘብ መጠንም 4,891,167.14 ብር እንደነበር ይታወሳል፡፡

በ1954 ዓ.ም የህዝብን ፈቃደኝነት እና ትብብር አግኝቶ ግንባታው የተጀመረው የያኔው የልዑል መኰንን ኃይለስላሴ መታሰቢያ ሆስፒታል የዛሬው ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ የኢትዮጵያን ህዝብ ሲያገለግል ኖሯል፡፡

የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 20 ሚሊዮን በሚገመትበት በዚያ ዘመን በተባበረ ከንድ የተሰራው ይህ ሆስፒታል ዛሬ 120 ሚለዮን ለሚገመት ህዝብ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡

እኛ ኢትዮጵያውያን ዛሬም በህብረት ሀገራችንን መገንባት እንደምንችል ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቋሚ ምስክር ነው።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

Loza Health Jobs 3

01 Jan, 00:04


ወቅታዊ ጉንፋን እና ጉንፋን መሰል የመተፈንሻ አካላት ህመም
የጉንፋን ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጎሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም ነዉ።

‘ሪኖ ቫይረስ’ ለጉንፉን መከሰት ዋና ምክንያት ሲሆን፣ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ፣ ፓራ ኢንፍሉዌንዛ፣ አር ኤስ ቪ(RSV) ቫይረሶች ደግሞ ለጉንፉን መሰል ህመሞች መከሰት ዋና ዋና ምክንያቶች ናቸዉ። ከተጠቀሱት ቫይረሶችም ለጉንፋን ሕመም መከሰት 50 በመቶ ድርሻውን የሚይዘው ሪኖ ቫይረስ ነው፡፡ በደረቅ ነፋሳማ ወቅት የአፍንጫ የውስጠኛው ስስ ሽፋን “ሙከስ መምብሬን” ስለሚደርቅ የጉንፋን ሕመም እና ተላላፊነቱ ይጨምራል፡፡ የክረምት ወራት ወይም የዝናብ ወቅት ማብቃቱን ተከትሎ መስከረምን ጨምሮ በጥቅምትና ህዳር ወራት እንደዚህ አይነት ጉንፋን መሰል ህመም የሚጠበቅ ነው፡፡

ሕመሙ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፈውም በቫይረሱ የተጠቃ ሰው በሚያስልበት ወይም በሚያስነጥስበት ጊዜ እንደሆነና በተጨማሪም ሰዎች ቫይረሱ ያረፈበትን የበር እጀታ፣ ጠረጴዛ ወይም በሕመምተኛው የተነካካንን ሰው እጅ ከነኩ በኋላ አፋቸውንና አፍንጫቸውን ሲነካኩ ቫይረሱ ለመተላለፍ በሚፈጠርለት ምቹ ሁኔታ ነው።

የጉንፋን ሕመም የመጀመሪያ ምልክቱ ከመጀመሩ አንድ ቀን በፊት ተላላፊ ሊሆን ይችላል፤ ሕመሙ ከጀመረ ከ 5 እስከ 10 ባሉት ቀናት ደግሞ ሕመምተኛው ቫይረሱን ያስተላልፋል። ህመሙ አብዛኛዉን ጊዜ እስከ 2 ሳምንት ሊቆይ ይችላል። ምልክቶቹም እንደ የአፍንጫ ፈሳሽ መብዛት፣ ሳል፣ ትኩሳት፣ ራስ ምታትና ጉሮሮን መከርከር፣ ማስነጠስ፣ አይን ማሳከክ እና መቅላት፣ ማስታወክ፣ ከፍ ሲልም የትንፋሽ ማጠር፣ ከፍተኛ ድካምና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ።

አስፈላጊው ጥንቃቄ ካልተደረገ በሽታው የመዛመት እድሉ ከፍ ሊል እንደሚችል፤ በተለይ ቀዳሚ ተጎጅ የሚሆኑትህጻናትና አረጋውያን ናቸው፡፡ በተለይ ደግሞ እንደ አስም፣ የስኳር በሽታ፣ ካንሰር እና ሌሎች ሥር የሰደዱ ተጓዳኝ የጤና ችግር ያሉባቸው ሕሙማን ከፍተኛ ጥንቃቄ ልናደርግላቸው እና ወደ ጤና ተቋማት በመሄድ አስፈላጊዉን ምርመራና ህክምና ሊያደርጉ ይገባል፡፡ በተጨማሪም የጉንፋን ሕመም የጆሮ ኢንፌክሽን እና የሳንባ ምች ሕመምን ጨምሮ ለተለያዩ ሕመሞች ተጋላጭ ሊያደርግ ይችላል፡፡

ጉንፋን መሰል በሽታን ከምንከላከልባቸው መንገዶች መካከልም የእጅ ንጽህናን መጠበቅ፣ ሰዎች በተሰበሰቡበት ቦታ የአፍና አፍንጫ ጭምብል(ማስክ) በማድረግና በዕለት ኑሯችን የምንጠቀምባቸውን በከባቢዎቻችን የሚገኙ ቁሳቁሶችን ማጽዳት እና የብዙሃን ማጓጓዣ ትራንስፖርት ላይ መስኮቶችን በመክፈት በቂ የአየር ዝዉዉር እንዲኖር በማድረግ የበሽታዉን የመተላለፍ ዕድል መቀነስ ይቻላል፡፡ የበሽታው ምልክት የሚታይበት ሰው በፍጥነት በአቅራቢያው ወደሚገኝ የጤና ተቋም በመሄድ አስፈላጊውን የህክምና ምክር አና ዕርዳታ ማግኘት አለበት፡፡

#SPHMMC

Loza Health Jobs 3

31 Dec, 03:58


Vacancy

Loza Health Jobs 3

30 Dec, 15:03


Vacancy

Loza Health Jobs 3

30 Dec, 10:37


ክፍት የኅላፊነት ቦታ ማስታወቂያ (በድጋሜ የወጣ)
============================
21/04/2017 ዓ.ም

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዩኒቨርሲቲው ባወጣው አዲስ የመካከለኛ አመራሮች መመደቢያ መመሪያ መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ የኮሌጁ የጤና  አገልግሎት ምክትል ኮርፖሬት ድሬክተር (Deputy Corporate Director for Health Services) ቦታ መመደብ ይፈልጋል፡፡

የማወዳደሪያ መሥፈርት
==============

1ኛ. የትምህርት ደረጃ ስፔሻሊቲ ሰርተፊኬት/ድህረ ስፔሻሊቲ (ወይም አቻ ) እና ረዳት ፕሮፌሰር እና ከዚያ በላይ ማዕረግ ያለው/ያላት፣ 
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት የጤና ተቋም፣ በጤና ተቋም/ሪፈራል ሆስፒታል ወይም መሰል ተቋማት፣ በጤና መማር ማስተማር፣ ሕክምናና ማኅበረሰብ አገልግሎት ወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት እርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረከተ/ች፣ 
3ኛ. በሚያመለክቱበት ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የጤና/ሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት፣ ፍትሐዊነት፣ ጥራትንና ደኅንነት፣ ተገቢነትና ዓለም አቀፋዊነትን ለማሳካት፣ ኮሌጁን የጤና አገልግሎት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ እና ክሱትነቱን ለመጨመር፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ለማስፋት በሚደረገው ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል አጭር ስትራቴጅያዊ (ስልታዊ) ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪያ መስጠት የሚችል/የምትችል፣ 
4ኛ. ከኮሌጁ የሚሰጠውን ዝርዝር ኃላፊነት በቅንነት፣ በቁርጠኝነት፣   በትጋትና በታማኝነት ተቀብሎ  በከፍተኛ ብቃት የሚፈፅምና የሚያስፈፅም፣
5ኛ. የኮሌጁ አመራሮች፣ የማኔጅመንት አባላት፣ የኮሌጁ  መምሕራንና ሰራተኞች ተወካዮች እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለፃ መስጠት የሚችል/የምትችል፣
6ኛ. ከትምህርት ወይም ምርምር ወይም ሌሎች ጉዳዮች ጋር በተያያዘ መደበኛ የሥራ እረፍት ላይ ያልሆነ/ች እና ለቀጣይ ሦስት ዓመት በኃላፊነት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/ች::

አመልካቾች፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን (21/04/2017ዓ.ም) ጀምሮ ባሉት አምስት (05) ተከታታይ ቀናት የሚከተሉትን ሰነዶች ማለትም
1. ማመልከቻ ደብዳቤ፣
2. ግለ ታሪክ('CV')፣
3. የትምህርትና የሥራ/አመራርነት ልምድ (በሰው ሀብት አስተዳድር ልማት ቢሮ የረጋገጠ) ማስረጃ ፎቶ ኮፒ  እንዲሁም
4. ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጅያዊ ዕቅድ
በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ድሬክተር ቢሮ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

የመመዝገቢያ ቦታ
==========
ጥበበ ግዮን ካምፓስ
ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ባሕር ዳር

Loza Health Jobs 3

28 Dec, 23:22


Vacancy

Loza Health Jobs 3

27 Dec, 17:38


የቅጥር ማስታወቂያ

Nurse ወይም Ho

ምዕራብ ጎንደር ከሽንፋ ገባ ያለ

ልምድ አይጠይቅም

ደመወዝ 9,000 birr

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

27 Dec, 13:50


ጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል የቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

27 Dec, 08:58


Enyat Hospital vacancy announcement

@loza

Loza Health Jobs 3

27 Dec, 05:04


የቅጥር ማስታወቂያ

ለመድሀኒት መደብር

Drugist ከላይሰንስ ጋር ቆሞ የሚሰራ

ለ Degree 1ዓመት ልምድ

ለ dioloma 3 ዓመት ልምድ

ደብረታቦር

መልቀቂያ ያለው

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

27 Dec, 05:04


6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ልጅ ተወለደ
****

በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አንዲት እናት 6 ኪሎ ግራም የሚመዝን ወንድ ልጅ በተደረገላት የቀዶ ህክምና በሰላም ተገላግላለች፡፡

የሆስፒታሉ የማህፀን ስፔሻሊስት እና የዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ረታ ትዕዛዙ፤ በስራ ዘመን ቆይታቸው ይህን ያህል ክብደት የሚመዝን ልጅ ሲወለድ የመጀመሪያው መሆኑን ለEBC DOTSTREAM ገልፀዋል፡፡

ልጆች ከ5 ኪሎ በላይ ሆነው ሲወለዱ የሚደረግላቸው ህክምና መኖሩን የገለፁት ዶ/ር ረታ፤ ለልጁ የህክምና ክትትል እየተደረገለት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
©EBC

Loza Health Jobs 3

26 Dec, 17:14


በ84 ኮሌጆች የሚማሩ ተማሪዎች፤ እስከ ጥር ወር መጀመሪያ ወደ ሌሎች የትምህርት ተቋማት እንዲዘዋወሩ ትዕዛዝ ተሰጠ

የፌደራል የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን፤ 84 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስከ መጪው ጥር ወር መጀመሪያ ድረስ  ተማሪዎቻቸውን ፈቃድ ወዳላቸው ተቋማት እንዲያዘዋውሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ።

ባለስልጣኑ ይህንን ትዕዛዝ የሰጠው፤ በድጋሚ ሳይመዘገቡ ለቀሩ እና በገዛ ፈቃዳቸው ስራቸውን ለማቋረጥ ለወሰኑ ኮሌጆች ነው።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባወጣው “አዲስ ስታንዳርድ” መሰረት፤ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቦ የነበረው ባለፈው መስከረም ወር መጀመሪያ ነበር።

በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚንቀሳቀስ ማንኛውም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ፈቃድ የመስጠት፣ የማደስ እና ቁጥጥር የማድረግ ስልጣን ለመስሪያ ቤቱ የሰጠው በ2014 ዓ.ም. የተሻሻለው የባለስልጣኑ ማቋቋሚያ ደንብ ነው።

መስሪያ ቤቱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ፈቃድ ወይም እድሳት የመሰረዝ ስልጣንም በዚሁ ደንብ አግኝቷል።

በዚሁ መሰረት 84 የሚሆኑ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት “ከከፍተኛ ትምህርት የፈቃድ ስርአት እንዲወጡ” የሚያደርጋቸውን ውሳኔ ባለስልጣኑ ከሁለት ሳምንት በፊት አስተላልፏል።
ዘጠኝ
በሚሆኑ የትምህርት ተቋማት ላይም ተመሳሳይ ውሳኔ በቅርቡ እንደሚተላለፍ ከባለስልጣኑ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።

🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ ▶️
https://ethiopiainsider.com/2024/14683/

@EthiopiaInsiderNews

Loza Health Jobs 3

26 Dec, 13:08


NGO - MSD
(Mahibere Hiwot For Social Development)

Position: DIC
Qualification: Bachelor's degree/Diploma in Nursing, Health officer

Required number: 10
Experience: 3 years
Deadline: 22/03/2017 E.C 
Location: Debretabor, Woreta, Makisegnit, Gendewuha, Sanja

@loza

Loza Health Jobs 3

26 Dec, 12:42


የተሳካ ቀዶ ህክምና

| የ3 ቀን ጨቅላ ህፃን አንገቷ ላይ በአፈጣጠር ትልቅ እብጠት (Bilateral huge cystic hygroma) ይዛ የተወለደች ስትሆን በእብጠቱ ምክንያት ጡት መጥባትም ሆነ እንደ ልቧዋ መተንፈስ አትችልም ነበር።

በ13/4/17 ዓ/ም በሆ/ሉ የተሳካ ቀዶ ህክምና ተደርጎላት አሁን በተሻለ የጤና ሁኔታ ላይ ናት። አሁን እንደልቧ መተንፈስ ጡት መጥባትም ጀምራለች::

በህክምናው ላይ የተሳተፉ ባለሞያዎች
> Surgeons: ዶ/ር ሮቤራ ተሾመ እና ዶ/ር መብራቴ ወ/መድህን
> Anaesthesiologist: ዶ/ር ሲሳይ እብስቱ
> Anesthesia team: ደመቀ ወ/ኪዳን፣ ተሰፋዬ አሰፋ እና ሰለሞን አዳሙ
> Scrub Nurse: ሲ/ር ሳይሽልዋል ወርቁ (ቹቹ)
> Circulator Nrs: አልሃጅ ሀሰን
ሁሉንም ሆ/ሉ ከልብ ያመሰግናል::

አሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል

Loza Health Jobs 3

26 Dec, 11:59


እነዚህ የህክምና ዕቃዎች ይሸጣሉ

ባህርዳር ይገኛል

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 13:50


የቅጥር ማስታወቂያ

መካከለኛ ክሊኒክ

ነርስ

1 ዓመት ያገለገለች

ሴት

ባህርዳር ይባብ ቀበሌ

0917171781

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 13:11


በጳውሎስ ሆስፒታል የካንሰር መድኃኒት እጥረት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት አላስቻለም ተባለ

ሆስፒታል የካንሰር መድኃኒት እጥረት መኖሩን በሆስፒታሉ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡

በዚህም በሆስፒታሉ ውስጥ ያለው የካንሰር መድኃኒት እጥረት ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ችግር እንዲጋለጡ ማድረጉን ይገልጻሉ፡፡

መድኃኒቱ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅና ኢኮኖሚን የሚፈትን በመሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግም ጠይቀዋል፡፡

በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ኃላፊና የካንሰር ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር መሃመድ ኢብራሂም እንዳሉት፥ ሆስፒታሉ በዓመት ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ታካሚዎች የካንሰር ህክምና ይሰጣል።

ኬሞቴራፒን ጨምሮ ሌሎች የካንሰር ህክምና መድኃኒቶች በሆስፒታሉ ሲሰጥ እንደነበር ገልጸው፥ የመድሃኒት እጥረት በሆስፒታሉ በማጋጠሙ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዳልተቻለ ጠቁመዋል፡፡

ይህም የመድሃኒት እጥረት ላለፉት ወራት እንደዘለቀም ነው የተናገሩት፡፡

ዶክተር መሃመድ እንዳሉትም፥ በዚህ ዓመት ሆስፒታሉ ከጤና ጥበቃና ከኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ጋር የሦሥትዮሽ ስምምነት መፈረሙን አስታውሰዋል፡፡

ሆስፒታሉ መድሃኒት ሲጠይቅም 50 በመቶውን እንደሚከፍል ገልጸው፥ ግማሹን ደግሞ መንግስት እንደሚሸፍንም ነው የገለጹት፡፡

በዚህም ሆስፒታሉ የካንሰር መድኃኒት እጥረቱ እንዳይከሰት እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡

የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ንጉሴ በበኩላቸው፥ ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው 54 ዓይነት የካንሰር መድኃኒቶችን ግዢ በመፈጸም ወደሆስፒታሎች በቀጣዮች ሁለት ሣምንታት ውስጥ ተደራሽ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡

በአሁኑ ወቅትም 82 በመቶው መድሃኒት በክምችት ውስጥ እንዳለ አንስተው፥ በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት 94 በመቶ ያህል ክምችት እንደሚኖርም ተናግረዋል፡፡

የመድኃኒት እጥረት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት መሰል መድኃኒቶች በሀገር ውስጥ ማምረት ያስፈልጋል ያሉት አቶ ሰለሞን ንጉሴ፥ ለዚህ ደግሞ መንግስት ከሀገር ውስጥና ከውጭ መድኃኒት አምራቾች ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡

# FMC

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 12:14


አዲስ አበባ ድራጊስት እንፈልጋለን

የተቋሙ ዓይነት  Import 

በዲፕሎማ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለች

ፆታ ሴት

ቀጣሪ ድርጅቱ import ላይ ወይም wholesale የሰራች  ብቻ ይፈልጋል

የስራ ቦታ አዲስአበባ ዑራኤል አካባቢ

ደመወዝ በስምምነት

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 11:30


የሚሸጥ x_ray machine bahirdar አለ

X-Ray (shanghai wandong with
Lead gloves, Lead apron, Lead goggle, Gonad shield, with CR 10-X

0917171781
0918706464


@loza

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 11:27


የሚሸጥ ያገለገለ መድኃኒት ቤት ሸልፍ ባህርዳር አለ

0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 09:29


አዲስ አለም ሆስፒታል ባህርዳር የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ


@lozaw

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 09:27


የስኳር በሽታ እና የቀዶ ህክምና

በሙሉ ወይም በግማሽ አንስቴዥያ የሚሰሩ የቀዶ ህክምናዎች የስኳር መጠን በማዛባት የስኳር በሽታን ሊያባብሱ ይችላሉ።

ከቁጥጥር ዉጪ የሆነ የስኳር መጠን ያላቸው ታካሚዎች በቀዶ ህክምና ወቅት ለተለያዩ ችግሮች ተጋላጭ ይሆናሉ።

  የስኳር መጠን መጨመር ወይም መቀነስ የደም ግፊት መቀነስ ፤ ከቀዶ ህክምናው በኋላ የቁስል ቶሎ አለመዳን ፤ ከቀዶ ህክምና በኋላ ለሚመጡ ኢንፌክሽንዎች መጋለጥንሸ ያመጣል።

በነዚህም ምክንያቶች ታካሚዎች ለረዥም ጊዜ በሆስፒታሉ ውስጥ እንዲቆዩ ይገደዳሉ።

ከስኳር በሽታ ጋር ተያይዘው የሚመጡ ችግሮች በ አንስቴዥያ ምርጫ ላይ ተፅዕኖ ያደርጋሉ።  እነዚህም፦ የኩላሊት በሽታ ፣ የልብ በሽታ የመሳሰሉት ተጠቃሽ ናቸው።

ከቀዶ ህክምናው በፊት በተገቢው ሰአትና ጊዜ ምግብ አለመውሰድ የተለያየ  ተፅዕኖ አለዉ:- የስኳር መጠን ይወርዳል ፤ በተለይም ኢንሱሊን የሚወስዱ ታካሚዎች
፤ በአፍ የሚወሰድ የስኳር መድኃኒት ለመውሰድ ሊያስቸግር ይችላል።

በቀዶ ህክምናው ሰዓት ላይ ያሉ ችግሮች:- ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገ በሙሉ አንስቴዥያ ምክንያት የስኳር መጠን ሲበዛ ወይም ሲያንስ የሚመጡ ምልክቶች ይሸፈናሉ።

ከቀዶ ህክምናው በኋላ ፦ከአንስቴዥያ ቶሎ አለመንቃት
  ፤ የቀዶ ህክምናው ቁስል ቶሎ አለመዳን ፤ ኢንፌክሽኖችን አለመቋቋም ካልተስተካከለ ስኳር ጋር ተያይዘው የሚመጡ ችግሮች ናቸው።

ስለዚህ ማንኛውም የስኳር ታማሚ ጥብቅ የሆነ የስኳር መጠን ቁጥጥር ማድረግ ያስፈልጋቸዋል።

ይህን ለማሳካት ታካሚው ሆስፒታል ከገባበት ቀን ጀምሮ ኢንሱሊን በመጠቀም የስኳር መጠንን በቅርብ መከታተልና በቁጥጥር ውስጥ ማስገባት ይገባል።

ከቀዶ ህክምናው በፊት ተገቢውን የሆነ ምርመራ ማድረግ
    ለምሳሌ:- የልብ፣የኩላሊት የመሳሰሉት

በቀዶ ህክምናው ሰዓት በቂ የሆነ የስኳር መጠን ክትትል ማድረግ ካነሰም - በደም ስር ግሉኮስ መስጠት ከበዛም- ኢንሱሊን መስጠት ተገቢ ይሆናል።

ሁሌም ቢሆን በሀኪም ክትትል የስኳር በሽታን መቆጣጠር ተገቢ  መሆኑን መረዳት ይገባል።

#AHB

@loza

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 09:24


አዲስአበባ ጤና ቢሮ የቅጥር ጥሪ

Loza Health Jobs 3

23 Dec, 09:24


አዲስአበባ ጤና ቢሮ የቅጥር ጥሪ

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 12:27


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

ሙያ Lab technologist

ደረጃ 12

እኔ እምሰራው አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ጤና ጣቢያ ነው።
መቀየር እምፈልገው ባህርዳር :ጎንደር :ደብረታቦር :ወረታ: ጋይንት : ደብረብርሃን : ደሴ :ኮምቦልቻ : ወልዲያ ከተማ ውስጥ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 11:24


የቅጥር ጥሪ ማስታወቂያ ደባርቅ ዩንቨርስቲ

@loza

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 11:03


ለመድሀኒት መደብር የሚሆን ባዶ ቤት

ባህርዳር ቀበሌ 14 አለን

42 ካሬ

ለስራ ጥሩ የሚባል አካበቢ ነው


0917171781
0910706464

@loza

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 07:46


አብክመ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 07:32


ይህን ስራ ቅጥር ለሌሎች እንዲደርስ ሸርርር አድርጉት

ማስታወቂያውን ያወጣው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ነው።

የስራ መደቦቹ ምን ምን ናቸው ?

1. ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ባለሙያ

° ደረጃ ፡- 14
° ደመወዝ ፡- 38,557 
° ብዛት ፡- 1
° ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ቢዝነስ አስተዳደር፣ኢኮኖሚክስ እና በተያያዥ የትምህርት መስኮች
° የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ / ሁለተኛ ዲግሪ
° የስራ ልምድ ፡-3/2 ዓመት 
° ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት


2. ከፍተኛ የማርኬቲንግ ባለሙያ

° ደረጃ ፡- 14
° ደመወዝ ፡- 38,557 
° ብዛት ፡- 1
° ተፈላጊ የትምህርት አይነት ፡- በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚክስ እና ተያያዥ የትምህርት መስኮች
° የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
° የስራ ልምድ ፡- 3/2 ዓመት 
° ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
° የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
° የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት

3. ከፍተኛ የብራንዲንግ ባለሙያ

° ደረጃ፡- 14
° ደመወዝ፡- 38,557 
° ብዛት ፡- 1
° ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በማርኬቲንግ ፣ ቢዝነስ አስተዳደር እና ተያያዥ የትምህርት መስኮች
° የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
° የስራ ልምድ ፡-3/2 ዓመት 
° ተጨማሪ መስፈርት ፡-በግራፊክስ ፣ በዲዛይን እና ተዛማች ሰርተፊኬሽን ያለው/ያላት
° የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
° የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት

4. ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ

° ደረጃ፡-9 
° ደመወዝ፡- 24,435
° ብዛት ፡- 1
° ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በእንጨት ወይም በብረት ሥራ
° የትምህርት ደረጃ፡-  10+2
° የስራ ልምድ ፡- 3 ዓመት 
° ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
° የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
° የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት

5. የመረጃ ዴስክ ባለሙያ

° ደረጃ፡-11
° ደመወዝ፡- 29,029
° ብዛት ፡- 1
° ተፈላጊ የትምህርት አይነት፡- በጆርናሊዝም፣ ቋንቋና ስነ ፅሁፍ፣ ፖለቲካል ሣይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ተያያዥ የትምህርት መስኮች
° የትምህርት ደረጃ፡-  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ሁለተኛ ዲግሪ
° የስራ ልምድ ፡-1/0  ዓመት 
° ተጨማሪ መስፈርት ፡-አይጠይቅም
° የቅጥር ሁኔታ ፡- በቋሚነት
° የስራ ቦታ፡-ዋናው መ/ቤት

ምዝገባ በኦን ላይን https://tinyurl.com/ipdchoexternalvacancy ላይ ነው የሚከናወነው።

ለሥራ መደቡ የሚያስፈልጉ የትምህርት ፤ሥራ ልምድ እና ሌሎች  ማስረጃዎች ወደ ፒዲኤፍ/pdf/ በመቀየር በአንድ ፋይል መያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ማስታወቂያ ትላንት ነው የወጣው ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ ነው የሚቆየው።

አመልካቾች ከስራ መደቡ ጋር #ቀጥተኛ_የሆነ የስራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል የተባለ ሲሆን ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ ስራ ልምድ ግብር መከፈሉ ማረጋገጫ መቅረብ አለበት።

ተጨማሪ መረጃ ደግሞ በስልክ ቁጥር 0118 72 24 20 ላይ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

መልካም ዕድል !

@ loza

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 06:32


ድጋሜ የተለጠፈ

የቅጥር ማስታወቂያ

nurse  ወይም Ho

አዊ ዞን አንክሻ  ወረዳ እሁዲት ቀበሌ

ቢያንስ 6 ወር ያገለገለ


ፆታ ወንድ

0917171781
0918706464
@loza

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 06:22


ላይሰንስ ብቻ እንፈልጋለን

Bsc nurse

ዜሮ ልምድ

ከተመረቀ 2 ዓመት ያላላፈው

ባህርዳር

0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

21 Nov, 05:11


አስቸኳይ

ባህርዳር ቀበሌ 11

ነርስ ይፈለጋል

ልምድ አይጠይቅም

ፆታ ወንድ

ለመካከለኛ ክሊኒክ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

20 Nov, 22:40


የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ |
በሽጋዉ ሞጣ ጠቅላላ ሆስፒታል የሰው ኃብት እስተዳደር ቡድን ለፈውስ ህክምናና ተሃድሶ አገልግሎት ዋና ቡድን ባለው ክፍት የስራ መደብ የደረጃ 4 ነርስ በውጭ ዝውውር አዛውሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

Loza Health Jobs 3

20 Nov, 13:20


አቤም የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል
Vacancy Announcement To Emergency and ICU Nurse

Position: Nurse
Location: Hawassa, Turufat around traffic Light
Employment: Full Time
Date of Announcement Nov:20,2024 GC
Deadline: Nov:30 ,2024 GC


@loza

Loza Health Jobs 3

20 Nov, 06:14


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

ሙያ ጤና መኮንን

ደረጃ 12

የምሰራው አዲስአበባ ውስጥ ካሉ ጤና ጣቢያዎች

መቀየር የምፈልገው አማራ ክልልና ብዙ አዲስአበባ ራቅ ያላሉ ቦታዎች

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

20 Nov, 05:42


አዲስ ዘመን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለ Biomedical engineer ዝውውር

@loza

Loza Health Jobs 3

20 Nov, 00:25


Vacancy

Lorkan medical college

Lab technologist

@loza

Loza Health Jobs 3

19 Nov, 17:05


ከ2.9 ሚሊዮን ብር በላይ የጤና መድህን ክፍያ ባለመከፈሉ ምክንያት የደባርቅ ከተማ አስተዳደር የጤና መድህን ህክምና ውል ተቋርጧል።

Loza Health Jobs 3

19 Nov, 17:01


ሁለት ነርስ ይፈለጋል

በዜሮ ልምድ

ዳንግላ አንድነት ኮሌጅ

@loza

Loza Health Jobs 3

19 Nov, 10:59


የፈተና ውጤት አገው ምድር ጠቅላላ ሆስፒታል

Loza Health Jobs 3

19 Nov, 06:28


ባህርዳር የሚረከብ መድሀኒት ቤት አለ
0917171781

Loza Health Jobs 3

18 Nov, 22:48


ባህርዳር በነርስ ዜሮ ልምድ ቅጥር

@loza

Loza Health Jobs 3

18 Nov, 02:56


ድጋሜ የተለጠፈ

Laboratory ባለሙያ ይፈለጋል

ፆታ አይለይም

1 ዓመትና ከዚያ በላይ

የስራ ቦታ ቋራ ደለጎ

ለመካከለኛ ክሊኒክ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

16 Nov, 09:14


ማሳሰቢያ
_____

በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛዎች የስኳር ህመምን ጨምሮ ሃሰተኛ የጤና መረጃዎች ሃላፊነት በጎደላቸው አካላት እየተለቀቁ ይገኛሉ። ከሰሞኑም ቴክኖሎጂን በመጠቀም በሰዓታት ውስጥ የስኳር በሽታን ማጥፋት ተችሏል በሚል እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ ከእዉነት የራቀና አሳሳች ነዉ።

የህክምና ሞያ ሳይኖራቸውና ለሚሠጡት አገልግሎት ህጋዊ የሆነ የብቃት ማረጋገጫ ሳይኖራቸው በማህበራዊ ሚዲያ ማህበረሰቡን የሚጎዱ፣ ከእውነት የራቁ ሀሰተኛ መረጃዎችን የሚለቁ አካላት ተበራክተዋል። ይህ ተግባር ማህበረሰቡን በእጅጉ እየጎዳና ለአላስፈላጊ ወጪና እንግልት ከመዳረግ አልፎ ፈውስ ፈላጊ ዜጎቻችን ላይ ከፍተኛና የተወሳሰበ የጤና ችግር እየፈጠረ ይገኛል።

ስለሆነም በዚህ መሰል ተግባር ላይ ተሰማርታችሁ የምትገኙ አካላት ይህ ተግባር በህግ የሚያስጠይቅ መሆኑን ተገንዝባችሁ ከእኩይ ተግባራችሁ እንድትታቀቡ እናሳስባለን።

ማህበረሰቡም ምንጫቸው ካልተረጋገጠ አካላት የሚላኩ መልእክቶችን እንዲመረምር፣ አገልግሎቶችንም ከመጠቀማችን በፊት ጥንቃቄ እንድናደርግ፣ አስፋላጊ ሆኖ ሲገኝም በ"[email protected]" ላይ ጥቆማ እንድሰጠን እየጠየቅን ፤ ህዝባችን ሀሰተኛ የጤና መረጃ የሚለቁትን በማጋለጥ ፣የጤና ባለሙያ በማማከር ጤንነቱን እንዲጠብቅ እናሳስባለን።

ጤና ሚኒስቴር

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 16:35


ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የስራ ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 11:56


አማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 10:24


የጸረ-ተህዋሲያን መድሃኒት አቅርቦት ችግር መኖሩን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ

የጸረ-ተህዋሲያን መድሃኒት አቅርቦት ችግር መኖሩን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።

ለጸረ-ተህዋሲያን የሚሆኑ መድሃኒቶች ከድህረ ኮቪድ 19 በኋላ ምርቱ በአለም አቀፍ ደረጃ ቀንሷል በማለት እንደ ሀገርም በኢትዮጵያም ምርቱ ባለመኖሩ የአቅርቦት ችግሩ መቀጠሉን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያ አቅርቦት አገልግሎት ሃላፊ አቶ ሰይፈ ደምሴ ለጣቢያችን ተናግረዋል።

እንደ ሀገር በፊት ከነበረው የ8 በመቶ አቅርቦት ወደ 36 በመቶ ከፍ ቢልም አሁንም ካለው ከፍተኛ ፍላጎት አንጻር የጸረ-ተህዋሲያን መድሃኒት በከፍተኛ ደረጃ እጥረት መኖሩን ገልጸዋል።

እንደ ሀገር መድሃኒቶቹን አምራች ካለመሆናችን በተጨማሪ የአለም አቀፍ የመድሃኒት የግዢ ስርዓቱና ምንዛሬውም ከፍተኛ ጫና ሆኖ በመቆየቱ ለአቅርቦት እጥረቱ ተጨማሪ ምክንያት መሆኑን ሃላፊው ተናግረዋል።

መንግስት የመድሃኒት አቅርቦት ሰልሰለቱን ለመቆጣጠርና ጤናማ ለማድረግ እየሰራ ቢሆንም ለጊዜው እጥረቱ መቀጠሉን ነው ሃላፊው ያብራሩት።

በጤናው ዘርፍ የተሻሻሉት ፖሊሲዎች ችግሩን ይቀንሳሉ ወይም የመጨረሻ መፍትሄ ይሆናሉ በሚል እየተሰራበት እንዳለ የገለጹት የቢሮው የዘርፉ ሃላፊ፤ የፍላጎት እና አቅርቦት አለመመጣጠን ችግሩን እንዳሰፋው ተናግረዋል፡፡

(መናኸሪያ ሬዲዮ)

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 10:19


የቅጥር ማስታወቂያ

nurse  ወይም Ho

አዊ ዞን አንክሻ ወረዳ እሁዲት ቀበሌ

ቢያንስ 1 ዓመት ያገለገለ


ፆታ ወንድ

0917171781
0918706464
@loza

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 06:28


ለበርካታ ጤና ባለሙያዎች የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ

አደራ የህክምና ማዕከል

የድርጅቱ ስም፡ አደራ የህክምና ማዕከል ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

ድርጅታችን ከዚህ በታች ለተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታዎች ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1) የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት ሀኪም (Internist)
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በውስጥ ደዌ ህከምና ስፔሻላይዝድ ያደረገ/ች
• ብዛት፡- 3
• ደመወዝ፡- በስምምነት

2) ጠቅላላ ሃኪም
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በጠቅላላ ሀኪም ሙያ በድግሪ የተመረቀ/ች
• በማርኬቲንግ እና ሴልስ ላይ የመስራት ፍላጎት ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 3
• ደመወዝ፡- በስምምነት

3) ክሊኒካል ነርስ
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በክሊኒካል ነርስ በዲፕሎማ/በዲግሪ የተመረቀ/ች
• በሙያው 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሰራ/ች
• ብዛት፡- 10
• ደመወዝ፡- በስምምነት

4) አይ.ሲ.ዩ (ICU) ነርስ
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በነርሲንግ ሙያ በዲፕሎማ/ዲግሪ የተመረቀ/ች/
• በአይ.ሲ.ዩ (ICU) ነርስነት 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሰራ/የሰራች
• ብዛት፡- 5
• ደመወዝ፡- በስምምነት

5) የቀዶ ጥገና ክፍል ነርስ (OR Nurse)
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በነርሲንግ ሙያ በዲፕሎማ/ዲግሪ የተመረቀ/ች/
• በተመሳሳይ የሥራ መደብ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 5
• ደመወዝ፡- በስምምነት

6) የአንስቴዚያ ባለሙያ
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በአንስቴዚያ ሙያ በዲግሪ የተመረቀ/ች/
• በተመሳሳይ የሥራ መደብ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 3
• ደመወዝ፡- በስምምነት

7) ሲኒዬር ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂስት
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በላቦራቶሪ ሙያ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
• 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 5
• ደመወዝ፡- በስምምነት

8) ባዮሜዲካል ኢንጂነር
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በባዮሜዲካል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ድግሪ ያለው/ያላት
• በሙያው 1 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሠራ/ች
• ብዛት፡- 3
• ደመወዝ፡- በስምምነት

9) የሰው ሀይል አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትም/ት መስክ በዲግሪ የተመረቀ/ች
• በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 1
• ደመወዝ፡- በስምምነት

10) ፕሮጀክት ማኔጀር
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በፕሮጀክትማኔጅመንት፥ በማኔጅመንት፥ በጤና አስተዳደር፥ በጠቅላላ ሃኪም ወይም በተመሳሳይ የትም/ት መስክ በዲግሪ የተመረቀ/ች
• በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ 1 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 1
• ደመወዝ፡- በስምምነት

11) IT Officer
• ከታወቀ የትም/ት ተቋም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳሳይ የትም/ት መስክ በዲግሪ የተመረቀ/ች
• በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ 1 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 1
• ደመወዝ፡- በስምምነት

12) የማታ ሱፐርቫይዘር
• ከታወቀ የጤና ተቋም በክሊኒካል ነርስ በዲፕሎማ/በዲግሪ የተመረቀ/ች
• በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ 2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
• ብዛት፡- 2
• ደመወዝ፡- በስምምነት

* ሁሉም የጤና ባለሙያዎች የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው።
* የሥራ ቦታ፡
* አደራ የህክምና ማዕከል፥ ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ጀርባ
* የመመዝገቢያ ቦታ፡
* በማዕከሉ የሰው ኃይል አስተዳደር ክፍል ወይም በኢሜል አድራሻ [email protected] መመዝገብ ይቻላል።


@loza

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 06:00


በድጋሜ የወጣ የቅጥር ማስታወቂያ!

ወልድያ ዩንቨርሲቲ

@loza

Loza Health Jobs 3

15 Nov, 03:30


አዲስአበባ የሚረከብ መድሀኒት መደብር

ወራዊ ኪራይ 20k

0917171781
098706464

@loza

Loza Health Jobs 3

14 Nov, 17:18


አማራ ሴቶች ማህበር የቅጥር ማስታወቂያ
Vacancy | Amhara women's Association /AWA/ is a nonprofit, nonpolitical and non-religious civic organization establish in 1998 to empower women and girls socially and economically in Amhara regional state including Addis Abeba city administration.
Therefore, AWA has looking to recruit competent and influential woreda level  for the above 9 target woreda/towns

1. Job Title: PSS counselor work as woreda coordinator and pss

Place of Work: Sekela, Womberma, Dejen, Motta, Guagusa shikudad, Chagnie, Meraw and Bahir Dar Zuria woreda

Number of positions: Eight (08)

Duration of the contract: Until June 30/2025

2. Job Title: Regional GBV Project Coordinator

Place of Work: Bahir Dar frequent travel to the project area

Number of positions: One (01)

Duration of the contract: Until June 30/2025 With possible extension based availability of funds and performance

@loza

Loza Health Jobs 3

11 Nov, 09:05


World Diabetes Day November 14th

Loza Health Jobs 3

11 Nov, 07:39


ኩላሊታችንን ግዙን እያሉ ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሚመጡ ሰዎች መኖራቸው ተገለጸ።

ብሔራዊ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማዕከል ዳይሬክተር ዶክተር ጸጋይ ብርሀነ ለአል ዐይን እንዳሉት ማዕከሉ ስራ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በአጠቃላይ ለ187 ሰዎች የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና አገልግሎት አድርጓል ብለዋል።

አሁን ላይ ማዕከሉ በሳምንት እስከ ሶስት በዓመት ደግሞ እስከ 100 ሰዎች ድረስ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ህክምና የመስጠት አቅም እንዳለው የሚናገሩት ዶክተር ጸጋይ በግብዓት እጥረት ምክንያት በአቅሙ ልክ እየሰራ እንዳልሆነም ገልጸዋል።

የአካል ልገሳ ጉዳይ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚሻ ጉዳይ ነው የሚሉት ዶክተር ጸጋይ ኩላሊታችንን መሸጥ እንፈልጋለን፣ ኩላሊታችንን ግዙን የሚሉ ዜጎች ወደ ማዕከሉ እንደሚመጡም አክለዋል።

ዘገባው የዐል ዐይን ነው።

Loza Health Jobs 3

11 Nov, 07:09


የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
******
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለክሊኒካል ሚድዋይፈሪ ሌክቸረር፣ Maternity and RH/maternity ሌክቸረር፣Medical microbiology ሌክቸረር ፣ Environmental health ሌክቸረር, Clinical midwifery ሌክቸረር እና ለነርስ ቴክኒካል አሲስታንት ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ምልመላውን ያለፋችሁ አመልካቾች ሰኞ 02/03/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሠዓት መታወቂያ እና ኦሪጅናል የትምህርት ማስረጃቹህን በመያዝ ለፈተና እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡

ለMidwifery ቴክኒካል ረዳት፣ Medical parasitology ሌክቸረር፣ Clinical chemistry ሌክቸረር፣ Adult health nurse ሌክቸረር እና ኢንቫይሮሜንታል ሄልዝ ቴክኒካል አሲስታንት ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ምልመላውን ያለፋችሁ አመልካቾች ማክሰኞ 03/03/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሠዓት መታወቂያ እና ኦሪጅናል የትምህርት ማስረጃቹህን በመያዝ ለፈተና እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡

ለ Medical laboratory ቴክኒካል ረዳት፣ Clinical pharmacy ሌክቸረር፣ Physiology ሌክቸረር፣ Pharmacy ረዳት መምህር ባወጣው ቅጥር ምልመላውን ያለፋችሁ አመልካቾች ረብዑ 04/03/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሠዓት መታወቂያ እና ኦሪጅናል የትምህርት ማስረጃቹህን በመያዝ ለፈተና እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል።

29/02/2017 ዓ. ም
የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ


@loza

Loza Health Jobs 3

11 Nov, 04:40


ዘጌ( ባህርዳር ዙሪያ)ባለሙያ ይፈለጋል

BSC nurse or HO

ለመካከለኛ ክሊኒክ

1 ዓመት በላይ ያገለገለ
መልቀቂያ ያለው

ተያዥ ማቅረብ የሚችል

ፆታ አይለይም

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

10 Nov, 22:03


የአንጀት ቁስለት ምልክቶቹ
የአንጀት ቁስለት በH.pylori ኢንፌክሽን ፣ ረጅም ጊዜ አንጀታችንን የሚጎዱ መድኃኒቶችን ከተጠቀምን፣ ከመጠን በላይ አልኮሆል ፣ ሲጋራ የምንጠቀም ከሆነ እና በቤተሰብ ካለ ሊከሰት ይችላል ።

ምልክቶቹም:-
1 የላይኛው የሆዳችን ክፍል ለይ የማቃጠል ስሜት
2. ማቅለሽለሽ እና ወደላይ ማለት
3. ሆዳችን መነፋት
4. የምግብ ፍላጎት መቀነስ
5. የድካም ስሜት እና ክብደት መቀነስ የሚጠቀሱ ምልክቶች ናቸው።

የአንጀት ቁስለት በቀላሉ መታከም የሚችል ሲሆን የተሟላ ምርመራ እና ህክምና በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል እየተሰጠ ይገኛል ።

#AHB

@loza

Loza Health Jobs 3

07 Nov, 06:55


•••
የትልቁ አንጀት ካንሰር/ colon cancer:

የአንጀት ካንሰር ኮሎን ተብሎ በሚጠራው የትልቁ አንጀት ክፍል ውስጥ የሚጀምር እብጠት ነው። ኮሎን የትልቅ አንጀት የመጀመሪያ እና ረጅሙ ክፍል ነው። ትልቁ አንጀት የምግብ መፍጫ ሥርዓት የመጨረሻው ክፍል ነው ::
_የአንጀት ካንሰር በማንኛውም ዕድሜ ላይ ሊከሰት ቢችልም በአብዛኛው በዕድሜ የገፉ ሰዎችን ይጎዳል። ብዙውን ጊዜ የሚጀምረው በኮሎን ውስጥ የሚፈጠሩ ፖሊፕ ተብለው የሚጠሩ ትናንሽ እባጮች ናቸው። ፖሊፕ በአጠቃላይ ካንሰር አይደለም፣ ነገር ግን አንዳንዶቹ በጊዜ ሂደት ወደ አንጀት ካንሰር ሊለወጡ ይችላሉ።
-ፖሊፕ ብዙውን ጊዜ የሕመም ምልክቶችን አያመጣም. በዚህ ምክንያት ዶክተሮች በኮሎን ውስጥ ፖሊፕን ለመፈለግ በየጊዜው የማጣሪያ ምርመራዎችን ይመክራሉ. ፖሊፕን ማግኘት እና ማስወገድ የአንጀት ካንሰርን ለመከላከል ይረዳል.
_የአንጀት ካንሰር ከተፈጠረ ብዙ ሕክምናዎች ለመቆጣጠር ይረዳሉ። ሕክምናዎች የቀዶ ጥገና፣ የጨረር ሕክምና እና እንደ ኪሞቴራፒ ሕክምናን የመሳሰሉትን ያካትታሉ።
_የአንጀት ካንሰር አንዳንድ ጊዜ የኮሎሬክታል ካንሰር ይባላል። ይህ ቃል የአንጀት ካንሰርን እና የከፈነ ቋት ካንሰርን ያጣምራል.
ምልክቶች
ብዙ የኮሎን ካንሰር ያለባቸው ሰዎች መጀመሪያ ላይ ምልክቶች አይታዩም። ምልክቶቹ በሚታዩበት ጊዜ, በካንሰር መጠኑ እና በትልቁ አንጀት ውስጥ ባለው ቦታ ላይ ይወሰናሉ።

# AGH

@loza

Loza Health Jobs 3

07 Nov, 06:52


Laboratory ባለሙያ ይፈለጋል

ፆታ ወንድ

2 ዓመትና ከዚያ በላይ Cbc እና chemistry machine ላይ ጥሩ ልምድ ያለው

የስራ ቦታ ቋራ ደለጎ

ለመካከለኛ ክሊኒክ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

07 Nov, 06:15


የቅጥር ማስታወቂያ
ኦፍታልሚክ ፕሮፌሽናል
ደባርቅ ጠቅላላ ሆስፒታል

@loza

Loza Health Jobs 3

07 Nov, 06:14


የቅጥር ማስታወቂያ
ነርስ ፕሮፌሽናል
ደባርቅ ጠቅላላ ሆስፒታል

@loza

Loza Health Jobs 3

07 Nov, 06:13


የቅጥር ማስታወቂያ
Bio medical engineer
ደባርቅ ጠቅላላ ሆስፒታል

@loza

Loza Health Jobs 3

07 Nov, 06:11


የቅጥር ማስታወቂያ
የጨቅላ ህፃናት ነርስ ፕሮፌሽናል
ደባርቅ ጠቅላላ ሆስፒታል

@loza

Loza Health Jobs 3

06 Nov, 16:05


#ጥንቃቄ🚨

ቴግሬቶል የተሰኘ በአፍ የሚወሰድ ፈሳሽ (Oral Suspension) መድኃኒት የጨቅላ ህፃናት እንዳይጠቀሙት የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡

ቴግሬቶል የተሰኘ በአፍ የሚወሰድ ፈሳሽ (Oral Suspension) መድኃኒት ኖቫርቲስ ፋርማ ሽዌይዝ AG/ Novartis Pharma Schweiz AG በተባለ የገበያ ፍቃድ ባለው የመድኃኒት አምራች ፋብሪካ የሚመረት ነው።

ቴግሬቶል (ካርባማዜፔይን) 100 mg/5ml Oral Suspension (OS) የተሰኘው መድኃኒት አብዛኛውን ጊዜ አጠቃላይ ለሚጥልና ከፊል መንቀጥቀጥ/ management of generalized tonic clonic and partial seizures ለማከም የሚያገለግል ነው።

ይሁን እንጂ የተጠቀሰው መድኃኒት በውስጡ በሚይዘው ፕሮፓይሊን ግላይኮል (propylene glycol) የሚባል ንጥረ-ነገር መጠን ምክንያት ለጨቅላ ሕፃናት ማለትም ከ4 ሳምንታት በታች ለሆኑ ሕፃናት ወይም በሶስት ወራት የመወለድ ጊዜያቸው ሳይደርስ ለተወለዱ ሕፃናት ሊወስዱት እንደማይመከር ባለስልጣን መ/ቤቱ ገልጿል።

ተቋሙ ፥ በዚህ ምርት ውስጥ ከሚገኙት ተጨማሪ ንጥረ ነገሮች አንዱ የሆነው ፕሮፓይሊን ግላይኮል ለምግብ እና ትንባሆ ምርቶች እንዲሁም ለፋርማሲዩቲካል እና መዋቢያዎች በአጠቃላይ በአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር (FDA) ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ ይታወቃል ብሏል።

ይሁንና በዚህ ምርት ውስጥ ያለው መጠን በዚህ የማሳወቂያ መልዕከት ላይ ከተጠቀሱት ለጨቅላ ሕፃናት እና ጊዜያቸው ሳይደርስ ለተወለዱ ሕፃናት እስከ ሦስት ወር ድረስ ከደህንነት ገደብ በላይ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል ነው ያለው።

ስለሆነም ይህንን መድኃኒት በጨቅላ ሕፃናት ጊዜያቸው ሳይደርስ ለተወለዱ ሕፃናት እስከ ሦስት ወር ድረስ መጠቀም ጉዳቱ ከጥቅሙ የሚያመዝን በመሆኑ ሁሉም የጤና ባለሙያዎች መድኃኒቱን ለተጠቀሱት የእድሜ ክልል ከማዘዝ እና ከማከፋፈል እንዲቆጠቡ አሳስቧል።

ህብረተሰቡም መድኃኒቱን እንዳይጠቀም መልዕክት አስተለልፏል።

@ loza

Loza Health Jobs 3

06 Nov, 09:43


እንደገና የተስተካከለ

ለፕራይመሪ ክሊኒክ የሚሆን የነርስ ላይሰንስ ብቻ እንፈልጋለን

ዲፕሎማ 5 ዓመት ያገለገለ

ዲግሪ 3 ዓመት ያገለገለ

መልቀቂያ ያለው

0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

06 Nov, 02:26


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

ሙያ - ጤና መኮንን (HO)

ደረጃ - 13
አሁን የምሰራበት የስራ ቦታ ሰሜን ሸዋ ዞን
ሀገረ ማሪያም ወረዳ፣ እዛው ከወረዳው ዋና ከተማ ሾላ ገበያ ቡልጋ ጤና ጣቢያ ሲሆን ፤

መቀየር የምፈልገው፦ ምዕራብ/ምስራቅ/ሰሜን ጎጃም ዞን ወይም አዊ ዞን ባሉ ጤና ጣቢያዎች

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 18:08


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

የምሠራው ፍኖተ-ሠላም ዙሪያ ጃቢ ጣናን ወረዳ ካለ ጤና ጣቢያ ነው

ሙያዬ ጤና መኮነን ደረጃ 12 ነኝ

መቀየር የምፈልገው ዳንግላ ,ደ/አቸፈር,ሠ/አቸፈር እና ባ/ዳር ዙሪያ ባሉ የጤና ተቋማት ነው።

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 17:11


የስራ ቅጥር ማስታዎቂያ | የደሴ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡-

ለመመዝገብ
ከ22/02/2017ዓ.ም ---- 2/03/2017ዓ.ም እስከ ቀኑ 11፡30 በኮሌጁ ሰው ሃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 7 ምዝገባ ይካሄዳል፣
ፈተና በ 03/03/2017ዓ.ም ከቀኑ 4፡00 ሰአት በኮሌጁ ይሰጣል :

@loza

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 17:10


በጥቁር አንበሳ እየተሰጠ ያለው ኑክሌር ሜድስን ምንድነው?

#Ethiopia | የኢትዮጵያ የሕክምና አገልግሎት ምን ደረጃ ደርሷል ሲባል ኑክሌር ሜድስን እንደማሳያ ሆኖ ይነሳል።

ይህ ሕክምና ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፤ አሁን ላይ ግን በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልም እየተሰጠ ይገኛል።

ለመሆኑ ይህ የሕክምና ዘርፍ ምንድነው? ስንል በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኑክሌር ሜድስን ስፔሻሊስት የሆኑትን ዶክተር በየነ አሰፋን ጠየቅን።

እንደ እርሳቸው ገለጻ፥ ኑክሌር ሜድስን የሕክምና አገልግሎት ሲሆን የምርመራ እና የማከም አገልግሎት ይሰጥበታል ሲሉ ነው የገለፁት።

ይህ ዘርፍ ለማከም እንዲሁም ምስል ለማግኘት እንደሚያግዝ የጠቆሙት ዶክተር በየነ፤ በኑክሌር ሜድስን የተለያዩ በሽታዎችንም መለየት ይቻላል ሲሉም ተናግረዋል።

ይህ ሕክምና ከራጅ መሰል የሕክምና ዓይነቶች የሚለየው የጨረር ንዑስ አካሉ ታካሚው በታመመበት ቦታ ላይ ቀጥታ በማሳረፍ የሚካሄድ በመሆኑ ነው ብለዋል።

በሌሎች የጨረር ሕክምና ዘዴዎች ጨረሩ ከመመርመሪያው ማሽን በመውጣት ሕመሙን ለማከም ወይም ለመለየት የሚረዳ ሲሆን፤ በኑክሌር ሜድስን ግን የጨረር ንዑስ አካሉን በክኒን ወይም በፈሳሽ መልክ በአፍ ወይም በደም ስር ምርመራው ወይም ሕክምናው ይካሄዳል።

ኑክሌር ሜድስን በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቀደም ሲል መሰጠት ከጀመረ በኋላ ተቋርጦ የቆየ ሲሆን፤ አሁን ላይ ግን ሕክምናው በተጠናከረ መልኩ እየተሰጠ መሆኑን አንስተዋል።

በሆስፒታሉ ኑክሌር ሜድስን በአሁኑ ወቅት የእንቅርት ምርመራን ለማካሄድና ለማከም በስፋት በጥቅም ላይ እየዋለ ሲሆን፤ ለሌሎች የሕመም ዓይነቶችም አገልግሎቱ እንደሚሰጥ ጠቅሰዋል።

ከዚህ በተጨማሪ በአብዛኛው እንቅርት በግራ እና ቀኝ የአንገት ክፍል ላይ የሚከሰት በመሆኑ ይህ የኑክሌር ሜድስን ችግሩ ያለበትን ትክክለኛ ቦታ እና መጠኑንም ለመለየትና በጨረር ለማከም እንደሚያስችል ገልጸዋል።

ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት ሲሰጥ የቆየው ይህ ኑክሌር ሜድስን አሁን በሀገር ውስጥ መሰጠት መጀመሩ ለታማሚዎች ተስፋ ሰጪ እንደሆነም ነው ዶክተር በየነ የተናገሩት።

# GT

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 16:49


የዝውውር ማስታወቂያ

እኔ የምሰራው  አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ጤና  ጣበያ

መቀየር የምፈልገው ደቡብ  ጎንደር ባህርዳር እና ዙሪየው ባሉ ጤና ተቋማት 

Bsc laboratory ደረጃ 11


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 15:45


Pharmacist ( degree )license ብቻ እንፈልጋለን

3 ዓመትና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው

ለማከፋፈያ

አዲስአበባ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 15:43


Urgent

Laboratory ባለሙያ ባህርዳር እንፈልጋለን

6 ወር ልምድ ያለው

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 07:29


ማስታወቂያ
***
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥቅምት ወር እየተከበረ የሚገኘውን የጡት ካንሰር በማስመልከት ከጥቅምት 26_28/2017ዓ.ም በሆስፒታሉ ነፃ ቅድመ የጡት ካንሰር ምርመራ ስለሚሰጥ በጎንደር ከተማና በአካባቢው የምትኖሩ ሴት እህቶች እና እናቶች የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እናሳውቃለን።
*******
የህብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ጥቅምት 25/2017ዓ.ም

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 05:47


እነዚህ የክሊኒክ ዕቃዎች ሁሉም ባንድ ላይ ይሸጣሉ አይነጣጠሉም

generator =1
Autoclave=1
drum=1
suturing set=2
enema can=1
microscope=1
centrifuge=1
ESR stander=1
manual WBC differential=1
BP apparatus with stetoscope=1
Table =4
midium shelf=2
exam bed=1
admision bed with fome=1
Plastic chair=8
bench=2

Centrifuge with 8 tube=1
microscope (heuer ,binocular

0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

05 Nov, 03:30


Used

Xf30b model ultrasound with
   Convex & linear probe and Sony printer አለን ይደውሉ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 17:04


Re-advertised internal and external vacancy announcement

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 17:02


ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ደመወዝ፡- በሆስፒታሉ እስኬል መሠረት

ከላይ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ መቀጠር የምትፈልጉና የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ሁሉ ማመልከቻ፤ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ኦሪጂናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በሆስፒታሉ በሰው ሀይል ክፍል በመቅረብ በተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል. ሲኤምሲ ሚካኤል ከጋስት ሞል ጀርባ

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 16:35


used ECG machine ይሸጣል

COMEN 1200 ECG machine with
-12 leads
- both key board and touchscreen function
-12.1 inch


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 16:30


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

የምሠራዉ  ባህርዳር ውስጥ ካሉ ሆስፒታሎች


ጠቅላላ ሀኪም ደረጃ 17

መቀየር የምፈልገው  ከየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 08:05


መረጃ

በደብረታቦር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና ህዳር 9-13/2017 ዓ.ም ይሰጣል

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 07:37


Vacancy

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 07:25


#አሪቲ_ለጤናችን

በአብዛኛው በሀገራችን ገጠራማ አካባቢ የሚገኘው አሪቲ ተክል ለጤና ስላለው ጥቅም ምን ያህል ያወቃሉ?

በዓላት ሲመጡ ለጉዝጓዝና ለመልካም መዓዛነት የሚውለው #አሪቲ ከጉዝጓዝ ባለፈ ብዙ ጥቅም አለው።

አሪቲ እጅግ ብዙ የመድኃኒትነት ባህሪዎች አሉት፤ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በባሕላዊም ሆነ በዘመናዊ ሕክምና ብዙ መድኃኒቶች ይቀመሙበታል፡፡

WMCC

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 07:07


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

የምሠራዉ ሰሜን ወሎ ላሊበላ

laboratory diploma ደረጃ 9

መቀየር የምፈልገው ሰሜን ሸዋ ውስጥ ከሚገኙ ተቋማት

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 05:44


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

አስፈላጊ ከሆነ ከደረጃየም ዝቅ በማለት ለመስማማት ፈቃደኛ ነኝ

ሙያ፦ ጤና መኮነን

ደረጃ፦14

የምሰራበት ቦታ፦ደ/ወሎ ከለላ

የምፈልገው ወደ አዲስአበባ

0918706464
0917171781

@loza

Loza Health Jobs 3

04 Nov, 05:40


የሚረከብ መድሀኒት ቤት ባህርዳር አለን

ታክሲ መጨረሻ ላይ የሆነ

አስፓልት ዳር

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

03 Nov, 17:20


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

ሙያ Bsc midwifry

የምሰራው አዲስአበባ ውስጥ ካሉ የመንግስት ጤና ጣቢያ


ደረጃ 11

ባህር ዳር እና ባህር ዳር ዙሪያ ያሉ ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ እንዲሁም ወረታ ደብረታቦር

0918706464
0917171781

@loza

Loza Health Jobs 3

03 Nov, 07:38


የስምምነት ዝውውር ማስታወቂያ

ሙያ Bsc Nurse

የምሰራው ሸበል በረንታ የመጀመሪያ ሆስፒታል

ደረጃ 12 መቀየር የምፈልገው

ባህር ዳር እና ባህር ዳር ዙሪያ ያሉ ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ

0918706464
0917171781

@loza

Loza Health Jobs 3

03 Nov, 07:34


used


አነዚህ የክሊኒክ መሳሪያዎች አዲስ አበባ ይገኛሉ ይሸጣሉ

0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

03 Nov, 06:53


ሰላም የሎዛ ቤተሰቦች



የስምምነት ዝውውር የምንለጥፈው በአንፃራዊ ተመጣጣኝ የሆኑትን ወይም ሊፈላለጉ ይችላሉ የምንላቸውን ነው የምናደርገው።

ፖስት ለማድረግ ምንም ዓይነት ኮሚሽን አንጠይቅም ከተሳካ ግን ያው,,,

ሌላው በኛ በኩል ያገናኘናቸውና የስምምነት ዝውውር የተሳካላቸው ብዙ ባለሙያዎ አሉ ፈቃደኛ የሆነ ብቻ ጠይቀን ፖስት ለማድረግ እንሞክራለን።

አሁንም ላኩልን ተመጣጣኝ የሆነ የቦታ ከሆነ ማስታወቂያ እንሰራላችኋለን

@loza

Loza Health Jobs 3

02 Nov, 09:35


የስምምነት ዝውውር

ሙያ ጤና መኮንን

የምሰራው አዊ ዞን ዚገም ወረዳ

ደረጃ 13 መቀየር የምፈልገው

ሰሜን ጎጃም ደቡብ ጎንደር የጎንደር መስመር

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

02 Nov, 03:24


የስቲም ቡና የምታፈላዋ ላብራቶሪ ባለሙያ የምታፈላበት ስቲም ፈንድቶ ሁለት ዓይኗን ያሳጣት ወጣት፣ ታደጉኝ ስትል ተማፅናለች

#Ethiopia | ትዕግስት ላቀ ታደለ ትባላለች። ተወልዳ ያደገችዉ በምስራቅ ጎጃም ዞን ቢቡኝ ወረዳ ደብረ ዘይት ኩችት ቀበሌ ነዉ።
ትዕግስት በ2014 የትምህርት ዘመን በሜዲካል ላብራቶሪ በዲፕሎማ ተመርቃለች። ትእግስት ቤተሰቦቿን የመርዳትና ራሷን የመቻል ህልሟ ከፍተኛ ስለነበረ ከ2015 ዓም ጀምሮ በደብረማርቆስ ከተማ ቀበሌ 03 በተለምዶ አብማ አካባቢ ቡና በማፍላትና በመሸጥ ህይወትን አሃዱ ብላ ጀመረች።

ትእግስት ህይወቴ ይቀይራል ያለችዉ የቡና ማፍላት ስራ ለዓይነስዉርነት ዳረጋት።

ነገሩ እንዲህ ነዉ። ትእግስት እንደተለመደዉ መስከረም 28 ቀን 2017 ዓም እንደወትሮዉ ሁሉ ቡናዋን በማፍላት ደምበኞቿን ለማስተናገድ ደፋ ቀና እያለች ነዉ። ደምበኞችም ቡና ለመጠጣት ወንበራቸዉን ላይ ቁጭ ብለዉ ይጠባበቃሉ። ቡናዉን አፍልታ ለመቅዳት ጎንበስ እንዳለች ቡና ያፈላችበት ስቲም ፈንድቶ በአይኖቿ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ።

ቡና ለመጠጣት የተቀመጡ ወጣቶች ተሸክመዉ ወደ ሆስፒታል ተሯሯጡ። ከግራና ቀኝ አይኖቿ መካከል ማለትም ከአፍንጫዋ ከፍ ብሎ የማያቋርጥ ደም ይፈሳል።

የደብረማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል ሙያተኞችና የአመራሮች ምስጋና ይግባቸዉና አስታማሚ የሌላትንና በጎ ፈቃደኞች ያደረሷትን ወጣት የነጻ ህክምና እንድታገኝ በማድረግ ደሙ እንዲቆም፤ ጉዳት የደረሰበት አይኗ እንዲታከም ቢያደርጉም ሁለቱም አይኖቿን ብርሃን መመለስ አልተቻለም።

የደብረማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል ከግራና ቀኝ አይኖቿ መካከል ማለትም ከአፍንጫዋ ከፍ ብሎ ያለዉ አጥንት በመሰበሩ ለጥበበ ጊዮን ሆስፒታል ሪፈር ብሏታል።

ትእግስት ራሷን በራሷ የምታስተዳድር በመሆኗ ለህክምና የሚሆን ገንዘብ ስለሌላት ደጋግ ኢትዮጵያዊያንን እርዳታ ጠይቃለች።

ትእግስት ''የዓይኔን ብርሃን መመለስ እንኳን ባይቻል የሳሳሁላት ህይወቴ ታደጉኝ'' ስትል እየተማጸነች ነዉ።

ትእግስትን ማግኘት ለምትፈልጉ በ0947890066 ማግኘት የምትችሉ ሲሆን
ገንዘብ ማገዝ ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ትእግስት ላቀ ታደለ በሚል በተከፈተዉ የሂሳብ ቁጥር 1000657479188 እንድትረዷት በፈጣሪ ስም ትጠይቃለች።

ሸር በማድረግ ለሌሎችም ያጋሩ

Loza Health Jobs 3

01 Nov, 14:28


አገው ምድር ጠቅላላ ሆስፒታል ቅጥር

Loza Health Jobs 3

01 Nov, 06:20


እንግሊዝ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቃ ግለሰብ ማግኘቷን ገለጸች

#Ethiopia | በሀገሪቱ ለመጀመርያ ጊዜ በበሽታው ተጠቂ ሆኖ ተገኝቷል የተባለው ግለሰብ በቅርብ ጊዜ በአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት ላይ የነበረ ነው ተብሏል።

የእንግሊዝ ጤና ጥበቃ ኤጀንሲ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ በሀገሪቱ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቃን ግለሰብ የመጀመርያ ጊዜ ተገኝቷል ብሏል።

በበሽታው ተጠቂ የሆነው ግለሰብ በለንደን እንደተገኘና በቅርቡ የአፍሪካ ሀገራትን እንደጎበኘ የጠቆመው መግለጫው፤ በሀገሬው ህዝብ ላይ ያለው ስጋት “አነስተኛ” ነው ብሏል።

የዓለም ጤና ድርጅት፤ በአፍሪካ የተከሰተው የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋና ዓለም አቀፍ ስጋት ነው ሲል በነሐሴ ወር ማወጁ ይታወሳል።

እንደ አለም ጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሰዎች መካከል በንክኪ ሊሰራጭ የሚችል ተላላፊ በሽታ መሆኑን ይገልጻል።

ብዙ ሰዎች በአብዛኛው በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ከበሽታው የሚያገግሙ ቢሆንም አንዳንዶች ላይ ደግሞ ከፍተኛ የጤና ስጋት ሊፈጠር እንደሚችል ነው የሚነገረው።

Reuters

Loza Health Jobs 3

31 Oct, 22:07


የስምምነት  ዝውውር ማስታወቂያ

ጤና መኮንን

ደረጃ 14

የስራ ቦታ ደብረ ታቦር

መቀየር ምፈልገው  ባህርዳር

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

31 Oct, 02:51


ባህር ዳር ቀበሌ 14 የሚረከብ መድሀኒት ቤት አለ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

30 Oct, 12:30


ሰመመን እና አንስቴዢያ?

ሙሉ አንስቴዢያ የተለያዩ መድሀኒቶችን በደም ስር ወይም በትንፋሽ አድርጎ በመስጠት ሰመመን የሚመስል ሁኔታ ዉስጥ ያስገባል።

ሆኖም ግን ከሰመመን የሚለይበት ብዙ ነጥቦች አሉ፦ ህመም አይኖርም ፤ በቀዶ ህክምና ወቅት ያሉትን ነገሮች  አለማስታወስ ፤የሰዉነት ጡንቻ አለመታዘዝ ፤ ከነዚህም ዉስጥ አንዱ የመተንፈሻ ጡንቻዎች ይጠቀሳሉ።

ሙሉ አነስቴዢያ ሲሰጥ የቅርብ ክትትል ያስፈልጋል። የደም ግፊት፤ የእስትንፋስ ሁኔታ፤  የልብ ምት፤ የሰውነት ሙቀት፤  የደም ኦክስጅን መጠንን የመሳሰሉትን መከታተል ያስፈልጋታል።

ሙሉ አንስቴዢያ ለምን አይነት ቀዶ ህክምናዎች ያስፈልጋል?
ረጅም ስዓት ለሚወስዱ ቀዶ ህክምናዎች ፤ብዙ ደም መፍሰስ ለሚያጋጥሙ ቀዶ   ህክምና ፤  በአተነፋፈስ ላይ ተፅዕኖ የሚያደርጉ የቀዶ ህክምናዎች ተጠቃሽ ናቸው።

ከነዚህ ዉጪ ከሆነ እንደ አማራጭ
      -  የቀዶ ህክምና በሚደረግበት ቦታ ላይ ብቻ የሚሰጥ ማደንዘዣያ (local anesthesia) የሚያስፈልገውን ነርቭ ብቻ ማደንዘዝ  (Regional anesthesia)፤ ቀለል ያለ አንስቴዢያ በመስጠት፤  ከሙሉ አንስቴዥያ አነስ ያለ መጠን ያለዉ መድኃኒት በመጠቀም መስጠት ይገባል።

የሙሉ አንስቴዥያ አደጋዎች ፦

    በአጠቃላይ በጣም አስተማማኝ ነዉ። ከፍተኛ የጤና ችግር ያለባቸውም እንኳ፣ ያለ ከባድ ችግር በራሱ ሙሉ አንስቴዥያ መውሰድ ይችላሉ።

ሆኖም ግን በተደጋጋሚ ችግር ሊያጋጥም የሚችልባቸዉ ሁኔታዎች አሉ።

እድሜያቸው የገፉ አዛዉንቶች ላይ ፤ ከመጠን ያለፈ ዉፍረት ያላቸዉ ሰዎች ላይ ፤ ከቁጥጥር ዉጪ የሆነ የደም ግፊትና የስኳር በሽታ ያለባቸዉ ሰዎች ፤ አዘዉትረዉ የሚያጨሱና የሚጠጡ ሰዎች ላይ ፤ያልታከሙ ተጓዳኝ የጤና እክሎች (የልብ፣ የኩላሊት ፣ ወይም የሳንባ በሽታዎች) ፤የደም ማቅጠኛ መድኃኒቶች በጊዜው ካልተቋረጡ፤  የመድኃኒት አለርጂ ከዚህ በፊት ያጋጠማቸዉ የመሳሰሉት እንደ ችግር ይጠቀሳሉ።

እንዴት መዘጋጀት ይቻላል?
ቅባት ያላቸዉ ምግቦችን ከወሰዱ ለ8 ሰዓት መፆም። ደረቅ ምግቦችን (ጁስን ጨምሮ) ለ6 ሰዓት እና ፈሳሽ ለ2 ሰዓት አለመዉሰድ።

ህፃናት ጡት መጥባት ከ4 ስዓት በፊት ማቆም አለባቸው። ፈሳሽ ነገሮች ከ1 ወይም 2 ሰዓት በፊት ማቆም።
   ጥዋት ላይ የሚወሰዱ መድኃኒቶች ካሉ በትንሽ ዉሃ አድርጎ መዉሰድ። ሀኪሙ አትዉሰዱ ያሉትን መድሀኒቶች ማቆም ፤ የስኳር በሽታ ያላቸዉ ኢንሱሊን ና የስኳር መለኪያ መሳርያ ይዞ መገኘት (ከተቻለ)። የደም ግፊት ያለባቸው ሀኪሙ ያዘዘውን መድኃኒት በአግባቡ መዉሰድ ፤ አንስቴዚዬሎጂስቱ ለሚያደርገዉ ምርመራ ትብብር ማድረግ።

ከሙሉ አንስቴዥያ በኃላ የሚጠበቁ ነገሮች?  ወደላይ የማለት ስሜት ወይም ማስመለስ፤ ጊዜያዊ የሆነ የጉሮሮ ህመም ፤ እንቅልፍ እንቅልፍ የማለት ስሜት፤ ብርድ ብርድ የማለት ስሜት ፤የህመም ስሜት፤ ጊዜያዊ የሆነ የጡንቻ ህመም ፤የአፍ መድረቅ የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ።

ከላይ የተጠቀሱት ችግሮች ጊዜያዊ ና በቀላሉ ሊታከሙ ይችላሉ።

# AHB

@loza

Loza Health Jobs 3

30 Oct, 09:56


የስምምነት ዝውውር

የምሰራው ደብረታቦር ሆስፒታል

Bsc midwifery

ደረጃ 11

መቀየር የምፈልገው አዲስአበባ ከሚገኝ ማንኛውም የመንግስት ጤና ተቋም


0917171781
0918706464
@loza

Loza Health Jobs 3

30 Oct, 07:54


Used Hemax 330 model cbc machine available

ደውሉልን

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

30 Oct, 05:46


ክፍት የሥራ ቦታ ማሰታወቂያ | ግራንድ ማርክ መካከለኛ ክሊኒክ ባለዉ ከፍት የሥራ መደብ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➢ በሥራ መደቡ የምፈለጉ እሴቶች፣ በቅንነት ለማገልገል ተነሳሽነት ያለዉ የላት

➢ የስራ ፀባይ፤ ድርጅቱ በተጨማር የሚሰጣቸዉን ማንኛዉንም ሥራ ለመስራት ሙሉ ፈቃደኛ የሆነ/ች
➢ የድርጅቱን የስራ ባህል የሚያከብር

ከላይ የተዘረዘረዉን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ16/02/2017 ዓ.ም እስከ ከ22/02/2017 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ 06 (ስድስት) የሥራ ቀናት በግራንድ ማርክ መካከለኛ ከሊኒከ ኦሪጂናል የትምህረት ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ መመዝብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የምዝገባዉ ቦታ ፤ ጂንካ አርከሻ ከቀይ መስቀል ጽ/ቤት ከፍ ብሎ መካነኢየሱስ ቅጥር ግቢ በሚገኘዉ ግራንዲ ማርከ ክሊኒከ ዉስጥ ነዉ፡፡

@loza

Loza Health Jobs 3

25 Oct, 08:14


አገው ምድር ጠቅላላ ሆስፒታል የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ

Neurologist የተጣራ ደመወዝ ከጥቅማጥቅም ውጭ 80,000 birr

gastroenterologist የተጣራ ደመወዝ ከጥቅማጥቅም ውጭ 250,000 ብር(ሩብ ሚሊየን ብር)

በቋሚነት መቅጠር ይፈለጋል

@loza

Loza Health Jobs 3

25 Oct, 07:20


የቅጥር ማስታወቂያ

Radilogist (ሀኪም)

ከዜሮ ልምድ ጀምሮ

ፆታ አይለይም

ደመወዝ የተጣራ 120,000 ብር እና ሌሎች ጥቅማጥቅም አሉ

ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከጎንደር 90 ኪሎ ሜትር

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

25 Oct, 06:13


አንዳሳ ባህርዳር ዙሪያ ሴት laboratory ባለሙያ በዜሮ ልምድ ላወጣነው ማስታወቂያ ድጋሜ ደውሉልን እንፈልጋለን


0917171781
0918706464

Loza Health Jobs 3

25 Oct, 03:23


አላትዮን ጠቅላላ ሆስፒታል የቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

25 Oct, 02:38


የሀዘን መግለጫ
****
በጎንደር ዩኒቨርስቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ2ኛ ዓመት የጠቅላላ ቀዶ ህክምና ሬዚደንት ሀኪም የነበረው ዶ/ር ጥበቡ አለነ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ በ32 ዓመቱ ጥቅምት 9/2017ዓ/ም ህይወቱ አልፏል።

በዶ/ ር ጥበቡ አለነ ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ፈጣሪ ለቤተሰቦቹ፣ ለጓደኞቹ እና ለስራ ባልደረቦቹ መጽናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን!!
********
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም

Loza Health Jobs 3

24 Oct, 13:52


ይህ ፅድት ያለ መድሀኒት ቤት አዲስ አበባ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ይገኛል

ሸልፉ ብቻ ይሸጣል

ይደውሉ

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

24 Oct, 13:36


Very urgent Job vaccancy dental clinic 

Position........dentist

Quantity -----------------1

Requerment......   1 year   above experience

Salary...........agreement

Sex.........  male  or female

Addrass...........  Mexico ,addis abeba.

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

24 Oct, 13:16


ለጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማስተማሪያ የሚሆኑ ያገለገሉ የዲሞንስትሬሽን መሳሪያዎችና ማይክሮስኮፖች መግዛት እንፈልጋለን ይደውሉልን


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

24 Oct, 12:56


በአማራ ክልል የወባ ወረርሽኝ ሥርጭት ሰፍቶ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ60,000 በላይ ሰዎች በወባ መያዛቸውን ተነገረ፡፡

ይህንን የተናገረው የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነው፡፡

ከሀምሌ ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከ600,000 በላይ ሰዎች በወባ የተያዙ መሆናቸውን ሪፖርት ያሳያል ብሏል ኢንስቲትዩቱ፡፡

የአዊ ዞን፣ የደቡብ ጎንደር ዞን፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ የምዕራብ እና ምስራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎንደር ዞኖች በቅደም ተከተላቸው ወረርሽኙ ከፍተኛ ስርጭት የሚታዩባቸው አካባቢዎች ናቸው ተብሏል፡፡

የኢንስቲትዩቱ የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ላንክር አሁን በክልሉ ያለው የወባ ወረርሽኝ ካለፉት 5 ዓመታት ጋር ሲነፃፀር ጭማሪ ማሳየቱን ይናገራሉ፡፡

በዚህም በአጠቃላይ በክልሉ 612,000 በወባ የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን የተነገረ ሲሆን ወረርሽኙ እንደ ክልል ብቻ ሳይሆን እንደሀገር እየጨመረ መምጣቱን አቶ ዳምጤ አስረድተዋል፡፡

ወረርሽኙ ካለፉት ዓመታት የተለየ ጭማሪ የማሳየቱ ምክንያት፤ የአየር ንብረት ለውጥ፣ ከግንዛቤ መፍጠር ጋር በተገናኘ ጠንካራ ስራ አለመሰራቱ፣ የማህበረሰቡ የአጎበር አጠቃቀም ዝቅተኛ መሆን እና ሌሎችም ይነሳሉ ብለዋል፡፡

ክልሉ አሁን የገጠመውን #የወባ_ወረርሽኝ ለመቆጣጠር የሚያስችለው በቂ የመድሀኒት አቅርቦት አለ የሚሉት የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ነገ እና ከነገ በስቲያ ወረርሽኙ በዚሁ መንገድ የሚቀጥል ከሆነ ግን አቅማችን ይዳከማል ይላሉ፡፡

ካሳለፍነው ሀምሌ ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በሶስት ወራት ውስጥ በወባ በሽታ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 37 ደርሷል ተብሏል፡፡


#Sheger FM

@loza

Loza Health Jobs 3

24 Oct, 12:53


#MoE

የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።

ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

በድረ-ገፅ 👇
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም 👇
https://t.me/moestudentbot

የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

@ loza

Loza Health Jobs 3

23 Oct, 16:37


የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለቂልጦ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ7.8 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኤክስሬይ ማሽን ድጋፍ አደረገ፡፡

#WCSH

@loza

Loza Health Jobs 3

23 Oct, 13:52


20 ባዕድ ነገሮች ከሆዷ የተወገዱላት ወጣት

በያዝነው ወር መጀመርያ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ያልተለመደ ቀዶ ጥገና ተከናወነ፡፡ ከአንድ የ18 ዓመት ታካሚ ሰውነት ውስጥ እስክርቢቶ፣ እርሳስ፣ ሶስት ሚስማሮች እና የጠርሙስ ብልቃጥ ስብርባሪዎችን ጨምሮ 20 ባዕድ ነገሮች ተወገዱላት።

ዶ/ር ብሩክ ዎይሻ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአጠቃላይ ቀዶ ህክምና ሬዚደንት ሀኪም ናቸው። በዚሁ ባልተለመደና ለየት ባለ ቀዶ ጥገና ውስጥ ከተሳተፉ የሕክምና ባለሙያዎችም አንዱ ናቸው። ታካሚዋ ወደ ህክምና ተቋማቸው ስትመጣ ሆድ ቁርጠትና የማስመለስ ሁኔታዎች እንደነበረባት ያስታውሳሉ።

በተደረገው የራጅ ምርመራም በጉሮሮ መተላለፊያዋ ላይ እንዲሁም በጨጓራዋ በርከት ያሉ ባዕድ ነገሮች መኖራቸው ተረጋገጠ። ቀዶ ጥገና እንዲደረግላትም ተወሰነ። በሆስፒታሉም ዶ/ር ብሩክን ጨምሮ ከስድስት በላይ የህክምና ባለሙያዎች ተሳትፈው አራት ሰዓታትን የፈጀ የተሳካ ቀዶ ጥገና ተደርጎላታል።

ታካሚዋ የ18 ዓመት ወጣት ስትሆን ለአንድ ዓመት ያክል የአዕምሮ እክል ነበረባት። ላለፉት ሶስት ወራትም ለዚሁ የአዕምሮ መታወክ ችግር መድኃኒት ትወስድ ነበር። ወደ ሆስፒታሉ ከመምጣቷ አንድ ሳምንት በፊት ጀምሮ ግን መድኃኒት መውሰድ አቋርጣ እንደነበር ዶ/ር ብሩክ ዎይሻ ከአዲስ ዋልታ ዲጂታል ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል፡፡

ከቀዶ ጥገናው በኋላ ታካሚዋ ለሰባት ቀን ክትትል እንደተደረገላት እና ለአዕምሮ መታወክ ችግሯም ጭምር ህክምና እንደተደረገላት አንስተዋል። ህክምናው ከተደረገላት በኋላ በተሻለ ጤንነት ላይ መሆኗን እና ወደ ቤቷ መሸኘቷንም ዶ/ር ብሩክ ገልጸዋል።

ይህ ዓይነት ባዕድ ነገሮችን ወደ ሰውነት የማስገባት ነገር ከ3 ዓመት በታች ባሉ ህጻናት ላይ የተለመደ መሆኑን ያነሱት ዶክተር ብሩክ ይህም የሚከሰተው ሳንቲም እና የመሳሰሉትን ጥቃቅን ነገሮች ወደ አፋቸው ስለሚወስዱ ነው ብለዋል። በአዋቂዎች ላይ ግን ከአዕምሮ ችግር ካልሆነ በስተቀር ያልተለመደ ክስተት መሆኑን ተናግረዋል።

የአዕምሮ እክል ደግሞ በመድኃኒት ብቻ የሚታከም ሳይሆን የቤተሰብና የወዳጅ ክትትል በእጅጉ የሚፈልግ መሆኑንም አንስተዋል። ስለሆነም መሰል እክሎች ያሉባቸው ታካሚዎች ሲኖሩ በቅርበት መከታተልና ከጎናቸው መሆን አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል።

በቀዶ ጥገናው ለተሳተፉና ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልም ሬዝደንት ሀኪሙ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

WMCC

@ loza

Loza Health Jobs 3

23 Oct, 11:28


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለካሸር ለ accounting እና ሌሎችም የወጣ የቅጥር ማስታወቂያ

ለ  መቀሌ

     ባህርዳር

      ድሬዳዋ

       ደሴ

       ሀዋሳ

       ጅማ


    ጎንደር

@ loza

Loza Health Jobs 3

23 Oct, 10:26


Vacancy

Loza Health Jobs 3

23 Oct, 09:31


የስራ ቅጥር

| ፋርማ ኮሌጅ ያወጣው ለባለሙያዎች የስራ ቅጥር ማስታወቂያ

@loza

Loza Health Jobs 3

23 Oct, 05:04


የቅጥር ማስታወቂያ (ነርስ.ጠቅላላ ሀኪም.ላቦራቶሪ ባለሙያ)

ነርስ  በዜሮ ልምድ ሴት

ጠቅላላ ሀኪም  ቢያንስ 6 ወር ወንድ


ላቦራቶሪ  ቢያንስ 6 ወር ሴት

ለመካከለኛ ክሊኒክ

ደመወዝ በስምምነት

የስራ ቦታ  ቋራ ደለጎ ( በርሚል ፀበል አካባቢ)

0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

22 Oct, 17:29


ለስምምነት ዝውውር ሞቅ ያለ ክፍያ እከፍላለሁ እያለ ነው አንድ ቤተሰባችን

Bsc nurse ነኝ

ደረጃ 12

የምሰራው ጎንደር ከተማ

መቀየር የምፈልገው ባህርዳር ውስጥ ባሉ ማንኛውም የጤና ተቋም


0917171781
0918706464

@loza

Loza Health Jobs 3

22 Oct, 17:22


ከዓመታት  በፊት  በአማራ ክልል ያሉ ኮሌጆች ስፖርት ውድድር  ባህርዳር  ላይ ይካሄድ ነበር እኔም ኮሌጀን ወክየ ተሰይሜ ነበር ::  

ይህ የምታዩት ቦታ አሁን ጣና ዳር  ግራንድ ሆቴል የተገነባበት ነው በዚያን ጊዜ የመረብ ኳስ ሜዳ ነበር

እኔ እምለው ጫማየ ግን የተጨዋችን መስፍርት ያሟላ ነው ???







@ሎዛ ነኝ