#ርዕስ_አድስ_ተከታታይ_ሙሐደሯ➷
◈◈◈[ክፍል3️⃣]◈◈◈
በዚህ ድምፅ ከተወሱ አንኳር ነጥቦች በትንሹ➷➷
➺➳አህባሾች በመህሉቅ እስቲغاሳ እንደሚቻል ማስረጃ ብለው የሚያቀርቡት የዑመር ረደሏሁ ዓንሁ ተግባር በዝርዝር ተወስቷል እንድሁም ወደ አቅላቸው እንድመለሱ የሚያደርጉ ጥያቄዎች ወደነሱ ተቀጣጭተዋል።➷
➺➳ በሞተ ሰውና ሩቅ ባለ ሰው እስቲغاሳ ማድረግ የሚቻል ከሆነ ዑመር ረደሏሁ ዓንሁ ለምን ለሶሃቦ ደብዳቤ ለመፃፍ ተገደዱ??
የሰው ልጆች ሁሉ በላጭ በሆኑት በመልክተኛው አያደርጉም ነበርን??
➺➳ሶሃቦች እንኳንስ ሞተው አይደለም በሂዎት እያሉ እንኳን የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም በማይችሉት ነገር ላይ በጭራሽ የማይጠይቁ ስለመሆናቸው
➺➳የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ከሞቱ በኋላ ሶሃቦች በሳቸው እሰቲغاሳ አድርገዋል የሚል ንፁህ የሆነ ከቁርዓንና ከነብያዊይ ሐድስ የተቀዳ ማስረጃ ማምጣት ይችሉ ይሆን አህባሾች!?
➺➳ዑስማን፣ዑመር፣ አሊይ ረደሏሁ ዓንሁም የተገደሉት በጠላት እጅ ነው። ሶሃቦች መልክተኛው ከሞቱ በኋላ ብዙ መከራ አሳልፈዋል ግን በሞቱት የአሏህ መልክተኛ ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም መታገዝን ፈልገዋልን!?
➺➳ ያአዩሃል አህባሽ ለነፍሳችሁና ለተከታዮቻችሁ አሏህን ፍሩ!! የሚልና መሠል አንገብጋቢ ወስያ ተላልፏል...
🎙للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي حَفِظَهُ اللَّهُ
🎙በሸይኽ አቡ ጦለሃ አቡ ዘር ቢን ሀሠን (አሏህ ይጠብቃቸው)
➻◈➻ተጨማሪ ሸሪዓዊይ እውቀት ለመሸመት ይቀላቀሉ➷➷➷
https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha
➺➳ከዚህ የቀጠለ➷➷➷➷
https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha/12202