ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት/EPHI የተሰጠ ማብራሪያ!
በ 'ሰሞኑ ጉንፋን መሰል' ወረርሽኝ ላይ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
ዛሬ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በማብራሪያው ህብረተሰቡ አሁን በየቤቱ ፣ በየጎረቤትና በየመስሪያ ቤቱ
የሚታየው እንደ ንፍጥ መዝረብረብ ፣ የራስ ምታት፣ የድካም ስሜት ፣
የመገጣጠሚያና የጀርባ ህመም ፣ ሳል እና የመሳሰሉት ምልክቶች የኮቪድ-19
ሊሆን ስለሚችል " የሰሞኑ/አዲሱ ጉንፋን " በሚል መዘናጋት አስፈላጊ
አለመሆኑን አሳስቧል።
Via፡ TIKVAHETHOIPIA