አቡ አዒሻ العلم نور @hussenhas Channel on Telegram

አቡ አዒሻ العلم نور

@hussenhas


የዚህ ቻናል ዋና አላማ ሱናን ማንገስ ሽርክን ማርከስ ነው!!

የሱና መሻይኮችና የሱና ዳዒዎች የሚላክበት የዳዕዋ የደርስ ሴንተር ቻናል ነው

ሐሳብ አስተያትን ያለምንም ጥበት እንቀበላለን

ቅድሚያ ለተውሂድ በተግባር

አቡ አዒሻ العلم نور (Amharic)

ህዝባዊ እና ስብከት አንድ መረጃ በትምህርት ውስጠኛ እና ምርጥ ትርጉም ሳይፈልግ ሱና፣ ዳዒ፣ ዳዕዋ፣ ሰአሣ እና ሳቅ በዚህ ቻናል ዩ ትምህርት ሲሆን ዳዕዋ ያግዛል። ስለመጠቀም ሱና መሻይኮችና ሱና ዳዒዎች መጠቀም ይችላሉ ። የተውሂድን ለማስተማር እና ግምት በተግባር ብቻ እንኖራለን። ቻናል ያግዛል ።

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 16:42


ሹፉ መስጅዱ ሲገነባ በተውሂድ ላይ ነው
የተገነባው

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 16:40


ገባ ገባ ገባ በሉሉሉ ተጀመረ ሰበር  ዛሬ ምሽት ደምቃና አሸብርቃ ታመሻለች

🎙በወንድም ያሲን አረባል
ሀፊዘሁሏህ

🕌 መስጅዴ ሰላም ወንበደ ላይ

https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 13:38


ሁላችነም በገጠር ያሉ ቤተሰቦቻችነን ካሉበት የሽርክና የቢዳዓን አይነት ይሰራሉ አይደል ታዳ ዛሬ በዱኒያ ላይ እሳት ገቡ ብንባል ምን ያክል እናዝናለን የሽርክ ወንጀል አማላጅም እረዳትም የለውና በውጭ ያላችሁ እህትና ወንድሞች ሆይ በዚህ ወራት ለቤተሰብ ዘይት ስኮር ተምር ቅቤና መሰል ቁስ እንልካል አይደል አዝነን ነው? ወይስ ከሰው በታች እንዳይሆኑ ብለን ነው

ዛሬ ያወቅናትን የገባችነን ትክክለኛ አቂዳን ተውሂድና ሱናን ለመስተማር እንድረስላቸው በዚህ ባሉበት የሽርክ እምነት ላይ ሁነው እንዳያመልጡን


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 13:16


ተጀመረ ገባ ገባ ገባ በሉ በጥሞና ተከታተሉ

ሀብሩ ወረዳ ሆጨጩ ላይ በተውሂድ ዙሪያ በዙሀኑ ሙስሊም ማሀበረሰብ ባለበት

🎙በተወዳጁ ኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን
ሀፊዘሁሏህ

በሰርግ ዳስ ላይ ሰዶማ ሆጨጩ ድቅድቅ   መንደር

https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 09:32


📢 ገባ ገባ በሉ ሊጀመር ስለሆነ ሁላችሁም በ 0neline መከታተል እንደምችሉ ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው
 
🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
{ሀፊዘሁሏህ}

ስርግን ምክናያት በማድረግ ተውሂድና ሱናን እናስተላልፍ ከጎጅ ባህልና ከአዳ ከተለምዶ አውጥቶ ወጣቱን አንፃን እንያዝ በጋብቻችን በሞት ዳሳችን ኡማውን ተውሂድን ማስታዎስ ያሰሰፈልጋልና እንጠንክር

🕌መስጅዴ ሰላም ወንበዴ ላይ

⬇️⬇️⬇️
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 06:33


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

ዛሬ ጉዞ ወደ ወንበደ 🛺🛺🛺

የስርግ ዳስ ላይ ታላቅ የዳዕዋ ድግስ ተደግሷል

ተውሂድና ሱናን ባገኘንው አጋጣሚ ለኡማው እናስተምር እናድርስ

ሃቅን በቦታው ላይ እናስቀምጥ የወቃሽን ወቀሳ የካሳሽን ከሰሳ መፍራት አይገባንም

ዛሬ ሀሙስ ታላቅ የሰርግ ላይ ዳዕዋ ድግስ ወንበደ ላይ ተደግሷል

🪑ተጋባዥ የክብር እንግዳችን

🎙 ኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
[[ሀፊዘሁሏህ]

🗓ጥር ቀን/29/05/2017/እለተ /ሀሙስ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 05:18


🌸 እጅግ ማራኪ ቲላዋ
ከወሎ ምድር
      ⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼


📍መሳጭ እና ልብን ሰርስሮ የሚገባ ቆንጆና ማራኪ የሆነ ቲላዋ! ከ ሱረቱ ኣሉ'ዒምራን ከአንቀፅ 133 - 145  በሚያምር ድምፅ!

√ «ባማረ መስጅድ ያማረ ድምጽ! ይደመጥ! ደስ ይላል። የሃራ ሰለፍዬች ወሏሂ ስታስቀኑ! አሏህ ይጨምራላችሁ። በዚሁም ያጽናችሁ። እንዳስደሰታችሁን አሏህ ያስደሳችሁ። ከጠላትም ሴራ እሱው ይጠብቃችሁ። ወሏሂ!  እንዴት ደስ ትላላችሁ!! »
 📱 https://t.me/sead429

||- [ኡስታዝ ሰዕድ ለኛም እንዲህ አይነት ማራኪን ድምፅ ስላስደምጠከን ጀዛከሏህ ኸይረን]

🎙قراءة إمام مسجد الصفا في صلاة العشاء زاده الله حرصا وعلما

🏘 ሰሜን ወሎ በዉቢቷ ሐራ ከተማ መስጂደ ሶፋ ከዒሻእ ሶላት ላይ የተወሰደ እጅግ ማራኪና በለቅሶ የታጀበ ልብን የምታረጥብ ቆንጆ ቲላዋ!
    
  •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•

📱⇣⇣⇣⇣⇣⇣⇣⇣⇣
https://t.me/hussenhas

https://t.me/SheikMohmmedHyatHara

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 04:07


🎤🎤 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ዛሬ ማታ

              በሀሮ ሰለፍዮች ግሩፕ

📡🔊 ፕሮግራሙ የሚካሄደው የሀሮ ሰለፍዮች  መስጅደል ፋሩቅ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ በቀጥታ ስርጭት(online) ተዘጋጂቶ ይጠብቀወታል

የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦
 
   የጉርፑ አድሚን አድሚናቶች

        🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዳችን ፦ ⤵️

   ↪️ በሸይኽ መሀመድ ሲራጅ (አቡ አብዱረህማን) ሀሮ {ሀፊዘሁሏህ}

ዕርስ ፦ በሰአቱ ይገለፃል
               
     
🟢   ኢንሻአላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዳ ይኖራል

🗓 ፕሮግራሙ የሚካሄደው ሀሙስ ማታ      
29/5/ 2017
ከ3፡00 ሰዓት ጀምሮ በላይቭ (ቀጥታ ስርጭት) ይካሂዳል።


♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ። ለሌሎችም ሸር ማድረግን አይርሱ!!!

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️


https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Feb, 04:02


የማሀል አንባ የዳዕዋ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ መነሓጅ አዘል ምክር

ርዕስ"
አላህንና ከዛም መልክተኛውን የታዘዘ በርግጥም የነጃ  መውጫን መንገድ ይዟል

የነብያቶች የሲድቆችን የቀደምት ዳጋጎችን የተጓዙበትን ጎዳና መከተል በዛም ላይ መፅናትና መዘውተር አላህን ከመታዘዝ ይቆጠራል በቁርኣንና በሐድስ በቀደምቶች አረዳድ መዳኘት ትልቅ የሆነ መደሀኒት ነው

➧በሱፍዮች ➧በሃጁሪዮት ➧በተክፊሮች ➧በሙመይኦች ➧በኢኽዋኖች ➧በተብሊጎች ➧በኸዋሪጆች ➧በአህባሾች ➧ላይ ➥ምላሽ ረድ የተሰጠብትና መነሓጅ ነክ ዙሪያ ሰፋ ካለ ማብራሪያ የተዳሶበታል ወቅታውይ ምክር

🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌መሓል አንባ ከሰለፍዮች መስጅድ ላይ

🗓 ጥር ቀን/26/05/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

05 Feb, 14:22


ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝና ወቅታውይ ነሲሀ ለወጣቶች👌

ርዕስ"
በላኢላሀኢለሏህ በአላህ ቃል ላይ ሁላችሁም ተሳሰሩ አትበታተኑ ተብለናል

🪭መለያየት መበታተን መገንጠል በእስላምና አስተምሮት የተወገዘ ተግባር ነው

📖ቁርኣንና ሶሂህ ሐድስን መረዳት በሰለፎች በቀደምቶች አረዳድና ግንዛቤ መሆን አለበት ከዛውጭ ሽርክና ቢዳዓን መሰረተቢስ እምነትና አመለካከት ከቁርያን የገለለ ከሐድስ ያፈነገጠ ሁሉ አንድ እንሁን ማለት አንበሳንና ፍየልን በአንድ በረት እደሩ እንደማለት ይቆጠራል

🗳አንድነት ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው
ከቁርአንና ከሐድስ ያፈነገጠን አካል መለየት ከድኑ መሰረት አንዱ ነው።

➢የድን መሰረትን ያፈረሱትን የቢዳዓ አንጃዎችን ሀግ ማለት ያስፈልጋል

🎙 በሸይኽ ሁሴን ከረም ሀራ
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌መስጅዴ ረህማን ጎንደር በር ሃራ/01/ቀበሌ ላይ

ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

05 Feb, 02:58


የማሀል አንባ ፕሮግራም ጥሪ ጊዜ ወቅታውይ ምክር

ርዕስ"
የሽርክን  አደገኝነትን ማስተዋዎቅ ከነ አይነቶቹ

💥የሽርክ አስቀያሚ ነት የተውሂድ አስፈላጊነትና አሳሳቢነት

🟢በአላህ አንድነት በብቸኝነትበ አምልኮ ዘርፍ ላይ ሰዎች ከእሱውጭ የኢባዳን አይነት በመስጠት ተጋሪ አለው በማለት ያጋራሉ

🟢በአላህ ብቻ መፍጠርና ማስተናበር ዙሪያ ላይ ሌላ ቁጥቦች አሉ መሸ ዝጋ ነጋ ክበት የሚሉት የሚግዙ አሉት በማለት ያጋራሉ

🟢ከአላህ ውጭ ሌላን አካል ይጎዳናል ይጠቅመናል በማለት የአላህን መብት አሳልፈው በመስጠት ያጋሩሉ

ከዎንጀሎች ሁሉ ትልቁ ቁንጮው ወንጀል በአላህ ማጋራት ሽርክ ሲሆን የሽርክ ወንጀል የማይማር ይቅር ተብሎ የማይታለፍ ዘላም አለሙን በጀሓነም ዕሳት መቃጠል ነው በአላህም ለሚጋራ ሰው አማላጅና ረዳትም የለው እነሆ መኖሪው እሳት ነው

🎙በሸይኽ ሁሴን ከረም ሀራ
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌መሓል አንባ መስጁድ ላይ

🗓 ጥር ቀን/26/05/2017/እለተ ሰኞ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

05 Feb, 02:29


የማሀል አምባ የደዕዋ  ፕሮግራም ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
የቢዳዓ አንጃዎች በድናችን ላይ ከእስልምና የሌለን ነገር ጨምረውበታል

📌የቢዳዓ  ባልተቤቶች  የስሜት ባልተቤቶች ሴራና ስራ አደገኝነት በድናችን ላይ

🚥ኢኽዋኖች የቢዳዓ አጋዥና አነሳሽ ተባባሪና አስተናባሪ መካች ተከራካሪ ከነ ጉዳችን አንድ እንሁን ሙስሊም መሆናችን ብቻ ይበቃናል በማለት ቢዳዓ እንድስፋፋና እንድሰራፋ ምክኒት ሁነዋል  ግደለሽ የደከሙ አንጃ ናቸውና መጠንቀቅ ያስፈልጋል

🚦ሱፍያዮች   ያላቸው ቢዳዓና  ኮተት  እንዴት እንደሁ መታየትና መለየት  አለበት የጨመሩትን የሚፍዙት መሰረተቢስ ኮተት ለመብላት ብለው ነው ያሀፈዙት 

🎙 በኡስታዝ አብደረህማን ሰኢድ  ከመርሳ (ሀፊዞሁሏህ)

🕌 ከመሀል አንባ መስጅድ ላይ

🗓ጥር ቀን/26/05/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Feb, 14:30


📢አዋጅ አዋጅ አዋጅ ስሙ ሁላችሁም‼️

🔊ታላቅ የ ዐnlien የዳዕዋና የንያ ወሳኝ ተሳትፎ ስለሚኖረን እነሆ የፊታችን ጁሙዓ  ምሽት ማለትም ጥር ቀን/30/05/2017/ ደማቅና ታላቅ ያሸበረቀ የጫረታ ሂደትና ምሽት ይኖረናል ሁላችነም በመልካም ስራ ላይ  እንሽቀዳደም መርከዘ አሱናን ለመገንባት አሻራችነን ለትውልድ እንጣል

🌎በሰሜን ወሎ ዞን በሃራ ከተማ አስተዳደር በውቢቷ ሃራ ውላጋ መሀል እንበርት ላይ መርከዘ አሱናን ለመገንባት ያስፈልጋል ብቻ ሳይሆን ግደታም ጭምር ሁኖ ተገኝቷል ታዳ ለዚህ የተባረከ  ኢስላማውይ የእውቀት ሴንተር ማአከልን መርከዘ አሱናን ኑኑኑኑ ተባብረን በጋራ እንገንባ በሚል መሪ ቃል በተግባር ለማሳየት እስካሁን ድረስ አመራቂ ውጤት ተሳትፎውን የኸይር ባልተቤት ሁናችሁ አስመዝግባችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ

💬ስለሆነም የፊታችን ጁሙዓ ለ 4 ኛ ጊዜ ደማቅ ምሽት በአይነቱ ልዩ የሆነ የዳዕዋና የንያ ብሎም የጫረታ ደማቅ ተሰትፎና ያሸበረቀ ምሽት ስላለን ሁላችሁም ኑኑኑኑ ታጋብዛችኋል

🗓ጥር 🀄️ን/30/05/2017/ጁሙዓ/ደማቅ/ምሸት በአላህ ፍቃድ ይኖረናል

🪑ተጋባዥ እንግዶቻችነን እነሆ ብለናል ↩️

🎙1.ሸይኽ ሙሐመድ ሃያት ከሀራ
🎙2.ሸይኽ አህመድ ሙሳ ከደቡብ ሚጢ
{ሀፊዘሁሏህ] ጀሚዓን

♻️ሌሎችም በተባለው የአየር ወቅትና ሰአት ብቅ የሚሉ የክብር እንግዶች ስለሚኖሩን አስታውሱ እንዳትረሱ

🕒 ፕሮግራሙ የሚጀመርበት ሰአትና ወቅት ከምሽቱ
/ 2:30/ሲሆን ከኢሻ ሶላት ቦኋላ ቶለ በሃራ ሰለፍዮች የገቢ ማሰባሰቢያ ቻናል ብቅ ዘለቅ ይበሉ
አድስና ትኩስ ሙሓደራዎችን ለማግኘት
⬇️⬇️⬇️⬇️ ጆይን በማለት ይቀላቀሉ↩️
https://t.me/hussenhas

🗓ጥር 🀄️ን/30/05/2017/ጁሙዓ/ምሽት
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Feb, 10:50


ቅዳሜ ደማቅ ምሽት እረድ በጥመት ሰዎች  ላይ

ርዕስ
የቢዳዓ ሰዎች እነማን ናቸው?

🧵ኢብኑ ሙነወር በሱና ተጣሪዎች   ላይ የመዘዘውን የሰላ ሰይፍ ተመልከቱት ከቢዳዓ ሰዎች ላይ እንደት እንደሚለሳለስና እንደሚቅለሰለስ ሰምታችሁ ለዩት

🧵ኢብኑ ሙነወር የሰላሳ ምክሮችን ክኒኒ ውጧል ተስማምቶታልም በሳል ሁኗል ሲሉ የኢኽዋን አንጃዎች መስክረውለታል

🪡እወነትም ሙመይኣዎች የኢኽዋኖች እንባ አባሽ ናቸው ተደምርዋል የአንድ ሳንቲም ግልባጭ ናቸው አየን ለየን ከዚህ በላይ ምን ያርጉ አፍኝጫ ሲመታ አይን ያለቅሳል ለካ

🟢አላህ ሁላቸውንም ይመልሳቸው  ካልሆነ ያጠፋየው የሚገባቸውን ይስጣቸው

ኢሊያስ  ከሱና ወጥቷል አውቃለሁኝ ተስማምቻለሁኝ የምትሉና ግን እንደት ሳዳትና ኢብኑ ሙነወር ሙሐድ ሲራጅ አሊ ሁሴን ሌሎችም የተባሉት እንደት አትበል እንግዳውስ የቢዳዓ ሙፍቲ ዑመር እና ደክተር ጀይላኔ ኡመር ኮንበልቻ አይጡም ብለህ ተከራከር በሚል ተወስቶ በታል


🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
[ሀፊዘሁሏህ]

🗓 ጥር ቀን/25/05/2017/ቅዳሜ ምሽት

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Feb, 10:01


እሁድን ቀን በሰርግ ዳስ ላይ ጎለበሎ ወሳኝ ወቅታውይ ምክር

ርዕስ
የትዳርን ጣጣ ውጣ ውረድ የቻለ ሰው ያግባ

🔖 ለማግባት ያልቻለ አቅም ቅዋ ያጣ ይፁም
ሽርኽና ቢዳያ በሰርግም መሞትም ዳስ በተለያየ የመሓበረሰብ ኑሮ ላይ የማይገባበት ተግባር የለም ሰዎች ከሸሪዓ ውጭ በሰርግ ዳስ ላይ ውላጋ ወይራ ሀሮሮሲ ቅጠልን ከዳስ ምሰሶ ላይ ያስሩና ሰዎች የተለያየ እምነትና የዘረኝነት አመለካከት ሳይቀር ይተገበራል

🌀 በሞት ዳስ በሰደቃ ስም ቀን በመቁጠር የጨመሩት ጭምርት አለ ያልተጨመረበት የመጋባትና የሞት ዳስ ላይ የማይታይ ነገር የለም ሱፍዮችና አህባሾች ከሸሪአ ውጭ ያልጨመሩት ያልቀየሩት ነገር የለም

📖ድናችን ሲቀየር ሲለወጥ ሲበደል ሱና ሲነካ ተውሂድ ሲበላሽ ለምን እኛ አናስብም ለምን አያመነም የግለሰብ ስም ሲነካ ለምን ያንቀተቅጠናል ሱናን የበደለ ሰው ያንተን አማና ይወጣልሀልን? አላህን እንፍራው እንፈረው

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
[ሃፊዘሁሏሂ]

ከሰርግ ዳስ ላይ ሰርገኛና ወዳጅ ዘመድ ባለበት ጎለበሎ ላይ

🗓 ጥር ቀን/25/05/2017/እለተ/እሁድ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Feb, 05:30


🎤🎤 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም
              በሀሮ ሰለፍዮች ግሩፕ

📡🔊 ፕሮግራሙ የሚካሄደው የሀሮ ሰለፍዮች  መስጅደል ፋሩቅ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ በቀጥታ ስርጭት(online) ተዘጋጂቶ ይጠብቀወታል

የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦
 
   የጉርፑ አድሚን አድሚናቶች

        🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዳችን ፦ ⤵️

   ↪️ በሸይኽ መሀመድ ሲራጅ (አቡ አብዱረህማን) ሀሮ {ሀፊዘሁሏህ}

ዕርስ ፦ በሰአቱ ይገለፃል
               
     
🟢   ኢንሻአላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዳ ይኖራል

🗓 ፕሮግራሙ የሚካሄደው ሀሙስ ማታ      
29/5/ 2017
ከ3፡00 ሰዓት ጀምሮ በላይቭ (ቀጥታ ስርጭት) ይካሂዳል።


♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ። ለሌሎችም ሸር ማድረግን አይርሱ!!!

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/+NXcHv9oShUs4ODQ0
https://t.me/+NXcHv9oShUs4ODQ0

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Feb, 04:03


የመሀል አምባ የደዕዋ ጥሪ ጊዜ  ወሳኝ ምክር  

ርዕስ"
ቅድሚያ ለተውሂድ ከማንኛውም ነገር በስተፊት

➧የተፈጠርንበት ዋና አላማ አላህን በብቸኝነት ማምለክና መገዛት ነው

➧ሰዎችን ከሽርክ ከቢዳዓ ለማስወጣት መጀመሪያ ወደ ተውሂድ መጣራት 

ከኢስላም ምሰሶዎች መካከል ትልቁና ዋናው መሰረት (ላኢላሀኢለሏህ) ያለው የተውሂድ ንግግር ነው

🟢(ላኢላሀ ኢለሏህ) ማለት ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም

በውስጡ በተውሂድ ዙሪያ ያጠነጠነ ሱፍዮች እነማን ናቸው በጎን ማነው አብሽሩ የሚላቸው የተውሂድ ጥላት እነማን ናቸው በሚል በሱፍዮች ላይ ምላሽ አለበት

🎙በሸይኽ ሙሀመድ ሀያት
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌 መሀል አምባ መስጅድ ላይ

🗓 ጥር ቀን/26/05/2017/እለተ/ሰኞ

አቡ አዒሻ العلم نور

03 Feb, 19:39


ሙመይኣዎችን ተጠንቀቁ እራቁ ንቂ ንቃ👌

ወንድሜና እህቴ ሆይ

አካልህን የምትገነባበት የሆነውን ምግብ እና መጠጥ ንፁህ ከሆነ ቦታ አምጥተህ ንፁህ በሆነ ነገር ላይ አድርገህ እንደምትጠቀመው። መንፈስህን የምትገነባበት እውቀትህን ደግሞ  ከቢድአ ንፁህ ከሆኑ ዑለማኦች ንፁህ ከሆነ ሸይክ ጋር ውሰድ።

ከብዛቱ ጥራቱ አለ ያገሬ ሰው!


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

03 Feb, 19:06


ዛሬ ማሀል አንባ ላይ የተውሂድና የሱና ችግኝ ተተክሎ ውሏል

የቢዳዓ አንጃዎችን ሴራ በሰፊው ተብራርቷል

ከተጠቀሱት አንጃዎች መካከል

ሃጁሪያ ተክፊሩያ ሱፍያ አህባሽያ ተብሊግያ ኢኽዋንያ ሙመይኣና መሰል የቢዳዓ ባልተቤቶችን ባማረና በሰመረ አንድበት በመሻይኮቻችንና በሱና ኡስታዞቻችን ቀዶ ህክምና ተደርጓል ታጥበው ተሰጥተውበታል

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

03 Feb, 17:00


ዛሬ ማሀል አምባ

ማለትም ጥር ቀን /26/05/2017/ሰኞ

ተወዳጅ በሆኑ የሱና መሻይኾች እና ኡስታዞች አሽብርቃና ደምቃ ውላለች

የባጢል ባልተቤቶች አንገት የደፉበት

የሱና ባልተቤቶች የበላይ ይሆኑበት ታላቅ የዳዕዋ ጅሓድ በሰላም ተካሂዷል

የሃራ ውድና ብርቅየ መሻይኮቻችን ከዛ አሱርን ሰግደው በመነሳት ሃራ ከተማ መغሪብ ሶላት ላይ ገብተዋል

አልሀምዱሊላህ

የአቂዳና የመነሓጅ ልዩነትና መራቅ እንጅ የአገር እሩቅ የለውምና አጎራባች ወረዳዎችና ቀበሌዎች የሱና እህቶችና ወንድሞች የዳዕዋ መድረክን በማመቻቸት ቤተሰባችነን ካሉበት የጅህልና አመለካከት በዕውቀት ባልተቤቴች እናስመክር እኛም እነመከር

ባረከሏሁ ፊኩም

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Jan, 04:29


እሁድ ምሽት ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳት ምክር

ርዕስ"
👈   مَنْ هُمْ جماعةُ  التكفير  ؟

♻️የዘመናችን ኸዋሪጆች እነማን ናቸው?

✳️ሲጀመር ተክፊሮች የሚቀበሉትም ሆነ የሚከተሉት ሸይኽ የላቸውም አክፍረው ካፊር ብለው ጨርሰው መጨረሻ ለማምታታት ኢብኑ ተሚያንና ሙሐመድ አብዱል ውሀብን ከዛ

📝ሸይኽ ሷሊህ አል ፈውዛንን ተከተለን ነው ኡዝር ቢል ጀህል የለም ስላሉ እነሱን ተከትለናል በማለት ለማምተታታት ይጠቅሳሉ መች ቀሩና መቸ ተማሩና የነሱን ኪታብ እንዳትሸወዱ

🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሃራ
[ሀፊዘሁሏህ]  (ክፍል ሦስት)

🕌 መስጅደ ሶፋ  ሀራ ውላጋ

  (ክፍል( ሶስት)))

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Jan, 04:03


እሁድ ምሽት ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
👈   مَنْ هُمْ جماعةُ  التكفير  ؟


🕸 የዘመናችን ኸዋሪጆች እናማን ናቸው?

ተክፊሮች ኡዝር ቢል ጀህል የለም በማለት ምንም ያልገባቸውን እናቶችና አባቶች ካፊር ከፍረዋል በማለት ደንበር ያልፋሉ

🔰ትናንሽ ኪታብ በመቅራት ሰዎችን ከእስልምና ማውጣትና በእውቀት ባልተቤቶች ላይ ኡዝር አይሰጡም ብሎ መዋሸትና መቅጠፍ ይቻላልን?

🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ
[ሃፊዘሁሏህ]  (ክፍል ሁለት)

🕌መስጅዴ ሶፋ  ሀራ ውላጋ

/(ክፍል ሁለት)))))-

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 20:09


👉 ከላይ ሆኖ መጮህ

      " ሐቅና ባጢል ተጣልተው ባጢል ሐቅን ጥሎት ከላይ ሆኖ ኡኡ ኡኡ እያለ ይጮሃል ። የአካባቢው ማህበረሰብ ምን ተፈጠረ ብሎ እየተጣደፈ ሲመጣ ባጢል ከላይ ሆኖ እየጨኸ ነው ። በጣም በመገረም ምን ሆነህ ነው ከላይ ሆነህ የምትጮኸው ይሉታል ። ባጢልም አዪዪ የምጮኸውማ እንደ ሚገለብጠኝ ስለማውቅ ቀድማችሁ እንድትደርሱልኝ ብዬ ነው ። !!!!! አለ ይባላል ።
   የኢኽዋንና የሙመዪዓ ጥምሮችና ቲፎዞዎቻቸው ሰለፍዮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚያደርጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ ዘመቻ ላይ ከላይ ሆነው እየጮኹ ነው ።
     ሶሞኑን ከሓራና ሀሮ ፕሮግራም በኋላ በስልጤ ዞን አሊቾ ወረዳ ጮል ቀበሌ ሰለፍዮች በጣም አስደንጋጭ በሆነ መልኩ ባደረጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ የዳዕዋ ፕሮግራም  እንዚሁ አካላት ድንብርብራቸው ወጥቷል ። ከላይ ሆነው ለተለያዩ ከበታቾቻቸው ላሉ አካላት አስቁሙ የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው የነበረ ቢሆንም ምኞታቸው ሳይሳካ መና ሆኖ ቀርቷል ። የወረዳው አስተዳዳሪ ሴት ከበላይ የመጣውን ትእዛዝ ለማስፈፀም በፀጥታ ሀይል ታጅበው ቦታው ሲደርሱ ከየአካባቢው የመጣው ማህበረሰብ መስጂዱ አልበቃው ብሎ ዳስ ውስጥ ሞልቶ ቁርኣንና ሐዲስ በሰለፍይ መሻኢኾች ሲማር በማየታቸው ሀሳባቸውን ቀይረው ተመልሰዋል ። ቁርኣንና ሐዲስን እንዲሁም የህገመንግስቱን መርህ ጥሶ ስልጣንን ለግል አመለካከት ለመጠቀም ትእዛዝ ያስተላለፈውን የበላይ አካል ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የተጣለባቸውን የህዝብ አደራና የህገመንግስቱን መርህ መሰረት በማድረግ ፕሮግራሙ እንዲቀጥል የፀጥታ ሀይል በመመደብ ያለ ምንም ስጋት ፕሮግራሙ እንዲካሄድ አድርገዋል ። በዚህም እነዚህ አካላት የመንግስት ሴክትር መ/ቤት አመራሮች ከኛ ፍላጎት ውጪ አይወጡም ስለዚህ በእጅ አዙር ዞኑን እኛ እንመራዋለን የሚለውን ከንቱ ምኞት አድርገው አሳይተዋል ። ሌሎቹም የዞኑ የመንግስት አመራሮች ፈለጋቸውን እንዲከተሉና የዞኑን ገፅታ ወደ ነበረ ታሪኩ እንዲመልሱ አደራ ለማለት እውዳለሁ ።
      አመራርዋ ለዚህ ፍትሀዊነታቸው ምንዳቸውን አላህ ይክፈላቸው የሚለው ዱዓኤ ነው ። የሚያሳዝኑት ከላይ ሆነው ጯሂዮች የፈሩት በመድረሱ ጩኸታቸውን ያቆሙ ይሆን ወይስ ይብስ ይሆን ? ለማንኛውም የምናየው ይሆናል ።
    በአላህ ፈቃድ ሰለፍዮች የተውሒድን ችግኝ መትከላቸውንና ችግኙን የሚያቀጭጩና የሚያጠወልጉ አረሞችን ምንነት ግልፅ ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ። ችግኙም መፅደቁና ፍሬ መስጠቱም ይቀጥላል ። ለጩኸታሞቹ የምንለው ሂዳያ የሚገባችሁ ከሆነ አላህ ይምራችሁ ካልሆነ በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ። 

https://t.me/bahruteka

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 19:34


ሁድ ምሽት ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ በሃራ ከተማ ላይ መስጅደ ሶፋ ወሳኝ ምክር

ዕርስ"➴➴➴➴
👈   مَنْ هُمْ جماعةُ  التكفير  ؟


👁ተክፊሮች ደንበር በማለት አንድ ሰው ከአላህ ውጭ ያረደና የጋረደ ያጋራ ከሆነ በርግጥም አበሉ እገሌ ከድነል ኢስላም ወጥቷል በማለት ያለ ሁጃና በቂ ማስረጃ ያከፍራሉ ለም?

➥ያለ አቅማቸው በመንጠራራትና ደንበር በማለፍ መጀመሪያ ኡማውን ወደ ተውሂድ ከመጣራት ከማስተማር ይልቅ ካፊር ከፍሯል በማለት  እርፍ ብለው እንራቅ ይሉና  ዳዕዋ ሰለፍያን ከማስፋፋት እንቅፋት ሁነው አሳጠሩት ግን ለም?

👁ኡዝር ቢል ጃህል የለምን?
ኢብኑ ተይሚያን ሸይኻችን ናቸው ትላላችሁን?
ሙሐመድ አብዱል ውሀብ ሸይኻችን ናቸው ትላላችህን ?

👀በኡዝር ቢል ጀህል ነብያቶችና ቀደምት ደጋግ ቀደምት ሱሀባዎች ትላልቅ አኢማዎቻችን ኡዝር በመስጠት ዙሪያ ምን ብለው አሰቀምጠዋል አትመለከቱምን?

  🌴ሌሎችም የሱና ኡለማዎችን ተከትለናል ኡዝር ቢል ጀህል የለም የሚሉት ገና መቸ አዩትና ይህ ማለታቸው ነጭ የሆነ ውሸት ነው

👀ኡዝር ቢል ጀህል ለመኖሩ በረካታ አዒማዎች ተናግረዋል ኪታብ ፅፈው አስቀምጠዋል ኪታቦቻቸውን ማየትና መመልከት ያስፈልጋችኋል

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ
[ሀፊዘሁሏህ]  (ክፍል) (አንድ)

🕌 መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ጥር ቀን/11/05/2017/እሁድ/ምሽት ወሳኝ ርዕስ (ክፍል አንድ)
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 15:21


📢ታላቅ የዳዕዋ ሂደት

ዛሬ እሁድ ምሽት  በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ዝግጅት ሰለሚኖረን ሳትርቁ ላፍታ ጠብቁን በቀጥታ የ0nline ስርጬጫት የሚካሄድበት ቻናል የሀራ ሰለፍዮች የመርከዝ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ጉርፕ ላይ ሲሆን  ሁላችሁም እንድትገኙ ተጋብዛችኋል

https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 11:59


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

ሰበር አክባር በሃራ ውላጋ በር‼️

➧በሃራና አካባቢዋ ለምትገኙ ሙስሊም መሀበረሰብ በሙሉ ታድማችኋል

🔰ዛሬ እሁድ ምሽት ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ማለትም  /ጥር ቀን/11/5/2017/ደማቅና ያሸበረቀ ምሽት አለን  በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ፕሮግራም ዝግጅት ሰለሚኖረን አስታውሱ እንዳትረሱ በተባለው ሰአትና ወቅት በቦታው ላይ በመገኘት የዳዕዋው ተካፋይና ተቋዳሽ  ሁኑ ስንል በታላቅ ደስታ ነው

♻️ስለሆነም በመንደራ በአዳሚ በላስቴ በቆርኬ ወረጋራ እንደሁም በከረም በር በጎንደር በር በዳና በር ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች በቦታውላይ ተገኝታችሁ እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል

🌎በውጭ ለምትኖሩ እቶችና ወንድሞቻችን ቀጥታ የኦላይን ስርጭት ስለሚኖረን በተባለው ሰአት ብቅ ዘለቅ በሉ

🪑 ተጋባዥ እንግዳችን

🎙ኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ
[ሀፊዘሁሏህ]


ርዕስ የዘመናችን ኾዋሪጆች ማን ናቸው በሚል ይሆናል

🕌መስጅደ ሶፋ ሀራ ውላጋ ላይ ኑኑኑ

🗓 ጥር ቀን/11/5/2017/እሁድ/ምሽት

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 11:14


አሰላሙአለይኩም  ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ

📢 አዋጅ አዋጅ አዋጅ ስሙ ላልሰማም አሰሙ ‼️

ውድና የተከበራቹህ እህት ወንድሞች  የተውሂድእና የሱናን ነፀብራቅ በሀገራችሁ ለማየት ለዘመናት ስትናፍቁት የኖራችሁ ሰለፍዮች እነሆ  የነገው ሰኞ አልፎ የሳምንቱ ሰኞ  ደማቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል

በሀገራችንውቢቷ በሊኖ መዘጋጀቱን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው

በመርሳ  በሀራ   በሀሮ   በድሬሮቃ  በሆጨጩ በአረሪት  በወንበደ  በወጨቃ  በጭሳ በቀሰማ
በሰዶማ ደንደካሎ  በቀሮራና ግረም   ለምትገገኙ  ሙስሊም ማህበረሰብ  የተዘጋጀውን  ትልቅ የዳዕዋ ዝግጅት  ታድማችሗል   ጥሪን ማክበር ደግሞ  ኢስላማዊ ግደታ ነው

በበሊኖ ማለት በሰሜን ወሎዞን በሃብሩ ወረዳ (023)ቀበሌ ቀጅማ ውስጥ የሚገኝ  ሜዳማ የገጠር ድቅድቅ መንደር ነው  ።

አስታውሱ እንዳትረሱ የዳእዋው ቀን 🗓ጥር/ 20/5/2017 / (አመተልደት) ነው

ይህ ታላቅና ደማቅ  የዳዕዋ  ፕሮግራም  ተዘጋጅቶላችሁ  እንኳን  መቅርትና  ማርፈድ ራሱ  ያስነድማል

በተባለው ቀንና ቦታ ላይ በመገኘት የዳዕዋው ተካፋይና እንድትሆኑ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
 
🪑የዚህ ደማቅ ዳዕዋ ተጋባዥ እንግዶቻችነን

1.🎙ሸይኽ    ሙሀመድ ሀያት ከሀራ
2.🎙ሸይኽ    ሁሴን አባስ   ከወርቄ
3 🎙 ሸይኽ   ሁሴን  ከረም  ከሀራ
4.🎙ሸይኽ    ሰይድ ሙሀመድ ከሀራ
5.🎙ሸይኽ    ሙሀመድ  ሲራጅ  ከሀሮ
6.🎙ሸይኽ    ሙሀመድ ሰይድ ከድሬሮቃ
7.🎙ኡስታዝ  መሀመድ  ሰልማን  ከሀራ
8.🎙ኡስታዝ  አብዲረህማን  ከመርሳ

🪑ኢንሻ አሏህ በቦታው ላይ ሌሎችም ተጋባዥ እንግዶች ይኖሩናል  እኛ እሚጠበቅብን በተባለው ሰአት ከቦታ ላይ ተገኝተን  ደዐዋውን
መካፈል ብቻ ነው
የተለያዩ  ጎጅ ባሀሎች በውስጡ እየተንሸራሸረ
የረበሸው ሰው የጥያቄና መልስ ፕሮግራም ስለሚኖረን በአካል ተገኝቶ ጠይቆ መረዳት ይችላል ኢንሻአሏህ

🌎በሰሜን ወሎ ዞን  በሀብሩ  ወረዳ  ቀበሌ (023)መጠሪያ ስሙ  በሊኖ በማለት ይታወቃል ስለዚህ ሁላችሁም እንዳትቀሩ በማለት ታድማችኋል

በ ውጭ አገር ያላችሁ በተለይ ከጭረቲና በቁርቁራ ወንዝ መካከል ተወልዳችሁ
ያደጋችሁ  ውድ የሀገሬ ልጆች እናት አባቶቻችሁ
በማነሳሳት ወደ ውቢቷ ሀገር በሊኖ በመሄድ  የዳዕዋው ተካፋይ  እንድሆኑ  መልክታችሁን አስተላልፉ  ስል መልክቴን አስተላልፋለሁ

🕒 ኢንሻ አሏህ ዳዕዋው በኢትዮ አቆጣጠር 3:00 ይጀመራል በተባለው ቀንና ወቅት በጧት በመገኘት የአጅሩ ተጠቃሚ ይሁኑ

የዝግጅቱ አዳሚና አስተባባሪ የበሊኖ ሰለፍያ ወጣቶች ናቸው
🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺🛺

የግሩፑ አላም  በሰዶማና በአካባቢዋ  ያለ ቤተሰቦቻችነን ወደተውሂድ እንጣራ ከሽርክ እናስጠንቅቅ  የተውሂድ ሙሀደራ
እያዘጋጀን  ወደሀቅ እንጣራ  ኑኑኑኑኑኑ  ያገሬ ልጆች
የወንበደ የወጨቃ የቀጅማ የጭሳ የግረም የሰዶማ የበሊኖ የቀሰማ ያረባል  እንድሁም በዙሪያው ያላችህ እህት ወንድሞች ኑኑኑኑ

https://t.me/+tEWTre__KpEzNDQ8

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 06:56


ሀሙስ ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ጉራ ወርቄ ላይ

فائدة ተውሂድ
ርዕስ"
ጀነት ለመግባት በተውሂድ ላይ መፅናት

#ተውሂድ ከጭንቀት መገላገያ ነው።
#ተውሂድ ከመከራ መውጫ ነው።
#ተውሂድ የዱአ መሳሪያ ነው።
#ተውሂድ የነብያቶች መመሪያ ነው።
#ተውሂድ የተጨነቀ ሰው መደበቂ ነው።
#ተውሂድ የአሏህን እዝነት ማግኛ መሳሪያ ነው።
#ተውሂድ የአሏህን በር ማንኳኩያ ነው።
#ተውሂድ የጀነት በር መክፈቻ ቁልፍ ነው።

🌎 በሰሜን ወሎ ዞን በራያ  ቆቦ ወረዳ ቀበሌ(023) ጉራ ወርቄ ውላ ገበያ መስጅደ አቡበክር ላይ

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌መስጅደ አቡበክር ጉራ ወርቄ ውላ ገበያ

🗓ጥር‐ቀን-8 --05 ‐- 2017 E.C


       ቅድሚያ ለተውሂድ  በተግባር

ወደ ቻናላችን  ➦ "ጆይን ብለው ይቀላቀሉ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 04:34


👆👆👆 ሹፉ የነ ለስላሴን ትረፍና ብልሹ ውጤት

ሳይደርሱ ደርሻለሁ ማለት መድረስን ይከለክላን

እነኝህን የተሻፈፈ የሙመይአ ፊክር ያለባቸውን ሰዎች የሀራ ሰለፍያ ወጣት በትኩረት ሊከታተላቸው ይገባል ማለትም ስራቸውና ሴራቸው የኢኽዋን ፊክራ ካለባቸው ሰወች የተለየ አይደለም

ስለሆነም የሀራ ሰለፍያ ወጣት የእነዚህን ሰወች ሴራ በትኩረት ሊከታተል ይገባል ይህ ሲባል ደግሞ ፍረሀት አይደለም አላዋቂወችን ባላወቁትና ባልተረዱት ወድሞች ላይ ሹብሀ እና እነሱ የጠመሙበትን መንገድ ጓደኛ ለማፋራት ሲሉ  እየጣሩ ስለሆነ ብቻ ነው እጂ ምንም አይት ስጋት የለውም የሀራ ሠፍያ

ይህን ያልኩበት ምክኒያት አንዱ ቂል በሰሞኑ በሃራ ላይ ባለው የተውሂድ ዳዕዋ እና መነሀጅ አዘል ሞክር እየተካሄደ ያለውን ሁኔታ አሞትና አንቀጥቅጦት  ታውቁኛላችሁ እያለ ሲያወራ ስለነበር ነው እሱን ደግሞ ኢትዮጲያ ስይወርድ በፊት ነው ስለሱ በደብ አቋሙን የምናቀው የሙመይአ ፊክር አንግቦ መምጣት አሸማቆህ ቢሆን እጂ ሀራ ላይ ምንም አልጠቀመህ

ደግሞ ከብዢታም አልፎ መንሀጂ አድርጋችሁ ይዛችሁት ከሆነ ቀጥ በሉ ሸለምጥማጥ አትሁኑ ማለትም የያዛችሁት አካሄድ የኢኽዋን ፊክር የያዙት ጋር ነው የሚመሳሰለው ተደመሩ ሰወችም ይወቋችሁ ቱቂያ አትጠቀሙ እምነታችሁን አትደብቁ ውስን ሌሎችም አላችሁ ሁለት ፊት የያዛችሁ ወይ ወደ ሰለፍያ ጥቅልል ብላችሁ ኑ ሹብሀችሁን በአዋቂወች ተረድታችሁ አራግፋችሁ ተቀላቀሉ ይህ ዲን ነው የልጆች ጫወታ አደለም ካልሆነ ከሰለፍያ ስር አትገኙ ሚናችሁን ለዩ እና ወደነ ብራዘር ተደመሩ


ኢሻአሏህ በሰፊው ይቀጥላን
ابو عثيمين
ተመሳሳይ ነጥቦችን ለማግኘት
https://t.me/abuuseymen

አቡ አዒሻ العلم نور

19 Jan, 04:11


↪️ የጁመዓ ኹጥባ (ምክር)
↩️ خطبة الجمعة
؛
➴➴➴➴➴
====================
ርዕስ፦ ➴➷➘
« የላኢላሃ ኢለሏህ ትርጉምና የሙሐመድ ረሱሉሏህ ትርጉም ምን ይመስላል>

🟢አላህንና መልዕክተኛውን የታዘዘ ሰው በእርግጥም የአላህን ውደታ ያገኛል

🟢አላህንና መልዕክተኛውን የታዘዘ ሰው በእርግጥም የነጃ መውጫንና የጀነት መግቢያ ሰበቦችን አድርሷል

🌎 በሰሜን ወሎ ዞን በራያ  ቆቦ ወረዳ ጉራ ወርቄ ውላ ገበያ መስጅደ አቡበክር ላይ

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌መስጅደ አቡበክር ጉራ ወርቄ ውላ ገበያ

🗓ጥር ‐ቀን-9 --05 ‐- 2017 E.C
/የጁምዓ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 18:42


የጥልፌ ዶዶታ የዳዕዋ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ተውሂድ የነብያቶች ሁሉ ትልቅ ውርስ ነው

➧ተውሂድ የሃቅ ሰዎችንና የባጢል ሰዎችን አበጥሮ ይለያል

➧ተውሂድ የሁለትም አገር ነፃ መውጫ መንገድ ነው

➧ለተውሂድ የሚዎዱትን አገር ጥለው ተሰድተዋሉ ተውሂድ ኡማውን አንድ ያደርጋል

በውስጡ በተውሂድ ላይ አንድ እንሁን
ሸርክና ቢዳዓ አንድ ሊደረገን አይችልም በተውሂድ ሁላችነም ተስማምተንና በተባልነው ልክ ሰርተን ነገ በአኼራ አንድ እንሆናለን ተነስቷል ተወስቶበታል

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሃራ
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 ጥልፌ ዶዶታ መስጅጅ ላይ

🗓ጥር ቀን/7/5/2017/እለተ/ዕሮብ/መሳጭና ገሳጭ ምክር


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 17:56


የጥልፌ ዶዶታ የዳዕዋ ጥሪ ጊዜ ለወሳኝ ጥያቄ ወሳኝ ምላሽ

ርዕስ"♻️
ሶላት ላይ ንያን በመጮህ መናገር እንደት ይታያል ⁉️

በውስጡ ሌላም የጥያቄና መልስ ሂደት ስላለው በመከታተል ሰምተን እምንጠቀምበት አላህ ያድርገን

🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ሲራጅ ሀሮ
[ሀፊዘሁሏህ]

🕌 ጥልፌ ዶዶታ መስጅድ ላይ

🗓 ጥር ቀን /7/5/2017/እለተ /እሮብ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 12:15


አዲስ ሙሐደራ

🎙በሸይክ መህቡብ ኣደም (አላህ ይጠብቃቸው)

የሰው ልጅ የተፈጠረው ለአለማ ነው፡፡ ለዛዛተ አይደለም፡፡
እንደ ሀገራችን ተጨባጭ ንትርክ አለ፡፡ ጭቅጭቅ አለ፡፡ በምን ቢባል በአቋም ጉዳይ፡፡
በሱና ምክንያት ታስረህ በሱና ምክንያት ተገርፈህ ተገኝቶ ነው እንዴ ልቅና ነው፡፡
ልዩነት ተፈርቶ ሀቅ አይደበቅም፡፡
ሱናን ከያዙ ጥርት፤ንቅትያለ፤ፅድት ያለ አህለ ሱና መሆን ነው፡፡ አግበስብሶ ማለፍ አይቻልም፡፡
ስንኖር ለዲናችን ስንሞትም በዲናችን፡፡

🕌 በሰላም መስጂድ የተደረገ ሙሐደራ




👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://t.me/+H-HGcknZiwE1ODBk

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 10:13


ከሶላት በኋላ ይቀጥላል

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 09:23


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

ውድና የተከበራችሁ የሱና ወንድሞችና እህቶች በየትም ቦታና ሁኔታ ሁናችሁ የአላህ እገዛ አይለየን አይለያችሁ ባረከሏሁ ፊኩም

ጥልፌ ማለት በሰሜን ወሎ ዞን በሀብሩ ወረዳ (ዐ28)ቀበሌ ትገኛለች ስለሆነም  በብዙ ቀበሌዎች ያለው የሰለፍዬች የዳዕዋ አንቅስቃሴ ደስ የሚል እና ፍሬ እያፈራ ይገኛል ።እንድሁም ሁሉም በየቀበሌው እና በየከተማው ከቢደዓ ሰዎች እርቆ ለሌሎችም ማስጠንቀቅ አለበት

ውድ ሰለፍዬች ሆይ ዳዕዋ ሰለፍያን ለማስፋፋት የሁላችነም ሀላፊነት ነው   የኔም ያንችም ያንተም የሁላችነም ሀላፊታችነን እንወጣ

አድ አድ አድ አድ አድ
          እና
ሸር ሸር ሸር ሸር ሸር በማድረግ ይህን ግሩፕ  ከፍ አደርገን

የጥልፌ ሰለፍዬችን ከጎናቸው እንሁን   

ጀዛኩሙላሁኸይራ
https://t.me/+H-HGcknZiwE1ODBk

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 07:18


🟢 የመግቢያ መናቃቂያ ሙሓደራ!

🎙ሸይኽ አብዱል ሐሚድ
[ሀፊዘሁሏህ]

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 06:47


ኡስታዝ ቃሲም ሱልጣን ሚቶ (ሀፊዘሁላህ)
ቀጥሏል
👇👇👇
https://t.me/IbnShifa?livestream=b130157b38d3b1741a

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 05:55


ኮርስ አልቋል...

ቀጣይ ሸይኽ መሕቡብ...


https://t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk?livestream=49a7a0d8b1eb218f22

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 05:52


ታላቁ ሀገር አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም በስልጤ ዞን አልቾ ዊሪሮ ወረዳ በገድራት ቀበሌ የሚካሄደውን የዳዕዋ ሂደት በቀጥታ የ0nlien የቀጥታ ስርጭቱን ለመከታተል

የሀራ ሰለፍዮችን መርከዘ አሱናን ተባብረን እንገንባ በሚለው ቻናል መከታተል ይቻላሉ
ባረከሏሁ ፊኩም
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Jan, 04:43


ታላቁ ሀገር አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም በስልጤ ዞን አልቾ ዊሪሮ ወረዳ በገድራት ቀበሌ የሚካሄደውን የዳዕዋ ሂደት በቀጥታ የ0nlien የቀጥታ ስርጭቱን ለመከታተል

የሀራ ሰለፍዮችን መርከዘ አሱናን ተባብረን እንገንባ በሚለው ቻናል መከታተል ይቻላሉ
ባረከሏሁ ፊኩም
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

11 Jan, 14:42


🎤🎤 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም

ፕሮግራሙ የሚካሄደው ለሸይኽ ሙሀመድ ጀማል መኖሪያ ቤት መስሪያ የሚሆን ቦታ መግዣ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ በቀጥታ ስርጭት(online) ተዘጋጂቶ ይጠብቀወታል

የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦
 
   የጉርፑ አድሚን አድሚናቶች

        🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዳችን ፦ ⤵️

   ↪️ ወንድማችን ጅብሪል ሱልጣን (አቡ ሙስአብ)  (ሐፊዘሁላህ)

↪️ ወንድም አቡ ኢምራን
(ሙሀመድ መኮነን)

ዕርስ ፦ በሰአቱ ይገለፃል
               
     
🟢   ኢንሻአላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዳ ይኖራል

🗓 ፕሮግራሙ የሚካሄደው እሁድ     
4/5/ 2017
ከ3፡00 ሰዓት ጀምሮ በላይቭ (ቀጥታ ስርጭት) ይካሂዳል።


♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ። ለሌሎችም ሸር ማድረግን አይርሱ!!!

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/shehmuhmedjemal
https://t.me/shehmuhmedjemal

አቡ አዒሻ العلم نور

11 Jan, 08:55


የምቀኝነት  ጥግ

የምቀኝነት  በሽታ  የተጠናወታቸው  ቡድኖች  በሰለፍዮች  ላይ   መዋሸትና መቅጠፍ  ከጀመሩ  ዋል  እደር  ያሉ  ቢሆንም   በሰሞንኛው  ደግሞ  ሆኔታቸው  እጅጉን  የሚያሳዝን ሆኗል

  ሀገራችን   ኢትዮጵያ   የተለያዩ ፊርቃወች  እንዳሉ   ይታወሳ  ከነሱም   ኢኽዋን፣ ሱፍያ ፣አህባሽ፣ ተብሊግ፣ ተክፊር፣ ሙመይአ፣ ሀዳድያ፣(ሀጁሪያ) ....... እነዚህ  ተጠቃሽ  ናቸው  ከነዚህ  የጥሜት  ቡድኖች  ውስጥ  ታድያ   በውሸትና  በኦለማወች  ክብር ላይ  በመረማማድ  የምናቃቸው  ሀጁሪያወች  በሰሞኑ  በነበረው  በሰሜን  ወሎ   ሀራና ሀሮ  የድአዋ   እንቅስቃሴ  የምቀኝነት   በሽታቸውን  መቋቋም  አቅቷቸው   ያዙኝ   ልቀቁኝ   እያሉ  ነው 

    ይሄ  ያዙኝ  ልቀቁኝ  የሚያስብለው   በሽታቸው  ታድያ   እራሳቸው  ዘንድ  ቢሆን   ቦታ  ባልሰጠናቸው   ነበር  የአከባቢን  ሰው  ሰላም  እስከመንሳት  ደርሰዋል  ወይ  በደሊል   አይናገሩ  እገሌ  እንድህ  ነው  እገሌ ሸህ  እንድህ ነው   እያሉ   በቡህታን   መወረፍ   ተያይዘውታል    ለዚህም  የቅናታቸው  መንሰኤ  የሆነው  በሀሮው  የንያና  ገቢ ማሰባሰቢያ  ብሮግራም ላይ    ወሊላሂል  ሀምድ   ከ5.  ሚሊየን  ያላነሰ   ገንዘብ   ለመስጅዱ  መስሪያ  ተሰብስቧል  በዚህ   ነገር  የደነገጡት   የሀጁሪወች መሪ ተብየና  ተከታዮቹ ጀምእዮች  እያለ   የምቀኝነት  በሽታቸን   መነስነስ  ጀምረዋል  

   ሰለፍዮች  የመስጊድ  ማስገንቢያ  ገንዘብ  ሲሰበስቡ(ሸሪአ)በደገፈው  መልኩ   ጀምእዮች  ይሏቸዋል   ለነሱ   ሲሆነ    
ይፈቀዳልኮ  ይላሉ   ለዚህም  ማስረጃው   የሀጁሪ  ግልገሎች   በየገበያ ቦታው  እየዞሩ   ገንዘብን   ማሰባሰባቸው  ነው

ሌላኛው ሹብሀቸው  በግልፅ  የንያ ብሮግራም  አድርጎ  ለመስጅድ  ገንዘብ ማሰባሰብ   ይዩልኝና ይስሙልኝ  አለበት  ይላሉ 
                                   ይሄን  እያሉ ያሉት  ምንም  ቁርአንንና  ሀድስን  ባለመረዳታቸው  ብቻ ና ብቻ ነው 
ለምድነው  እናተ  ሀጁሪዪወች  የማሰሩትን ነገር  የምታወሩት

{يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لِمَ تَقُولُونَ مَا لَا تَفْعَلُون
     كَبُرَ مَقْتًا عِنْدَ اللَّهِ أَنْ تَقُولُوا مَا لَا تَفْعَلُونَ

ስራን ግልፅ ማድረግ ችግር  እንደለለው ጌታችን  እንድህ  ሲል  ይነግረናል

قول الله تعالى { الَّذِينَ يُنْفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ بِاللَّيْلِ وَالنَّهَارِ سِرًّا وَعَلَانِيَةً فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِنْدَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ}

እነዚህ  ሚስኪኖች  ያን  የነብዩ ሀድስ  አላነበብምዴ
روى مسلم وغيره عَنِ الْمُنْذِرِ بْنِ جَرِيرٍ ، عَنْ أَبِيهِ ، قَالَ : كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فِي صَدْرِ النَّهَارِ، قَالَ : فَجَاءَهُ قَوْمٌ حُفَاةٌ عُرَاةٌ، مُجْتَابِي النِّمَارِ ، أَوِ الْعَبَاءِ مُتَقَلِّدِي السُّيُوفِ، عَامَّتُهُمْ مِنْ مُضَرَ، بَلْ كُلُّهُمْ مِنْ مُضَرَ، فَتَمَعَّرَ وَجْهُ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ لِمَا رَأَى بِهِمْ مِنَ الْفَاقَةِ، فَدَخَلَ، ثُمَّ خَرَجَ فَأَمَرَ بِلَالًا، فَأَذَّنَ، وَأَقَامَ، فَصَلَّى، ثُمَّ خَطَبَ، فَقَالَ : " { يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُمْ مِنْ نَفْسٍ وَاحِدَةٍ } إِلَى آخِرِ الْآيَةِ { إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا }، وَالْآيَةَ الَّتِي فِي الْحَشْرِ { اتَّقُوا اللَّهَ وَلْتَنْظُرْ نَفْسٌ مَا قَدَّمَتْ لِغَدٍ وَاتَّقُوا اللَّهَ }

تَصَدَّقَ رَجُلٌ مِنْ دِينَارِهِ، مِنْ دِرْهَمِهِ، مِنْ ثَوْبِهِ، مِنْ صَاعِ بُرِّهِ، مِنْ صَاعِ تَمْرِهِ، حَتَّى قَالَ : وَلَوْ بِشِقِّ تَمْرَةٍ ". قَالَ : فَجَاءَ رَجُلٌ مِنَ الْأَنْصَارِ بِصُرَّةٍ كَادَتْ كَفُّهُ تَعْجِزُ عَنْهَا بَلْ قَدْ عَجَزَتْ، قَالَ : ثُمَّ تَتَابَعَ النَّاسُ حَتَّى رَأَيْتُ كَوْمَيْنِ مِنْ طَعَامٍ، وَثِيَابٍ حَتَّى رَأَيْتُ وَجْهَ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَتَهَلَّلُ كَأَنَّهُ مُذْهَبَةٌ : الحديث: " وفيه أن النبي صلى  الله عليه وسلم  حث جهارا غير سر وأن ذلك الرجل أتى بصرته جهارا  وعلنا

ይሄን የመሰለ  የነብዩ ሀድስ  ብዙ መጥቀስ  ይቻላል  ነገር ግን  እነዚህ  ሰወች  ስሜታቸውን ስለሆነ  የሚከተሉት  አይናቸው  ሀቅን ከመመልከት  ታውሮባቸዋል

ምቀኝነት  ሰላምን ይነሳል
ምቀኝነት አእምሮን  ያወካል
ምቀኝነት  መጥፎ  በሽታ ነው
የምቀኝነት  በሽታ  ከያዘህ  ማስረጃን  አታይም 
የምቀኝነት  በሽታ  ከያዘህ  መረጃን  አሰማም
ምቀኝነት  ከተጠናወተህ  አመፀኛ  ትሆናለህ

ይሄንው  ነው  እያየን  ያለንው  በሀገራችን  ሀራ  ከተማ     ያሉ  ሀጃውራወች  በመሪያቸው  በየህየል  ሀጁሪ   የተሰጣቸውን  የምቀኝነት በሽታ    እያሰራጩ  የሉትው    ለነገሩ  ወደላይ  ያሉትን  የቁርአን አንቀፆችና   የነብዩ  ሀድስ   ይቀበሉታል የሚል  እምነት  የለኝም  እነሱ  የሚቀበሉት  

   ነብዩ  ተሳስተዋል  እያለ  የሚቀጥፈውን  የህየል ሀጁሪን  ነው።

  እንዳስፈላጊነቱ    ሰፋ ባለ  ዳሰሳ አነዚህን ሰወች  ስም  እየጠቀስኩ  ከማስጠንቀቅ  ጋ  እመለስበታለሁ!

  ابو زبير حياتو سعيد
              ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 14:01


የጁሙዓ ኹጥባ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ወደ አላህ እንመለስ ትክክለኛ መመለስን

➥የተለያዩ መከራ ችግር ሙሲባ የሚመጣብን እጃችን በሚሰራው ወንጀል ምክኒያት ነው

➥በተውሂድና በሱና ላይ ፀንተን ሰዎችን ከመጥፎ መከልከል በጡሩ ማዘዝ አለብን ከሽርክ ከቢዳዓ ወንጀሎች ተጠንቅቀንና እርቀን ወደ አላህ መመለስ አለብን

🎙በሸይኽ ሙሐመድ ሃያት
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ ላይ

🗓 ጥር ቀን/2/5/2017/የጁሙዓ/ገሳጭ/ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 12:28


የዛሬ የጁሙዓ ኹጥባ ወሳኝ ምክር ጎብየ ላይ
ርዕሰ"
አላህንና መልክተኛውን የተዘዘ በርግጥም ነጃ ወጣ

👈   مَنْ هُمْ الْفِرْقَةُ الْحَجُورِيِّةُ ؟
➧የሃጁሪያ ፊርቃዎች እነማን ናቸው?

👈   مَنْ هُمْ جماعةُ  التكفير  ؟


  ➧የተክፊርያ ጀመኣዎች እነማን ናቸው?

➧የኡስማን የጁሙዓ የመጀመሪያ አዛን ሱና ወይስ ቢዳዓ ነው

➧በጀምዕያት አል ኸይርያት ዙሪያ ኡለማዎች ምን ብለው ተናግዋል 

➧ሱሪ መልበስ ይፈቀዳል ወይስ አይፈቀድም ክልክል ነውን

➧ኡዝር ቢል ጀህል አለ የለም ማክፈር የሚችለው አንድን ግለሰብ ማን ነው

🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሃራ
{ሃፊዘሁሏህ}

🌎 በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ ጎብየ /01) ቀበሌ ላይ↩️

🕌መስጅደ ፈትህ ጎብየ ላይ

🗓ጥር ቀን/2/5/2017/የጁማዓ/ምክር


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 11:45


ከጁሙዓ ኹጥባ በፊት ወሳኝ ምክር በጎብየ ከተማ ላይ

ርዕስ"
ኢስላም ማለት ምን ማለት ነው?

🟢ኢስላም ማለት ለአላህ እጅና እግር  መስጠትሲሆን አላህን በብቸኝነት ማምለክ በኢባዳ ዘርፎች ላይ መጠንከርና መተግበር ማለት ነው

📝ድነል ኢስላም ሙሉ ነው መጨመርም ይሁን መቀነስ በድን አይቻልም የተለያየ የቢዳዓ  የሽርክና የኩራፋት አይነቶች ዛሬ ላይ  ተንሰራፍተዋል ስሩ ተብለን ያልታዘዝነውን ነገር መስራት አይቻልም መራቅ ሰዎችንም ከሙንከሩ ነገር ማስጠንቀቅ ግደታችን ነው

በውስጡ በተውሂድና በሱና ላይ መፅናት በሙስሊሙ ኡማ ላይ በግልፅ ማስተማር የግድ ሁኗል በሁሉም ተጣሪ ላይ

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሃራ
[ሃፊዘሁሏህ]

🌎 በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ ጎብየ (01) ቀበሌ ላይ

🕌 መስጅደል ፈትህ ጎብየ

🗓 ጥር ቀን/2/5/2017/ከጁሙአ/በፊት/ጎበየ ላይ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 11:15


🎤🎤 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም

ፕሮግራሙ የሚካሄደው በሀራ ሰለፊዮች ለመርከዝ መገንቢያ  ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕላይ በቀጥታ ስርጭት (online)
ተዘጋጅቶ ይጠብቀወታል

የእለቱ ተጋባዥ እንግዶቻችን


ሸይኽ ሙሀመድ  ሀያት ከ(ሀራ)

ኡስታዝ ሙሀመድ  ሰልማን  ከ(ሀራ )


ርዕስ   በሰዓቱ የሚገለፅ ይሆናል

ሼር አድርጉ ባረከሏሁ ፊኩም


🗓 ፕሮግራሙ ዛሬጀጁምዓ 2/5/ 2017
ከ3፡00 ሰዓት ጀምሮ በላይቭ (ቀጥታ ስርጭት) ይካሂዳል።


♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ። ለሌሎችም ሸር ማድረግን አይርሱ!!!

⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/hussenhas
የሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ
  ➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/haraselefi
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 04:11


አዋጅ     አዋጅ    ስሙ 📢

ዛሬ በሀራ ሰለፍዮች መርከዝ ግንባታ ግሩፕ
  ከምሸቱ 2:30  ቡሀላ ዳአዋ ተዘጋጂቷል

           🪑ተጋባዥ እንግዶቻችን

🎙1)ሸይኽ ሙሐመድ ሀያት ሀራ {ሀፊዘሁሏህ}

🎙2)ኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሀራ [ሀፊዘሁሏህ]

ሼር አድርጉ ባረከሏሁ ፊኩም

🗓 ጥር ቀን/2/5/2017/ጁሙዓ ምሽት

የሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ
  ➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 03:52


የሀሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወቅታውይ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
↩️بعنوان :-  ⁉️ ጥያቄና መልስ

ወሳኝና አንገብጋቢ አስፈላጊ ወቅታውይ ትምህርት አዘል ጥቄና መልስ ስለሆነ ሳታዳምጡ እንዳታሳልፉት


🎙በሸይኽ አብዱልሐሚድ ብን  ያሲን አል'ለተሚይ! (ሃፊዘሁሏህ)

🌎በሰሜን ወሎ ዞን በሀብሩ ወረዳ (029)ቀበሌ ሀሮ ከተማ

🕌መስጂድ ፋሩቅ!  ሃሮ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017// አለተ/ሰኞ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Jan, 03:43


የሀሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወቅታውይ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
↩️بعنوان :-  ወደ ተውሂድ በመጣራት ላይ ማዘውተር እስከመጨረሻው ድረስ

የሽርክ ወንጀል ትልቅ ወንጀልና አስከፊ ተግባር ለመሆኑ
➧ወተውሂድ መጣራት ከትልቅ ኢባዳ ጭምር  ነው
➧ወደ ሱና መጣረት ከትልቅ ኢባዳ ጭምር ነው

💥ከሸርክና ከቢዳዓ ሰዎችን ማስጠንቀቅ ከትልቅ አምልኮት ይቆጠረራል

🎙ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ብን  ያሲን አል'ለተሚይ! (ሃፊዘሁሏህ)

🕌 በሰሜን ወሎ ሀሮ ከተማ መስጂድ ፋሩቅ!

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/ንጋት/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

09 Jan, 16:44


የሀሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
አላህን በብቸኝነት ማምለክ ያለው ጥቅም ምንድን ነው

በሱፍዮችና በሰለፍዮች መካከል ትልቅ የሆነ የአቂዳ ልዩነት አለ መቸም ቢሆን ከነሱ ጋር አንድ አይደለንም

🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ሃራ
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ፋሩቅ    _ሀ_ሮ_ ላይ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

09 Jan, 04:00


የሀሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወቅታውይ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
↩️بعنوان :-  አላህን ማውሳት ከማኛውም መልካም ነገር ይበልጣል

አቂዳችነን ከማን መማር እንዳለብነ
ተውሂድና ሱናን አጥብቀን ከሽርክ ከቢዳዓ ከመሰረተቢስ ስራዎች እርቀንና ተጠንቅቀን መያዝ እንዳለብን ሰፋ ያለ መነሓጅ አዘል ምክርም ተዎስቶበታል

🎙 لفَضِيلَةِ الشَّيخِ عبد الحميد بن ياسين السني السلفي السلطي اللتمي «حفظه الله ورعاه»

🎙ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ብን  ያሲን አል'ለተሚይ!

🌎በሰሜን ወሎ ዞን በሀብሩ ወረዳ /029/ቀበሌ ሀሮ ንኡስ ከተማ ላይ

🕌 መስጂድ ፋሩቅ!
ሀሮ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/ንጋት/ሰኞ ከሱቢህ ሶላት ቦኋላ ጣፋጭ ምክር


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 17:00


የሀሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
አደራችሁን ኢልምን በመማር ላይ

💥ሽርክንና ቢዳዓን የጥመት ባልተቤቶችን የምንዋጋቸው የምንጠነቀቃቸውና የምናስጠነቅቃቸው ድናውይ እወቀትን ስንማር ስናውቅ ነው።

🎙በሸይኽ ሙባረክ ሁሴን ከውልቂጤ
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ   ፋሩቅ  ሀሮ ከተማ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/እነተ/ሰኞ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 16:42


የሀሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
አደራችሁን በተውሂድና በሱና ላይ መፅናትን

➧አብዛሃኛው የቢዳዓ ሰዎች ሃቅን አልቀበልም ያሉት ኩራትና ጭፍንተኝነት  ስሜትን
በመከተላቸው ምክኒያት ነው

➧ሱናን አጥብቀን እንያዝ ብዙ የእውቀት መሸመቻ ሙንገዶች በኛላይ ተዘርግተዋል ተመቻችተዋል

🎙በሸይኽ ሙሐመጅ ጀማል ኮንበልቻ
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ   ፋሩቅ ሃሮ ከተማ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ/ወቅታውይ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 16:19


የሃሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ከሽርክ መራቅና ከቢዳዓ መጠንቀቅ

ከትላልቅ ወንጀሎች መካከል በአላህ ማጋራት ማጀጋራት ቢጤ ባላንጣ አርጎ መያዝ ትልቅ ወንጀል ሲሆን የሰው ሂዎትንም ማጥፋት ከከበባድ ወንጀሎች ይቆጠራል

🎙 በሸይኽ ኢስማኢል ዘይኑ ከታንታ
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ  ፋሩቅ  ሃሮ ከተማ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 11:30


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

📢ዳዕዋ ዳዕዋ ዳዕዋ‼️

🟢 ታላቅ የዳዕዋና የንያ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋና የንያ የጫረታ ጭምር ዝግጅት ስለታሰበ እንኳን መቅረትና ማምሸት አያስፈልግም በውጭ የምትኖሩ ውድና የተከበራችሁ የሱና ወንድሞችና እህቶች አባቶችና እናቶች በተባለው ሰአትና ዎቅት እንዳትቀሩ ላልሰሙትም መልዕክቱን አሰሙ

🌎 በድጋሜ በአለም ላይ ያላችሁ የሱና ወንድሞችና እህቶቻችን በውጭም በአገር ውስጥም የምትገኙ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ኑኑኑኑ
መርከዘ አሱናን በጋራ ተባብረን ሃራ ውላጋ ላይ እንገንባ አሻራችነን እንጣል

🪑ተጋባዥ እንግዶቻችን እንሆ በለናል ርዕስ በተባለው ሰአት የሚነር ይሆናል

🎙1)ሸይኽ ሙሐመድ ሃያት ሃራ
{ሃፊዘሁሏህ}
🎙2)ኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሃራ
[ሀፊዘሁሏህ]

📝ሌሎችም የክብር እንግዶች ይገኙበታል ስለሆነም በተባለው ሰአትና ወቅት ብቅዘለቅ ማለታችሁን እንዳትረሱ አስታውሱ

🌎 ቀጥታ የonline ስርጭት ስለሚኖር የማይቀርበት ደማቅ ምሽት ነው

🗓 ጥር   ቀን/2/5/2017/ጁሙዓ/ምሽት ከ (2:30) የሚጀር ስለሚሆን እንዳያመልጣችሁ

https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 09:02


ከድሮ ዘንድሮ አልነበረም እንደ ⁉️

ተውሂዱ ሲሰፋፋ ታየኝ ጭላንጭሉ
ጀግና ወንድሞቸ ለድን ሲታገሉ

አልሀምዱሊላሂ ምስጋ ና ለሱ ነው
የሂን አይነት ፀጋ እንድናይ ላረገው

የአሏህን ፀጋ ወንድሜ አስተውል
ሀቅን   ተቀበለው  አትወላወል

           እረሳሀውደ⁉️

ግፍና መከራው ያለፈውን ሁሉ
በመስጅደ  ሶፋ  በዛ  በወለሉ

አስተውል ወንድሜ አሁን ፀጋ ላይ ነህ
ሀቅን ከመቀበል ለምን ትሸሻለህ⁉️

ቢገልፁት የማያልቅ በፊደል ድርድር
ብዙ ነገር አልፏል በዚች ሀራ ምድር

ያሁሉ ጉድ አልፎ  ተውሂዱ ሲሰፋፋ
በዚች ሀራ ምድር በመስጅደ ሶፋ

በመስጅደ ሶፋ ተውሂድና ሱና አብቦ
በሱና ወንድሞች በጋራ ታጅበው በቁርአን ሱና በቀደምቶች መንገድ በቅኑ ጎዳና ከረም ይገባሉ በቀጣይ ለዳና ተውሂድ ይነገራል የወደደዎዶ የጠላም ቢጠላ

            👉መስጅደ ሶፋ
ስትል  ኑ   ወደኔ    የ አዩሀ ጡላብ
አሁን ምን ይሉታል የኋሊት ማኮብኮብ
          ወንድሜ
ሀቅን ተቀበለው አታንገራ ግር
ነፃ  እንድትወጣ  በሁለቱአገር

👉 በሀቅ ላይ ላላቹህ ወንድሞቸ

አንተ እንቁ ወንድሜ ሀቅ ላይ ያለኧው
በተውሂድ በሱና በሀቁ የቆምከው

አስተውል ወንድሜ የአሏህን ፀጋ
አርቆ  አሳቢ   ሁን    እንዳትዘናጋ
ትላንት ካንተ ጋር አብረው የነበሩ
ዛሬ ላይ  ሲደርሱ  በኋላ  የቀሩ
      አልነበሩምደ⁉️
መስጅደ ሶፋ ላይ በሱና ሚያገሱ?
ሀቅንም ጨብጠው የሚገሰግሱ?

አልነበሩምደ?  መስጅደ ሶፋ ላይ ለ
ማድረግ የሚጥሩ ተውሂዱን የበላይ

አልነበሩምደ  ሸይኽ  ና  ጡላቦች
ለሀቅ የሚቆሙ ሱናን ተከታዩች

መስጅደ ሶፋ ላይ ነበሩኮ ጀግና
አጥብቀው የያዙ ተውሂድና ሱና
             ነበሩኮ
ፈልቅቀው ያወጡን ከኢኽዋን መንጋጋ
👉 ሀራ  ድረስ  መተው  ከሀራ  ውላጋ     
            አስታወሳቸቹህ⁉️
               ነበሩ
በቀን በያስመችም መተው በጨለማ
ሲያጠጡ የነበሩ ተውሂድ ለተጠማ          
                ነበሩ
ስለሙመይአ ቀድመው የነገሩን
አሁን ግን መልሰው የሚያደናግሩን
            አሁንግን
ይሄው አየናቸሰው ዳርዳር እየሄዱ
ፍሬ በመብሊቸው የሀኃሊት ሲሄዱ

ዱአዕ አርግ ወንድሜ አመስግን ጌታህን
  በሱ ና ላይ ፅና እንደነሱ እንዳትሆን

መቸም አትጠይቀኝ እንደነማን ብለህ
ደሞ ከኔ በላይ አንተኮ ታውቃለህ
መቸስ አትጠብቀኝ⁉️ ስም እስክጠራልህ
         ተግባብተናል አይደል
ደሞ ካላስታወስክ ትንሽ ላስታውስህ
  ከአመታት በፊት ማነበር ከጎንህ⁉️

          አስታወስክ አደል⁉️

الله اسأل ان يثبتني واياكم على السلفية

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 06:30


👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

↪️ እነዚህን ዑለሞች ለምንድን ነው የምንወዳቸው

ሸይኽ አብዱል ሀሚድ
ሸይኽ ሀሰን ገላው
ሸይኽ አቡዘር ሀሰን
ሸይኽ አብዱል ከሪም
ሸይኽ ሙሀመድ ሀያት
ሸይኽ ዩሱፍ አህመድ
ሸይኽ ሁሴን አባስ
ሸይኽ ሁሴን ከረም
ሸይኽ ሙሀመድ ሲራጅ
ሸይኽ ኤስማኤል ዘይኑ
ሸይኽ ሙሀመድ አቂል
ሸይኽ ሁሴን አስልጢ
ሸይኽ አቡ ኑሀ አህመድ
ሸይኽ ሙባረክ መልቂጤ

ሌሎችንም ዑለማኦቻችን

https://t.me/SheikMohmmedHyatHara

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 04:38


أطلبوا العلم عند السلفيين ولو كانوا أَقلَّ علما የፈለገ እውቀታቸው አናሳ ቢሆንኳ ከሰለፊዮች እንጂ ኢልምን አትውሰዱ የቢዳዓ ባለቤቶች የእውቀት ብዛት አያታልህ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 03:29


ጫት አብዛሀኛውን ወጣት ደኑን ከማዎቅ ከመማር የተፈተነበት ዘመናውይ ገዳይ ጥይት ሁኗል ጫት የሚቅም ሰው እንቅልፍ ያጣል ሲያፈርስ ሲገነባ ያድራል ቀን ፌስታል ሆኖ እንኳን ስራ ሊሰራ ለቁርስም ሰአት ያጥረዋል ጫት የሚቅም ሰው ደስታን መረጋጋትን ትክክለኛ ኖሮን አይኖርም ጫት ሲያገኝ ይቅነዘነዛል ሲያጣ ይፈዛል ሲያንሰው ይደነዝዛል በነዚህ በስካር መንፈስ ውስጥ ወይ ይሰጥና ይነድማል ወይ የነቅጥና የሌሎችን ንብረት ያወድማል መጨረሻ ይደበዝዝና ብቻውን እያዎራ ከብዙ ሰዎች መሀል ይመስለዋል ስለሆነም ወጣት ከዚህ አይነት አስቀያሚ ተግባር ወጥቶ ወደ ትክክለኛው ድናውይ እውቀቶችን በደንብ ተምረው ሃላፊነታቸውን በስርአት የሚወጡ አላህ ያድርግልን

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Jan, 03:23


የሃሮ ዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወቅታውይ ምክር

ርዕስ"
ስለ ጫት መርዝነትና አስካሪ መሰሪ ስለመሆኑ

🌿ሴቶችም ወንዶችም ተሰባስበው ገንዘባቸውን ወቅታቸውን ጥርሳቸውን አይናቸውን ቤታቸውን ወንዶች ወንድነታቸውን ያጣሉ ያፈርሳሉ ያጠፋሉ ያባክናሉ  ያፈልሳሉ አልፎው ተርፈው ሶላትም የማይሰግዱት የጫት ሰዎች ብዙሃን ናቸው።

🌿ጫት ወደ ሽርክ ወደ ቢዳዓ ወደ መሰረተቢስ አመለካከትና ተግባራት ይመራል ጫት የሚቅም ሰው ሳይዋሽና የሰዎችን ንብረት የራሱ ይመስለውና ሌብነትን ይመኛል ስለዚህ ወጣቶች ከጫት መውጣት አለባቸው ጫት ሃጃን ሳይሆን የሚያዎጣው አይሽን ያበላሻል ድህነትን ያመጣል ተጠንቁ ንቁ

🎙  በሸይኽ ሁሴን አባስ ከጉራ ወርቄ
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ፋሩቅ ሃሮ ንኡስ ከተማ

🗓 ታህሳስ ቀን /28/4/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 18:22


የሃሮ ዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ  ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ከተውሂድ ያፈነገጠና የራቀ  ሰው መጨረሻው ምንድን ነው እጣ ፈንታው

🟢አላህንና ከዛ  መለክተኛውን የታዘዘ አካል ጀነትን መግባትን ይገባሉ

🟢አላህንና ካዛ መልክተኛውን ያመፀ እሳትን መግባትን ይገባል

🎙በሸይኽ አብዱ ሶመድ ከተንታ (06)
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ አፋሩቅ ሃሮ ከተማ ላይ

🗓 ታህሰስ /ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 14:27


የሃሮ ዳዕዋና ንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
በኢልም ላይ ተጠናክረን ሃላፊነታችነን እንዎጣ

የኢኽዋኖች ምሳሌ እንደ ክፍት አይሱዚ ናቸው ሙስሊም ነኝ ያለን ሁሉ እንጭናለን በማለት አሰሱን ገሰሱን ይጭናሉ

የሙመይኦች ምሳል እንደ አይሱዚ ቅጥቅጥ ናቸው የሱናን ቀሚስ ለብሰው ኡማውን ያታላሉ ይሸውዳሉ ከሁላቸውም መሳፋር የለብነም እንጠንቀቃቸው።

ተውሂድን በድንብ የምንረዳው በኢልም ላይ ስንበረታና ስንበረታ ነው
ሱናን የምናውቀው በእውቀት ስንታነፅ ነው
ከሽርክ ከቢዳዓ ከመሰረተቢስ አመለካከት የምንዎጣው ዛሬ በወጣትነት ሃላፊነታችነን በትክክል እንድንወጣ ይረዳናል

🎙 በኡስታዝ አብዱረህማን ሰይድ መርሳ
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ ፋሩቅ ሀሮ ከተማ

🗓 ታህሳስ ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 13:58


የሃሮ ዳዕዋና ንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
የሱና ተቃራኒ ቢዳዓ ነው

በድን ላይ የተጨመረ ነገር ሁሉ ፈጣራ ሲሆን አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውም ስራው ተመላሽ ነው።

🎙ኡስታዝ ሰይድ ኮንበልቻ  🏢
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ ፋሩቅ  ሃሮ ከተማ

🗓 ታህሳስ/ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 11:56


የሃሮ ዳዕዋና ንያ ጥሪ ጊዜ ወቅታውይ ምክር

ርዕስ"
አቂዳችነን ከማን መውሰድ አለብን

ከድን አጭበርባሪዎችና ሌባዎች እኛም መጠንቀቅ ሰዎችንም ማስጠንቀቅ አለብን

📝እውቀታችነን በሱና መሻይኮች መቅሰም ማዎቅ  አለብን

ሰዎችን በጥሩ ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል ትልቅ የሆና የድን መሰረት ነው

🎙 በኡስታዝ አቡበክር ዩሱፍ ከባህር ዳር

🕌 መስጅደ ፋሩቅ   (ሀሮ)

🗓 ታህሳስ /ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 11:35


የሃሮ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ጊዜ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
የተውሂድ አስፈላጊነት የሽርክ አፀያፊነት

🌾ትክክለኛው እስልምና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው

የውሸት አንድነት አይጠቅመነም
ከቀብር አምላኪዎች ጋር አንድ አይደለንም
ትክለኛ አንደነት የሚገኘው በተውሂድና በሱና ነው።

🎙 በኡስታዝ ባህሩ ተካ ከ(aa)
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ፋሩቅ (ሃሮ)

🗓 ታህሳስ /ቀን/28/4/2017/እለተ/ሰኞ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 05:58


🔷  በዚ ዘመን ነው እንዴ የሚያሰኝ ታሪክ

     በሶሞኑ የሓራና ሀሮ ጉዞዬ በጣም የሚገርምና በሐዘንና የአድናቆት የተደበላለቀ ስሜት የእንባ ቧንቧ የሚከፍት እውነተኛ ታሪክ ሰምቼ ላካፍላችሁ ወደድኩኝ ። ታሪኩንም እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ : –
     ክስተቱ በወሎ ዞንተንታ በምትባለው የሀገራችን ክፍል የተከሰተ ነው ። እንደሚታወቀው ሀገራችን ውስጥ በተለያዩ ክልሎች የተለያዩ የሽርክ አይነቶች ይሰራሉ ።  ሽርክ ደግሞ ደረካቱ ይለያያል ። የሽርክ አይነቶች ሁሉ እኩል አይደሉም ። በጣም አሰከፊ የሽርክ አይነት ከሚካሄድባቸው አካባቢዮች አንዱ የወሎ ዞን ነው ። ወሎ አካባቢ የሽርክ ኮተትና ግሳንግስ ሲሆን የሚሰሩ የሽርክ አይነቶች የህፃናት ፀጉር የሚያሸብቱ ናቸው ። ሽርክ መሰራቱ ብቻ ቢሆን ባልከፋ ነበር ነገር ግን እነዚህ የሽርክ ተግባር የሚሰሩ አካላት ከእነርሱ ጋር አብሮ ያልሰራን ወሀብይ በሚል የሚችሉትን ሁሉ በማድረግ ባይተዋር እንዲሆን ማእቀብ በመጣል ራሱን እንዲጠላ ያደርጋሉ ።
     የዘህ ግፍና በደል ገፈት ቀማሽ ከሚሆኑት የአላህ ባሮች ውስጥ ከላይ በተጠቀሰው ደቡብ ወሎ ተንታ በምትባለዋ መንደር ውስጥ ነዋሪ የሆኑት ሸይኽ አሕመድ ዐ/ወሀብ አንዱ ናቸው ። እኝህ ሸይኽ ሽርክን በአይነቱ አውግዘው አድባር ቆሌ አልገዛም ፣ የሙታንን መንፈስ አልለማመንም ፣ ፍጡርን ድረሱልኝ ብዬ ከጌታዬ ደጃፍ መባረር አልመርጥም ፣ በቂዬ አላህ ነው እሱን ብቻ ነው የማመልከው ፣ የምከጅለውና የምለምነው ፣ ከጭንቅ አውጣኝ ፣ ተምኪን ፈልጌያለሁ ብዬ እጄን ምዘረጋው ወደርሱ ብቻ ነው በማለታቸው ከአካባቢ ማህበረሰብ እንዲገለሉ ተደረጉ ። በዚህ አላበቃም ማእቀቡ ቢታመሙም ቢታመምባቸውም እንዳይጠየቁ ፣ ቤተሰባቸውም ሆነ እሳቸውም ከማንም ጋር እንዳይገናኙ ፣ ቢሞቱ እንዳይቀበሩ ፣ ቢሞትባቸውም እንዳይቀበርላቸው ፣ ምንም አይነት ችግር ቢገጥማቸው ማንም እንዳይረዳቸው ተወሰነባቸው ።
     ይሁን እንጂ እኚህ ሸይኽ ከማህበሰቡ የተጣለውን ማእቀብ ከቁብ ሳይቆጥሩ ልጆቻቸውንና ባለቤታቸውን ይዘው በማህበረሰቡ የተወገዙና የተረገሙ እየተባሉ አላህ በቂያችን ነው ብለው የህይወትን ጉዞ ጀመሩ ። ይህ ሲሆን የሱና ሰዎችን ለማግኘት ደርሶ መልስ የ6 ሳአት መንገድ የሚሆን ቦታ ሄደው እየመጡ የባይተዋርነት ስሜታቸውን እያቀጨጩ ነበር ።
     እኚህ ጉደኛ ሸይኽ አላህ ይህን ፅናታቸውን የሚፈታተን ፈተና እንዲገጥማቸው ፈለገ ። ልቻቸው በጠና ታመመ ። ልጃቸውን ሐኪም ቤት አስገብተው ያለ ጠያቂና ያለ ተተኪ ሲያስታምሙ ቆዩ ። የአላህ ውሳኔ ሆነና ልጃቸው ወደ አኼራ ሄደ ። ቤታቸው ከሐኪም ቤቱ በእግር የ3 ሳአት መንገድ ያስኬዳል ። መኪና ለመከራየት አቅም አልነበራቸውም ። አብሽር ብሎ የሚያፅናና ቤተሰብም ሆነ ጎረቤት አጠገባቸው የለም ። የልጃቸውን ጀናዛ ተሸክመው የሶስት ሳአት መንገድ ተጉዘው ቤታቸው ደረሱ ። እናትና አባት የልጃቸውን ጀናዛ አጥበው ከፍነው ተሸክመው ወስደው ቀበሩ ።ሱብሓነ ላህ ለስሙ በሙስሊም ማህበረሰብ ውስጥ ነው ያሉት ነገር ግን አላህ በቂያችን ነው እንዴት ትላላችሁ ተብለው በዚህ መልኩ ታሪክ የማይረሳው አላህ ፊት አሳፋሪ የሆነ ተግባር ተፈፀባቸው ።
     እኚህ ጉደኛ አባትና እናት ልጃቸውን ቀብረው ተመልሰው አላህ በቂያችን ነው ይህ ለተውሒድ ከሚከፈል ዋጋ አንፃር ኢምንት ነው አሉ ። አላህ የፈለገውን ይሰራል ልጃችንን እኛ ቀብረነዋል ሁላችንም ሞተን ሬሳችን አውሬ ቢበላውም አላህን ከማምለክ ሊያግደን የሚችል አይኖርም  ይላሉ ።
    ከዚህ መራራ ፈተና በኋላ ግን ሶብራቸውና ፅናታቸው ፍሬ አፍርቶ ትላልቅ መሻኢኾች እንደነ ሸይኽ ኢስማኢል ፣ ሸይኽ ዐ/ ሰመድ ፣ ሸይኽ ሙሐመድ ሓያትና ሌሎችም ወደ ተውሒድ ተመልሰው በአሁነ ሳአት ተንታ አካባቢ በሸይኽ ኢስማኢል አማካይነት የተውሒድና ሱና ዳዕዋ እየተስፋፋ ነው ። ኪታቦች ይቀራሉ ፣ ሙሓደራዎች ይደረጋሉ ፣ ልጆች ተውሒድና ሱና ይማራሉ ፣ ባጠቃላይ የሰለፍያ ዳዕዋ ችግኝ እያበበ ነው ።
    ይህ የሆነው በተጣለባቸው የግፍ ማእቀብ ለ30 አመት አካባቢ በፅናት የታገሉት ሸይኽ አሕመድ ዐ/ወሃብ በህይወት እያሉ ነው ። በአሁኑ የሓሮ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ እንደሚመጡ ሸይኽ ሙሐመድ ሓያት ደውለው ከነገሯቸው በኋላ ጉዳይ ገጥሟቸው መጥተው ለማየት ሳንታደል ቀርተናል ።  እስኪ ይህን ታሪክ የምናነብ ወደራሳችን እንመልከት እኛ ለነብዩ ዲን ምን የከፈልነው ዋጋ አለ ? አላህ ይዘንልን ።

    https://t.me/bahruteka

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 05:52


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 05:18


ለኡስማን ጧሊብ ኡስማን ለሸህ በራሱ አድርሱት ለት

አቡ አዒሻ العلم نور

07 Jan, 04:31


አሏሁ አክበር አሏሁ አክበር ወሊላሂል ሐምድ።

የረቢ የአሏህ! እንዲህ አይነቱ የሱና ደዕዋ ፍሬ ለማኮላሸት በየ ቦታው የሚፍጨረጨሩ የሱና ፀሮች እና የሱና እንቅፋቶችን አላህ ሆይ ሂዳያ ስጣቸው ካልሆነ የእጃቸውን ስጣቸው። ሰለፊዮችን ከቢዳዓ ሰዎች ሸርና ተንኮል  ይጠብቀን።

በዚህ የሱና ትክክለኛ  ሰብስብና አንድነት  አይናቸው የቀላው ማናቸው ቢባል ሃጁሪያዎች ናቸው ያለ እውቀት በምቀኝነት በቅናት በህስደት ለሰለፍዮች ሲሆነ ጀምዕያ ሲሉት ለሃጃሪዮች ሲሆን ኸይርያ ያደርጉታል ለነሱ ይሰራል ገንዘብ መሰብሰብ ለሌሎች ሃራም በማለት ህዝቡን በማደናገር ሳያፍሩ ይናገራል

ትንሽ ስለ ኡስማን ጧሊብ በደንብ ልኩን ስለማውቀው ትንሽ ልበላችሁ ነገሩን ችላ ብንለውም ዝም ሲባል መልስ ያጣንና እሱ ሃቅ ላይ እንዳለ  እየመሰለው እንደኩራዝ መቀነሻ አጥቷልና ኡስማን ጧሊብ ጅህልናውን የማያውቅ ዘገምተኛ ሲሆን የመን ለሶስት አመት 3 ያክል ቁርአን ለማፈዝ ለተፍሲር ለሐድስ መሃፈዝ ለነህው መሰል የቂርአት ፈኖችን አዳርሶ መምጣት ይቻል ይሆንን? አዳርሻለሁኝ በማለት ያለውቀት መጀመሪያ እንደመጣ ትምህርት መማር ሃራም ነው ብሎ ትምህታቸውን ያቋረጡ ልጆች አሉ ሱሪ መልበስ የለም ቢዳኣ ነው ሲል ቴሌቪጅን ስበሩ ሲል ነበር ከትንሽ ቆይታ ቦሃላ  አሳብን በአቅሉ ስለሆ ያለ ነቅል በውስጡ ደብቆ ከኛምጋር ለተወሰነ አመት ለመሄድ ችሏል መጨረሻ መነሓጁን አወጀ ከዛ የህያን የነካ ከኛ አይደለም ሆነ ነገሩ በውርደትና የሰው ባሪያ ሆነ የጃሂል ኢባዳ መጨረሻው እዳ ነውና አሁን ላይ በዕብደት መረጃን ያለቦታው በማንጣት ይጮሃል ይለፈልፋል

አሁን ያሉባትን መስጁድ ቆርቆር በቆርቆሮ ለመስራት ከስንት ኸይር ባልተቤቶች ደጅ ጠንተው ነው እሩጠዋል በሸንኮር ተራ ሳይቀር ለመስጅድ መስሪያ ተባበሩን እያሉ ሲለምኑ ይታዩ ነበር ያሰላም ለነሱ ችግር የለምን? እስቢከሩን ማለትም ማይኩረፉን የገዛላቸው አንድ የኢኽዋን አራጋቢ እንደሆነ በአንድበቱ ተናግሯል እሱም የኸይር ባልተቤቶችን አናግሮ መሆኑ ይበልጥ ይገርማል እነሱ ቢደብቁትም በራሱ ተናግሯል እሱ እንዳስገዛላቸው

ሌላው የጥልፎውን መስጅድ ለማደሳደስና ምንጣፍ እከ ኮርናኒሱ ለማሰራት በመተባበር በውጭ ያሉ እህቶቻችንና ወንድሞቻችን ገንዘብ ሰብስበው  ነበር።

  ከዛ ጋሽ ኡስማን ጧሊብ ከዚህ ብቻውን ለመሳራት እኛን እያጥላላ እሱን በሩሱ እየቆለለ እኛ እዳንሳተፍና ጀመዕያ ላለማስመሰል በራሱ ጀመረ በጀምዕያው ብር እንደምንም አላሰራኝ አሉ እያለ ብቻውን በራሱ አካውት አስልኮ በራሱ የመስጅድም ኮሚቴ የግንባታም ኮሚቴ ሁኖ እድሳቱን በራሱ በጠበበ ሃሳብ ጀመረ እንደምንም የሱን ሃሳብ ስለተረዳሁኝ ከእኔጋር ፍጥጫና ትልቅ ግልምጫ ነበረው ታዳ ገንዘቡ  የተሰበሰበው በኸይር ፈላጊ ሰዎች ነው እሱግን ጀምዕያ ላለማስመሰል በራሱ ብቻውን እንደሚገናባ ማስመሰሉ እየኖሩ ያሉት ለማን ይሆን በጣም ይገርማል የነዚህ ዘገምተኛ ማሃይሞች ጥርቅም አቅማቸውን አያውቁም

የሃጁሪያ ቡችላዎች በእውቀት ባልተቤቶች ደንበር ማለፋቸውማ አይገርመንም ምክኒያቱም የአሊምን ደረጃና ልክ የሚያውቀው አሊም ስለሁነ እነሱ ደሞ ከእውከት ነፃ ናቸው።

ሃጁሪዮች በሱና መሻይኮች ላይ ደንበር በማለፋቸውና በውሸት መቅጠፋቸው እንዳያስገርመን

በነብዮሏህ ሙሳ በነብዩሏህ አደም ሳይቀር ሸይኻቸው ይወርፋልና  ኡስማን የቢዳን እናትና ቁንጮ የሆነችውን የቢዳዓ እናት አንጥቷል አላለምን እኮ ነው የሚሊት ስለዚህ ከዘንብ መቸም ማር አይጠቀቅምና ከጥመት ባልተቤቶች አላህ ይጠብቀን።

የሃራ የሱና መሻኢኾች እና የሱና ወንድሞች ሆይ! ለአሏህ ብዬ እወዳቹሃለሁኝ።አሏህ በሱና ላይ ፅናት ይስጣችሁ። ከሱና ጠላቶች ክፋትም አሏህ ይጠብቃችሁ።

የዎቃሾችን ወቀሳ እንዳፈሩ ጠንክሩ እንጠናከር

አቡ አዒሻ ሃራ ውላጋ

اللهم انصر من نصر الإسلام والسنة  واخذل من خذل الإسلام والسنة والسنيين إنك على كل شيء قدير.

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

06 Jan, 12:57


Live stream finished (9 hours)

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 15:29


ግቡ ተጀምሯል

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 15:29


Live stream started

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 15:17


ዘሬ ቅዳሜ ምሽት የዳዕዋው ፕሮግራም የሚቀጥል ስለሚሆን

ከመغሪብ እስከ ኢሻ የሚቀጥል ደማቅ ምሽት በውቢቷ ሃራ ከተማ አስተዳደር /02/ቀበሌ መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ ላይ ያሸበርቃልና የደመቀ  ምሽትን ኑ አብረን  እናሳልፍ ሰምተን በሰማንው ተጠቃሚ እንሁን

ተጋባዥ እንግዳችን

🎙በኡስታዝ ሰዓድ ከባህር ዳር 🌴
{ሃፊዘሁሏህ}

ሌሎሎችም ተጋባዥ እንግዶች አሉ የሚቀጥሉ ይሆናል

ታህሳስ ቀን/26/4/2017/ቅዳሜ ምሽት

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 15:02


Live stream finished (1 hour)

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 13:21


ዛሬ ሀራ ከተማ በሱና ደምቃለች። በዛሬው ቀን የሀራ ከተማን ካደመቁ መሻይኾችና ኡስታዞች መካከል
1) ሸይኽ አብደል ሀሚድ ብን ያሲን ከስልጤ
2) ሸይኽ ሙባረክ ሁሰይን ከወልቂጤ
3) ሸይኽ ሙሀመድ ጀማል ከኮምበልቻ
4) ሸይኽ ሁሰይን አባስ ከወርቄ
5) ሸይኽ ኢስማኤል ዘይኑ ከተንታ
6) ኡስታዝ ባህሩ ተካ ከአዲስ አበባ
7)  ኡስታዝ አቡበክር ዩሱፍ ከባህርዳር
8) ኡስታዝ ሰዓድ  ከባህርዳር

እና ሌሎችም ባልተጠቀሱ መሻይኾችና ኡስታዞች ደምቃ ትገኛለች ።ይህን ድምቀት ሁላችንም ልንጋራው ይገባል።
⬇️⬇️
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 13:12


↩️بعنوان :-  ኢብኑ ተይሚያ ማናቸው

🎙 لفَضِيلَةِ الشَّيخِ عبد الحميد بن ياسين السني السلفي السلطي اللتمي «حفظه الله ورعاه»

🎙ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ብን  ያሲን አል'ለተሚይ!

🕌 በሰሜን ወሎ ሓራ ከተማ መስጂድ አስ_ሶፋ!

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 13:04


Live stream started

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 12:18


🔷  ተውሒድና ሱና ሐራ ላይ

         ለትውስታ

   ውድና የተከበራችሁ ወንድምና እህቶች ሐራ ማለት በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ከወልዲያ 24 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኝ ከተማ ናት ። እቺ ከተማ በሰሜኑ ክፍል ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ በሚከናወንባቸው ቦታዎች የተከበበች ነች ። ከእነዚህ ውስጥ ዳናና ከረም በዋነኝነት ይጠቀሳሉ ። እንደሚታወቀው በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ያሉ የቀብር አምልኮ ቦታዎች ሰዎች ከየቦታው ሲተሙና በቀብር ዙሪያ ሲርመሰመሱ ማየት የተለመደ ነው ። ወደ ዳናና ከረምም ይኸው ነበር እየሆነ የነበረው ። ብዙ ሰዎች ( ሙስሊሞች ) ችግራቸውንን ፣ መከራቸውን ፣ ማጣታቸውን ፣ መሀን መሆናቸውን ( ዘር ማጣታቸውን )  ፣ ድህነታቸውን ፣ ከጠላት የሚደርስባቸውን ግፍና በደላቸውን ለመንገርና መፍትሄ ፍለጋ እየመጡ ፍፁም በሆነ መተናነስና ራስን ዝቅ በማድረግ ችግራቸውን ዘርዝረው መፍትሄ ካገኘን ይህን እናደርጋለን በሚል የተለያየ ስለት አድርገው መፍትሄ አገኘን እያሉ ከአላህ ውጪ ላለ አካል እየተንበረከኩ ፣ እየሰገዱ ፣  እየዳሁ እየሄዱ ስለታቸውን የሚያደርሱባቸው ቦታዎች ናቸው ። 
     ያሻውን ሰሪ ብቻውን ቀሪ የሆነው አላህ ይህን ታሪክ ቀይሮ የተውሒድና የሱና ባልተቤቶች ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተውሒድና ሱናን ፍለጋ ወደ ሐራ እንዲተሙና በመስጂድ አስሰፋ ዙሪያ እንዲርመሰመሱ አድርጓል ። ወደ ዳናና ከረም መውሊድ ሲሄዱ የነበሩ ግመልና በጎች ወደ ተውሒድ ጥሪ ማእከል ወደ ሰፋ መስጂድ እንዲነዱ አድርጓል !!!!!። ሐራ ከየቦታወ በተመሙ የተውሒድ ሰራዊቶች ትንፋሽ አጥሯት ተጨናንቃለች ። ከሰፋ መስጂድ በሚወጣው የተውሒድና ሱና መአዛ አካባቢዋ ታውዶ ይገኛል ። የሰፋ መስጂድ ስፋት በተራ ጊዜ መጥቶ ላየው ማን ሊሰግድበት ነው በዚህ መልኩ ተዘርጥጦ የተሰራው ያስኛል ። አንድ ጥግ ቁጭ ያለ ሰው ሌላኛው ጥግ ላይ ያለው ማን እንደሆነ መለየት አይችልም ። ከመሆኑም ጋር አሁን ግን እግር ማስቀመጫ በማይገኝበት ሁኔታ በተውሒድና ሱና ናፋቂ ሰለፍዮች ተጨናንቋል ። የመስጂዱ ጊቢ ስፋት አንድ ቀበሌ ነው እንዴ ያሰኛል ። በከተማዋ መሀል ዋና መንገድ ላይ ነው የሚገኘው ።
     የሐራ መስጂድ አሁን ያለበት ሁኔታ ይህን ሲመስል  ከተወሰኑ አመታት በፊት ድቤ የሚደለቅበት ፣ ወንድና ሴት ተቀላቅሎ የሚጨፍርበት ፣ በጋጃ አድሩስ አየተጨሰ ጫት የሚቃምበት ፣ መውሊድ የሚከበርበት መስጂድ ነበር ። ይህን ያደርጉ የነበሩት የዳና ሙሪዶች ነበሩ ። መስጂዱን ያሰራው አንድ ወደ ሱና የቀረበ ሰው እንደበርና ሰርቶ ሲጨርስ ወሀብይ ነህ ተብሎ ወደ አካባቢው እንዳይደርስ እንደ ተደረገ ነው የሰማነው ። የሚያሳዝነው አሁን በህይወት የሌለና ይህን የአላህ ተአምር አለማየቱ ነው ። አላህ ይዘንለት አላህ የጀነት ያድርገው ። መስጂዱ ከዛ የሽርክና የቢዳዓ ማእበል ወጥቶ ወደ ተውሒድ እንዲቀየር ሰበብ የሆኑት ከአላህ ቶፊቅ በኋላ ሸይኻችን ሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ናቸው ። የአካባቢው ወጣት ከሳቸው ጎን ቆመው መሳሪያ ተማዞ ነው ወደ ተውሒድ መስጂድነት የተቀየረው ።  አላህ እሳቸውንም እኛንም በተውሒድና ሱና ላይ ፀንተን ኖረን በዛ ላይ ሞተን በዛ ላይ የምንቀሰቀስ ያድርገን ።
     ይህ ካለው ሁኔታ አንፃር በጣም ጥቂት ማሳያ ነው ። አላህ ይህን ሳያሳየኝ ስላልገደለኝ ለሱ የሚገባ ምስጋና ይገባው እላለሁ ።
የጌታውን ምህረት ከጃይ ደካማ ባሪያው ወንድማችሁ ባህሩ ተካ ።

     https://t.me/bahruteka

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 11:27


ዛሬ ከአሱር ሶላት ቦኋላ በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ፕሮግራም ስላለን በሃራና አካባቢዋ ያላችሁ ወጣቶች በአካል በመገኘትና በውጭ የምትኖሩ እህትና ወንድሞች በያላችሁበት ሁናችሁ የዳዕዋ ሂደቱና ዝግጅቱን መካፈል የምችሉ መሆኑን ሳበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው።

ያስታውሱ እንዳይረሱ ከ 10:00 ሰአት ጀምረን እስከ /12:00/ማለትም ቅዳሚ ታህሳስ ቀን /26/4/2017/ በተለያዩ መሻይኮቻችን የሚቀጥል ስለሚሆን ችላ በማለት እንዳያመልጣችሁ ኑና እድሉን ተጠቀሙበት

በርካታ የክብር እንግዶችና መሻይኮች ኡስታዞች ስላሉን በመተካካት ያለችውን ሰአት የምንጠቀምበት ይሆናል

ቢኢዝኒላህ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 09:38


Live stream finished (2 hours)

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 08:48


ቶሎ ገባ ገባ በሉ በዉዱ እና ብሪቅዬ በሆኑ በሸይክ አ/ሀምድ ተጠቀሙ ሼር ሼር አድርጉ

የሃራ ከተማ እንብርት የሆነው መስጅደ ሶፋ በአሁን ሰአት ደምቆና አሸብርቆ ስለሚገኝ ከዚህ የተባረከ መቀማመጥ የኮርስ ዝግጅት ላይ የቀረና ያለፈው ወጣት ሳይሞት ታኣዚያ ሊባል ይገባዋል።

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 07:07


Live stream started

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 04:45


ኢንሻ አላህ በአላህ ፍቃድ ኮርሱ/ 4:00 ይቀጥላል

ሳትርቁ ጠብቁ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 04:28


Live stream finished (1 hour)

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 02:58


ኪታቡ ተጀምሯል በጥሞና ተከታታሉ ኡስሉ ሱና የኢማሙ አህመድ ረሂመሁሏህ

ግቡቡቡቡቡ

አድና ሸር አድርጉት ተከታታይ ደርስና ኮርስ ነው

🎙በሸይኽ አብዱል ሐሚድ አለልተሚ
{ሃፊዘሁሏህ}

⬇️⬇️ ጆይን ብለው ይቀላቀሉ
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

04 Jan, 02:51


Live stream started

አቡ አዒሻ العلم نور

03 Jan, 19:28


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ በረካትሁ

አስደሳች ዜና
ለሃራና አካባቢዋ ለምትኖሩ እውቀት ፈላጊዎች በሙሉ ታላቅ የምስራች ተበሰሩ ኑ

ከሱቢሂህ ሶላት ቦኋላ የኮርስ ዝግጅት ተደግሷል በወቅቱና በተባለው ሰአቱ ብቅ ማለተውን እንዳይ ዘነጉት አደራ

🌎 በውጭ ላላችሁ በቀጥታ የኦላይን መፍትሄ አለላችሁ ያስታውሱ እንዳይረሱ

🕌በመስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🎙በታላቁ በሸይኽ አብዱል ሐሚድ አለልተሚ
{ሃፊዘሁሏህ}

📚 የሚቀራው የኪታብ አይነት

📚متن أصول السنة لإمام أحمد بن حنبل إمام أهل السنة رحمه الله تعالى

ውድና የተከበራችሁ የሱና ወንድሞችና እቶቻችን በያላችሁበት ሁናችሁና ሁነን ያአላህ እዝነቱና ጥበቃው አይለያችሁ አይለየን  እያልኩኝ የተውሂድን ችግኝ እንትከል

በየሁሉም ክልልና ወረዳ ቀበሌም ሳይቀር ተውሂድንና ሱናን እናድርስ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/haraselefi
⬇️⬇️
https://t.me/hussenhas

🗓 ታህሳስ ቀን /25/4/2017/ጁመዑዓ ምሽት

አቡ አዒሻ العلم نور

03 Jan, 18:25


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

03 Jan, 17:09


🌾ጁሙዓ ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
በድንናችን ላይ መፅናታችን ምን ያክል የዳል ብስራትና ደረጃ አለው

በሚል ዙሪያ ያጠነጠነ ተዎስቶበታል ሰምተን እንጠቀምበት

🎙በኡስታዝ አቡበክር ዩሱፍ
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ታህሳስ ቀን/25/4/2017/ጁሙዓ ምሽት

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

30 Nov, 04:50


ጁመዓ ምሽት ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
እንግዳ የሆናችሁ  ሰለፍዮች ሆይ ታገሱ ያአላህ እርዳታ ቅርብ ነው

ነብያችን (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዳሉት ወደፊት   በምድር ላይ እንግዳ ሁነው የሚመጣጡ ሰዎች አሉ ለነዛ እንግዳ ሁነው ለመጡት ምንኛ አማረላቸው ጡባ የሚባል ጀነት ተዘጋጅቶላቸዋል መግባትንም ይገባሉ

ዛሬ ላይ የተለያየዩ የቢዳዓ አንጃዎች በህስደት በምቀኝነት በቅናት በሰለፍዮች ደንበር አልፈውባቸዋል

ኢኽዋኖች አህባሾች ሱፍያዎች ተክፊሮች ሀጁሪዮች ተብሊጎች ሙመይአዎች  ዳዕዋ ሰለፍያን ለማስቆምና  ለማንጠራጠስ ለማሳጠር ለሙስሊሙ ኡማ ጠቃሚ ተንከባካቢ አዛኝ አሳቢ መስለው ሰለፍዮችን የሚወርፉ የሚናከሱ አሉ ተጠንቀቅ አንችም ንቂ

የወቃሾችን ወቀሳ ሳንፋራ ወደ ተውሂድ ከተጣራን ሱናን ጨምድደን ሟጨን ከያዝን ነጃ ከሚዎጡት ባሪያዎቹ እሆናለን

የቢዳዓ ሰዎች ትችትና የስም ማጥፋት ዘመቻው አይጎዳነም አይገርመነም

በሙሐደራው ወስጥ በሱና ላይ መፅናት መታገስ ምን ያክል ፍሬያማ ውጤት እንዳለው ከቀደምት ደጋግ ሰለፎቻችን መማር እንዳለብን ተዎስቷል አስለቃሽ ምክር ነው

🎙 በኡስታዝ ሱልጧን ሀሰን
[ሀፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ሶፋ  ሃራ ውላጋ

🗓 ሕዳር ቀን/20/3/2017/ጁምዓ ምሽት ገሳጭ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Nov, 14:08


📝ከአዱረቱ አል በሂያ ተከታታይ ደርስ ላይ የተቀነጨበ ለኢኽዋን እራስ ምታት ለሰለፍዮች ወሳኝ ትምህርት አዘልና ወሳኝ ምክር ሲሆን

በውስጡ በሰፊው ስለኢኽዋን አልሙፍሲድን አንጃ በዝርዝር ተዳሶበታል 

📖በኪታቡ አዘጋጅ በሆኑት

🎙በሸይኽ ሙሀመድ ሀያት
(ሀፊዘሁአላህ )

እለተ ጁምአ ከአሱር ሶላት ቦኋላ 

🕌በመስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ሕዳር ቀን/20/3/2017/ወሳኝ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Nov, 13:26


↪️ የጁመዓ ኹጥባ (ምክር)
↩️ خطبة الجمعة؛

➴➴➴➴➴
ርዕስ"
ህዝቦችን ፦ለአኼራቸው ፦ስንቅ ሊዘጋጁ ዘንድ የመጨረሻውን ቀን ማስታወስ

ሰዎች የተፈጠሩለትን ዋና አላማ አውቀው ተውሂዳቸውን አስተካክለው በመልካም ስራ ላይ መሽቀዳደም አለባቸው።

🌄 ሰዎች በጀሀነም ጀርባ ላይ መሄድን ይሄዳሉ መስመጥን የሚሰምጡ አሉ
ከዛም  በዱኒያ ላይ አላህን ተገቢውን ፍራቻ የፈሩትን በፍጥነት ይሻገራሉ ጀነትንም መግባት ይገባሉ

🍴እነዛ በአላህ የሚጋሩ ከአላህ ውጭ ሌላን አካል ቢጤ  አቻ አጋር ይዘው ልክ እንደ አላህ ይገላሉ ያድናሉ ይነቅጣሉ ይሰጣሉ በማለት የአላህን መብት አሳልፈው የሰጡ ሳይሻገሩ በጀሀነም እሳት ውስጥ ይሰምጣሉ

በውስጡ የቂያማለት ያለውን የቅጣት ባህሪያቶች ተወስተዋል እንባ አስጨራሽ ገሳጭ ምክር

🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ሃያት
[ሀፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ሕዳር ቀን/20/3/2017/የጁመዓ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Nov, 08:09


ኑ የሀሮ መስጅደ አል ፋሩቅን ተባብረን እንገባ ካለችን አውጥተን የአላህን ቤት በመገንባት ሁላችነም አሻራችነን አሳርፈን የአጅሩ ተካፋይ እንሁን

የሀሮ መስጅደ አል ፋሩቅ በዚህ መልኩ ተጀምሮ ለመጠናቀቅ ሊያልቅ ባጋጠመው የገንዘብ እጥረት ምክኒት በዚህ መልኩ ተጀምሮ ቁሟል ስለሆነም ሰሞኑን ታላቅ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ተዘጋጅቷል በቦታው ላይ በመገኘት ፈር ቀዳጅ የኸይር ባልተቤት እንሁን

_https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Nov, 03:11


اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ‎
ትንሽ ስለግሩፑ አላማና ቦታ ገለፃ
ወድ  የተከበራችሁ በአለም ላይ የምትገኙ ሙስሊሞች በሙሉ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን
እንደሚታወቀው መድናችን ሀሮ ከተማ በመባል የምትታወቅ ወብ ከተማ ናት ይቺ ውብ ከተማ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ዉስጥ የምትገኝ ስትሆን
ምንም እንኳ አየርዋ ሞቃታማ ብትሆንም ከተማዋ ግን በቅርብ ጊዜ ተነስታ ከታላላቅ ከተሞች ጎን ለመሰለፍ ደፋ ቀና እያለች ያለች ውብ ከተማ ናት‼️ 9 ቀበሌዎችን በመያዝ  በንኡስ ወረዳነት ሁና የቆየች ሲሆን ታላላቅ ስራወችን በመስራት ና የአካባቢዋን የሚገኙ 9 ቀበሌዎችን በመያዝ   ወረዳ ለመሆን ከወረዳ እስከ ዞን ጨርሳ ለክልሉ አቅርባ   ውሳኔን ብቻ የምትጠብቅ ዉብ ከተማ ናት ‼️
ታዳ ይች ውብ ከተማ  የጅቡቲ መስመር መተላለፊያ ወደብም ነች ለአማራና ለትግራይ ክልል ትልልቅ ከተሞች የሚመጡ መንገድ  መሄጃ ዋና ድልይ ስትሆን ለእድገታ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደርግላታል  !!
ይህን ያክል እንደመንደርደርያና እንደ ማስታወቂያ ካልኩ
ሀገሪቱን ለየት የሚያረጋት በፎቅም፣ በሀብትም ፣ በሌላ የዱንያ ቁሳቁሶች ሳይሆን ሀገሪቱ የሙስሊምና ሙስሊም መወለጃና መነሀርያ መሆኖ ነው‼️
በዝች የመሰለች  ከተማ ላይ መስጅድ አለ ብሎ ለማውራት የሚከብድ ነው ። በከተማይቱ ያለው ብቸኛ መስጊድ ለሀገሪቱ ድባብ የሚሆን ና ማስታወቂያ መሆን የሚችል መሀል ከተማ ላይ ያለ በከተማይቱ ላይ ያለፈ ሁሉ መስጅዱን ሳየየው ማለፍ ከማይችልበት ቦታ ላይ ያለ እና ለሱኑዮች//ለሰለፍዮች በከተማይቱ ያላቸው ብቸኛ ና የአይናቸው ማረፊያ የሆነ መስጅድ ነው።  ከዚህ መስጅድ ጸሀይና ዝናብ እየተፈራረቀባቸው ነው የሚሰግ ዱት እናም መሀል ከተማ በመሆኑ በዚች ዉብ ከተማ የሚያፍ የሚሰግድበት ቦታ ነው።
ስለሆነም ሀሮ ከተማ የሚታወቀው ሙስሊም እና ሙስሊም ብቻ በመሆኑ ነው ቢሆንም በአካባቢው ትልቅ የሺርክ ና የቢድአ መፈልፈያ ቦታ የለበት ከመሆኑ አንጻር ትልቅ ስራ መሰራት ያለበት አካባቢ ነው‼️
ከዚህ መስጅድ ላይ ሀቅ ባለመጥፋቱ በጌታችን እርዳታ በአንዳንድ ወንድሞችና ሸይኾች የዚህ መስጅድ ሀላፊወች  ጭምር ትክክለኛውን የኢስላም አስተምሮት በስሱም ቢሆን ተውሂድ ላይ ባለመደራደራቸው የማይበገሩም ወጣቶች በውስጥ በመኖራቸው ሀቅን የሚያንቀሳቅሱ ጀግኖች ያሉበት መስጅድ ነው ‼️‼️‼️
ስለሆነም አሁን ላይ  እነዝሁ ጀግኖች በዝች ግሩም በሆነች ከተማ ታላቅና ሰፊ የሆነ መስጅድ ግንባታ አስበው  በግንባታ ላይ ናቸው በመሆኑም  አለም ላይ ያላችሁ ሙስሊሞች ሆይ
አርዱን እያሉ ከአላህ በመቀጠል ወደናንተ ጥሪያቸውን ያስተላልፋሉ‼️
የሁላችንም ትብብር መተጋገዝ መረዳዳት አንድነት የስፈልገናል በማለት የጌታ አላሁ ﷻ ቃል መሰረት በማረግ
قوله -تعالى-: (وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاء بَعْضٍ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَيُقِيمُونَ الصَّلاَةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَيُطِيعُونَ اللّهَ وَرَسُولَهُ أُوْلَئِكَ سَيَرْحَمُهُمُ اللّهُ إِنَّ اللّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ).
በዝህ የቁራአን አንቀፅ መሰረት ጥሪ አስተላልፈናል።
በነብዩም ﷺንግግር መሰረት
وعن ابن عمر رضي الله عنه، أنَّ النَّبيَّ صلى الله عليه وسلم قال: ((المسلم أخو المسلم، لا يظلمه، ولا يسلمه، ومَن كان في حاجة أخيه، كان الله في حاجته، ومَن فرَّج عن مسلم كربةً، فرج الله عنه كربةً مِن كربات يوم القيامة، ومَن ستر مسلمًا، ستره الله يوم القيامة  ))
በዝህ የመልእክተኛው ንግግር መሰረት  ጥሪ አቅርበናል
ታላቁ የሱናሊቅ የሆነው ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይምያም እንድል በለው መሠረት
قال ابن تيمية رحمه الله: "حياة بني آدم وعيشهم في الدنيا، لا يتم إلا بمعاونة بعضهم لبعض في الأقوال أخبارها   وفي الأعمال أيضًا"[2].
ጥሪያችንን እናስተላልፍ አለን።
وعن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: ((مَن نفَّس عن مؤمن كُرْبَةً مِن كُرَبِ الدُّنْيا نفَّس الله عنه كُرْبَةً مِن كُرَبِ يوم القيامة، ومَن يسَّر على معسر، يسَّر الله عليه في الدُّنْيا والآخرة، ومَن ستر مسلمًا ستره الله في الدُّنْيا والآخرة. والله في عون العبد ما كان العبد في عون أخيه...  )
ታላቁ የዘመናችን አሊም የሆኑት ኢማሙ ኢብኑ ባዝ አላህ ይዘንላቸው እና ባሉት መሰረት ጥሪ አስተላልፈናል
قال ابن باز رحمه الله: "التعاون على البر والتقوى هو تعاون على تحقيق ما أمر الله به ورسوله قولًا وعملًا وعقيدة، وعلى ترك ما حرَّم الله ورسوله قولًا وعملًا وعقيدة
እንድንረባረብ እንድትተጋገዝ ድናችን መሰረት ባረገልን ቁራአን  ጥሪ አቅርበናል ‼️
ومن القواعد العظيمة الجليلة التي قررها الإسلام قوله تعالى:
﴿ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَى وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ﴾ [المائدة: 2]،
ففي الآية قاعدة عامة في تعامل المسلم مع الناس،
ስለ መስጅድ ግንባታ እንድህ ተብለናል
قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلم.
[ من بنَى مسجدًا بنَى اللهُ له بيتًا في الجنَّةِ.]
የአሏህ መልክተኛ (صلى الله عليه وسم) እንዲህ ብለዋል:-
[ መስጂድ የገነባ ሰው አላህ ለሱ ጀነት ውስጥ ቤት ይገነባለታል።]
ቲርሚዚ ዘግበውታል።
          ወደ ግሩፓችን ለመቀላቀል ለመርዳት
        👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+kbJDxdsM7xhhNzU0

አቡ አዒሻ العلم نور

28 Nov, 18:29


ሀሙስ ምሽት ከመغሪብ እስከ ኢሻ ሶላት ባለች ቆይታ ብዙ ትምህርት አዘል ወሳኝ (ምክር)

ርዕስ"
የተውሂድ አስፈላጊነትና የሽርክ አስከፊነት

የተውሂድ አይነቶችን ማወቅ አለብን

አላህን በብቸኝነት የኢባዳ ዘርፎችን ለሱ ብቻና ብቻ መስጠት አለብን
አላህ ሁሉን ነገር በመፍጠሩ በማስተናበሩ በማብላት በማጣት የሚረዝቀው አላህ ነው

ለአላህ መልከ መልካም ስሞችና ባህሪያቶች አሉት እነሱን አውቀን እንደመጡ መቀበል አለብን

አዛኙ ጌታ አላህ ከአርሽ በላን መሆኑን እናምናለን

እንደ ሱፍያ አላህ ሁሉም ቦታ ላን ይገኛል ብለን አንልም አይቻልም

አህባሾች አላህ ያለ ቦታ ነው ያለው ሲሉ ይናገራሉ ያስተምራሉ ይህ ስተት ነው

በቁርኣን በሓድስ እንደመጡ የአላህን ስሞችና ቦህሪቶችን እንደመጡ ፈስረን እናሳልፋለን

ትርጉም አልባ ሳናደርግ ሳናመሳስል ወድቅ ሳናደርግ እንደመጣ እንቀበላን እውነታውም ይህ ነው

በውስጡ በተውሂድ ዙሪያ ተወስቶበታል

🪑በወንድም መሀመድ ሰልማን ሃራ
[ሀፊዘሁአሏህ]

ሀሙስ ምሽት ሕዳር ቀን 19/3/2017 እለተ/ሀሙስ ከመ غሪብ እስከ ኢሻ  ባለው ጊዜ የተደረገ  ጣፋጭ ዳእዋ

🕌 መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

 
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

28 Nov, 16:20


🎤 ታላቅ የዳዕዋ እና የንያ ፕሮግራም ጥሪ↩️

በአይነቱ ለየት ያለ ሃገር አቀፍ የዳዕዋ እና የንያ ዝግጅት ተደግሷል

ፕሮግራሙ የሚካሄድበት ቦታ በሰሜን ወሎ ዞን በሃብሩ ወረዳ በሃሮ ከተማ  በሰለፍዮች መስጂደ አል ፋሩቅ ብቅ ዘለቅ ማለተዎን እንዳይ ዘነጉት

ታላቅ የዳዋና የገቢ ማሰባሰቢያ  ሂደትም ዝግጅትም ስለሚካተትበት በታባለው ቦታ ትላልቅ የእውቀት ባልተቤቶች ይገኙበታል ችላ በማለት እንዳዘነጉት እዳይነድሙ ሁላችሁም ታድማችኋል

በሃሮና አካባቢዋ ለመትገኙ ሙስሊም ማሃበረሰብ በሙሉ ሁላችሁም በተባለው ወርና ቀን  እንግዳን  ለመቀበልና ለማስተናገድ ታጥቃችሁና ተሰንቃችሁ ተዘጋጁ

🌎 በውጭ ለምትኖሩ እህቶችና ወንድሞች የዚሁ የተባረከ የዳዕዋና የንያ ጥሪ ተካፋይና ተቋዳሽ ሁነው  የአጅሩ ተካፋይ ለመሆን ያመች ዘንዳ እነሆ

የኦላይን ስርጭት (online) ተዘጋጂቷል።

የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦
 
   የሀሮ ሰለፍያ ጀመዓወች

🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዶቻችነን ፦↩️

📝 በቅርብ ቀን የምናሳውቅ ይሆናል የሱና ብርቅየ መሻይኮቻችንና ኡስታዞቻችን ለዚህ የተባረከ የዳዕዋና የንያ ፕሮግራም ጥሪን በማክበር ይገኛሉ ከትንሽ ቀን ቦኋላ እሹክ የምንላችሁ ይሆናል  እነማን እደሚገኙ በጉጉት ጠብቁን

🗓 ፕሮግራሙ የ
ሚካሄድበት ወርና ቀን ታህሳስ /27/2017/መሆኑን እንዳይዘነጉት

፦በተባለው ወር አስታውሰው ለመምጣት ይደገሱ በጧት 2:00 ሰአት ቡሀላ ይጀመራል ቀድማችሁ
በመገኘት የፕሮግራሙ ተካፋይ ይሁኑ
!!!

♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን
በመጫን ይቀላቀሉ።

በቻናል እና በግሩፓች ሼር በማድረግ
ሀላፍትናችንን እንወጣ


➷➷➷➷➷➷➷➷➷

https://t.me/hussenhas
🌐 ሸር በማድረግ ሀላፊነታችንን እንወጣ

🗓 ታህሳስ ቀን/27/2017/ታላቅ የዳዋ ጥሪ በሃሮ ከተማ ለመካሄድ ታስቧል አሏህ አክበር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

28 Nov, 13:06


🚫   ምቀኝነትን ተጠንቀቅ

   ምቀኝነት የልብ በሽታ ሲሆን አላህ ለባረያው የሰጠውን ፀጋ እንዲወገድ መመኘትና ለዚህም አስባብ ማድረስ ነው ። የዚህ አይነቱ ምቀኝነት በክፋት የመጨረሻው ደረጃ የደረሰው አይነት ሲሆን መጨረሻ ላይ የሚጎዳው ባለቤቱን ነው ። ምክንያቱም የአላህን ውሳኔ ለመቀየር መታገል ስለሆነ አይሳካምና ። አላህ ከባሮቹ ለሻው በሚሻው ነገር ይለየዋል ወይም ስኬታማ ያደርገዋል ። ይህ ማለት በሰዎች እይታ ነው ምክንያቱም የመጨረሻው ስኬት ከጀሀነም ተጠብቆ የጀነት መሆን ስለሆነ ። ይኼኛውን ስኬት ደግሞ ከአላህ ውጪ የሚያውቀው የለም ። ነገር ግን በምቀኝነት በሽታ የተለከፈ ሰው ይህን ፀጋ በሚያይ ጊዜ ውስጡ በምቀኝነት እሳት ይነዳል ። ከዚህ በላይ ምን አይነት ጉዳት ይኖራል ።
      ምቀኝነተ በሁሉም ላይ ሊኖራ የሚችል አስቀያሚ ባህርይ ሲሆን አንዳንድ ሰዎች ታግለው ይደብቁታል ። ግልፅ አያደርጉትም ለዚህም አላህን በመፍራት ይታገዛሉ ። የተበላሸ መንፈስ ያላቸው ወራዶች ግን ከላይ ለመግለፅ በተሞከረው መልኩ የአላህን ውሳኔ ወይም መሺአ ለመቀየር ይታገላሉ ። እንቅልፍ ያጣሉ ፣  ይብከነከናሉ ፣ ጨጓራቸውን ይልጣሉ በዚህም የዱንያ ላይ ቅጣት ያገኛሉ ።
    የእነዚህ ሰዎች ምሳሌ እንደ አይጥ ነው ። አይጥ ጥሩ ነገርን  ከስር እየቦረቦረች ለማጥፋት ትዳክራለች ። ይሁን እንጂ ሀሳቧ ሳይሳካ የወጥመድ እራት ትሆናለች ። የምትያዘውም አንገትዋ ወይን አፏ ነው ።
    ምቀኝነት መጀመሪያ የጀመረው ኢብሊስ ነው ። በአባታችን ኣደም ላይ በመመቅኘት ። አላህ አባታችን ኣደምን ከጭቃ ከፈጠረው በኋላ ለመላኢካዎች ስገዱለት አላቸው ። መላኢካዎችም የጌታቸውን ትእዛዝ ተቀብለው ሰገዱ ። ከእነርሱ ጋር የነበረው ኢብሊስ ግን አልሰግድም አለ ። እንዳይሰግድ የከለከለውም ምቀኝት መሆኑን እንዲህ ብሎ መሰከረ : –

« وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ قَالَ أَأَسْجُدُ لِمَنْ خَلَقْتَ طِينًا »

                         الإسراء  ( 61 )

" ለመላእክትም ለአደም ስገዱ ባልናቸው ጊዜ (አስታውስ) ፡፡ ወዲያውም ሰገዱ ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ፡፡ «ከጭቃ ለፈጠርከው ሰው እሰግዳለሁን» አለ ፡፡ "

« قَالَ أَرَأَيْتَكَ هَٰذَا الَّذِي كَرَّمْتَ عَلَيَّ لَئِنْ أَخَّرْتَنِ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَأَحْتَنِكَنَّ ذُرِّيَّتَهُ إِلَّا قَلِيلًا »

                 الإسراء   ( 62 )

«ንገረኝ ይህ ያ በእኔ ላይ ያበለጥከው ነውን
እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ ብታቆየኝ ዘሮቹን ጥቂቶች ሲቀሩ ወደ ስህተት በእርግጥ እስባቸዋለሁ» አለ ፡፡"
        ኢብሊስ ሊሰግድ የከለከለው ሁለት ነገር ነበር ። ኩራትና ምቀኝነት ። ኩራቱን ከጭቃ ለፈጠርከው ልስገድ ወይ በማለት ገለፀው ። ምቀኝነቱን ደግሞ ይህ ነውን ከኔ ያስበለጥከው በማለት ገለፀው ። በዚህም ከአላህ እዝነት የተባረረና እስከቂያማ የሚረገም ሆነ ።
     ምቀኝነት አላህ ለባሪያው የሰጠውን ፀጋ እንዲፃረር ያደረገው ሰው በመፃረሩ ልክ ከአላህ እዝነት የመራቅና የመረገም ድርሻ አለው ።

       አላህ በዱንያ ላይ በምቀኝነት እሳት ከመንደድ ይጠብቀን ።

አንገብጋቢ ስለሆነ በድጋሚ የተለቀቀ

  https://t.me/bahruteka

አቡ አዒሻ العلم نور

28 Nov, 06:18


ከወንጀል መራቅና የማይመለከትህን ነገር መተው ቀልብን ያበራል።
ለብቻህ ሆነህ አላህን ማውሳት አዘውትር።
ምግብ አለማብዛትን ተላመድ።
አደራ ከሞኛሞኞች አካባቢ ራቅ።
ከማይመጥንህ ሰው ጋር አትቀመጥ።
የማይመለከትህ ነገር ውስጥ የምትገባ ከሆነ በተናገርከው ትያዛለህ።
አንዴ ከምላስህ በወጣው ነገር አደጋ ላይ ልትወድቅ ትችላለህ።
https://t.me/hussenhas
🌸ኢማሙአሽ-ሻፊዒይ(ረሒመሁላህ)

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

27 Nov, 17:16


የዘረኝነትና ሀይማኖታዊ ጥቃት?!

° ፅንፈኞች በየትኛዉም ብሄር ዉስጥ አሉ። ጠላት ብለዉ የሚያስቡትን ብሄር በማጥቃት ለብሄራቸዉ ዉለታ እንደዋሉ ሊቅጥሩ ይችላሉ። ወይም ደግሞ ይሄን ተጨባጭ እንዳጋጣሚ በመጠቀም ፖለቲካቸዉን የሚጫወቱም ሊኖሩ ይችላሉ (ህዝብን በማጋጨት የፖለቲካ ትርፍ ሊፈልጉ ይችላሉ)። ይህም ሆነ ያ ሰፊዉ ህብረተሰብ በነዚህ ቁማርተኞች ተገፋፍተዉ ከመጠቃቃት ሊቆጠቡ ይገባል።

ምክንያቱም ሁሉም የብሄር ክፍል ተራ በተራ ለንደዚህ መሰል ጥቃት ሰለባ እየሆነ ነው እንጂ፣ ቋሚ አጥቂ እና ቋሚ ተጠቂ የሚባል የህብረተሰብ ክፍል የለም።

Khedir M Abomsa

t.me/Khedir_M_Abomsa

አቡ አዒሻ العلم نور

26 Nov, 14:36


ኢኽዋን & ትኋን

قال شيخنا الشيخ محمد حياة الهروي حفظه الله تعالى:
أهم الأمور عند الإخوان العلو على الكراسي فإذا فقدوها صاحواـ! وإذا وجدوها راحواـ!!
اه‍ الدرة البهية صـ ٣٠
ሸይኻችን ሸይኽ ሙሀመድ ሀያት አሏህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ ፦
ኢኽዋኖች ጋ ዋነኛው ነገር የበላይነትና ወምበር ነው! ስልጣንና ወምበሪቱን ሲያጡ ይጮሃሉ ሲያገኟት ደሞ ያርፋሉ!!

ኢኽዋኖች
ስልጣናቸው ሲነካ ያላወቀውን ማህበረሰብ ዲንህ ተነካ ወጥተህ ተጋደል ሰላማዊ ወይም ተቃውሞ ሰልፍ ውጣ ይሉታል ወምበራቸው እንዳስጨነቃቸው ያላወቀው ህዝብ ደሞ ወጥቶ ህይወቱን ያጣል፣
ሙስሊሞች ሆይ ኢኽዋኖች ዲናቸው እንዳላስጨነቃቸው የስልጣን ጥማት እንደሆነ እወቁ ተጠንቀቋቸውም የጀነት ጠላቶች ነውና ፣

የሱና ቻናል ነው ሀቅን ለመላው ሙስሊሞች ለማድረስ ሰበብ እንሁን
لأن يهدي الله بك رجلا واحدا خير لك من حمر النعم
ሼር join ጆይን ይበሉ
👇👇👇
📱https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

25 Nov, 03:26


👆👆👆
🔶#ወጣቶችን በትዳር ላይ ማነሳሳት እና ትዳርን በመተው ትልቅ ጥፋት እንደሚከሰት

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan

አቡ አዒሻ العلم نور

24 Nov, 08:37


🎤 ታላቅ የዳዕዋ  ፕሮግራም ጥሪ↩️

እለተ እሁድ ህዳር ቀን/15/2017
ለየት ያለ የዳአዋ ፕሮግራም ቦታ በመርሳ
ሰለፍዮች ሱቡለሰላም መሰጂድ ጀመዓወች
መዘጋጀቱን ሰናበሰራችሁ በታላቅ ደሰታ ነው

የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦
 
   የመርሳ ሰለፍያ  ጀመዓወች

🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዶቻችን ፦↩️

🎙ኡስታዝ አብዱረህማን ሰኢድ حفظه الله
🎙ኡስታዝ አብዱሰላም حفظه الله

🎙አቡ አብዲረህማን አልመርሲይ حفظه الله
ሀፊዘሁሏህ ጀሚአን

   ዕርስ፦ በእለቱ ይነገራል

🟢 ኢንሻአላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዳ ይኖራል

🗓 በመርሳ አቅራቢያ የምትገኙ
ሙሰሊሞች ይህን ሙሂም ዳአዋ
እንዳያመልጣችሁ  የፕሮግራማችን ቀን
የፊታችን እሁድ ቀደማችሁ
በመገኘት የፕሮግራሙ ተካፋይ ይሁኑ
!!!

♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን
በመጫን ይቀላቀሉ።

በቻናል እና በግሩፓች ሼር በማድረግ
ሀላፍትናችንን እንወጣ


➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/yemersa_selefyoch_mesjid_ginbata

🌐 ሼር በማድረግ ሀላፊነታችንን እንወጣ

አቡ አዒሻ العلم نور

23 Nov, 16:37


ሐጁሪዮች ሱሪ መልበስ ሐራም ነው ሲሉ የሰሩት ስህተቶች።

1ኛ በግልፅ መረጃ የመጣበትን ጉዳይ ና ሐላል የሆነን ነገር ሐራም አደረጉ።
ሱሪ በሌላው ቀርቶ ሐጅ ላይ ራሱ መልበስ እንደሚቻል ቡኻሪ ላይ በግልፅ ሰፍሯል።
من لم يجد إزاراً فليلبس السراويل
ሽርጥን ያላገኘ ሱሪን ይልበስ።

2ኛ ሐራም ነው ብለው አልቆሙም ሱሪ የሚለብስን አካልም ከሱና በማውጣት ተጨማሪ ስህተት ፈፀሙ። ድርብርብ ጥፋት ሆነ። ሱሪን ሐራም ማድረግ አንድ ጥፋት ሱሪ የለበሰን ከሱና ማስወጣት ሌላ ጥፋት።

3ኛ ከጀለብያ ስር ሱሪ መልበሳቸው ደግሞ በሚከለክሉት ነገር መውደቃቸውን ይገልፃል።

4ኛ ነጋዴ ሆነው ሱሪ መሸጣቸውም ተመሳሳይ ስህተት ነው። ሐራም የሆነን ነገር መሸጥና ገንዘቡን መጠቀም ሐራም ነው።

ማሳሰቢያ፦ ሱሪ መልበስ እንደሚቻል ብዙ ማስረጃዎች አሉ። ሐቅን ለሚፈልግ ግን አንዱ በቂ ነው።

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

23 Nov, 11:49


ጁመዓ ከአሱር ሶላት ቦኋላ የተደረገ ወሳኝ ምክር ለሴቶች በዋነኝነት ግን ሁላችነም ሰምትን እንጠቀምበት

ርዕስ"
ቅድሚያ ለተውሂድ ቦታ እንስጥ

📖 ቁርኣን ሁሉ ተውሂድ ነው

📝በተለይ ሴቶች ለልጆጅ መድረሳ ስለሆናችሁ በደንብ ድንን ተምራችሁ አውቃችሁ ለልጆች መልካም ትውልድ ማፍራት ከናተ የሚጠበቅ የቤት ስራችሁ ነው

🟢በአላህ የሚያጋራ ሰው ጀነት በሱ ላይ ጀነት መግባት እርም ነው በማን በሚጋራው ሰውዬ ዘላለም አለሙን እሳት ውስጥ ዘውታሪ ነው

ተውሂድ የጀነት መግቢያ ሰበብና ምክኒያት ነው

በውስጡ በርካታ ፋኢዳዎችን ያዘለ ወሳኝ ምክር ተዎስቶበታል

🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ሕዳር ቀን/13/2017/ጁመዓ ከአሱር ሶላት ቦኋላ ወሳኝ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

23 Nov, 09:10


ጁመዓ ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ እስከ ኢሻ ሶላት ድረስ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ተውሂድና ሱና የኑህ መርከብ ነው

የተሳፈረበት ነጃ ይዎጣል ወደ ኋላ ያፈነገጠ ይሰምጣል

💫 ሙስሊም የሆነ ሰው እውቀቱን ከማን ነው
የሚይዘው ከቁርአንና ከሐድስ በቀደምት ደጋግ ሷሊህ ሰለፎች አረዳድ መሆን አለበት ንቃ

የኢኽዋን አንጃዎች ከውጭ እስከ አገር ውስጥ ያሉት እነማን ናቸው

አላማቸውና አስተምሯቸው  እንደት አይነት ነው የለ መስፈርት ጅሃድ ውጡ በማለት ስንቱን አገር የጦር ሜዳ አረጉት የመንን ሶሪያን ሊቢያን እንደት እዳደረጉት ጠይቅ እወቅ

በተውሂድ ዙሪያ ያጠነጠነ ሰፋ ያለ ወሳኝ ምክር ሲሆን በውስጡ ጣቃሚና ወደ መልካም ነገር ጠቋሚ ነጥቦች ተዳሰውበታል

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅድ አል ፋሩቅ ላይ ሀሮ

ሕዳር ቀን/13/2017 ጁምዓ/ ምሽት ሀሮ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

23 Nov, 03:37


↪️ የጁመዓ ኹጥባ (ምክር)
↩️ خطبة الجمعة؛

➴➴➴➴➴
ርዕስ"
የመጀመሪያ የቀብር ጥያቄ ተውሂድ ነው

የነብያቶችም ሁሉ ጥሪ አላህን በብቸኝነት አምልኩት ተገዙት በማለት  ያስተምሩ ይናገሩ ነበረ

ከአላህ ውጭ ያሉት ምንም ነገር ማምጣት መስጠት አይችሉም ጥቅምንም ጉዳትንም አይገፈትሩም

በወንበደ መንደር በሰሜን ወሎ ዞን በሀብሩ ወረዳ የምትገኝ መንደር ነች ከአረሪት ዝቅ ከጭረቲ ወንዝ ከፍ ብላ ትገኛለች

በውስጡ በርካታ ትምህርት አዘል ምክሮች ተካተውበታል ተወስቶበታል

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
( ሀፊዘሁሏህ)

🕌 መስጅዴ ፋሩቅ በወንበደ መንደር

🗓 ሕዳር ቀን /13/2017/የጁመዓ/ኹጥባ/ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

22 Nov, 17:49


ጁመዓ ከአሱር ሶለት ቦኋላ ተከታታይ የአዱረቱ አል በሂያ ደርስ ላይ የተወሰደ ወቅታውይ ወሳኝ ምክር

በራሳቸው ኪታብ በራሳቸው አንደበት ስለ ኢኽዋኖች በሚገባ እውነታውን ያብራሩበት

🎙በሸይኽ መሐመድ ሀያት
(ሀፊዙሁአላህ) 

ስለኢኽዋን አልሙፍሲድን  ድራማና ኢስላማውይ ፊልም ኢስላማው ነሺዳ/እያሉ ኡማውን እንደሚታሉት በደምብ ተብራርቶበታል

ሕዳር ቀን /13/2017  ከአሱር ሶላት ቡኋላ የተደረገ ሀራ  ውላጋ መስጅደ ሶፋ

 https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

22 Nov, 16:51


Live stream finished (1 hour)

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Nov, 17:44


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Nov, 04:06


የጥልፌ ድረቆሌ የዳዕዋ ጥሪ ለታ ወሳኝ ምክር በሃጁሪያዎች ላይ በቂ ምላሽ

ርዕስ"
ሃጁሪያዎችና ሓዳድዮች ልዩነታቸው የት ላይ ነው
👈   مَنْ هُمْ الْفِرْقَةُ الْحَجُورِيِّةُ ؟
⌛️የሃጁሪያ ፊርቃዎች እነማን ናቸው
👈  مَنْ هُمْ جماعةُ  الْحَدَّادِيَّةِ ؟
  የሃዳድያ ጀመኣዎች እነማን ናቸው

📟 የሃጁሪዮች አቋም ድሮና ዘንድሮ እንደት ነበሩ
የነሱ አቋም በአመት በዎራት በቀናት የሚታደስና የሚለሰልስ ሂደትና ይዘት ሁሉ አለው በሸይኻቸው ላይ ደንበር በማለፍ በእውቀት ባልቤቶች ላይ ምላሳቸውን ይሰነዝራሉ ጎራን አፍርሰው ሜዳላይ በሰሜት ለመጋለብ ኮርቻ ይጭናሉ

🧣እርስ በርሳቸው ምላሽ ረድ ሲደራረጉ ሸሪኣያን የሚነቅፍና የሚቃረን በግላውይ ጉዳይ ላያ ያጠነጠነ  በቀልና ህስደትን ቅናትን ያነገበ ጥሪ ነው።

🕶በስሜት የሰዎችን ስስ ብልትና ክፍተት በመመልከት ቁስል በመነካካት ማነዎር ማሽሟጠጥ ዋና ስራቸው ነው።

📝እነሱን መገደፍን የገደፈ ከነሱጎን የቆመ ሰለነሱ መልካም ነገር የፃፈ ሸይኻቸውን ያልነካ ሁሉ ከአላህ ውጭ እንኳን ቢያጋራ ቢዳዓ ቢሰራ ጉዳያቸው አይደለም

በውስጡ የሱና ኡለማዎች በየህያ አል ሃጁሪ ምን አይነት በቂ ምላሽ እንደሰጡት ተብራርቶበታል ተዎስቶበታል

🎙 በኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅዴ ረህማን ጥልፌ ድረቆሌ

ጥቅምት ቀን /25/2017/እለተ/ሰኞ ወሳኝ ምክር /ክፍል /አራት/(4) ይደመጥ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

17 Nov, 10:57


ጁመዓ ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝ ወቅታውይ ምክር

ርዕስ"
መጀሪያ ሰዎችን ወደ ተውሂድ መጣራት ያለው ጥቅም ምን ይመስላል

በዱኒያም በአኼራም  ምቾትና ሰላም አማን መረጋጋት ያለው  የተውሂድ ጥሪ በቦታው ላይ በትክክል ሲነገር ነው።

ሰዎችን ወደ ተውሂድ ዳዕዋ ማለት የእውነት አንድነትን ያመጣል ያሰፍናል

የኢኽዋን አንጃዎች ስለተውሂድ ያላቸው ጭፍን ጥላቻ ምክኒያቱ ምንድን ነው

የኢኽዋን መሪዎች እነማን ናቸው አላማቸውስ ምን ይመስላል

ኢኽዋኖች ራፊዷዎችን አህባሽን ሱፍያን ሃጃዊራን ተክፊርን ተብሊግም ሁሉ ሙስሊሞች ስለሆን አንድ ነን ሲሉ ይናገራሉ በዚህም አንድነት እንደሚገኝ ያምናሉ ይህ አመለካከት ሸሪአውይ አስተምሮት ያዛልን

በውስጡ ሰፋ ያለ የኢኽዋኖችን ሴራና አስቀያሚ የአንድነትን የውሸት ስራ የተብራራበት ሲሆን ስለ ተውሂድ አሳሳቢነት የሽርክ አስከፊነት ተወስቶበታል

🎙 በኡስታዝ መሐመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅዴ አቡበክር ሃራ ውላጋ

🗓 ሕዳር ቀን/6/2017/ጁመዓ ምሽት

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

15 Nov, 16:44


Live stream finished (1 hour)

አቡ አዒሻ العلم نور

15 Nov, 15:19


Live stream started

አቡ አዒሻ العلم نور

15 Nov, 13:03


📢ዳዕዋ ዳዕዋ ዳዕዋ ‼️

ታላቅ የዳዕዋ ዝግጅት ተደግሷል በሃራና አካባቢዋ ለምትገኙ እንቁና በርቅየ ሰለፍያ ወጣቶች በሙሉ እንዃን ደስ ያላችሁ መቸ ጁመዓ ከመغሪብ ሶላት እስከ ኢሻ ሶላት ድረስ የሚቀጥል ሲሆን በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ዝግጅት ስላለን እንዳያመልጣችሁ ያልሰማን አሰምታችሁ ብቅ ዘለቅ ብለው የዳዕዋው ተካፋይና ተቋዳሽ ይሁኑ

📢 ዳዕዋው የሚካሄደው ቦታ የትነው ካሉን እነሆ ከረም በር ሲሆን

🕌 መስጅዴ አቡበክር ከረም በር ሃራ ውላጋ

በሃራ ከተማ አስተዳደር (02)ቀበሌ በኳስ ሜዳው በስተኩል ብቅ ሲሉ ያገኙታል

📍በቦታው ላይ ተጋባዥ እንግዳችን

🪑 🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማ
{ሃፊዘሁሏህ}

📝 ያስታውሱ እንዳይረሱ በዚህ የዳዕዋ ጥሪ ላይ በመሳትፍ ትልቅ የዕቀት ትርፍን በአካል በመገኘት በምሽት ይሸምቱ

🌎 የኦላይን ስስጭትም ስለሚኖረን በውጭ ለምትገኙ የሱና ወንድሞችና እህቶች በተባለው ሰአትና ወቅት ሳይርቁን ይጠብቁን

🗓ሕዳር ቀን/6/2017/ጁመዓ ምሽት

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

15 Nov, 11:46


↪️ የጁመዓ ኹጥባ (ምክር)
↩️ خطبة الجمعة؛
➴➴➴➴➴
ርዕስ፦
ጀነት ለመግባት  ዋና  ስራዎችና ስበቦች ምን ምን ናቸው

«የረሱል ዓለይሂ ወሰላቱ ወሰላም መገለጫዎች እና ባሆሪያት» በሚል አንገብጋቢ  ወቅታዊ ወሳኝ ምክር

🎙በኡስታዝ ዳውድ
ሃራ ውላጋ
( ሀፊዘሁሏህ)

🕌 መስጅዴ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ሕዳር ቀን /6/2017/እለተ/ጁመዓ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

13 Nov, 17:17


እህቴ ሒጃቡን አንቺ እንደምትፈልጊው ሳይሆን ሸሪዓው እንደሚፈልገው ልበሺው!!
—————
⇛ ሒጃብ ለአላህና ለመልእክተኛው መታዘዝ እንጂ የሆነ ሀገር ባህል ተከታይነት አይደለም። አዎ! ይህን ርዕስ ልብ በይው አንዳንድ ሰዎች ልክ እንደ ከሀዲዎች ሚዲያን ሽፋን አድርገው በቦዲ ተወጣጥረው አለያም ካባ ለብሰው ጥምጣም ጠቅልለው አዋቂ መስለው "ይሄማ የእንዲህ ያለ ሀገር ባህል ነው" እያሉ የሚናገሩትን ሰምተሽ አትታለይ!። እነሱን በጭፍን መከተል አደጋው የከፋ ነውና ተጠንቅቀሽ ስለ ሒጃብሽ ጠንካራ ከሆኑ አስተማሪዎች ትክክለኛውን ሒጃብ አውቀሽ ሸሪዓው በሚፈልገው መልኩ ልበሺ!!።
ከላይ ስለ ሰዎች ሁለት አይነት ባህሪ ማስቀመጤንም ልብ በይው!፣ በሁለቱም መልክ ስላሉ ነውና ነቃ በይ!፣ ማንኛውም ሰው በአለባበሱና በአፈ ቀላጤነቱ እውነተኛ ሊባል አይችልም!!። እውነተኛነቱ በቁርኣንና በሀዲስ በሶሃቦች ግንዛቤ ተፈትሾ ሲያልፍ ብቻ ነው።

⇛ ሒጃብ ጥብቅነትና ንፅህና ነው። ሒጃብን የማትለብስና ከሂጃብ የተራቆተች እንስት ሁለት ነገሩዋ ቆሿል፣ አንዱ ንፁህ ቢሆን እንኳን አንዱ ንፁህ አይሆንም፣ አንደኛ ልቧ ቆሿል ሁለተኛ ሰውነቷን በተለያየ ወንጀል አቆሽሸዋለች፣ በተለያየ ሸሪዓው እርም ባደረጋቸው ነገሮች ሰውነቷን አጨማልቃው ሊሆን ይመቻል፣ የሚፀዳው ሒጃቧን ሸሪዓው በሚያዛት መልኩ ለብሳ፣ ክብሩዋን ጠብቃ ጥንቁቅ ሆና ወደ ጌታዋ ቁርጥ ያለን መመለስ ስትመለስ ነው!።
ልቧ ባይቆሽሽ አትራቆትም ነበር፣ ከሂጃብ መራቆቷ ራሱ የወንጀል መብዛት አንዱ ምልክት ነው። ሸይጧን ሴትን ልጅ ወንጀል እንድታበዛና እንድትሰራ ይገፋፋታል፣ ከዛ በኋላ ግን ከሂጃቧ እንድትገፈፍና ክብር እንዳይኖራት፣ በባለጌዎች እንድትደፈርና እንደ ቀላል እንድትታይ በማድረግ ለዝሙት ፈላጊ ባለጌዎች ምቹ ያደርጋታል። ሒጃቧን በአግባቡ የምትለብስ ሴት ግን ሁሉም ዘንድ ክብር አላት፣ ባለጌዎች ዘንድም ክብር አላት፣ እሷን ቀና ብለው እንኳን አያዩዋትም፣ መልካም ሰዎች ዘንድም ልዩ ክብር አላት።

⇛ ሒጃብ ከኢማን ክፍል ነው ኢማን ማለት:- በልብ ማመን በምላስ መናገር በአካል መተግበር ነው። አማኝ የሆነችዋ ሴት በሒጃብ ግዴታነት በልቧ ካመነች በአካሏም ትተገብረዋለች።
አንዳንዶች ካሉበት ሸሪዓን የሚቃረን ተግባር እንዲመለሱ ሲነገራቸው "ኢማን በልብ ነው ልቤን ከፍተህ አይተሃል?" እያሉ በውሸት ሲያስመስሉ ይስተዋላሉ።
ጥያቄ አለኝ ልባቹ ካመነበት ተግባራቹ ሊመሰክር ምን ከለከላችሁ?! ለአላህ ግን መዋሸት አይቻልም!፣ ለማንኛውም ኢማን ሶስት ክፍሎች አሉት ከነዛ ውስጥ ምንም ማጉደል አይቻልም፣ ታዲያ 3ኛው በአካል መተግበር ነውና ተግብሪ!፣ ሒጃብሽን ጠብቂ!! አንቺ ሒጃብ ብለሽ የምትጠሪውን አናትሽ ላይ የምትጠቀልይውን ብጣሽ ሻሽ ብጤ ጨርቅ ሳይሆን ኢስላም (ሸሪዓ) ሒጃብ ብሎ ያስቀመጠልሽን ሒጃብ ነው የምልሽ። አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ በማለት ያዘዘሽን ሒጃብ:-

يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِن جَلَابِيبِهِنَّ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَن يُعْرَفْنَ فَلَا يُؤْذَيْنَ ۗ

«አንተ ነቢዩ ሆይ! ለሚስቶችህ፣ ለሴቶች ልጆችህም፣ ለምእምናን ሚስቶችም ከመከናነቢያዎቻቸው በላያቸው ላይ እንዲለቁ ንገራቸው፡፡ ይህ (በጨዋነታቸው) እንዲታወቁና (በባለጌዎች) እንዳይደፈሩ ለመሆን በጣም የቀረበ ነው፡፡» አህዛብ 59

⇛ ሒጃብ የሀፍረተ-ገላ መደበቂያ ነው። ሴት ልጅ ደግሞ መላ ሰውነቷ ሀፍረተ-ገላ ነውና መላ ሰውነቷን ልትሸፍነው ይገባታል!! የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በሶሂህ ሀዲስ እንዲህ ብለዋል:- “ሴት ልጅ ሀፈረተገላ ናት፣ ከቤቷ በወጣች ጊዜ ሸይጧን (አሸላልሞ) ብቅ ብቅ ያደርጋታል።”

ሙሉ ፊትን ጨምሮ መሸፈን ኺላፍ አለበት ምናምን…" የሚሉትን ትተሽ ለአላህ ብለሽ ተቃራኒ ፆታዎችን ላለ መፈተንና ራስሽም ፈተናው ላይ እንዳትወድቂ ብለሽ መላ ሰውነትሽን ልትሸፍኚው ይገባል። ልብስሽን ጉልበትሽ ድረስ አሳጥረሽ ሀፍረተገላሽን ከፍተሽ ለሚወጣ ለሚወርደው አታሳይ!! ልብሱን እንዲያሳጥር የታዘዘው ወንዱ እንጂ አንቺ አይደለሽም!! አንቺማ ክንድ ሚያክል አስረዝመሽ ከመሬት እንድትጎትቺው ነው የታዘዝሺው።

⇛ ሒጃብ የአይናፋርነት (ሀያእ) ምልክት ነው። የሴት ልጅ ተፈጥሮ አይናፋርነት ነውና ተፈጥሮን ጥለሽ ሌላን ለመሆን መሞከር አደጋው የከፋ ነው።
የአላህ መልእክተኛ ﷺ "ሴት ሆና በወንድ የምትመሳሰልና ወንድ ሆኖ በሴት የሚመሳሰልን አላህ ረግሟዋቸዋል።" ብለዋል። ልብ በይ! እህቴ የአላህ እርግማን አለበት!፣ አንዳንድ ሴቶች አላህ ይምራቸውና ከአይናፋርነት አልፈው እንደ ወንድ ሱሪ ለብሰው የሚሄዱ አሉ። እነዚህ እጃቸው ላይ የነበረውን ብርቅዬ ኢስላማዊ የሴት ልጅ ስርኣትን አሽቀንጥረው በመጣል የባለጌዎችን ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ጋብቻን መስራቾችን የምእራባዊያንን ስርኣት ናፋቂ ናቸው።

⇛ ሒጃብ መልካም የሆነች አማኝ ሴት ባህሪ ነው። አላህ ይጠብቅሽና እህቴ የዚህ ተቃራኒ መሆንሽ ምንኛ የከፋ ነው? መልሱን ቆም ብለሽ እንድትመልሺው ለአንቺው ተውኩት።

⇛ ሒጃብ ተፈጥሮ ነው መገላለጥ ስሜታዊነት ነው። ተፈጥሮሽን አላህንና መልእክተኛውን ትተሽ ስሜትሽን በመከተል የስሜትሽ አምላኪ መሆን የለብሽም!።
አላህ በተቀደሰው ቃሉ ስለ ሰሜት ተከታዮች እንዲህ በማለት ተናግሯል:-

أَفَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَٰهَهُ هَوَاهُ وَأَضَلَّهُ اللَّهُ عَلَىٰ عِلْمٍ وَخَتَمَ عَلَىٰ سَمْعِهِ وَقَلْبِهِ وَجَعَلَ عَلَىٰ بَصَرِهِ غِشَاوَةً فَمَن يَهْدِيهِ مِن بَعْدِ اللَّهِ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ

«ዝንባሌውን (ስሜቱን) አምላክ አድርጎ የያዘውን፣ አላህ ከእውቀት ጋር ያጠመመውን፣ በጆሮውና በልቡ ላይም ያተመበትን በአይኑም ላይ ሽፋን ያደረገበትን ሰው አየሀን?! ታዲያ ከአላህ በኋላ የሚያቃናው ማነው?። አትገሰፁምን?!።» አል-ጃሲያ 23

⇛ ልብ በይ! እህቴ፣ ስሜት ተከታይነት ምን ያህል የከፋ ተግባር እንደሆነ ቆም ብለሽ አስተውይ!!
ስለ እውነቱ እናውራ ከተባለ በአሁን ጊዜ ስለ ሒጃብ ከሚነገራቸው በላይ የሚያውቁ ሴቶች በዝተዋል። ምክንያቱም ⇛ ከተለያዩ ዳዒዎች የሰበሰቡት እውቀት አለ፣ ነገር ግን አላህ ያዘነላቸው እንጂ ከተግባሩ የሉበትም፣ ምን ከለከላቸው? መልሱም ቀላል ነው፣ ስሜት ተከታይነት ነዋ።

ከአንድ ሰው ጋር ከተገናኘን ቆይቶ በቅርቡ ተገናኝተን በአንዳድ የዲን ጉዳዮች ስናወራ ስለ አክፍሮት ሀይላት እንቅስቃሴ ማውራት ጀመርን እሱም እንዲህ አለኝ:- "እኔ ግን የሚያሳስበኝ ሙስሊሙ ማሐበረሰብ በሌሎች ስብከቶች ሌላ ሃይማኖት ይከተላል የሚለው ጉዳይ ሳይሆን በስሜት ተከታይነት ይጠፋል የሚለው ጉዳይ ነው የሚያሳስበኝ።" አለኝ፣ አዎን! በትክክል ተጨባጩም የሚያስገነዝበው ይህን ነው።

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

13 Nov, 11:36


 
ዕውቀት እና የዕውቀት ባለቤቶች ደረጃ

 ክፍል አንድ

ምስጋና ለአለማት ጌታ ለአላህ ይገባው፤ ፍጻሜው ለጥንቅቆቹ ነው ፤ ሶላትና ሰላምታ ከፍጡራን ሁሉ ምርጥ በሆነው በወህዩ ታማኝ በሆነው አገልጋዩና መልክተኛው በሆኑት ነብያችን መሪያችን ሙሐመድ ብን ዓብዲላህ ﷺ ላይ እንዲሁም በቤተሰቦቻቸው በባልደረቦቻቸው እና እስከፍርዱ ቀን በእርሳቸው መንገድ ላይ በተጓዙት ሁሉ ይስፈን፡፡

ከዚህ በኋላ፡

የእውቀት ትሩፋት ከሁሉም ዘንድ የታወቀ ነው፤ ሰዎች ከሚፈለጉት እና  ከሚንቀሳቀሱበት ነገር ሁሉ በላጩ የሸሪዓዊ እውቀት ነው፡፡
እውቀት  ለበርካታ ነገሮች ስያሜ ሆኖ  ሲያገልግል ይስተዋላል፤ ነገር ግን ከኢስላም ኡለሞች ዘንድ ፡ “ኢልም በመባል የታወቀው ሸሪኣዊ የሆነውን እውቀት ነው፡፡” ፤ እርሱም የአላህ ኪታብና የረሱል ﷺ ሱና ነው፡፡

ሸሪዓዊ እውቀት ማለት የሚከተሉትን ነገሮች ያካትታል፡ ስለአላህ ፣ ስለስሞቹ ፣ ስለመገለጫዎቹ ማወቅ ፤ ባሮች  ያለባቸውን ሀቅ ማወቅ ፤  ለእነርሱ የደነገገውን ህግና ስርዓት ሁሉ ማወቅ …

ወደርሱ የሚያቃርቡ የአምልኮ ዓይነቶችን እስከ ዝርዝራቸው ማወቅ ፤  ሰዎች የወዲያኛው አለም ግባቸውና ፍጻሜው ምንድን ነው? የሚለውን ሁሉ ጠንቅቆ ማወቅ፡፡

ከእውቀቶች ሁሉ በላጩ ፣ ልንጓጓለት የሚገባው  የሸሪዓ እውቀት ነው፤ ምክንያቱም በእርሱ ነው አላህ የሚታወቀው ፣ በእርሱ ነው የሚመለከው፡፡

አላህ የፈቀደው ፣ የከለከለው ፣ የሚወደው የሚጠላው ሁሉ የሚታወቀው በሸሪዓ እውቀት ነው፡፡

በዚህ አለም ሂዎት ጉዟችን ፣ ፍጻሜያችን የሚታወቀው በዚህ እውቀት ነው፤

የሰው ልጅ በዚህ የሸሪዓ እውቀት ላይ ተመስርቶ አሏህን በብቸኛነት ከተገዛ መዳረሻው የዘላለም ደስታ የሚጎናጸፍበት ጀነት ይሆናል። ይህ ሳይሆን ከቀረ - አሏህ ይጠብቀንና -   ዘላለም ውርደትና ቅጣትን የሚቀምስባት ጀሐነም ይገባል።

በዚህ ላይ የእውቀት ባለቤቶች ማህበረሰቡን አንቅተዋል ፤ እውቀት በዚህ ትርጉም የታጠረ መሆኑን ግልጽ አድርገዋል፤ 

የጦሃውያ ሸርህ ባለቤት  የሆኑት ቃዲ ብን አቢል ኢዝ የመጀመሪያ ማብራሪያው ላይ በዚህ ላይ ሰዎችን ካነቁ አሊሞች መካከል ናቸው፡፡ ከእርሳቸው ውጭም ኢብን አልቀይም ፣ ሸይኹል ኢስላም ብን ተይሚያህ እና ሌሎችም ዓሊሞች  እንዲሁ በዚህ ጉዳይ ሰዎችን አንቅተዋል፡፡

ሸሪዓዊ እውቀት ግልጽ ነው : ከበላጮቹ፣ ከታላቆቹ እና በጣም ልቅና ካላቸው እውቀቶች መካከል ከአላህ ከስሞቹ ፣ ከመገለጫዎቹ ጋር ተያያዥ የሆነው እውቀት ነው ፤ እርሱም የአቂዳ እውቀት ነው፡፡ አላህ - ﷻ  - በአካሉ ፣ በስሞቹ፣ በመገለጫዎቹ ፣በተግባራቶቹ ከፍተኛ የሆነ መገለጫ አለው፡፡

ከዚህ በመቀጠል ከሰዎች ሀቅ እና ከሸሪዓ ህግጋቶች  ጋር ተያያዥነት ያለው እውቀት ነው፤ ከዚያም በዚህ ነገር ላይ አጋዥ የሆኑ እውቀቶች በተለይም የቁርዓን ፣የሐዲስ፣ የአረበኛ ችሎታችንን ለማጎልበት የሚያግዙ ኡሉሙል ቁርአን ፣ ሙስጦለሁል ሐዲስ ፣ ነህዉ ፣ ሶርፍ .. እና የመሳሰሉ እውቀቶቾን መማር አስፈላጊ ነው።

ከዚህም ውጭ ያሉ የሸሪዓ እውቀታችንን የበለጠበ የሚያግዙ እና እውቀትን የበለጠ ሙሉ የሚያደርጉ የትምህርት አይነቶችን መማር አስፈላጊ ነው፡፡

ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያለው የነብዩን ﷺ ታሪክ ማወቅ ፣ ኢስላማዊ ታሪኮች ፣ የሀዲስ ሰዎችን የሂዎት ታሪክ እና የኢስላም መሪዎችን ታሪክ የምናውቅበት እውቀት ነው፡፡ ከእነዚህ እውቀቶች ጋር ተያያዥነት ያለው ሁሉ ተፈላጊ አውቀት ነው፡፡


https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة

 

አቡ አዒሻ العلم نور

12 Nov, 04:15


አዲስ መጤን ያመጣ ወይም ሙብተዲዕን ያስጠጋ /የተከላከለለት/ በእርሱ ላይ የአላህ እርግማን የመላኢኮች እርግማን የሁሉም ሰዎች እርግማን ይሁን ።

ረሱል ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ሶሂሁል ጃሚዕ (6666)

ዛሬ ለሙብተዲዕ ስንቱ ይከላከላል !!!አልፎም ተርፎም ያወድሳል !!! አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ!

ሙስሊም/ ብሎ /ጠርቶናል ሁላችነም አንድ ነን በማለት ባገኙት አጋጣሚ የሚጮሁት ብዙ ናቸው (የኢኽዋን )አንጃዎች በዚህ አያበቁም ነገ ሁሉም በኒ አደም ነው
ከአይሁዳና ከነሷራ ጋርም አንድ ነን እንደሚሉን ተዝበናል አቡበክር እህመድ እንዳለው እየሱስ ፍቅርን ያስተማረ የሰበከ ጌታ ነው

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

11 Nov, 10:33


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

ውድና የተከበራችሁ የሃሮና ያካባቢዋ ሰለፎዮች በሙሉ በጥቅም ወር እጅግ በጣም የማይረሳ አሻራ በመጣል የቢዳዓ ሰዎችን አንገት በማስደፋት የሱና ወንድሞችን አንገት ቀና በማድረግ በጉልበታችሁ በገንዘባችሁ በሃሳባችሁ ላደረጋችሁበት ቀና ትብብራችሁ  ሁሌም አይለየን እናመሰግናለን እንወዳችኋለን

ምነው ፌንጥ በተባልኩኝ የሚሰኝ የመተባባር የመረዳዳት እርብርብባችሁን በተግባር አሳይታችኋል ይህ ተግባር የማይረሳ ታሪክ መሆኑ ነው

የጤፍ አጨዳና የአገዳ ጋጠጣ ቆረጣ የትብር ዘመቻውን በማጠናከር የተቸገሩ የሱና ወንድሞችን በየገጠሩ ተውሂድን በማያዛቸው ምክኒያት የቢዳዓ ሰዎች እንደፈለጉ ለመዘወር ያመቻቸው ዘንዳ ለዶሪህ ለቆሌ ብር አንጡ አዋጡ ከልሆነ ከሃገር ውጡ በማለት በድፍረት ሲወሩና ሲያስፈራሩበት የነበረውን የማይረባ ቃላቸው ተሰብሮ ባቸውል የታመሙ ከእድር ከቅሬ የተባረሩ የሱና ወንደሞችን እኛ እያለን ለምን የምን ትካዜ የምንስ ጭንቀት በማለት የኛ  ይቅርብነ ብለው በአጨአዳ ዘመቻው ላይ የተሰማሩት የተሳተፉት ከፊሎቹ ነጋዴዎች  ሹፌር መሸሻይኻችና ደረሳዎች ተማሪዎች ገበሬው  ግንበኛው አናጢው ሳይቀር በተለያየ የሙያ ዘርፍ ላይ የነበሩ ሰለፍያ ወጣቶች  ምን አነሳሳቸው ቢባል

የተሰማሩት ምክኒያት ተውሂድ አገናኝቶ አስማምቶ እርሻ ላይ የበለጠ አስተዋዎቃቸው  በተውሂድ አንድነት በመተሳሰር አንዱ አንዱን ሳያሳንስ ሳይንቅ ዝቅ አርጎ ሳያይ ሳይመለከት በቆራጥነትና በአንድነት ትጥቅና ስንቅ ሰንቀው ተገዳድፈው ተቻችለው በመረዳዳት በመተጋገዝ በመተባር ደስ በሚል መልኩ ለሌሎች ተምሳሌት ሁነዋል የሃሮ ሰለፍዮች በዚህ በመተባበር ዘመቻ ላይ ጉልበታቸው ገንዘባቸውን ሳይሰስቱ  አውጥተዋል

አላህ ኸይር ጀዛችሁን እጥፍ ድርብ አርጎ ይመንዳችሁ ባረከሏሁ ፊኩም

እስካሁን በጥቅም ወር ብቻ  የተሰሩ ስራዎችን  የመተባበር የመተጋገዝ ዘመቻዎችን በቀላሉ ከሞላ ጎደል በእለቱ ለሞራንና ሌሎች አጎራባች ወረዳ ላሉት ሰለፍዮች በተመሳሳይ ሱናን ለማስፋፋት ብዙ ከኛ ልፋት  እንደሚጠበቅብን ለማሳየት የተነገረ ቢሆንም የሃሮ ሰለፎዮች የሰሩት ግን ተዘርዝሮ አያበቃም  ተወስቶ አያልቅም  በዘንድሮ የመህር ከስብ ስተራ ላይ የተረዱ የሱና ወንድሞች ብዛት ከ (6)/በላይ የሚሆኑ በተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ከቦታ ቦታ በመንቀሳቀስ በመዘዋዎር ሲረዱ ቆይተዋል  የእርሻ ብዛት /ከ /7/ እርሻ በላይ ድል በድል ተዘምቶባቸዋል ቀጣይም የአገዳ ጋጠጣና ቆረጣው የመተባበሩ ሂደት ይቀጥላ

ኑ የሀሮ ሰለፍያ ወጣቶችን ተቀላቅላችሁ የአጅሩ ተካፋይና ሱናን የመስፋፋት ቢዳዓን የማጥፋት የስራ ዘመቻውን  አብራችሁ አጠናክሩ አሻራችሁን ጣሉ

በሰሜን ወሎ ሀሮ ከተማ  የሸይኽ መሀመድ ሲራጅ ደርሶች የሚሰራጪበት ቻናል ነዉhttps://t.me/selefyochbehero 

https://t.me/nuryeeeee

አቡ አዒሻ العلم نور

11 Nov, 09:46


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

ውድና የተከበራችሁ የሃራና ያካባቢዋ ሰለፎዮች በሙሉ በጥቅም ወር እጅግ በጣም የማይረሳ አሻራ በመጣል የቢዳዓ ሰዎችን አንገት በማስደፋት የሱና ወንድሞችን አንገት ቀና በማድረግ በጉልበታችሁ በገንዘባችሁ በሃሳባችሁ ላደረጋችሁበት ቀና ትብብራችሁ  ሁሌም አይለየን እናመሰግናለን እንወዳችኋለን

ምነው ፌንጥ በተባልኩኝ የሚያሰኝ የመተባበር የመረዳዳት እርብርብባችሁን በተግባር አሳይታችኋል ይህ ተግባር የማይረሳ ታሪክ መሆኑ ነው

የጤፍ አጨዳና የአገዳ ጋጠጣ ቆረጣ የትብር ዘመቻውን በማጠናከር የተቸገሩ የሱና ወንድሞችን በየገጠሩ ተውሂድን በማያዛቸው ምክኒያት የቢዳዓ ሰዎች እንደፈለጉ ለመዘወር ያመቻቸው ዘንዳ ለዶሪህ ለቆሌ ብር አንጡ አዋጡ ከልሆነ ከሃገር ውጡ በማለት በድፍረት ሲወሩና ሲያስፈራሩበት የነበረውን የማይረባ ቃላቸው ተሰብሮ ባቸውል የታመሙ ከእድር ከቅሬ የተባረሩ የሱና ወንደሞችን እኛ እያለን ለምን የምን ትካዜ የምንስ ጭንቀት በማለት የኛ  ይቅርብነ ብለው በአጨአዳ ዘመቻው ላይ የተሰማሩት የተሳተፉት ከፊሎቹ ነጋዴዎች  ሹፌር መሸሻይኻችና ደረሳዎች ተማሪዎች ገበሬው ዶክተሩ ግንበኛው አናጢው ሳይቀር በተለያየ የሙያ ዘርፍ ላይ የነበሩ ሰለፍያ ወጣቶች  ምን አነሳሳቸው ቢባል

የተሰማሩት ምክኒያት ተውሂድ አገናኝቶ አስማምቶ እርሻ ላይ የበለጠ አስተዋዎቃቸው  በተውሂድ አንድነት በመተሳሰር አንዱ አንዱን ሳያሳንስ ሳይንቅ ዝቅ አርጎ ሳያይ ሳይመለከት በቆራጥነትና በአንድነት ትጥቅና ስንቅ ሰንቀው ተገዳድፈው ተቻችለው በመረዳዳት በመተጋገዝ በመተባር ደስ በሚል መልኩ ለሌሎች ተምሳሌት ሁነዋል የሃራ ሰለፍዮች በዚህ በመተባበር ዘመቻ ላይ ጉልበታቸው ገንዘባቸውን ሳይሰስቱ  አውጥተዋል

አላህ ኸይር ጀዛችሁን እጥፍ ድርብ አርጎ ይመንዳችሁ ባረከሏሁ ፊኩም

እስካሁን በጥቅም ወር ብቻ  የተሰሩ ስራዎችን  የመተባበር የመተጋገዝ ዘመቻዎችን በቀላሉ ከሞላ ጎደል በእለቱ ለሞራንና ሌሎች አጎራባች ወረዳ ላሉት ሰለፍዮች በተመሳሳይ ሱናን ለማስፋፋት ብዙ ከኛ ልፋት  እንደሚጠበቅብን ለማሳየት የተነገረ ቢሆንም የሃራ ሰለፎዮች የሰሩት ግን ተዘርዝሮ አያበቃም  ተወስቶ አያልቅም በዘንድሮ የመህር ከስብ ስተራ ላይ የተረዱ የሱና ወንድሞች ብዛት ከ (13)/በላይ የሚሆኑ በተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ከቦታ ቦታ በመንቀሳቀስ በመዘዋዎር ሲረዱ ቆይተዋል  የእርሻ ብዛት /ከ /15/ እርሻ በላይ ድል በድል ተዘምቶባቸዋል ቀጣይም የአገዳ ጋጠጣና ቆረጣው የመተባበሩ ሂደት ይቀጥላ

ኑ የሃራ ሰለፍያ ወጣቶችን ተቀላቅላችሁ የአጅሩ ተካፋይና ሱናን የመስፋፋት ቢዳዓን የማጥፋት የስራ ዘመቻውን  አብራችሁ አጠናክሩ አሻራችሁን ጣሉ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

11 Nov, 09:46


ዝም አንልም እኛ በህይወት እስካለን፤
ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤
ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤
እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር።

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Nov, 22:49


የጥልፌ ድረቆሌ የዳዕዋ ጥሪ ለታ ወሳኝ ምክር በሃጁሪያዎች ላይ በቂ ምላሽ

ርዕስ"
ሃጁሪያዎችና ሓዳድዮች ልዩነታቸው የት ላይ ነው
👈   مَنْ هُمْ الْفِرْقَةُ الْحَجُورِيِّةُ ؟
⌛️የሃጁሪያ ፊርቃዎች እነማን ናቸው
👈  مَنْ هُمْ جماعةُ  الْحَدَّادِيَّةِ ؟
  የሃዳድያ ጀመኣዎች እነማን ናቸው

📟 የሃጁሪዮች አቋም ድሮና ዘንድሮ እንደት ነበሩ
የነሱ አቋም በአመት በዎራት በቀናት የሚታደስና የሚለሰልስ ሂደትና ይዘት ሁሉ አለው በሸይኻቸው ላይ ደንበር በማለፍ በእውቀት ባልቤቶች ላይ ምላሳቸውን ይሰነዝራሉ ጎራን አፍርሰው ሜዳላይ በሰሜት ለመጋለብ ኮርቻ ይጭናሉ

🧣እርስ በርሳቸው ምላሽ ረድ ሲደራረጉ ሸሪኣን የሚነቅፍና የሚቃረን በግላውይ ጉዳይ ላያ ያጠነጠነ  በቀልና ህስደትን ቅናትን ያነገበ ጥሪ የሚናገሩ ነው።

🕶በስሜት የሰዎችን ስስ ብልትና ክፍተት በመመልከት ቁስል በመነካካት ማነዎር ማሽሟጠጥ ዋና ስራቸው ናቸው።

📝እነሱን መገደፍን የገደፈ ከነሱጎን የቆመ ሰለነሱ መልካም ነገር የፃፈ ሸይኻቸውን ያልነካ ሁሉ ከአላህ ውጭ እንኳን ቢያጋራ ቢዳዓ ቢሰራ ጉዳያቸው አይደለም አይነካም

ሸይኽ የህያን የተናገረ በሱላይ ጠንከር ያለ ምላሽ የሰጠ ከሱ ያስጠነቀቁ ኡለማዎችን  ሁሉ የቢዳ ሰውዎችናው የቢዳ ሰዎች እንጅ የኛን ሸይኽ አይነኩም የሚነካም የለም በማለት ደንበር ያልፋሉ

በውስጡ የሱና ኡለማዎች በየህያ አል ሃጁሪ ምን አይነት በቂ ምላሽ እንደሰጡት ተብራርቶበታል ተዎስቶበታል

🎙 በኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅዴ ረህማን ጥልፌ ድረቆሌ

ጥቅምት ቀን /25/2017/እለተ/ሰኞ ወሳኝ ምክር /ክፍል /ሶስት/(3)ይቀጥላል
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

09 Nov, 10:51


የጁመዓ ኹጥባ ምክር

ርዕስ"
የተፈጠርን ለት ዋና አለማ አለ እሱም ለጫዎታ ላሉ ቧልታ ለዛዛታ ሳይሆን አላህን በብቸኝነት ለገዛት ነው

🎙 በሸይኽ ሙሃመድ ሃያት
[ሃፊዘሁሏህ

🕌 መስጀዴ ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ጥቅምት ቀን/29/2017/የጁመዓ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

09 Nov, 06:31


የጥልፌ ድረቆሌ የዳዕዋ ጥሪ ለታ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
የተውሂድ አይነቶች ስንት ናቸው
1.ተውሂደል ኢላሂያ
2.ተውሂደል አሩቡብያ
3.ተውሂደል አስማዕ ወሲፋት

👈 مَنْ هُمْ جماعةُ فِرْقَةُ الْأَحْبَاش ؟
👈  مَنْ هُمْ  جماعةُ  الصُّوفِيِّةُ  ؟
  👈 مَنْ هُمْ جماعةُ  الاخوان الْمُسْلِمِينَ؟ 
 
👉ሱፍያዎች እነማን ናቸው እምነታቸውስ  ምን ይመስላል

👉አህባሾች እነማን ናቸው አስተምሮታቸውስ እንደት ነው

👉ኢኽዋን አል ሙፍሲድን በአቂዳ ላይ ያላቸው አቋምና መሪዎቻቸው እነማን ናቸው

💥ሱፍዮች አላህ በሁሉም ቦታ ላይ በዛቱ ይገኛል ብለው ያምናሉ

💥አህባሾች አላህ ያለቦታ ነው ያለው ብለው ያምናሉ
ሰለፍዮች አላህ ከአርሽ በላይ ነው ብለው ያምናሉ ከማስረጃ በኩል በርካታ ማስረጃ በቁርአን በሶሂህ ሐድስ ያመጣሉ ይህ ነው እውነታው

ሱፍዮችና አህባሾች በአላህ ስሞችና ቦህሪያቶች ዙሪያ ያላቸው አቋም  የተንሸዋረረ ነው
ትርጉም አልባ ያደርጋሉ በቁርኣንና በሶሂህ ሐድስ የመጣውን ነገር በማራቆት ያለ ትርጉሙ በመቀየር ያለ ትርጉሙ በመፈሰር ጠመው የጠማሉ የወደቁበት
ውድቀት ዝናብን ፈርቶ ሸንዳ ላይ እንደመቆም ይቆጠራል

🟢አላህ በዛቱ ከኛ ጋር ይገኛል የሚለው አባባል ዘመናው የሱፍያ አቋምና እምነት ነው
የአቂዳ ጉዳይ ስለሆነ በዚህ ዙሪያ ምንም አይነት ልንጠራጠር አይገባም

📯 ይሄን የሚል  በዚህም የሚያምን ሰው ኡለማዎች ሁጃ አድርሰውለት  ከሆነ ካስተባበለ አሻፈረኝ ካለ ይከፍራል ከሰለፍያ ዳኢራ ይዎጣል መንቃት ያስፈልጋል
🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}
🕌 መስጅደ ረህማን ጥልፌ ደረቆል
🗓 ጥቅምት ቀን/25/2017/እለተ ሰኞ
ክፍል ሁለት (2) ይቀጥላል
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

09 Nov, 02:19


መዓ ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ወሳኝ (ምክር)

ርዕስ"
አል ፊርቀቱ አናጅያ ነፃ የምት ወጣው ቡድን ማናት
🛥 ሱናን ጨምድዳችሁ በመያዝ ላይ አደራችሁን
ወደ ተውሂድ በመጣራት ላይ አደራችሁን

ሱና የኑህ መርከብ ናት
የተሳፈረባት ሁሉ ነፃ ይወጣል
ከሱና ከተውሂድ ወደ ኋላ የቀረ ይጠፋል ይሰምጣል


በውስጡ በርካታ ጠቃሚ ምክሮች ተደሰውበታል ተወስተውበታል

🎙በሸይኽ ሙሃመድ ሃያት
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅዴ  ሶፋ ሃራ ውላጋ

🗓 ጥቅምት ቀን/29/2017/ጁመዓ ምሽት

https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Nov, 13:40


የጎብየ የጁመዓ ኹጥባ (ምክር)
فائدة
ተውሂድ
ርዕስ"
ከዚክር ሁሉ በላጩና ዋናው ላኢላሃ ኢለሏህ ያለው የተውሂድ ንግግር ነው

#ተውሂድ ከጭንቀት መገላገያ ነው።
#ተውሂድ ከመከራ መውጫ ነው።
#ተውሂድ የዱአ መሳሪያ ነው።
#ተውሂድ የነብያቶች መመሪያ ነው።
#ተውሂድ የተጨነቀ ሰው መደበቂ ነው።
#ተውሂድ የአሏህን እዝነት ማግኛ መሳሪያ ነው።
#ተውሂድ የአሏህን በር ማንኳኩያ ነው።
#ተውሂድ የጀነት በር መክፈቻ ቁልፍ ነው።
……
የጭንቀት ሁሉ ትልቁ ጭንቀት ሽርክ ነው።

🎙በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ሃራ
{ሃፊዘሁሏህ}

       ቅድሚያ ለተውሂድ  በተግባር

ወደ ቻናላችን  ➦ "ጆይን ብለው ይቀላቀሉ

https://t.me/hussenhas

ጥቅምት ቀን/29/2017/የጁመዓ ኹጥባ ምክር

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Nov, 13:15


የጎብየ የጁመዓ ኹጥባ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"

ተውሂድ ለዱኒያም ለአኼራም ትልቅ ደስታንና ሰላምን መረጋጋትን ያሰፍናል

ተውሂድ የሁለት ሃገር ስኬት ነው
ተውሂድ ካአፀያፊ ተግባርና ስራ ይከለክላል
ተውሂድ የነብያቶች ሁሉ  ጥሪ ነው
ተውሂድ አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው
ተውሂድ ከሌሎች ባአድ አምልኮዎች መራቅ መጠንቀቅ  ነው
ተውሂድን ማስተካከልን ያስተካከለ ሰው በርግጥም ትልቅ ትርፍ አትርፏል

ተውሂድ በቀብር ውስት የምንጠየቀው መጀመሪያ ተውሂድ ነው።

ሽርክ ትልቅ ወንጀል ነው
ሸርክ የሚሰራ ሰው መኖሪው መዘውተሪያው እሳት ነው

የሽርክ ወንጀል አይማርም ነገ ሽምግልና ምልጃም አይጠቅመውም አይጠየቅለትም እረዳትም የለውም አላህ እዳለው

:- ( إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا )
النساء (48)


በሰሜን ወሎ ዞን በቆቦ ወረዳ ጎብየ ላይ
የተደረገ የጁሙዓ ኽጥባ ወሳኝ ምክር

🎙 በኡስታዝ ሙሃመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}

ጥቅምት ቀን/29/2017/ከጁመዓ ሶላት በፊት ጎብየ ላይ በአይነቱ ለየት ያለ በተውሂድ ዙሪያ የተወሳበት ምክር ነው

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Nov, 12:54


አሰላሙአለይኩም ወረህመትአላህ ወበረካትሁ ያጀመአ እንደት ናችሁ ኢንሻአላህ ከአሱር ቡኋላ ደርስ ይኖራል አዱረቱል በህያ ፊ መንሀጀ አሰለፍያ በሸህ መሀመድ ሀያት
የሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ
https://t.me/haraselefi
ኦላይን ይተላለፋል ኢንሻ አላህ በቅርብ ጠብቁን ሊንኩን ሸር አድርጉት

አቡ አዒሻ العلم نور

30 Oct, 17:58


መጨረሻው ከመደበት ወደ መኮሰስ ያመራው የመተባበር ተግባሩ የድል መጨረሻው ይሄን ይመስላል የአጨዳ ዘመቻው የሱና ወንደሞችን የማገዝ የመርዳት የመተባበር ልማቱ ዛሬም ነገም ይቀጥላል ሁላችነም ለዚህ የተባረከ የመተባበር ዘመቻ ላይ መበርታት አለብን

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

30 Oct, 17:53


የሃራ ሰለፍዮች መነሻውን በዚህ መልኩ የተጀመረውን የጤፍ አጨዳውን ስምሪት አጠናቀው ከቦታ ቦታ በመዘዋዎር የሱና ወንድሞችን አንገት ከመድፋት በመተባባር የማያዳግም የብቸኝነት ስሜት እንዳይሰፈቸው ታድገዋቸው ውለዋል ይህ የተግባር ጥሪ ከብዙ አመት ወደ ተውሂድ ከመጣራት በይበልጥ የተግባር የመተባበሩ ሂደት ብዙ ሰዎችን መማረክ እንደተቻለ ማዎቅ ችለናል የተውሂድ ጥሪ በንግግርም በተግባርም በከተማም በገጠርም ይቀጥላል ተቀላቀሉ።

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

30 Oct, 17:39


በአላህ ፍቃድ በድል ላይ ድል ‼️

የሃራ ሰለፍዮች በተባለው ቦታ በጧት በመገኘት የአጨዳ ስምሪቱንና ዘመታውን በድል አጠናቀው ተመልሰዋል በዚህ የአጨዳ ዘመቻ ስምሪት ስራ ላይ የተሳተፉት ወጣቶች ብዛታቸው  /107/ገዳማ ሲሆኑ ጀግንነት ቆራጥነት መተባርና መከባበራቸው በእጅጉ ይለያል በእነሱ ላይ ተውሂድ በተግባር ሰፍኖ ቢዳዓን መፈናፈኒያ ለመሳጣት በደሊል መሳሪያ በመታጠቅና በመሰናቅ ዛሬ ላይ የቢዳዓን ሰዎች እያሸማቀቁ ይገኛሉ ጀግንነት የታየበት የመተባበር ሂደቱን በማጠናከር ለታሪክ አሻራ ጥለው ለማለፍ ጤፉን እየረፈረፉት ይገኛሉ ።

በአጨዳ ስምሪቱ የተጨዱ የእርሻ ቦታዎች ብዛት ከቦታ ቦታ በመዘዋዎር በቀኝ ዳና በግራ ከረሓማ በዚህ መካከል ላይ ትልቅ አሻራ ተጥሎ አልፏል /3/ እርሻዎችን እስከ /8:00/ገዳማ አጠናቀው ለመመለስ ችለዋል ።

ይህ ተግባር ቀጣይም በዚሁ ሁኔታ ታመው መከሰብ ለማይችሉ ከሃገር ጭቦ ፌንት በመባል የተፈረጁ አባታቸው የሟተባቸው የቲሞችን ጭምር ቀጣይም ለመተባበር የሃራ ሰለፍዮች ምኞታቸው ነው።

የሸይኽ ሙሐመድ ሃያት ደረሳዎች ጋር በመጣመር ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሲያጭዱ ይውላሉ በቦታው ላየና ለተመለከተ ምነው እኔም ፌንጥ ጭቦ በተባልኩኝ ያሰኛል

የቢዳዓ ሰዎች ምን ያክል ደንበር በማነፍ የእስልምናን ካባ ለብሰው ከአላህ ውጭ ለጅን ለአድባር ለቆሌ ለቀብር ለመውሊድና መሰል መሰረተቢስ ተግበረር ላይ ሙስሊሙን ኡማ በነሱ መረብ ለማስገባት ወይም በዚህ ብልሹ ስራቸው ላይ አለበት የለበትም ብለው ሰውን የሚፈትሹት የሚመዝኑች በቁርአንና በሶሂህ ሐድስ  ሳይሆን ለቆሌ ለሊቃ ለዶሪህ ለመውሊድ ብርርር አውጣ አንጣ በማለት ሰዎችን ይለካሉ እሽ ብሎ ለጥያቄው መልስ የሰጠና መረሃባ ላለ ተቀብለው  በእነሱ እምነት እንዳመነ ይታሰባል  ምክር ይሰጠውና በዛው እንድቀጥል ተልኮ ይሰጠዋል አይ ከአላህ ውጭ ላሉ አካል ለሚውል ነገር ገንዘቤን አላዋጣም አልሰጥም ካለ ወደንሃል ይባላል ቢማኣና ጠልተነሃል መሆኑ ነው።

ከዛ ቦኋላ ፌንጥ ይባላል ፌንጥ ማለት ከቤቱ አሳትም ውሃም ቢሞትበትም ቢታመምም  አረም አጨዳ ውቂያ መሰል ማሃበረውይ የትድድር አይነቶችን በሱ ላይ ይታቀባሉ።

ይጣልበታል አማራጭ ሲያጣ ሲጨንቀው ሲጠበው ወደኛ ከመጣ እሰየው ካልመጣ ግን ይመከርበታል  አጃኢብ የቢዳዓ ሰዎች ከድሮ አንስተው እስከ ዘንድሮ ድረስ ሲራለውን ያሴራሉ በተውሂድ በሱና ሰዎች ላይ

ቀጥለውበታል ታዳ  በጧት በማታ ቁመው ተቀምጠው በትክክለኛ የተውሂድ ጥሪ የገባቸው ሃቅ ፈላጊ የአላህ ብርቅየ ባሪያዎች አሉና ወደናችኋል ሲሏች መልሳቸው በግልፅ እኛም ጠልተናችኋል የሚል ረድ ይሰጡና በቀጥተኛው ጎዳና ላይ ቀጥ በማለት በብዙ መንደር ውስጥ ጠንካራ የተውሂድ ዘበኞች አሉ የሚገርመው ከአላህ ውጭ ላሉ ለዳሪህ ለጅን ለቆሌ የመሳሰሉ የሽርክ አይነቶችን ስማቸውን በመከለስ ለዛ መዋጮ አውጡ አንጡ ብለው የተውሂድን ሰዎችና የቀብር አምለረኪዎችን መመዘኒያ መለኪያ መስፈሪያቸውና ማስፈራያቸው ፌንጥ ነው

የሚገርመው ኢማም ሳይሆንን እነሱን ተከትሎ ለሰገደ ብቻ ከመስጅደ የታገደና ከኋላ ሁኖም ቢሆን ከነሱ ጋር እንዳይሰግድ ጭምር የፈረዱበት ወጣት አለ ሶላት እስካሁን ድረስ እንደዚህ አይነት የሱፍያ ጭፍን ተከታይ ሙሪዶች ኢማም ባልሆነ አካል ተከትሎን እንዳይሰግድ ሶላታችነን ያበላሽብናል በሚል እሳቦት መስጅድ እንዳይገባ የታገደም አባታችን አለ ተመልከቱ የቢዳዓ ባልቸቤቶች ያለ እውቀት በተባሉት ልክ በባጢል ተግባር ላይ እንደት እንደሚተባበሩ እኛስ በመልካም የሱና የተውሂድ ወንድሞቻችነን መርዳትኮ
ሲያሰን ነው ግደታም ጭምር ነው

🗓 ጥቅምት/ቀን/20/2017/አለተ እሮብ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

30 Oct, 14:42


የጎለበሎ አጫዳ ለታ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ተውሂድን አጥብቀን እንያዝ ነጃ ልንዎጣ ዘንዳ

ተውሂድን  አላህ በባሮቹ ላይ ግደታ ያደረገው የሱ ያአላህ መብት ነው

በሸሪአችን እንድንፈፅመው ከታዘዝናቸው ትዕዛዞች ውስጥ ዋናው ተውሂድ ነው

የድናችን መሰረቶች ሁሉ መሰረት ነው

አድስና ትኩስ ነሲሃ ለሙስሊሙ ኡማ

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}

🟢 በዳናና ከረሃማ መካከል ጎላ አባሄ

(ክፍል አንድ )))))) ከዙህር ሶላት በፊተ
🗓 ጥቅምት ቀን/20/2017/እለተ እሮብ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Oct, 08:43


ሰሀባዎች ሀገር ለቀው የተሰደዱለት ተውሂድ በሰው ሀገር የሞቱለት ሌሎች አይናቸው እያየ በፈላ ዘይት የተከተቱበት እና የታረዱለት ተውሂድ ክትፎ እየበላን ተውሂድ እንዲጠፋ አንፈልግም ‼️

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Oct, 07:11


🔹በጣም ይገርማል ሙስሊም ነን ባዮች ለአድባር ለቆሌ ካላረድክ ማህበራዊ ኑሮ አትጨመርም አትቀበርም ብትታመም አትጠየቅም እያሉ አላህን እንጂ አላመልክም ያለን እጅ ሊያሰጡ ይከጅላሉ ። ይህ ተግባር አላህ ነብዩን ሲልክ የመካ ሙሽሪኮች ይፈፅሙት ነበር ። አሁን ግን ቀብር አምላኪዮች በተውሒድ ሰዎች ላይ በየቦታው እየፈፀሙት ነው ።
      ምን የከፋ ክስረት ነው ለቀብር አምላኪ ምንስ ያማረ ከፍታ ነው ለተውሒድ ሰናቂ ጀነትን ናፋቂ !!! በእንደነዚህ አይነት በቀብር አምላኪያን የተገለሉና ባይተዋር ሆነው ለተውሒድ ዋጋ እየከፈሉ ባሉ ወንድሞችና እህቶች ዙሪያና አቅራቢያ ያለን የሱና ወንድሞች ከጎናቸው መሆን ኢስላማዊ ግዴታችን ነው ። አንገታቸውን ቀና እንዲያደርጉና የቀብር አምላኪያን ምኞት እንዲከስም በማድረግ አላህን ልናስደስት የተውሒድን ባንዲራ ከፍ ልናደርግ ይገባል ። በዱንያ ላይ ከዚህ በላይ ክብር የለምና አላህ ስራችሁን ይቀበላችሁ ።

  https://t.me/bahruteka

አቡ አዒሻ العلم نور

29 Oct, 06:35


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

ውድና የተከበራችሁ በሃራ እና አካባቢዋ የምትገኙ ሰለፍያ ወጣቶች ሁላችሁም  እንድሁም በተለይ በጓጉር ሲቢልካይና በዳና ጎልባንባ በከረሓማ በሃራ ውላጋ ያላችሁ የሱና ወንድሞች በሙሉ ነገ የፊታችን እሮብ ማለትም ጥቅምት ቀን/20/2017/ነገ የፊታችን እሮብ የሱና ወንድማችነን ለመርዳት
አስበናል ተቀላቀሉና በቦታው ላይ የጠናበትን መረዳት ያለበትን የምናይ ይሆናል ይህ ወንድማችን የሙሽሪኮች ተውሂድ ለቆሌና ለዶሪህ ማረድ ነውና ለዚህ አፀያፊ ተግባር ገንዘብ አውጣ አንጣ ካላመጣህ ፌንጥ ብለነሃል በማለት አቀናጅቶ ማለትም ከሌላ ሰው ጋር አሻርኮ እያረሰ ነበርና መቀናጆውን እንድነቀጥ አድማ በማረግ እርሻው እንዳይታረስ ሁሉ አሲረውበታል ብሞትም አነቀብርህም እያሉ ቢስፈራሩትም አሞራ ይብላኝ ከአላህ ውጭ ለማረድ ለሽርክ ተግባር አላዋጣም ገንዘቤን አልሰጥም በሚል አቋም ፀቶ ቆይቷል የሱና ወንድሞች በሬ በመስጠት አይዞህ ከጎንህ ነን በማለት ሳይከፋው እንዳገር አርሶ አብቅሏል አሁንም ጤፉን ዝናብ እንዳይመታበት ለመሰተር ለማጨድ የሃራ ሰለፍዮች ቀን ይዘው ታጥቀው ተነስተዋል ትናንት ሰኞም የአንድ አባታችነን ጤፍ አጨዳው ድል በድል  በጧት በማጠናቀቅ ተመልሰው መጥተዋል የሃራ ሰለፍዮች የሱናን ሰዎችን እንባ ለማበስ የቢዳዓ ሰዎችን ሴራ ለማፍረስ ቆርጠው ተነስተዋል ስለሆነም በተባለው ቀንና ቦታ በጧት በመገኘት
በመስጅደ ሶፋ ግቢ  ከፈጅር ሶላት ቦኋላ ጉዞ ወደ ጉለበሎ ይሆናል

በዛ አካባቢ የምትገኝ ሰለፍዮች ሆይ በቦታው በመገኘት የአጅሩ ተካፋይ ሁኑ ኑ ወደ ጎለበሎ ጎላ አባሄ

🗓 ጥቅምት ቀን /20/2017/የፊታችን ነገ የፊታችን እሮብ


https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

27 Oct, 03:00


ተውሂድ (التوحيد)
    
وهو حق الله الواجب على العبيد
አላህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ያደረገው የሱ መብት ነው

وهو أعظة أوامر الدين
በሸሪአችን እንድንፈፅፈው ከታዘዝናቸው ትእዛዞች ውስጥ ትልቁና ዋነኛው ነው

وهو أصل الأصول كلها
የዲናችን የመሰረቶች ሁሉ መሠረት ነው

وهو أساس الأعمال
ስራዎች ተቀባይነት ያገኙ ዘንድ ዋናው መሰረት ነው

لا سعادة ولا نجاة ولا فلاح ولا أمانة في الدنيا والآخرة إلا بالتوحيد
በዱኒያም ሆነ በአኼራ ደስታ መዳን ስኬት  ሰላም ሊገኝ አይችልም በተውሂድ ቢሆን እንጂ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

26 Oct, 18:18


የዚህ ቻናል ዋና አላማ ሱናን ማንገስ ሽርክን ማርከስ ነው!!

የሱና መሻይኮችና የሱና ዳዒዎች የሚላክበት የዳዕዋ የደርስ ሴንተር ቻናል ነው

ሐሳብ አስተያትን ያለምንም ጥበት እንቀበላለን

ቅድሚያ ለተውሂድ በተግባር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

26 Oct, 17:42


ስኪ ትንሽ ልበል በምችለው ልክ በትብብራቸው ቀልብ የሚማርኩ በተውሂድ በሱና የተኮተኮቱ አይበገሬዎች እንድህ ወደ ሃራ አሉ መራር ሰዎች በረባ ባረባው የማይሉ ኮሽ ከሃቅ ጎን ቁመው ቀጥ በማለት ይሄን አንጃ ሁላ የደሊሉን ድሃ ኢኽዋን የሚባልን አንበረከኩት በደሊል መሳሪያ እያፈረሱት
የሃራ ይለያል ስደት ሂጅ ቢሆን ምን ጥቅም ይገኛል ይዘው የመጡትም አያሌን ገንዘብ ቶሎ ብትን ይላል አጥብቆ ተውሂድን በተግባር መማሩ ከሁሉም ይበልጣል ሱናን በጥርሳቸው ሞጨው ከያዙት ከነሱጋር ሁኘ በዚሄው ልሙት ለሞት አይደለሞ የተፈጠርኩት በተውሂድ በሱና በቀድምት አረዳድ የተረዱትን በሚችሉት አቅም የቢዳኣን ሰዎች አንገት በማስደፋት የተሰማሩት የሃራ ወጣቶች እንጀራን ይብሉት
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

26 Oct, 17:19


አስላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ

አስደሳች አኽበር ‼️

እነሆ የሃራ  ሰለፍዮች እሮብ  ጁመዓና ቅዳሜን የጤፍ አጨዳ ሰምሪቱን በማጠናከር የተቸገሩ የሱና ወንድሞችን እንባ በማበስ ላይ ዘመቻውን ቀጥለውበታል በዛሬው ዕለት ማለትም ጥቅምት ቀን /16/2017/ቅዳሜ ከስከዛሬው በተለየ አይነትና መልኩ የአጨዳ መብረቃውይ ጥቃት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም ቅዳሜ ከዙህር ሶላት ቦኋላ ጉዞ ወደ በርካና ኬንቤልታ

በሸይኽ ሙሃመድ ሃያት መሪነት ከደረሳዎቻቸው ጋርና ከሃራ ሰለፍይ ወጣቶች ጋር በመጣመር በመደመር በዛሬው ምሽት ብቻ ከ 80 በላይ ወጣቶች በአጨዳ ስሚሪት ላይ በመሳተፍ የ 3 ሰዎችን አዝሪት እርሻ አጭደው በመጨረስ ያካባቢውን ኗሪውች ትንግርት አሰኝተዋል የአዝሪት ባልተቤቶችም በጣም ደስ ብሏቸዋል

የዳዕዋ ሰለፍያን ጥሪ ከንግግር አልፎ በተግባር  በመሰለፍ የሱና ሰዎችን በማስፋፋት ማፍራትና በተውሂድ መማረክ ምን ያክል ደስ የሚል ሂክማ አዘል ጥበብ እንደሆነ ለመታዘብ ችለናል ወደ ፊትም የስራ ዘመቻው ይቀጥል

በዚህ ተግባራውይ የዳዕዋ ሰለፍያን ጥሪ ለማጠናከር እንደሁም ለማበረታታት የሱና ቅሬ አባላቶች እንዳሉት ከሆነ ይሄን የሰለፍያ ወጣት አለማመስገንና አለማበረታታት ንፉግነት ነው
ስለዚህ የሱና ቅሬ ለሃራ ሰለፍዮች ከአምሳ 50 በላይ ማጭዶችን ገዝተን ለማስረከብ ከወድሁ በቅርቡ አስበናል ለዚህ አመት በቻ ሳይሆን ለወደፊት የሱና ሰዎችን አንገት ቀና ለማድረግ የስራ ዘመቻው መቀጠል አለበት በማለት አብሽሩ ብለው አሳባቸውን ገልፀዋል

ሌሎችም  የሃራ ሰለፍዮችን ከጎናችሁ ነን አብሽሩ በማለት የመጓጓዤያ የጭነት መኪናዎችን የለገሱም አሉ ለአድርሶ መልስ እየተባበሩን ያሉ ወንድሞችም ስላሉን በጣም ከልብ እናበሰግናለን አላህ ኸይረ ጀዛችሁን እጥፍ ድርብ አርጎ ይመንዳችሁ ባረከሏሁ ፊኩም

አቡ አዒሻ العلم نور

25 Oct, 16:39


የራያ ወርቄ ያያሁሞ የዳዕዋ ሂደት↩️

ርዕስ"
ሶላት የማይሰግድ ሰው ሁክሙና ብያኔው ምንድን ነው

ሶላት በሰው ልጆች ላይ ግደታ
ስለመሆኑ በቁርአንና በሶሂህ ሃድስ ሶላት ግደታ ለመሆኑ የተጠቀሰበት እንድሁም ቀደምት ሰለፎቻችን በዚህ ዙሪያ ያላቸው ጠንከር ያለ አቋም ምን ይመስል ነበር የሚየውን ለመዳሰስ ተችሏል

ሌላው ሃዳድያ ወይም  ሀጃዊራ እነማን ናቸው አቂዳቸውና የድን መሰረትን የኻለፉትና ከሱና የወጡ ለመሆናቸው በማስረጃ የታየበት ልጆቻችነ ድናቸውን እውቀታቸውን ከማን መማር እንዳለባቸው የተወሳበት ምክር አለበት

🎙 በሸይኽ ሁሴን ከረም ከሃራ
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 እራያ ወርቄ ያያ ሁሞ

ጥቅምት ቀን/12/2017/

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

25 Oct, 16:13


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

የሃራ ሰለፍዮች የአንበሳውን ድርሻ በመውሰድ በአጨዳ ተግባር ስምሪት ላይ ታሪክ በመስራት አሻራቸውን እያሳረፉ  ይገኛሉ በድርጊቱም የአዝሪት ባልተቤቶች በእጅጉ እየተደሰቱ ይገኛሉ

የተውሂድ ጥሪ ምን ያክል በሰዎች ላይ ወንድም አማችነትን እንዳስተሳሰረ  ውደታንና የእውነት አንድነትን እንደፈጠረ  መከባበርን መዋደድን መተዛዘንን መረዳዳትን መደጋገፍን በሰዎች ልብ ውስጥ በመግባት በስጋ ዝምድና በጉርብትና በጎደኝነት ያልቀረብከውን አካል በተውሂድ ያገኛችሁትን የሱና ሰዎችን ከምንም ነገር  በላይ   በአኽባር ብቻ ሰለነሱ ያንተው አልኝታ ሲሆን ታገኙታላችሁ የሱና ሰዎችን መርዳት መተባበር ማገዝ  በእጅጉ ትልቅ ደስታንና መረጋጋትን በይበልጥ ውደታን ያጎናፅፋል
በተውሂድና በሱና መተሳሰር በድህነት በሃብት አይለካም ጎራም ወንዝም አይጋርደውም የትም ቢሆን በሱና ሰዎች ላይ ክፉን ነገር መስማትና ማየት ለተውሂድ ሰዎች እራስ ምታት ነው

ሰለሆነም የሃራ ሰለፍዮች የሱና ሰዎችን መርዳት መተባበር ምንያክል እንደሚያስደስት ጠንቅቀው ያውቃሉና በዚህ ተግባር የሱና ሰዎችን መተባበሩ በሌሎችም አጎራባች ክልሎችና ወረዳውች የሚገኙ የሱና ወንድሞች  ይሄን ልምድ መውሰድ አለባቸው የሱና ሰዎችን በመርዳት ላይ መዛመድ አለባቸው ከዚህ በላይ ደስታ የለም የታመሙ የተቸገሩ አባታቸውን በሞት  ያጡና ተለይቷቸው ማን ሊረዳን ይሆን በማለት የሚያብሰለስሉ ብዙሃን ናቸውና አሁንም መተባበሩ ይቀጥላል ትልቅ የተግባር ዳዕዋ ሁኖም ተመልክተናል በዚህ እንቅስቃሴ ፌንጥ ጭቦ እንባላለን ካሃገር እንባረራል ብለው በማሰብ ስጋት ያደረባቸውን አንገት እንዳይደፉ  በተግባር በመተባበር ተቀላቅለዋል ካሉበት ተመሳስሎ መኖር ተላቀው ሱናን በተግባር በቻሉት አቅም ተግባራውይ ያደረጉት ብዙሃን ናቸ
ው።

አቡ አዒሻ العلم نور

25 Oct, 15:32


↪️ የጁመዓ ኹጥባ (ምክር)
↩️ خطبة الجمعة؛

➴➴➴➴➴
ርዕስ፦
« የትግስት ውጤትና ፍሬው

🟢በአላህ ውሳኔ ሁሉ በክፉም በዴስታም ጊዜ መታገስ ትልቅ ዋጋ አለው

🟢 አላህም ከታጋሾች ጋር ነው
በአላህ ለማመንና በዛም ላይ ቀጥ ለማለት ትግስት ያስፈልጋዋል

በተውሂድ ላይ ለመዘውተር ለመማርና ለማስተማር ትግስት ያስፈልጋል
🟢አላህን ከሚስቆጣ ወንጀል ሁሉ ለመራቅና ለመጠንቀቅ ትግስት ያስፈልጋል

ትግስት በሁሉም እንቅስቃሲያችን አስፈላጊ ነገር ነው

🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ሃያት
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅዴ ሶፋ ሃራ ውላጋ

ጥቅምት ቀን /15/2017/የጁመዓ ምክር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

22 Oct, 16:45


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

ውድና የተከበራችሁ የሃራ ውላጋ እና አካባቢዋ የምትገኙ ብርቅየ ሰለፍዮች ሆይ አዋጅ ስሙ ‼️

እንደሚታወቀው ሱናን መርዳት ያለብን በተግባር በሁለተናችን በምንችለው አቅም መጠናከር ስላለብን ይህ ወር የከስብ ወር እንደሆነ የሚታዎቅ ነገር ነው

በጤፍ አጨዳ በማሽላ ጋጠጣና ቆረጣ የመውቃትና የአገዳ መከመር ሂደቱ ይቀጥላል መሰል የግብርና ስራላይ ለተሰማሩ የሱና ወንድሞችንና እንድሁም የየቲሞችን በጠና ታመው ከስብ መከሰብ ለማይችሉ አቅም ያጠራቸውን ወንድሞቻችን ችግራቸው የኛም ችግር እንደሆነ አውቀን ልናግዛቸው ከጎናቸው ልንቆም ይገባል አላህ እኛንም ያግዘናል ይረዳናል በባለፉት አመታቶች ለምን ድናችሁን ተማራችሁ በማለት ለድን ትኩረት በሰጠት የሱና ወንድሞች ላይ ካሃገር ከቀየ ከዕድርና ቅሬ ማሓበራውይ ኑሮ በቀላሉ ከህዝበ ሙስሉሙ ጋር ተረዳድተው እንዳይ ሰራ በማሴር ሲሳደዱ የነበሩ የሱና ሰዎች ነበሩ

እኛም በምንችለው ከጎናቸው እንደሆን በተግባር አብሮነታችነን አሳይተናል ከነሱ ጋር አረም በማረም አጨዳ በማጨድ አገዳ በመጋጠጥ በመውቃትና እንድሁም የመኖሪያ ቤት ሳይቀር ሰርተናል አሁላይ በዳዕዋ መስፋፋት ምክኒያት ትልቅ ተፅኖ ፈጥሮ ትናንት ባይተዋር ብቸኛ የነበሩት የሱና ወንድሞች ዛሬ ብዝተው ተባዝተው ለራሳቸው አልፎው ለሌላም የሚተርፉ ኡማ ሁነዋል አልሃምዱሊላሂ ረቢል አለሚን ለዛ ነው

ዘንድሮ የግብርና ስራላይ የእርዳታ ጥሪ ያልተደረገው ለውጥ አለ ከባለፈው አመት

ስለሆነም ለየቲሞችና ታመው መከሰብ ያልቻሉ የሱና ወንድሞችን  እንድሁም ለሰራተኛ የሚከፍሉት ገንዘብ አጥተው የሚሳሱለትን አዝመራቸውን በዝናብና መሰል የሸተውን አዝሪት የነሱ ወደ ኋላ በመቅረት ከብት ሊነጥቃቸው ያሉትን የሱና ዎንድሞቻችን በገንዘባችን በጉልበታችን አሁንም መርዳት አለብን እንረዳቸው

ስለሆነም ነገ ታሪክና አሻራ ጥለን ለመመለስ አስበናል እናንተም ያአጅሩ ተካፋይ ሁኑ ኑኑኑ የፊታችን እሮብ ጥቀምት ቀን/13/2017/ነገ እሮብ አንድ የሱና ወንድማችን በጠና  ታሞ ቆይቷል አሁላይ ከህመሙ ቢገግምም ከስብ ለመከሰም አልቻለምና በመተኛቱ ምክኒያት ጤፉ ሊፈስበት ስለሆነ ነገ በመስጅዴ ሶፋ ግቢ በመገኘት ተሰባስበን ጉዞ ወደ አላ ውሃ ይሆናል እንዳትረሱ አስታውሱ

 
የነገ ስምሪታችን ኢንሻ አላህ ወደ አላ ውሃ ይህ ወንድማችን የቀዶ ህክምና ቆይታ ስለነበረው ተቀምጦም ቆሞም ስራ መስራት ስላልቻለ ካለበት ሃሳብ እንታደገው በምንችለው አቅም አይዞህ ልንለው ይገባል

ማሳሰቢያ ለአዝመራው መሰተሪያ የሚወሉ መሳሪያዎችን የመሰተሪያ ግባአቶችን እንዳንረሳ እነሱም ጋሽ ማጭድ ናቸው የለለን በጎረቤት ለምነን ቢሆንም ይዘን መገኘት  አለብን እንዳንረሳ ከሱቢሂ ሶላት ቦኋላ ወደ ተባለው ቦታ በጧት ስለምናመራ እንዳታረፍዱ አደራ አጭደን ከምረን ነገሩን አሳምረን ለቁርስ በጧት መመለስ እንዳለብን ንያ እንናፍስ _

ባረከሏሁ ፊኩም

ጥቅምት ቀን/13/2017የፊታችን እሮብ
https://t.me/hussenhas
ሃራ ውላጋ
https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Oct, 17:32


የውላውላ ፕሮግራም የዳዕዋ ሂደት ↩️

ርዕስ"

በጥያቄና መልስ ዙሪያ የተወሳበትና መልስ የተሰጠበት ⁉️

1.በሞተ ሰው ኢስቲጋሳ መጠየቅና ሙሽሪኮችን ሶላት ተከትሎ መስገድ እንድሁም ያረዱትን መብላት እንደት ይታያል ይብራራልኝ ይላል ???

2.ካገር እንዳል ወጣ ብሎ ቅጣ መቀጣት እንደት ይታያል ?

3.እነዚህ ወህብዮች እምነታቸውን የያዙት ከመሃመድ አብዱል ወሃብ ዘመን ወድህ ነው
እንጅ ከዛ በፊት የዚህ አይነት እመለካከት አልነበረም እያሉ ይላሉና ስለሱ ምን ይመክሩናል ?

4. አንድ ሰው ሲሞት ተሰብስቦ ያሲንንና ፋቲሃን መቅራት እንደት ይታያል ስለሱስ ምን ይመክሩናል ?

5.አንዳድ ሰዎች አነዚህ ወህብዮች ሰላዋት አይወዱም ሶደቃ በልተው ፋቲሃ አይሉም ዱዓ አወዱም ሸይኽ አያከብሩ ሶሃባዎች ተሰብስበው በሙታን ላይ ፋቲሃን ቀርተዋል እያሉ ይላሉ ሰለሱ ምን ይመክራሉ በዚህ ዙሪያ ?????

6.አንዳንድ ወንድሞች ልጆቻቸውን መድረሳ ከመላክ ተገድበዋል ምክኒያት እንቀጣለን በማለት ፈርተው ከዕንደዚህ አይነት መደረሳ ከላካችሁ ትቀጣላችሁ ሰለሚባሉ ምን ይመክሩናል?

7.በአካባቢያችን የመሴት ዶሪህ አለ ኪታብ ፅፋለች ይባላል ስለሷ ምን ያውቃሉ?

8.አንዳንድ ሰዎች ወደ ተውሂድ ኑ ስንላቸው እናተ ከነ ሸይኽ እከሌ ትበልጣላችሁ እንደ እነሱ እሱን አልጠቆሙነም በማለት ይላሉ ?

🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ሃያት
{ሃፊዘሁሏህ}

https://t.me/hussenha

ጥቅምት ቀን/08/2017

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Oct, 11:13


🕌 ↪️መስጅድ አልፉርቃን ውላውላ

በኡስታዝ ሱልጧን ሀሰን ሀፊዘሁአሏህ

🗒እርዕስ አልስቲቃማህ በሚል

አሏህ ሱብሀነሁወተአላ እዳዘዘን
ግራኝ ቀኝ ሳንል መፅናት ቀጥ ማለት
እንዳለብን መጨመር መቀነስ
♻️እንድሁም ሙሽሪኮችጋ ሙብተድኦችጋ
መደመር አሏህ እንደከለከለን መጠንቀቅ እንዳለብን በሰፊው ተብራርቶል
📚አንድ የሚደርገን ተውሂድ ነው !

ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር አድርጉ
↙️↙️↙️↙️↙️↙️↙️↙️
https://t.me/YweIaweIachanneI
https://t.me/YweIaweIachanneI

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Oct, 10:24


የውላውላ ፕሮግራም የዳዕዋ ሁኔታ ሂደቱ ↩️

ርዕስ"
ቅድሚያ ለተውሂድ በተግባር

ተውሂድ የነብያቶች ሁሉ ጥሪ የመጀመሪያው ተውሂድ ነው

📚 ቁርዓን ሁሉ ሰለተውሂድ ሳይናገር ሳያዎሳ አያለፍም ቁርአን ሁሉ ተውሂድ ነው

ስለተውሂድ መማርና መናገር ትልቅ የሆነ ነጃ የመውጫ መንገድ ነው

ነብዩሏህ ኢብራሂም ለተውሂድ ሲሉ እሳት ላይ ተወርውረዋል አላህ በቂየ ነው
ምንኛ መጠጊያና ያማረ መሸሺያ ነው
ብለው ወደ አላህ ነገራቸውን አስጠግተዋል ከእሳትም ተጠብቀዋል።

ለየትኛውም ስራ ያለተውሂድ ተቀባይነት አይኖረውም

በውስጡ ስለተውሂድ አስፈላጊነትና የመጀመሪያ የነብያቶች ዋና መሰረቱ ተውሂድ እንደሆነ በሰፊው ተወስቶበታል ተዳሷል

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ ፉርቃን ውላውላ

🗓 ጥቅምት ቀን /08/2017/እለተ ጁሙዓ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Oct, 09:51


🔭በውላውላ መስጂድ አልፉርቃ

🔭በኡስታዝ አብዱሮህማን ሰኢድ ሀፊዘሁአሏህ↪️ ነሲሀ ስለሂጃብ

↗️በሂጃብ ማሀበረሰባችን እንደሚታወቀው ደካማ ነው
↗️🎙ሂጃብ ትዝ የሚላቸው ጀበና እና ረከቦት ሲቀርብነው!

↗️🎙ነገር ግን ሂጃብ በደስታም በሀዘንም
በማንኛውም ሁኔታችን የማይለየን የአሏህ ሱብሀነሁ ወተአላህ ትእዛዝ ነው !
ሂጃብ ሌሎች እንደሚሉት የአፍጋኒስታን ፋሺን አይደለም!

↗️እንድሁም ለወንድሞች ጠቃሚ ምክር ተሰጥቶበታል ➡️ግዜን በአግባቡ እንጠቀም
↗️ለቤተሰብ ሸክም አንሁን ጫት ሁለነገራችንን ይጨርሳል //ግዜ ሰይፍ //እንቃ ሳይቆርጠን !

↙️↙️↙️↙️↙️↙️↙️
https://t.me/YweIaweIachanneI
https://t.me/YweIaweIachanneI

አቡ አዒሻ العلم نور

20 Oct, 06:11


📢ዳዕዋ ዳዕዋ ዳዕዋ

ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ዝግጅት ጥሪ 👌

ውድና የተከበራችሁ የሱና እህቶችና ወንድሞች በያላችሁበት ቦታ ሁናችሁ ያአላህ እርዳታ አይለየን አይለያችሁ እነሆ ዛሬም በደጋሜ ብቅ ዘለቅ ብለናል ሱናን ለማስፋፋት ቢዳዓን ለማጥፋት በፍፁም ማንቀላፋት አይሻም አያስፈልግምና እንዳንሰላች የዳዕዋ ቦታዎችን ሁላችነም እናመቻች በገጠርም በከተማም የተውሂድ ጥሪ ከምንም በላይ ተጨማምሮ የበላይ መሆን አለበት የባጢል ሰዎች ይርበትበቱ

🗓 የፊታችን ማክሰኞ  ማለትም ጥቅም ቀን /12/2017/ በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ዝግጅት ፕሮግራም ተደግሶለታል ስለሆነም ሁላችሁም  ታድማችኋላ የዝግጅቱ ቦታ እራያ ወርቄ ያያሆሞ ቆቦ ወረዳ  የምትገኝ ገጠር ቀበሌ ነች በዛች ቦታና አካባቢ ላይ የሽርክና የቢዳዓ መነኻሪያ ሁኖ ይስተዋላል

🟢 ምርቱን ከገለባው ኡማው ማወቅ አለበት  ትልቅ የምክር ክትባት የሚከተብበት ስለሆነ ችላ ብለው እንዳይቀሩ ያስታውሱ እንዳይረሱ

🪑 በቦታው ላይ ተጋባዥ እንግዶቻችነን እነሆ ብለናል ↩️

1.ሸይኽ ሙሃመድ ሃያት ከሃራ
2.ሸይኽ ሁሴን አባስ ከወርቄ
3..ሸይኽ ሁሴን ከረም ከሃራ
4.ኡስታዝ ሱልጧን ሃሰን ከሃራ
5.ኡስታዝ ሙሃመድ ሰልማን ከሃራ
6.ኡስታዝ ኑራድስ ከመርሳ
{ሃፊዘሁሏህ}ጀሚአን

ርዕስ> በእለቱ የሚነግገር ይሆናል

🟢 ኢንሻ አላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዳ ይኖረናል

በራያ ወርቄና አካባቢዋ የምትገኙ ሙስሊምች በሙሉ በተባለው ቀንና ቦታ በመገኘት የዳዕዋው ተካፋይ ይሁኑ ኑኑኑ

ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫንይቀላቀሉ።

በቻናል እና በጉርፖች ሸር በማድረግ ሃላፊነታችነን እንወጣ

ጥቅምት ቀን /12/2017/ የፊታችን ማክሰኞ የራያ ወርቄ የያያሆሞ ሰለፍያ ጀማአዎች

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Oct, 18:10


ዛሬ የውላውላ የመጀመሪያ ጁሙኣ ሶላት የተቋቋመበት ቀን ነው
ጥቅምት ቀን /8/2017/ታሪካውይ ቀን ና
____

የጁሙዓ ኹጥባ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
ሙሐመድ የአላህ መልክተኛ ናቸው ሲባል ምን ማለት ነው

ባዘዙት ነገር ሁሉ መታዘዝ
በተናገሩት ሁሉ ዕውነት ማለት
የከለከሉትን በልቅም ይሁን በዝርዝር መራቅ መጠንቀቅ ነው

በውስጡ ጠቃሚ ፋኢዳዎች ተወስተውበታል

🎙 በሸይኽ ሙሃመድ ሃያት ሃራ
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ፉርቃን ውላውላ

🗓 ጥቅምት ቀን /8/2017/እለተ ጁሙአ በሰላም ተፈፀመ

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Oct, 17:47


የዉላዉላ ፕሮግራም የዳዕዋ ሁኔታና ሂደቱ ↩️

ርዕስ"
💥 ሽርክን ማስተዋዎቅና አይነቶችን መግለፅ

🟢 ከአለህ ውጭ ሌላን ድረሱልኝ ማለት ልጅ ስጡኝ ያላቱ ማን አለኝ ብሎ በነሱ መመካት መጠጋት የጠቅማሉ ይጎዳሉ በሎ ማመን ሽርክ ነው

🟢 አላህ የሽርክን ወንጀል አልምርም በማለት ተናግሯል ከሽርክ ውጭ ያለን ወንጀል ለሻው ይምራል ከቀጣውም በጥፋቱ ልክ ይቀጣዋል

💥የሽርክ ወንጀል ትልቅ በደል ነው ጀነት መግባት አይችልም በአላህ የሚጋራ ሰው ዘላለም አለሙን በጀሃነም መቃጠል ነው

ተውሂድ የጀነት ዋስትና የነብዩን ሸፈኣ ምልጃን ለማግኘት ሰበብ ምክኒያት ነው

💥 ሸርክ የአንድን ሰው ደምና ገንዘቡን ሃላል ያደርዋል

🎙 በሸይኽ ሁሴን ከረም ሃራ ውላጋ
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅደ ፉርቃን ውላውላ

🗓 ጥቅምት ቀን /8/2017/ እለተ ጁሙዓ በሰላም ተጠናቋል

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

18 Oct, 17:13


የውላውላ ፕሮግራም ዳዕዋ ሁኔታና ሂደቱ↩️

ርዕስ"
የተውሂድ አስፈላጊነትና የሽርክ አስከፊነት

💶 ሰዎች በገንዘባቸው እራሳቸው ገበያ ላይ ገዝተውት ከበሽታ ያድኑናል በማለት የፃጉር ከረን በመምረጥ  የሚያምኑት ብዙሃን ናቸው

አንበሶ ጨንገር ቀይ ቆልማ ጥቁር ቆልማ አይነ ኩልሌ ሎልማ  ነጨበላ ጥቁረበላ በማለት ለጅን ለቆሌ ለዛፍ መጥቻ ማረድ ለዶሪህ ማረድ ትልቅ ሸርክ ነው።

🟢 ማነም ቢሆን ማነም ቢመጣ ከአላህ ውጭ ጠቃሚና ጎጅ የለም የሚጠቅመው አላህ የሚጎዳው አላህ የሚሰጠው አላህ የሚነሳውም አላህ ነው።

ስለሆነም ወደ አላህ እንመለስ አላህን በአምልኮ ዘረፎች ላይ  በብቸኝነት ነጥለን በኢኽላስ እናምልከው እንገዛው የሞተሰው አይጠቅምም ዶሪህ መገንባት እረገማን አለበት አብዶየ ሸይኽ እገሌ ልጅ የሰጡኛል ካለሁበት ጭንቅ መከራ ያዎጡኛል ማለት በአላህ ላይ ማጋራት ነው

🎙 በኡስታዝ አብዱረህማን መርሳ
{ሃፊዘሁሏህ}

🕌 መስጅደ ፉርቃን ውላውላ

🗓 ጥቅምት ቀን/8/2017/ጁሙዓ በሰላም ተጠናቀቀ አንደኛ ዙር የምክር ክትባቱ
ሁለተኛው ዙር ቢኢዝኒላህ ይቀጥላል

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

17 Oct, 08:58


🔊📢 ዳዕዋ ዳዕዋ ዳዕዋ

ታላቅ የዳዕዋ ዝግጅት ጥሪ በሰሜን ወሎ ዞን ሃብሩ ወረዳ ቀበሌ ቁጥር(021) ጥቅምት ቀን /8/2017/የፊታችን ጁሙዓ የውላውላ ሰለፍዮች ሁላችሁንም ጋብዘዋችኋል ስለሆነም መቅረትና በቦታው ላይ አለመገኘት የኋላ ኋላ ነዳማና ፀፀትን ያዎርሳል  በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ፕሮግራም ዝግጅት ሲሆን በቦታው ላይ በአካል በመገኘት የዳዕዋው ተቋዳሽና ተካፋይ ይሁኑ ያስታውሱ እንዳይረሱ ቦታው ላይ በጣፋጭ አንድበት ንቁና ብርቅየ የሆኑ ምክርን ፈትፍተው የሚያጎርሱ መሻይኮችና ኡስታዞች ዳዕዋ ሰለፍያ ያፈራቸው ትላልቅ እንግዶችም ይገኙበታል የዛኔ ይለያል

🪑 ታጋባዥ እንግዶቻችን እነሆ ብለናል↩️

🎙1_ሸይኽ ሰይድ ሙሀመድ  ከሃራ
🎙2- ኡስታዝ ኑር ሞላ         ከሃራ
🎙3-ኡስታዝ ሙሃመድ ሰልማን  ከሃራ
🎙4-ሸይኽ ሙሐመድ ሃያት     ከሃራ
🎙5-ኡስታዝ ኑራድስ ሙሀመድ ከመርሳ
🎙6_ሸይኽ ሙሐመድ ሲራጅ  ከሀሮ
🎙7- ሸይኽ ሁሴን ከረም    ከሀራ
🎙8_ኡስታዝ አብዱረህማን ከሰዶማ
🎙9-ኡስታዝ  ሱልጧን ሃሰን ከሃራ
{ሃፊዘሁሏህ} ጀሚአን>

ርዕስ በእለቱ የነገራን ይገለፃል

🟢 ኢንሻ አላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዶች ቦታው ላይ ይኖሩናን በውላውላና አካባቢዋ የምትገኙ ሙስሊምች በሙሉ በተባለው ቦታ ላይ ተገኙና ከሽርክ ወረርሽኝ ታከሙ ከሽርክ ከቢዳዓ ከመሰረተቢስ እምነት ከአስቀያሚ ተግባራት ለመራቅና ለመጠንቀቅ ለመጠበቅ ያስችላችኋልና ታድማችሁል ኑኑኑኑኑ

በተባለው ቦታ በጧት በመገኘት ከጅማሮው እስከፍፃሜው ድረስ ለመጠቀም ከጧቱ 2:ዐዐ በታባለው ቦታ ላይ መገኘት ትልቅ ጥቅም አለውና እንዳታረፍዱ አደራ ተብላችኋል

🔄ሙሉ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ

በታለያዩ ቻናልና ጉርፖች ላይ ሼር በማድረግ ሁላችነም ሃላፊነታችነን እንወጣ

የፕሮግራሙ አዘጋጆች

የውላውላ ሰለፍዮች ጀመዓወች

🗓 ጥቅምት ቀን/8/2017/የፊታቻን ጁመዓ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/YweIaweIachanneI

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

15 Oct, 03:36


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
የተከበራችሁ እህትና ወንድሞች ውድ ሰለፍዮች
ለአሏህ ስል ሁላችሁንም እወዳችሗለሁ

እናም ስለምወዳችሁ እኔ እምወደውን ነገር ለናንተም ስለወደድኩላችሁ
((كما قال النبي صلى الله عليه وسلم لايؤمن أحدكم حتى
يحب لأخه مايحب لنفسه
ስላሉ እናም እኔ የምወደውን አቂዳ ወድኩላችሁ ኑ ኑኑኑኑኑኑኑኑ
እንቃራ ስለ እምነታችን

በሰሜ ወሎ ዞን በሃራ ከተማ አስተዳደር 🕌 መስጅዴ ሶፋ ኢስላማውይ እውቀትን ሸምታችሁ የእውቀት አቅማድችሁን ሞልታችሁ እናንተም ትጠቀማላችሁ ኡማውንም ትጠቅማላችሁ ኑ ወደ እውቀት ሴንተር ሃራ ከተማ አስተዳደር የእውቀት ማአከል ሁኖ ታገኙታላችሁ ድናችነን እንማር እንቅራ እንወቅ የነገ የአኼራ ስንቅ ነውና የአቂዳ ኪታቦችን የሓድስ የፊቅህ የሶርፍ የነህው ኪታቦችን ለመማር ወደ ሃራ ውላጋ ይዝለቁ ጠቃሚ የሆኑ ኢስላማውይ የኪታብ አይነቶችን ለመማር አሁንም ወደ ሃራ ከተማ ብቅ ዘለቅ ይበሉማ ኑኑኑ ትጠቀሙ በታላችሁ ዋና አቅሪና ሙደሪስ

🎤 በታላቁ በሸይኽ ሙሃመድ ሃያት ሃራ ውላጋ
{ሃፊዘሁሏህ}

ባረከሏሁ ፊኩም

@hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

14 Oct, 07:43


የወጨቃ ዳዕዋ ዝግጅት ለታ ወሳኝ ምክር

ርዕስ"
አላህን ከዛም መልክተኛው ያዘዙትን ነገር ታዘዙ

አላህን መፍራት ማለት ምን ማለት ነው
ስራን ሁሉ ለአላህ በኢኺላስ መስራት ያለው
ጥቅም ምንድን ነው
የኢባዳ ዘርፎችን ሁሉ ለአላህ መስጠት አለብን
ለአላህ እጅ እግር መስጠት ከአንድ አማኝ
የሚጠበቅ ተግባር ነው
መልክተኞች ይዘውት የመጡትን ነገር ሁሉ
ጨምድደን መያዝ አለብን ሱናን ችላ ማለት የለብነም
የነብያቶች የዳዕዋ የመክፈቻ መግቢያ በድን ላይ ጭማሬ
የሚባል ነገር የለም በድን ላይ የለለን ነገር ማምጣት ፈጠራ
ነው ፈጠራ ደግሞ ወደ እሳት ይመራል ሲሉ ከሸርክና ከቢዳዓ ከመሰረተ ቢስ ተግባሮች ሁሉ ተናግረዋል
ህዝባቸውን ያስጠነቅቁ ነበር
ቀደምት ሰለፎቻችን ለድናቸው ምን ያክል ቦታ ነበራቸው ድንን የተቃረነው ሰው ልጃቸውም አባታቸውም የቅርብ ዘመዳቸውም ቢሆን ሱናን ከተቃረኑ አያናግሯቸውም ነበር ሞት እስከሚመጣ ድረስ

በውስጡ ብዙ ነጥቦች ተውስተው በታል ተዳሳዋል ምንኛ ያማረ የሚጥም የማይሰለች የማይጠገብ ባማረ አንድበት ሳታዳምጡ እንዳታልፉት አላህ ሰምተው ከሚጠቀሙት ያድርገን

🎤 በአስታዝ ሙሐመድ ሰልማን
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅዴ ፉርቃን ወጨቃ ሰዶማ

ጥቅምት ቀን /3/2017/ሃብሩ ወረዳ ቀበሌ (23)

@hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

14 Oct, 03:23


🔊ያላወቁት እንዲያውቁ ያልነቁት እንዲነቁ
👇👇👇👇👇👇👇
አድ🥀
አድድ🥀
አድድድ🥀
አድድድድ🥀
አድድድድድ🥀
አድድድድድድ🥀
አድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድድድድድድ🥀
አድድድድድድድድድድድድድድድድድ🥀 አድርጉ ባረከሏሁ ፊኩም


وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ

ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን አለ ?


https://t.me/haraselefi
https://t.me/haraselefi

አቡ አዒሻ العلم نور

14 Oct, 03:02


🎤 ታላቅ የዳዕዋ  ፕሮግራም ጥሪ↩️

ለየት ያለ የዳአዋ ፕሮግራም በሀብሩ ወረዳ
021ቀበሌ በውላውላ ሰለፍያ ጀመአወች
መዘጋጀቱን ሰናበሰራችሁ በታላቅ ደሰታ ነው

የፕሮግራሙ አዘጋጆች፦
 
   የውላውላ  ሰለፍያ  ጀመዓወች

🪑 የእለቱ ተጋባዠ እንግዶቻችን ፦↩️

🎙ሸይኽ ሙሀመድ ሀያት حفظه الله

🎙ሸይኽ ሁሴን ከረም حفظه الله

🎙ሸይኽ ሰኢድ ሙሀመድ حفظه الله

🎙ኡሰታዝ አብዱረህማን حفظه الله

🎙ኡሰታዝ ኑራድሰ ሙሀመድ حفظه الله

🎙ወንድም አብዱረህማን حفظه الله

🎙
ወንድም ኑሩ ከሀራ حفظه الله

ሀፊዘሁሏህ ጀሚአን

   ዕርስ፦ በእለቱ ይነገራል

🟢 ኢንሻአላህ ሌላም ተጋባዥ እንግዳ ይኖራል

🗓  በውላውላ አቅራቢያ የምትገኙ
ሙሰሊሞች ይህን ሙሂም ዳአዋ
እንዳያመልጣችሁ  የፕሮግራማችን ቀን
የፊታችን ጁመአ ቀደማችሁ
በመገኘት የፕሮግራሙ ተካፋይ ይሁኑ
!!!

♻️ ፕሮግራሙን ለመከታተል ሊንኩን
በመጫን ይቀላቀሉ።

በቻናል እና በግሩፓች ሼር በማድረግ
ሀላፍትናችንን እንወጣ


➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/YweIaweIa_Groups
https://t.me/YweIaweIa_Groups

🌐 ሸር በማድረግ ሀላፊነታችንን እንወጣ

አቡ አዒሻ العلم نور

11 Oct, 16:51


ኮንፈረንሱ የሚካሄድበት ቀን መተላለፉን ስለማሳወቅ

ጥቅም 3 አዲስ አበባ ላይ በሚሊኒየም አዳራሽ ሊካሄድ የነበረው ታላቁ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ በፕሮግራም መደራረብ ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል።

ኮንፈረንሱ የሚካሄድበትን ጊዜ ወደ ፊት የምንገልፅ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እናስታውቃለን።

የኢትዮጵያ አህለሱና ኢስላማዊ ማህበር

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة

አቡ አዒሻ العلم نور

10 Oct, 01:09


ምስጋና መግለጽን ይመለከታል

የኢትዮዽያ አህሉሱና ኢስላማዊ ማህበር አዲስ አበባ ላይ በሚሊኒየም አዳራሽ፣ ጥቅምት 3/2017 የሚያካሂደው ታላቅ ኢስላማዊ ኮንፈረስ እንዲሳካ ከቀልጣፋ አገልግሎት ጋር ከፍተኛ ትብብር ላደረጉለት:–
➡️ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት
➡️  ለሰላምና አስተዳደር ቢሮ
➡️  ለመረጃና ደህንነት ዋና ቢሮ
➡️  ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንና
➡️  ለአ/አ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን
     በራሱና በሱናው ማህበረሰብ ስም ከፍ ያለ ምስጋና ያቀርባል ።

የኢትዮዽያ አህሉሱና ኢስላማዊ ማህበር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

09 Oct, 18:44


🔷   ሰበር የምስራች

         የታላቁ ኮንፈረንስ ቀንና ቦታ 

በኢትዮጵያ አህለሱና ኢስላማዊ ማህበር የተዘጋጀውና በአይነቱ ልዩ የሆነው  ታላቁ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ፣ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል።
ቀን:- ጥቅምት 3/2017
ቦታ:- በሚሊኒየም አዳራሽ
(ቦሌ ኤርፖርት አጠገብ)

የኮንፈረንሱ መሪ ሀሳብ:-
ዲናችንን ማወቅ፣ መተግበርና ማስተማር

የመግቢያ ትኬትዎን ቶሎ ከእጅዎ ያስገቡ!

የኢትዮጵያ አህለሱና ኢስላማዊ ማህበር

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة

አቡ አዒሻ العلم نور

08 Oct, 03:02


በአይነቱ ልዩ የሆነ ታላቅ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ

የኮንፈረንሱ መሪ ቃል “ዲናችንን ማወቅ መተግበርና ማስተማር”

🏝 የኢትዮጵያ አህለ ሱና ኢስላማዊ ማህበር ታላቅ ሀገር ቀፍ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ ጥቅምት ላይ   በአዲስ አበባ ከተማ ለማካሄድ አስቧል።
ለዚህ ፕሮግራም የአዳራሽ ኪራይ፣ ለተሳታፊዎች ሻይ ቡና ፣ ለዑለማዎች ትራንስፖርትና ማረፊያ ወዘተ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን እንዲቻል የአንድ ሰው መግቢያ ትኬት 1000 ብር ነው።

🔹 ስለሆነም ትኬት በአካል መግዛት ለምትፈልጉ፦
➡️  አል ኢስላሕ መድረሳ
➡️  ዳሩ ሱና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል

🔹በባንክ አካውንት ለምትጠቀሙ
የባንክ አካውንት ቁጥር፦ 1000650550718
          ሙሒዲን ሳሊሕ እና ዩሱፍ ኸድር

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

05 Oct, 18:34


➪ተውሒድ_የጀነትን_ደጃፍ_መክፈቻ_ቁልፍ_ነው!🗝

➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
·
⇨,ተውሂድ ማለት በሸሪዓ ምን ማለት ነው?
ተውሂድ ማለት አላህን ለእሱ ብቻ በሚገባው አምልኮ መነጠል  《መለየት》 ማለትም ፦
በጌትነቱ,በአምልኮ,እና በስምና ባህሪያቱ አንድ
ማድረግ ወይም መነጠል ማለት ነው።

⇨,ተውሂድ ወደ 《ሶስት ክፍል》 ይከፈላል

▫️➫ተውሂደል  ሩቡብያህ
▫️➫ተውሂደል  ኡሉህያህ
▫️➫ተውሂደል  አስማኢ_ወሲፋት

⇨,በዚህ የቁርዓን አንቀፅ ሶስቱም የተውሂድ ክፍሎች በአንድ ላይ ተሰብስበዋል።
{رَّبُّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَٱعْبُدْهُ وَٱصْطَبِرْ لِعِبَٰدَتِهِۦ هَلْ تَعْلَمُ لَهُۥ سَمِيًّا۝}
(እርሱ) የሰማያትና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን።መሬም:65

⇨,በርግጥም ኡለሞች ተውሂድን በሶስት ከፍለው
    《ያስተምራሉ》

❶- ተውሂደል ሩቡብያ፦ በጌትነቱ አንድ ማድረግ :ይህ ማለት አላህን በፈጠረው ስራና ተግባራት አንድ ማድረግ።
➻ለምሳሌ፦  በመፍጠሩ,, በንግስናው,, በማስተናበሩ,, አንድ ማድረግ በመፍጠር አላህን አንድ ማድረግ ወይም መነጠል ማለት፦ ከአላህ ውጪ ፈጣሪ የለም ብሎ በፍፁም እርግጠኝነት በአላህ ብቻ ማመን ማለት ነው።

⇨በንግስናው አላህን አንድ ማድረግ ወይም መነጠል ማለት ፦የፍጠራን ባለቤት ወይም ንጉስ የለም የፈጠራቸው አላህ እንጂ በማለት ጥርጣሬ በሌለው እርግጠኝነት ማመን ማለት ነው።

⇨,በማስተናበር አላህን አንድ ማድረግ ወይም መነጠል ማለት፦ፍጡራንን የሚያስተናብር ከፈጠራቸው አላህ ውጪ ሌላ ፈጣሪ የለም ብሎ በፍፁም እርግጠኝነት ማመን ማለት ነው።

⇨,ተውሂደል ሩቡብያህ ማለት አላህ በስራው አንድ ማድረግ, ሁሉንም ፍጥረት ብቻውን ያለማንም ረዳት መፍጠሩን መመስከርና ማመን ማለት ነው።

❷-ተውሂደል ኡሉህያህ፦በአምልኮ አላህን አንድ  ማድረግ፦ይህ ማለት በአምልኮ አላህ ከፍጡራን በመነጠል አንድ ማድረግ ማለት ነው። እንዲህም ይባላል፦ተውሂደል_ኢባዳ በመባል ይጠራል ይህ የፍጡራን አምልኮ በማስጠጋት ሲሆን ተውሂደል_ኡሉህያህ የተባለው ወደ አላህ   《ኢላህ》በማስጠጋት ነው።

⇨,በዚህ የተውሂድ አይነት አላህን መጠል ወይም አንድ ማድረግ ማለት አላህን በብቸኝነት መገዛት ማለት ነው።ለእሱ በመዋራድ, እሱን በመውደድ, እሱን በማላቅ,አላህ በደነገውና መልክተኛው በሱና በደነገጉት መሰረት እሱን ብቻ በመገዛት ከሌላ ፍጡራን መለየት ወይም መነጠል ማለት ነው።
➷.
⇨,ተውሂደል 《ኡሉህያህ》 ማለት በአምልኮ ተግባራት አላህን አንድ ማድረግ ማለት ነው።
➷.
⇨,ልክ እንዲሁ ጠቅላላ የኢባዳ አይነቶችን ፍራቻ,
ውዴታ, ክጃሎት, በተስፋ መፍራት, በፀፀት, መመለስ ,በክጃሎት መመካት, መረዳት, መታገዝ, ስለት, እርድ,ልመና, ፀሎት, የመሳሰሉት አምልኮዎችን)ለአላህ ብቻ  መስጠት።
➴.
❸- ተውሂደል አስማኢ ወሲፋቲ፦በስምና ባህሪያት አንድ ማድረግ፦ማለትም አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላን በቁርዓን ነፍሱን በጠራበት ስያሜ ወይም ራሱን በገለፀበት ባህሪያት እንዲሁ መልክተኛው በሱናቸው ለአላህ በተናገሩት ስምና ባህሪያት አላህ ከፍጡራን መነጠል ወይም አንድ
ማድረግ።ይህን የምናደርገው ,አላህ ያፀደቀውን በማፅደቅ, በራሱ ላይ ውድቅ ያድገውን ውድቅ በማድረግ፣ ፊደሉ ላይ ሳንጨምር ሳንቀንስ, ትርጉም አልባ ሳናደርግ,ያለ ሁኔታ ወይም ገፅታ 《ከይፍያ》እንዲሁ ከፍጡራን ሳናመሳስል።
➴.
⇨,ለራሱ እንዳስቀመጠው ማስቀመጥ ማለት ነው።በስምና ባህሪያቱ አንድ ማድረግ
《 ሁለት ጭብቶች አቅፎ ይዟል፦》
➴.
⇨የመጀመሪያ ማፅደቅ 《ኢስባት》
ይህ ማለት አላህ ለነፍሱ ያፀደቃቸውን ስምና ባህሪት ልክ ቁርዓን እና ሱና ባፀደቀው መሰረት ማፅደቅ ትርጉምን ሳናጣም, ሳንቀይር, ሁኔታ ሳናደርግና ቃሉን ሳናራቁት  ማፅደቅ።
➴.
⇨,ሁለተኛው ውድቅ ማድረግ 《ነፍይ》
አላህ በቅዱስ መፀሃፉ, መልክተኛው በሱናቸው ውድቅ ያደረጉት ባህሪያት ውድቅ በማደረግ በተቃራኒው ያለው ባህሪ ሙሉ ለሙሉ ማፅደቅ። ይህ ማለት ከአላህ ላይ የጎዶሎነት ባህሪው ውድቅ በማድረግ ሙሉነትን ባህሪ ማፅደቅ, አለመቻል ደካማነት ሙሉ ለሙሉ ውድቅ
በማድረግ በሁሉ ነገር ላይ ቻይ መሆኑን ማፅደቅ, በደልን ሙሉ ለሙሉ ውድቅ በማድረግ ፍትሃዊነቱን ማፅደቅ።
➴.
⇨,እንቅልፍ ወድቅ በማድረግ አለመተኛትን ለአላህ ማፅደቅ።ይህ ማለት አላህ ከጎዶሎ ነገር የፀዳ ፍፁም ሙሉ ፍትሃዊ, ቻይ,ፈፅሞ የማይተኛ የሆነ ሀያል ጌታ መሆኑን ማፅደቅ የዚህን ተቃራኒ ውድቅ ማድረግ።
↫اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
↬ቀጥተኛውን መንገድ ምራን።

https://t.me/hussenhas

አቡ አዒሻ العلم نور

05 Oct, 17:57


➭◉አላህን መፍራት ያለው ቱርፋትና

➭◉አላህን አለመፍራት ያለው ክስረት

➭◉አላህን ከፈራን ተውሂድን ለማዎቅ ከሁሉም ነገር በስተፊት ቅሚያ ቦታ እንሰጣለን
➭◉አላህን ከፈራን አላህን በብቸኝነት ለማምለክ ፍቃደኞች እንሆናለን
➭◉አላህን ከፈራን ያዘዘንን እነሰራለን የከለከለነን እንጠናከራለን
➭◉አላህን ከፈረን የምንናገረውን እናውቃለን
➭◉አላህን ከፈራን ዚና ከመስራት እንቆጠባለን
➭◉አላህን ከፈራን ወለድ ከመብላትም እንቆጠባለን
➭◉አላህን ከፈራን ለጅን ማረድን እርም እናደርጋለን
➭◉አላህን ከፈራን ኸምርን መጣትን እተዋለን
➭◉አላህን ከፈራን ጫት ከመቃም እንርቃለን
➭አላህን ከፈራን ወላጆቻችንን እንታዘዛለን
➭◉አላህን ከፈራን የባልንና የሚስትን ሐሽ እንጠብቃለን
➭◉አላህን ከፈራን የጎረቤት ሐቅን እጠብቃለን
➭◉አላህን ከፈራን ዋሽቶ ከማስዋሸት እንቆጠባለን
➭◉አላህን ከፈራን የቲሞችን ገንዘብ ከመብላት እንቆጠባለን
➭◉አላህን ከፊላችን በከፊሉ ያለሐቅ መተቸትንና ማማትን እንርቃለን

👉አላህን ካልፈራንና ካለፈርንውስ

ልባችን ይደርቅና  ኢማናችን ቀንሶ ሐራሙ ሐላል ሐላሉን ሐራም በማድረግ ላይ እናደባልቃለን

መጥፎነገር እየሰራን እንኳን ምንም አይመስለን በል እድሰማልንና ባደባባይ ያመጥፎ ድርጊት እንድታይልን የምንሻ ሰዎች እንሆናለን

ያጀማዓ አላህን መፍራት የቱጋ ነው እራሳችነን ልንፈትሽ ይገባል

በሰዎች ላይ ሲሆን ቁልቁለት በራሳችን ሲሆን አቀበት ለምን

ሁላችንም በምንችለው አላህን መፍራት አለብን

አላህን ከፈራን አላህ ምልካም ነገሮችን እንድን ሰራ ያገራልናል

አላህን የሚፈሩትና የሚያፍሩት እነዛ ናቸው የውቀት ባለቤት

የጃሂል ኢባዳ መጨረሻው እዳ ነውና ነገር እውቀት አላህን የመፍራት ትልቅ ውጤት ነው

አላህን ትክክለኛውን ፍራትና አምልኮት ከሚተገብሩት ያድርገን

ቀጥተኛውንም መንገድ ይምራን


https://t.me/hussenhas

3,180

subscribers

198

photos

34

videos