በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከባህርዳር ከተማ ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የኢትዮ ኤሌክትሪክን ብቸኛ የድል ግብ አቤል ሀብታሙ ከመረብ አሳርፏል።
ኢትዮ ኤሌክትሪክ በውድድር አመቱ የመጀመርያ ድሉን ሲያሳካ የጣና ሞገዶቹ በአንፃሩ ሁለተኛ የሊግ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የደረጃ ሰንጠረዡ ምን ይመስላል ?
3⃣ ባህርዳር ከተማ - 6 ነጥብ
9⃣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ - 5 ነጥብ
ቀጣይ ጨዋታ ?
ቅዳሜ - አርባ ምንጭ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ
እሁድ - ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ሀድያ ሆሳዕና
@Tikvahethsport @kidusyoftahe