YeneTube @yenetube Channel on Telegram

YeneTube

@yenetube


መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa

YeneTube (Amharic)

የእንቅስቃሴ ትምህርት የቤት ጽሕፈት በእኔወቤታዊ ቢሆኑም ሁሉ የቤትን መረጃዎችን በዚህ አድራሻ መላክ አለባቸው። YeneTube ለመላክ @Fikerassefa ፣እና ሌላ አገልግሎት እንዴት እንደሚገኝ ሲመበት፣ ከእኛ እናገኛለን። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ለመረጃዎች ሼር ካለው ወቅታዊ የሆኑት በርካታዊ የፈለጉት መረጃዎችንና መለዋወጫዎችን ይመልከቱ። YeneTube ከቤትና ከቤት ወሬዎች እንዲታገዱ፣ አደርገን እንችላለን። YeneTube ምንም አታውርዱ ከሆነ ከመረጃዎችን መካከል ሁሉ የቤትን ሀብታዎችን በምንም አስተመልከተ እየሆናችሁ ይገኛሉ። YeneTube እኮ ሀገራችን ከመረጃዎች ወጥቶ የሚጀመረውን ለመረጃ ለመርሐግ ካለ እኮ በዛሬው ውስጥ ለመረጃዎች ቀለም የሆነላቸዉን እኮ ላይ ወዳደረጋቸው።

YeneTube

12 Feb, 17:31


የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የተዘጋጁ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።

Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa

YeneTube

12 Feb, 16:49


ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ ተገለጸ!

ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ መካሄድ በጀመረው 46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ የህብረቱ የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ ተገለጸ።"የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን” በሚል መሪ ሀሳብ በመከናወን ላይ በሚገኘው የህብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከያዛቸው አጀንዳዎች መካከል የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት የአምስት አባላት ምርጫ አንዱ ነበር።

በዚህም ኢትዮጵያ የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና የተመረጠች ሲሆን ከጎርጎሮሳውያኑ 2025 እስከ 2027 ድረስ ለሶስት ዓመታት የምክር ቤቱ አባል ሆና እንደምታገለግል ተገልጿል።ኢትዮጵያ የምክር ቤቱ አባል ሆና መመረጧ ብሔራዊና ቀጣናዊ ፍላጎቶቿን እንዲሁም ጥቅሞቿን ከማስጠበቅ አንጻር ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያስገኝላታል ሲል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ባጋራው መረጃ አስታውቋል።የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ኢትዮጵያ የህብረቱ የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ በአፍሪካ ሰላም እና ጸጥታ እንዲሁም እድገት ዙሪያ እያበረከተችው ላለው አስተዋጽኦ እውቅና የሚሰጥ ነው ብሏል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Feb, 15:52


#NewsAlert
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሱሉልታ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ የሆኑት አበበ ወርቁ ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ በሚጠራው አማጺ ቡድን በደረሰባቸው ድንገተኛ ጥቃት መገደላቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች።

ታጣቂ ቡድኑ ጥቃቱን የፈጸመው ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ መሆኑን የገለጹት የዋዜማ ምንጮች፣ ከወረዳ አሥተዳዳሪው ጋር የነበረ የወረዳው የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ በቡድኑ ታፍኖ መወሰዱን አስረድተዋል።

ዋና አሥተዳዳሪው፣ የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊው እና በርካታ የጸጥታ ኃይሎች ታጣቂ ቡድኑ በስፋት ይንቀሳቀስበታል ወደተባለው "ሞዬ ጋጆ" በተባለው ስፍራ ሲደርሱ አማጺ ቡድኑ ድንገተኛ የእሩምታ ተኩስ እንደከፈተባቸው ተጠቁሟል።
በዚህም ዋዜማ ለጊዜው ቁጥራቸውን ማጣራት ያልቻለችው የጸጥታ ኃይሎች ሲገደሉ፣ በርካቶች ደግሞ ቆስለው ጫንጮ ሆስፒታል መግባታቸውን ምንጮች ተናግረዋል።

ከጸጥታ ዘርፍ ኃላፊው በተጨማሪ በርካታ የጸጥታ ኃይሎች በቡድኑ ታፍነው መወሰዳቸውንም ዋዜማ ባደረገችው ማጣራት መረዳት ችላለች።

ከወራት በፊትም በተመሳሳይ በዚሁ ታጣቂ ቡድን ጥቃት የወረዳው ፖሊስ አዛዥ የሆኑት ኮማንደር ለገሰ ሥዩም መገደላቸውን ዋዜማ መዘገቧ ይታወሳል።

ሟቹ አበበ ከሁለት ዓመት በፊት የወረዳው ዋና አሥተዳዳሪ ሆነው ከመሾማቸው በፊት፣ የወረዳው የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ እንደነበሩ ዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመለክታል።

[ዋዜማ]
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

12 Feb, 15:49


አቦይ ስብሀት ነጋ ዝምታቸውን ሰበሩ፡፡

አንጋፋው የሕወሓት መስራች አቦይ ስብሀት ዘለግ ካለ ዝምታ በኋላ በአንድ የትግረኛ ሚዲያ ተከስተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በአሜሪካ ድጋፍ ነው ስልጣን የያዙት በሚል ንግግራቸው የሚታወሱት አቦይ ስብሀት፤ ተክደናል፣ በደም የገነባናት ኢትዮጵያ ትመለስልን፣ መታጠቅ መደራጀት አለብን የሚሉ እና መሰል ሀሳቦችን ሲያንጸባርቁም ተደምጠዋል፡፡

የቀድሞው የህወሓት ሊቀመንበር እና መስራች አቶ ስብሀት ነጋ በደም የገነባናት ፌደራላዊት ኢትዮጵያ ትመለስልን በማለት በትግረኛ በሰጡት ቃለመጠይቅ ገልጸዋል። አማራ ኦሮሞ እያሉ ህዝብን እንደጠላት ማየት የጠላትን ፍላጎት ማሳካት ነው ሲሉም ተደምጠዋል። ትግላችንም ይህ መሆን አለበት የሚሉት አዛውቱ ፖለቲከኛ፤ ከወረዳ አስመላሽ ኮሚቴነት እንውጣ ብለዋል። አቶ ስብሀት አማራ ኦሮሞ እያልን ህዝብን እንደ ጠላት ማየት ይብቃ የሚል ሀሳብ ሲያነሱ ቢደመጡም፤ እሳቸው የመሰረቱት ድርጅት ግን ለረጅም አመታት አንድን ህዝብ እንደ ጠላት ፈርጆ የሚንቀሳቀስ ነበር፡፡ አሁን ታድያ ያንን የድርጅታቸውን ሀጢያት ሳይናዘዙ ህዝብን እንደ ጠላት ማየት ይብቃ ማለታቸው ጥያቄ አስነስቶባቸዋል፡፡

የሆነው ሆኖ አዛውንቱ ፖለቲከኛ ስለ ወቅታዊው የሕወሓት ሽኩቻ ተክደናል ሲሉ ይናገራሉ፡፡ የአሁኑ እና የቀድሞው የሕወሓት ክፍፍል የተለያየ ነው የሚሉት አቶ ስብሀት፤ የበፊቱ ከክህደት ሳይሆን ከድክመት የሚመነጭ ነበር የአሁኑ ግን በክህደት የተፈፀመ ነው ሲሉ ያብራራሉ። በክህደት የወነጀሉት የትኛውን ወገን እንደሆነ በግልጽ ባያስቀምጡም ‹‹ያሁኖቹ ከጠላትም ጠላት የሆኑ ስዎች ናቸው›› በማለት በትግራይ ህዝብ ላይ ጀኖሳይድ የፈፀሙ ወታደሮችን እሰከመፍታት ደርሰዋል በማለት ወንጅለዋል።

ሕወሓትን ወደ ብልፅግና ለመቀየር የሚጥሩና የትግራይ ብሔር እንዳይኖር ደምሳሽ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሀይለች የፈጠሩት ነው ሲሉም ወቅታዊውን የህወሓት ቀውስ ገልፀውታል ። ፖለቲካችን በርዕዮተ አለም መመራት አለበት ያሉት አቶ ስብሃት ለዚህም ከ46አመታት በፊት በመጀመሪያው የህወሓት ድርጅት መስራች ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችን አሁንም መልሶ ማየትና መተግበር ይጠቅማል በማለት ተናግረዋል፡፡ እነዚያ ዉሳኔዎችም ማንቃት ፣ ማደራጀት ፣ማስታጠቅ ፣ማሰማራት እና መገምገም ናቸዉ በማለት ዘርዝረዋቸዋል። አክለውም ከህዝብ መራቅ የለብንም መመካከር አለብን በማለት በትግረኛ በሰጡት ቃለመጠይቅ ገልጸዋል፡፡

@Yenetube

YeneTube

12 Feb, 15:03


ኢትዮ ቴሌኮም በግማሽ አመት ብቻ 32.8 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማስመዘገቡን ገለጸ!

ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው ግማሽ ዓመት 61.9 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። በዚሁ ጊዜ ውስጥ 32.8 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማስመዘገቡን የገለጸው ተቋሙ፤ የደንበኞቹን ቁጥር 80.5 ሚሊዮን ማድረስ መቻሉንም ይፋ አድርጓል።

ይህ የተገለጸው የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ፍሬሕይወት ታምሩ፤ የተቋማቸውን የግማሽ አመት አፈጻጸም ዛሬ ረቡዕ የካቲት 5፣ 2017 በአዲስ አበባው ስካይ ላይት ሆቴል ባቀረቡበት ወቅት ነው። ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት ለማግኘት ያቀደው አጠቃላይ ገቢ 163.7 ቢሊዮን ብር እንደሆነ ባለፈው መስከረም አስታውቆ ነበር።

መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ኩባንያ በመንፈቅ ዓመቱ ያገኘው ገቢ፤ ከእቅዱ 90.7 በመቶ ያሳካ መሆኑን አመልክቷል። ኩባንያው በዚሁ ወቅት ያስገባው ገቢ፤ በ2016 ዓ.ም. ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ19 ቢሊዮን ብር ጨምሯል።

ኢትዮ ቴሌኮም ለገቢው መጨመር በምክንያትነት ከጠቀሳቸው ውስጥ፤ የሞባይል ስልክ ደንበኞቹ የዳታ እና የድምጽ አጠቃቀም ማደግ ይገኝበታል። የኩባንያው ደንበኞች የዳታ አጠቃቀም፤ ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ ሲነጻጸር በ48.8 በመቶ እድገት ያስመዘገበ መሆኑ በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተነስቷል።

(ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Feb, 14:33


የአየር መንገዱን አሠራር ጥሰዋል በተባሉ የአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ ሠራተኞች ላይ ዕርምጃ መወሰዱ ተገለጸ!

- የሕግ ክፍሉ ክስ መመሥረት የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች እየተመለከተ ነው ተብሏል

ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት የሥራ ክፍሎች ዕውቅና ውጪ፣ በቅጥር ግቢው ውስጥ የፎቶና የቪዲዮ ቀረፃዎች እንዲካሄዱ ፈቃድ ሰጥተዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ሠራተኞች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃዎች መወሰዱ ተገለጸ።

ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ እንዲሁም የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ለማ ያደቻ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. በአየር መንገዱ ዋና መሥሪያ ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ነው።

ኢትዮጵያ እያስተናገደችው ስለምትገኘው የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔን ጨምሮ በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ የሰጡት ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ መስፍን፣ በቅርቡ ለተዋናይትና ሞዴል ምሕረት ታደሰ (ፒፒሎ) የልደት በዓል አየር መንገዱ ፈቃድ ሰጥቶ ተቀርጿል በሚል ስለተሠራጩት የግለሰቧ ቪድዮዎችና ምሥሎች፣ እንዲሁም የአየር መንገዱ ከፍተኛ አመራሮች ስለጉዳዩ መረጃ አልነበራቸውም በሚል ስለተሰጠው ምላሽ ጉዳዩን በዝርዝር እንዲያብራሩ ከጋዜጠኞች ጥያቄዎች ቀርቦላቸዋል።

አቶ መስፍን፣ ‹‹ቪድዮው መቀረፁ ትክክል ነው። ለግለሰቧ ሕጋዊ ፈቃድ ተሰጥቶ የፀጥታ መምርያ ሒደቱን ተከትሎ ጥገና ወደሚደረግበት የአየር መንገዱ ቅጥር ግቢ ገብታ የተከናወነ ነው፤›› ብለው፣ ‹‹የፀጥታ ፕሮሲጀሩን አሟልታ ነው ቪድዮው የተቀረፀው። ለአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሯችን ታኅሳስ 27 ጥያቄ ያቀረበችበት ቀን ሲሆን፣ ከሁለት ቀን በኋላ ፈቃድ ተሰጥቶ ቀረፃው ተካሂዷል፤›› ሲሉ ገልጸዋል።

ይሁንና አጠቃላይ ሒደቱ የአየር መንገዱን ተቋማዊ አሠራር በመጣስ መከናወኑን ተናግረው፣ ‹‹በአየር መንገዱ አሠራር መሠረት የማስታወቂያ ሥራዎች ሲሠሩ በሁለት መንገዶች ወይም የሥራ ክፍሎች በኩል ነው። አንደኛው በሕዝብ ግንኙነት ሥራ ክፍል ሲሆን፣ ሁለተኛው ፕሮሞሽንና ማስታወቂያ የሚባለው የሥራ ክፍል ደግሞ አየር መንገዱንና ሥራዎቹን በተመለከተ ለሕዝብ የሚተላለፉ ማስታወቂያዎችን የሚመለከተው ነው።  የአርቲስቷ ሥራ ግን ከእነዚህ ሁለት ክፍሎች ውጪ ነው የተሠራው። ጥያቄው ለአየር መንገዱ የአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ ሲቀርብ ለእነዚህ ሁለት የሥራ ክፍሎች መተላለፍ ነበረበት፤›› ሲሉ አስረድተዋል።

የአየር መንገዱ ከፍተኛ አመራሮች ከአሠራር ጥሰት ባለፈ ስለጉዳዩ ከፍተኛ አመራሮቹ ዕውቅና አልነበራቸውም በሚል ያሠራጨውን መረጃ በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ‹‹የአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ ለአዲስ አበባ የጥበቃ መምርያ በቀጥታ ነው ፈቃድ እንደተሰጣት የሚገልጽ ደብዳቤ የጻፈው፡፡ ከፍተኛ አመራሩ ስለጉዳዩ መረጃ ሊኖረው የሚችለው የማስታወቂያው ጥያቄ ቀደም ሲል በጠቀስኳቸው ሁለት የሥራ ክፍሎች በኩል ሲመጣ ብቻ ነው፣ ይህ አልሆነም። በኋላ  የተፈጠረውን ነገር ስንሰማም የአየር መንገዱ ከፍተኛ አመራሮች በቀጥታ ለኦዲት ክፍሉ መመርያ ሰጥተን፣ ስለጉዳዩ ሙሉ ሪፖርትና ምክረ ሐሳብ ካቀረበልን በኋላ ነው የተንቀሳቀስነው፡፡ የማስታወቂያ ሥራዎችን ለመሥራት ፈቅደን ቢሆንና በትክክለኛዎቹ የሥራ ክፍሎች በኩል አልፎ ቢሆን ኖሮ ውል ይኖረን ነበር፣ ግን ያለ ውል ነው ሥራው የተሠራው፤›› ብለዋል።

በአየር መንገዱ የአውሮፕላኖች ጥገና በሚካሄድበት ቅጥር ግቢ ቪዲዮውን የቀረፀችውና ምሥሉ ከተቀረፀ ከአንድ ወር በላይ ቆይታ ካሠራጨችው ግለሰብ ለአዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ፈቃድ ለመጠየቅ ገቢ የተደረገው ደብዳቤ፣ ‹‹የአየር መንገዱን ክብር በሚጠብቅ መልኩ አየር መንገዱን መሠረት በማድረግ አገሪቱን ለቱሪዝም ሥራዎች ለማስተዋወቅ›› የሚሉ ምክንያቶች የቀረቡ ሲሆን፣ ‹‹ማናቸውንም ምሥሎችና ቪዲዮዎችን ለአየር መንገዱ ገቢ እናደርጋለን፤›› በማለት የተጠቀሰ መሆኑን ሪፖርተር የተመለከተው ደብዳቤ ያሳያል፡፡

ይሁን እንጂ ማናቸውም ፎቶዎችም ይሁኑ ተንቀሳቃሽ ምሥሎች ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የትኛውም የሥራ ክፍል ከግለሰቧ አስቀድመው እንዳልተሰጡ የሪፖርተር ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡
ከዚህ አኳያ በሕግ ሊኖር የሚችል ተጠያቂነትን በተመለከተ ምላሽ የሰጡት  የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ ‹‹ከሕግ ክፍላችን ጋር ተነጋግረን በሕግ አግባብ የምትጠየቅበት ሆኖ ካገኘነው እንጠይቃለን፤›› ብለዋል።

‹‹ችግሩ የተፈጠረው በውስጣችን በተፈጠረ የአሠራር ክፍተት ነው። አስተዳደራዊ ዕርምጃዎችን ወስደናል፣ እየወሰድንም ነው። የአየር መንገዱ ከፍተኛ አመራር ጉዳዩን ትኩረት ሰጥቶ ነው የሚያየው። አንደኛ በዚህ ጉዳይ የተሳተፉት ላይ ጠበቅ ያለ ዕርምጃ እንወስዳለን። ሁለተኛ ጥፋቱ እንዳይደገም የሚያስችል አሠራር እየዘረጋን ነው፤›› ሲሉ ተናግረዋል፡፡

Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Feb, 14:11


“የፕሪቶሪያ ስምምነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀዳሚ ተግባር የተፈናቃዮቹን ወደ ቀያቸው መመለስ መሆን አለበት” - በትግራይ ጉብኝት ያካሄዱ ዲፕሎማቶች

ትላንት የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በትግራይ ጉብኝት ያካሄዱት የአውሮፓ እና የአሜሪካ ልዑካን የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲፈጸም ለማድረግ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉ አስታወቁ።የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ትላንት የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም መቀለ በመገኘት ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ከሚመራው ህወሓት አመራሮች ጋር በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ መክረዋል፤ በመቀለ በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃዮችንም ጎብኝተዋል።

“የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀዳሚ ተግባር የተፈናቃዮቹን ወደ ቀያቸው መመለስ መሆን እንዳለበት ዲፕሎማቶቹ አጽንኦት ሰጥተው አሳስበዋል፤ የሚቻላቸውን ሁሉንም ለማድረግ ቃል ገብተዋል” ሲሉ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ገልጸዋል።“የትግራይ የፖለቲካ ሁኔታ መበላሸት ዋነኛ ምክንያት በዋናነት የጊዜያዊ አስተዳደሩ፣ የፌደራል መንግስት እና የሁሉም ባለድርሻ አካላት የክልሉ ተፈናቃዮች በወቅቱ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ባለመድረጋቸው የመጣ ነው የሚለውን ጉዳይ ሁላችንም ተስማምተንበታል” ብለዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Feb, 06:51


የቀድሞዋ የዩኤስኤይድ ዋና ዳይሬክተር ሳማንታ ፓወር ሀብትን በተመለከተ ሰሞኑን በስፋት መረጃዎች ሲሰራጩ ቆይተዋል፡፡

እንደመረጃዎቹ ከሆነ ሳማንታ ፓወር ስድስት ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ሀብት የነበራቸው ሲሆን የዩኤስኤይስ ዋና ዳይሬክተር ሆነው በሰሩባቸው ከ2021 እስከ 2025 ባሉት አመታት የሀብታቸው መጠን ከሰላሳ ሚሊዮን ዶላር የበለጠ ሆኗል፡፡

በርካቶች ይህን መረጃ ችላ ብለውት የነበረ ቢሆንም ታዋቂው ባለሀብት ኤለን መስክ ዛሬ ይህ ሀብት ከየት የመጣ ነው በሚል መልሶ ካጋራው በኋላ ግን ትኩረትን ሊስብ ችሏል፡፡ በዩኤስኤይድ ትልቁ ደመወዝ በአመት ከ180 ሺ እስከ 212 ሺህ የሚደርስ ሲሆን ይህም በአራት አመት ከ720 ሺህ እስከ 848 ሺህ እንደሚሆን መረጃዎቹ አስረድተዋል፡፡

ሳማንታ ፓወር የዩኤስ ኤይድ ዳይሬክተር ሆነው በሰሩበት አመታት በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ ያስተምሩ የነበረ ሲሆን በዚህም 471 ሺህ ዶላር አግኝተዋል፡፡ ጎግልን በመሳሰሉ ትልልቅ ድርጅቶች በሚያዘጋጁት ስብሰባ ላይ ንግግር በማድረጋቸው ደግሞ 351ሚሊዮን ዶላር ያገኙ ሲሆን ከመፅሀፋቸው ደግሞ አንድ ሚሊዮን ዶላር ማግኘታቸውን የሚጠቅሱት መረጃዎቹ እንዴት ከሰላሳ ሚሊዮን ዶላር በላይ ሀብት ሊኖራቸው እንደቻለ ጥያቄ እያነሱ ይገኛሉ፡፡

መረጃዎቹ የቀድሞዋ የዩኤስኤይድ ዋና ዳይሬክተር ሀብታቸው በየትኛው አክስዮን ውስጥ እንደተቀመጠም ዝርዝር ማስረጃዎችን አቅርበዋል፡፡ የዩኤስኤይድን ጉዳይ እየተከታተለ ያለው ኤለን መስክ ይህንን በተመለከተ በኤክስ ገፁ ላይ ‹‹ሳማንታ ፓወር ከደመወዛቸው በመቶ እጥፍ የሚበልጥ ሀብት እንዴት ሊያገኙ ቻሉ?›› ሲል ጥያቄ አቅርቧል፡፡

ሳማንታ በጉዳዩ ላይ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም።
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

12 Feb, 05:58


"በአምስት ዓመት ውስጥ ብቻ ከ250 በላይ አሽከርካሪዎች በሥራ ላይ እያሉ ተገድለዋል" ጣና የአሽከርካሪዎች ማህበር

በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች የሚፈፀሙ እገታዎች እና ግድያዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ ባለመወሰዱ አዳዲስ መስመሮችም የእገታ ተግባራት እየተፈፀመባቸው ነው ሲል ጣና የአሽከርካሪዎች ማህበር ለአሐዱ ገልጿል፡፡

በቅርቡም በጭልጋ እንዲሁም በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች መተሃራን ጨምሮ የሞቱ አሽከርካሪዎች ቁጥር በርካታ መሆኑን የማህበሩ ዋና ፀሐፊ አቶ ሰጡ ብርሃን ተናግረዋል፡፡

ከአዋሽ መተሃራ የተሸከርካሪዎች መቃጠልና የሚፈፀሙ እገታዎች ተበራክተው መቀጠላቸውን የሚናገሩት የማህበሩ ዋና ፀሐፊ፤ "በአሁኑ ሰዓት ደግሞ ከዚህ ቀደም በስፋት እገታ ያልነበረባቸው እንደ ደባርቅ እና ከጎንደር መተማ ያሉ መንገዶች ላይ ተመሳሳይ ድርጊቶች እየተፈጸሙ ነው" ብለዋል፡፡

በዚህም የመተማውን መንገድ በመስጋት አሽከርካሪዎች በሌላ ተለዋጭ መንገዶች እየሄዱ ለተጨማሪ ወጪ እና እንግልት እየተዳረጉ እንደሚገኙ አቶ ሰጡ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡

"ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ቦታዎች ላይ እገታ፣ ግድያና ዘረፋ መበራከቱ ከዚህ ቀደም የተወሰደ እርምጃ ባለመኖሩ ነው" ሲሉም ወቅሰዋል፡፡

አክለውም "አንድ አጋች ከአሽከርካሪ ላይ እስከ 500 ሺሕ እና 1ሚሊዮን ብር ድረስ የሚቀበል ከሆነና የሚጠይቀው ከሌለ መበራከቱ የሚቀንስበት ሁኔታ የለም" ብለዋል፡፡

ማህበሩ ባለፉት አምስት ዓመታት ከአሽከርካሪዎች መታገትና ጉዳት መድረስ በዘለለ የሞቱ አሽከርካሪዎች ከ250 በላዩ መደረሱን የማህበሩ ዋና ጸሀፊ ገልጸዋል፡፡

ይህ ሁኔታ በተለይም ከወደብ ጋር የሚገናኙ አካባቢዎች ላይ እየፈጠረ ያለው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ የሚመለከተው አካል መፍትሄ ሊሰጠው ይገባል ተብሏል፡፡

Via:- አሀዱ
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

12 Feb, 05:58


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/

YeneTube

12 Feb, 05:57


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

12 Feb, 05:54


🚀 Exciting News!
For Remedial Program Students
In Africa International College

Our college located in Piassa with a training center in CMC, has partnered with our sister company, In Africa Together, to organize a student registration & orientation event! 🎉

📍 Kaleb Hotel
📅 Feb 16 | 2:00 - 10:00 PM

Join our Remedial Course & get FULL support for Study Abroad & an English course with American 🇺🇸 instructors!

📌For those who are learning remedial program at another college we have a big discount and also a free study abroad support program if they will transfer to our college.

🎁International Partners and professional teachers, join the event !

We also offer:
TVET Programs
Degree & Master’s Programs
CPD Trainings

💰 Refer & Earn! Get 800 ETB per student you refer!

✍️ Register now:
https://forms.gle/R7oZQ9vxNMvaiogp9

YeneTube

11 Feb, 19:58


መረጃ

በመዲናችን አዲስ አበባ በሚከናወነው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ሌሎች ተያያዥ ስብሰባዎች ምክንያት ከነገ ማለትም ረቡዕ የካቲት 5/ 2017 ዓ.ም ረፋዱ 4፡00 ጀምሮ እስከ መጪው ሰኞ ማለትም የካቲት 10/2017 ዓ.ም ድረስ:-

1. አረቄ ፋብሪካ አጠገብ የነበረው ተርሚናል ወደ ዲያፍሪክ ሆቴል አካባቢ፤

2. ዋቢ ሸበሌ ሆቴል አጠገብ የነበረው ተርሚናል ወደ ለገሐር ተርሚናል፤

3. በተለምዶ ጠማማ ፎቅ የሚባለው አካባቢ የነበረው ተርሚናል ወደ ሳር ቤት ድልድይ ስር መዘዋወራቸውን እና ስብሰባዎቹ እንደተጠናቀቁ ወደ ቀድሞ ቦታዎቻቸው እንደሚመለሱ እናሳውቃለን።

የከተማችን ነዋሪዎች ተርሚናሎቹ ወደ ነበሩበት እስኪመለሱ ድረስ ለምታሳዩት ትእግስትና ትብብር እናመሰግናለን፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

11 Feb, 16:42


የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የተዘጋጁ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።

Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa

YeneTube

11 Feb, 12:55


የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለሁለት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን ለማልማት ጨረታ ማዉጣቱን አስታወቀ!

ተቋሙ በሶማሌ ክልል ጋድ እና በአፋር ክልል ወራንሶ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በመንግስት እና በግል አጋርነት ለማልማት ነዉ ጨረታ ማዉጣቱን የገለፀው።

ከአሁን ቀደም በመንግሥት እና በግል አጋርነት ማዕቀፍ ከንፋስ ኃይል 300 ሜጋ ዋት ለማመንጨት አሜአ ፓወር ከተሰኘ የተባበሩት አረብ ኤመሬቶች ኩባንያ ስምምነት በመፍጠር ወደ ሥራ መገባቱ ይታወቃል፡፡

እነዚህ ሁለቱ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች 225 ሜጋ ዋት ኃይል በማመንጨት የኃይል ስብጥሩን ለማስፋት እንደሚያስችል ተስፋ ተጥሎበታል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

11 Feb, 12:29


🚀 Meet DUBAI University Admission Officers – Face to Face!

📅 Date: Saturday, February 15
Time: 3:00 – 7:00 Ethiopian time
📍 Location: Bole Medhalem Road, Selam City Mall, 3rd Floor, Office No. 308, Addis Ababa, Ethiopia

FREE Face-to-Face Consultations with UEA University Admission Officers!

Ask About:

🔹 Application Process 📄
🔹 Visa Guidance 🛂
🔹 Transfer Options to the UK, Europe, and the USA after studying for two years at DUBAI ✈️
More Scholarships & Discount Coupons available for the event!


**ከዱባይ ዩኒቨርስቲ ተወካዮች ጋር በቀጥታ ጥያቄዎች ለመጠየቅ የካቲት 15 በዪኒቨርሳል የትምህርት አማካሪ በሚያዘጋጀው ኘሮግራም ላይ በነፃ ይሳተፉ፤ ይጠይቁ።

📱 Contact Numbers:
0908277979
0920244166
0930652527

📍 Event Location:
ሰላም ሞል, 3ኛ ፎቅ ቢሮ 308 እና 309

🆓 THE EVENT IS FREE!

🆓 Application is Free!

YeneTube

11 Feb, 11:47


በኦሮሚያ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት አለፈ!

ምስራቅ ወለጋ ዞን ጉዳያ ቢላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።አደጋው ከሻምቡ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡

በደረሰው አደጋም የ26 ሰዎች ሕይወት ወዲያው ሲያልፍ 42 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን የዞኑ የትራፊክ ደህንነት ሃላፊ ኢንስፔክተር አስናቀ መስፍን ተናግረዋል፡፡በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ሃላፊው ገልጸዋል፡፡

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Feb, 08:21


በትግራይ ወቅታዊ ጉዳይ ለመወያየት የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን መቀለ መግባታቸው ተገለጸ!

የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም መቀለ መግባታቸው ተገለጸ።ልዑካኑ መቀለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የልዑካን ቡድኑ በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አተገባበር፣ በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ እና በክልሉ ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ይመክራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከትግራይ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ከሳለፍነው አመት መገባደጃ ጀምሮ በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር የሆኑት ኤርቪን ማሲንጋን ጨምሮ የበርካታ ሀገራት ተወካዮች ወደ ትግራይ በማቅናት በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ለማርገብ ትኩረት ያደረገ ጉብኝቶች ሲያደርጉ እንደነበር ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Feb, 07:32


"ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ያሉት አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ #ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ገለጹ!

በ #አሜሪካ የነበሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው "ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ሲሉ ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንዳልቻሉ ተናግረዋል።ነገር ግን ይህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንደጣለባቸው የተገለጸላቸው የጉዞ ዕገዳ ቢኖርም፣ በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።

ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ለየካቲት 3/2017 ዓ.ም. የአውሮፕላን ቲኬት ቆርጠው በአትላንታ አየር ማረፊያ ቢገኙም መሳፈር እንዳልቻሉ አስታውቀዋል።"ቲኬቱ የተረጋገጠ ነው።ፖስፖርቴም ለሚቀጥሉት 11 ወራት የሚያገለግል ነው" ሲሉ ለቢቢሲ የተናገሩት አቶ ልደቱ፤ ነገር ግን አየር ማረፊያ ሲደርሱ "በአሜሪካ የኢትዮጵያን ኤምባሲን" አነጋግረው ልዩ ፈቃድ ካላገኙ መጓዝ እንደማይችሉ እንደተናገራቸው ገልፀዋል።

አክለው ከሥራ አስኪያጁ [የአየር መንገድ] የተሰጣቸው ምላሽ "እገዳ ስተለጣለብህ እኛ ምንም ማድረግ አንችልም" የሚል እንደሆነ ጠቁመው "አሜሪካ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አመልክተህ በእነሱ በኩል እገዳው ካልተነሳልህ መብረር አትችልም" መባላቸውን አስታውቀዋል።"በሌላ አየር መንገድ ቲኬት ለመቁረጥ እየተዘጋጀሁ ነው። አዲስ አበባ ስደርስ ደግሞ የሚሆነው አያለሁ።ወደ ሀገር እንዳልገባ ለመከልከል የሚያስችል ምንም ዓይነት ሕግ የለም" ብለዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

08 Feb, 15:12


'ብርጌድ ንሐመዱ' የተሰኘዉ የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አገዛዝ ተቃዋሚ ቡድን አዲስአበባ ላይ ቢሮ ሊከፍት ነዉ ተባለ

በውጭ አገራት የተመሠረተው 'ብርጌድ ንሐመዱ' የተሠኘው የኤርትራ ተቃዋሚዎች ስብስብ ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት ቢሮ ሊከፍት መኾኑን መስማቱን አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘግቧል።

'ብርጌድ ንሐመዱ' ወይም 'የሰማያዊ አብዮት ንቅናቄ' የተሰኘው የለውጥ ፈላጊ ወጣቶች ስብስብ፣ ከአንድ ሳምንት በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ስብሰባ ማካሄዱ ይታወሳል።

በዚኹ ስብሰባ ላይ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተወከሉ የንቅናቄው አባላት እንደተሳተፉ በወቅቱ ተዘግቦ ነበር።

ንቅናቄው በውጭ አገር የተመሠረተው ከኹለት ዓመት በፊት ሲኾን፣ በተለያዩ የምዕራቡ ዓለም አገራት የኤርትራ ኢምባሲዎችና የመንግሥት ደጋፊዎች ያካሄዷቸውን የባሕል ፌስቲቫሎች በማወክና በማስተጓጎል ይታወቃል።

Via ዋዜማ

YeneTube

08 Feb, 12:52


በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ የሚገኝ ወንዝ ቀለሙ "የደም "  መልክ በመያዙ እያነጋገረ ይገኛል

ይህ በጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች እና የቆዳ ፍብሪካዎች አካባቢ የሚገኘዉ የሳራንዲ ወንዝ ቀለሙ ወደ ደማቅ ቀይ መቀየሩን የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ዘግበዋል። የውሃው ቀለም የተቀየረበትን መንስኤ ለማወቅ በስፍራው የሚገኙ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች የውሃውን ናሙና ሰብሰበው የወሰዱ ሲሆን ፤ ባለሙያዎቹ ለውሀው መበከል መንስኤ የሆኑት የሆኑ አይነት "ተፈጥሮአዊ ውህዶች" ሊሆኑ ይችላሉ በማለት ጥርጣሬአቸውን አስቀምጠዋል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

08 Feb, 08:02


#ጥቆማ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው "የጀማሪ መርሐግብር የቅድመ ምህንድስና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ" ተማሪዎች መካከል በዘርፉ የተሻለ ክህሎትና ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች #በዝውውር ተቀብሎ #በመጀመሪያ_ዲግሪ ማስተማር ይፈልጋል።

በዝውውር ቅበላ የሚደረግባቸው የትምህርት መስኮች፦

1. ፋሽን ኢንጂነሪንግ (Fashion Engineering)
2. ቴክስታይል ኢንጂነሪንግ (Textile Engineering)
3. ቆዳ ውጤቶች ኢንጂነሪንግ (Leather Products Engineering)
4. ቴክስታይል ኬሚካል ፕሮሰስ ኢንጂነሪንግ (Textile Chemical Processing Engineering )

የትምህርት ካምፓስ፦
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

ለማመልከት፦
https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746

ለተጨማሪ መረጃ:-
0938882020 / 0918187249

YeneTube

08 Feb, 08:01


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

08 Feb, 08:01


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/

YeneTube

08 Feb, 08:01


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656

YeneTube

07 Feb, 17:12


በኢትዮጵያ ባሉ በ24 ከተሞች ላይ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ከ @addisexpressdelivery ጋር በመተባበር የቀረበ የተለያዩ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።
Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa

YeneTube

07 Feb, 16:46


በመርካቶ ሸማ ተራና አካባቢው ያጋጠመው የእሳት አደጋ መንስኤ ከኤሌክትሪክ ጋር በተያያዘ ችግር እንደሆነ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሸማ ተራ ተብሎ በሚጠራው ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው የደረሰው የእሳት አደጋ በኤሌክትሪክ የቴክኒክ ችግር ምክንያት አማካኝነት ያጋጠመ መሆኑን በፎረንሲክ ምርመራ ማጣራቱንና ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡

ኮሚሽኑ ባለፉት 6 ወራት በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የደረሱ 103 የእሳት አደጋ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡በዚህ የማጣራት ሂደትም በኤሌክትሪክ የቴክኒክ ችግር ምክንያት የደረሰ ቃጠሎ ብዛት 50፣ በመካኒካል ችግር ምክንያት የደረሰ 11 ቃጠሎ፣ ሆን ተብሎ በሰው አማካኝነት የደረሰ 10 ቃጠሎ፣ በቸልተኝነት የደረሰ 17 እና በሌሎች ምክንያቶች የደረሰ 15 ቃጠሎ መሆናቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡

ባለፉት ስድስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 96 እና በክልሎች ደግሞ ሰባት በአጠቃላይ እንደ ሀገር 103 የእሳት ቃጠሎ አደጋዎች ደርሰው የአደጋ መንስኤዎችን ማጣራቱን ጨምሮ ገልጿል፡፡በግማሽ ዓመቱ በ582 መኖሪያ ቤቶች፣ በ12 ተሽከርካሪዎች፣ በ1ሺ 965 ንግድ ቤቶች፣ በስድስት ፋብሪካዎችና የተለያዩ ድርጅቶች በቃጠሎ ምክንያት ጉዳት ስለመድረሱ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የስድስት ወራት ሪፖርት ተብራርቷል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

07 Feb, 16:32


በኢትዮጵያ ባሉ በ24 ከተሞች ላይ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ከ @addisexpressdelivery ጋር በመተባበር የቀረበ የተለያዩ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።
Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa

YeneTube

07 Feb, 15:55


የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸ!

የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በዚሁ መሰረት ፦
👉 አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር፣

👉 አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር፣

👉 አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር፣

👉 የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር፣

👉አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር

👉 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ በጥር ወር ሲሸጥበት በነበረው እንዲቀጥል ተወስኗል።

የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች ያልተገባ የነዳጅ ክምችት ከመያዝ እና የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ ተቆጥበው ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ ሚኒስቴሩ አሳስበዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

07 Feb, 08:20


በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ ለሦስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል!

በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡቶው ኡኮት፣ በክልሉ የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ የካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል።

በለውጡ መሰረትም ቀደም ሲል የመደበኛው የስራ ሰዓት ከጠዋቱ አንድ ሰዓት እስከ ስድስት ሰዓት ተኩል የነበረው ከአንድ ሰዓት እስከ አምስት ሰዓት ተኩል እንደሚሆን አስታውቀዋል።እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከዘጠኝ ሰዓት እስከ 11 ተኩል የነበረው ከአስር ሰዓት እስከ 12 ሰዓት ተኩል እንዲሆን መወሰኑን አቶ ኡቶው አመልክተዋል።

የስራ ሰዓት ለውጡ በማጃንግ ዞን የመንገሺና የጎደሬ ወረዳዎችን እንደማይጨምር አስረድተዋል።በለውጡ መሰረትም የክልሉ የመንግስት ሰራተኞች በተጠቀሰው የስራ ስዓት መስሪያ ቤታቸው በመገኘት የተለመደ ተግባራቸውን እንዲያከናውኑ ማሳሰባቸውን ከጋምቤላ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገልጿል።

Via EPA
@YeneTube @FikerAssefs

YeneTube

07 Feb, 08:01


አሥራ ሦስት ታጋቾችን ማስለቀቁን የጭልጋ ወረዳ ሰላምና ደኅንነት ጽሕበት ቤት አስታወቀ!

ባለፈው እሁድ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም 18 ሰዎችን አሳፍሮ ከጎንደር አዘዞ ወደ መተማ በመሄድ ላይ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ በወረዳው “ናረው ዳርጋ” በተባለ ቀበሌ ልዩ ስሙ አውዳዳ ጎጥ ላይ የታጠቁ ኃይሎች ተኩስ በመክፈት 13 ተሳፋሪዎችን አግተው ወደ ጫካ በመውሰድ ላይ እያሉ የአካባቢው የፀጥታ ኅይል በደረሰው ጥቆማ መሰረት እገታው በተፈፀመ በ90 ደቂቃ ውስጥ ታጋቾችን ማስለቀቅ እንደቻለ የጭልጋ ወረዳ ሰላምና ደህንነት ጽሕፈር ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ መላኩ አብዬ ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቀዋል። የፀጥታ ሀይሉ ከጋቾቹ ጋራ የተኩስ ልውውጥ ማድረጉንም አመልክተዋል።

መሰል ወንጀሎችን ለመከላከል ህዝቡ ከፀጥታ ሀይሉ ጋራ ተባብሮ እንዲሠራም ኃላፊው ጥሪ አቅርበዋል።በሚኒባሱ ተሳፍሮ የነበረና ኋላም ከእገታ ያመለጠ አንድ ግለሰብ የአካባቢው የፀጥታ ኃይል ከሞት እንደታደገው ገልጿል::

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

07 Feb, 07:29


ኢትዮጵያ እና ቱርክ “የአንካራ ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ በቀጣይ በሚካሄደው የቴክኒክ ድርድር ዙሪያ” መምከራቸው ተገለጸ!

የኢትዮጵያ እና የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በአንካራ በተደረሰው የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ስምምነት ዙሪያ መምከራቸው ተገለጸ።ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በቱርክዬ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃንቲን ዱራን የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዲዮን “የአንካራ ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ በቀጣይ በሚካሄደው የቴክኒክ ድርድር ዙሪያ” ከቱርኩ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃንቲን ዱራን ጋር ሀሳብ መለዋወጣቸውም ተጠቁሟል።ኢትዮጵያ ለአንካራ ስምምነት ሙሉ ተፈጻሚነት ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።

በውይይቱ ወቅት ዶ/ር ጌዲዮን ቱርክዬ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የአንካራ ስምምነትን እንዲፈርሙ ላደረገችው አስተዋጽኦ ምስጋና ማቅረባቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።የቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን በኢትዮጵያን እና ሶማሊያ መካከል የተፈረመውን የአንካራን ስምምነት ተከትሎ በጎርጎሮሳውያኒ 2025 የመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት ውስጥ ሁለቱን ሀገራት የመጎብኘት እቅድ እንዳላቸው መገለጹን መዘገባችን ይታወሳል።

ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ እና የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐመድ በመካከላቸው የተፈጠረውን አልመግባባት ለመፍታት ያስችላል የተባለ ስምምነት በቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን አሸማጋይነት ታህሳስ 2 ቀን 2017 ዓ.ም መፈራረማቸው ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

07 Feb, 07:06


ለጠ/ሚው መልእክት የህወሓት ምላሽ

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል ሕዝብ በተለይም ለትግራይ ልሂቅ በማለት በትግርኛ ላሰራጩት መልእክት ምላሽ የሰጡት የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፥ የጠቅላይ ሚኒስቴሩ መልአክም በጥሩ ቃላት የቀረበ እንኳን ቢሆንም የትግራይን ሕዝብ ለማስፈራራት ያለመ ሲሉ ኮንነውታል።

ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አሕመድ በጽሑፍ መልእክታቸው ባለፉት 100 አመታት ከማዕከላዊ መንግሥት ጋር በተለያዩ ምክንያቶች ባጋጠሙ ቅሬታዎች፥ የትግራይ መሬት የጦርነት ምድር ሆኖ ቆይቷል ያሉ ሲሆን የህወሓት ጽሕፈት ቤት ሐላፊ የሆኑት ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር ግን በምላሻቸው፥ የትግራይ ሕዝብ ባለፉት መቶ ዓመታት ወራሪዎችን መክቷል፣ ጨቋኞችን ታግሏል እንጂ የሆነ አካል ላይ ጦርነት የከፈተበት አጋጣሚ የለም ሲሉ ተናግረዋል። ከዚህ በተጨማሪ የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወይዘሮ ፈትለወርቅ፥ ያሉንን ጥያቄዎች እናቀርባለን ይህ ደግሞ ጦርነት መሻት አይደለም ብለዋል።

ወይዘሮ ፈትለወርቅ «ልዝብ የሚመስል ግን ደግሞ በውስጡ ተጠንቀቁ የሚል ማስፈራርያ ያለው ስለሆነ ወደጦርነት ያስገባል የሚል ስጋት በሕዝብ ዘንድ ፈጥሯል። ይህ ሆን ተብሎ የተደረገ ነው። ሕዝብ እንዲሸበር እየተደረገ ነው። ይህ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለው በደል አካል አድርገን ነው የምንወስደው። የትግራይ ሕዝብ ይህ አይገባውም፣ ማስፈራራት አይገባውም። በመላው ትግራይ ያለው ሁኔታ ለጦርነት የሚጋብዝ ነገር የለም። መብታችን ይከበር፣ ማንነታችን ይከበር፣ በፕሪቶሪያ ውል መሠረት ሁሉ ነገር ይፈፀም ማለት ግን ጥያቄያችን ነው። ይህ ግን ወደ ጦርነት የሚያስገባ አይደለም» ብለዋል።

ከዚህ በተጨማሪ 50 ዓመት የምስረታ በዓሉን ሊያከብር ቀናት የቀሩት ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፥ በታሪክ የከፋ የተባለ ክፍፍል ላይ ይገኛል። የምስረታ በዓሉን ለማክበር ሁለቱ የህወሓት ቡድኖች የየራሳቸውን የተለያዩ ዝግጅቶች እያደረጉ ሲሆን፥ የየራሳቸውን የተለያዩ መፈክሮችም ይዘው ቀርበዋል። በትናንትናው ዕለት በዶክተር ደብረፅዮን የሚመራው የህወሓት ክንፍ በመጪው የካቲት 11 የሚከበረው የህወሓት ምስረታ 50ኛ ዓመት ለማክበር ዝግጅት ላይ መሆኑን ሲገልጽ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን የሚመሩት ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ፥ የካቲት 11ን ለማክበር ኮሚቴዎች ተቋቁመዋል ብለዋል። በዚሁ መድረክ ስለወቅታዊ ሁኔታ የተናገሩት ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፥ የትግራይ ፖለቲካዊ ሁኔታ በከፋ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ እና በሆነ ቅፅበት ግጭት ሊነሳ ይችላል ሲሉ ተደምጠዋል።

አቶ ጌታቸው «በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ነን ያለነው። በሆነች ደቂቃ በአንድ ሰው ስህተት ወደ ግጭት የምንገባበት ዕድል የሰፋ ነው። እየሄድን ያለነው ወደ ጥፋት ስለሆነ ቢያንስ ይህ በዓል ቆም የምንልበት እናድርገው ነው እያልን ያለነው» ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አሕመድ ባለፈው ሰኞ ለትግራይ ብለው አስተላልፈውት በነበረ መልእክት የትግራን ልሂቃን የውስጥ ችግራቸው እንዲፈቱ እና ቀጥሎም ከፌደራል መንግሥቱ ጋር እንዲነጋገሩ ጥሪ አቅርበዋል።

ዶቼ ቬሌ
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

07 Feb, 07:01


ጊዮን ሆቴል የሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ለወንዝ ዳር ልማት መፈረሱን ባለቤቱ አርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ገልጿል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

07 Feb, 07:01


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

07 Feb, 07:01


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/

YeneTube

07 Feb, 07:01


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656

YeneTube

06 Feb, 14:13


በኢትዮጵያ ባሉ በ24 ከተሞች ላይ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ከ @addisexpressdelivery ጋር በመተባበር የቀረበ የተለያዩ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።
Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa

YeneTube

06 Feb, 13:56


አስመጪዎች ያለባንክ ዋስትና መላክ የሚችሉት ቅድመ ክፍያ መጠን ላይ ማሻሻያ ሊደረግ ነዉ ተባለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስመጪዎች ያለባንክ  ዋስትና መላክ በሚቻለው ቅድመ ክፍያ መጠን ላይ ጭማሪ ለማድረግ መመሪያውን እየከለሰ እንደሚገኝ ተሰምቷል።

ላለፉት 27 አመታት ሲተገበር በቆየው አሰራር መሰረት አስመጪዎች ያለባንክ ዋስትና ለሚያስገቡት እቃ በቅድሚያ መላክ/መክፈል የሚችሉት የውጭ ምንዛሬ መጠን ከ5 ሺ ዶላር መብለጥ እንደማይችል የማእከላዊ ባንኩ መመሪያ ደንግጓል።

ይህን ተከትሎ ከ5ሺ ዶላር በላይ ቅድመ ክፍያ መፈፀም ከፈለጉ ከአገር ውስጥ ባንክ ዋስትና ማቅረብ ይጠበቅባቸው እንደነበር ይታወቃል ።

ይህ የጭማሪ መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ የተገለፀ ነገር ባይኖርም አዲሱ መመሪያው ግን በቀጣይ መጋቢት ወር ወደ ስራ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።

Via Capital Newspaper
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

06 Feb, 07:58


ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ፍላጎቷን ለማሳካት፣ የጋዛ ነዋሪዎችን ተቀብላ ማስፈር እንዳለባት አሜሪካ ለካይሮ ገለፀች

ትራምፕ በትናንትናው ዕለት ጋዛን እንቆጣጠራለን ማለታቸው ይታወሳል።

ግብጽ የጋዛ ነዋሪዎችን ተቀብላ እንድታሠፍር ለማግባባት የሕዳሴ ግድብን አጀንዳ እንደ መሳሪያ እየተጠቀመችበት መኾኑን ከዲፕሎማቲክ ምንጮች ሰምቻለሁ ሲል፣ ዘ ኒው ዓረብ ድረገጽ ዘገበ።

  የአሜሪካ ከፍተኛ ልዑካን ቡድንበቅርቡ ወደ ካይሮ በማቅናት፣ ከግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ባደር አብደላቲና ሌሎች ባለሥልጣናት ጋር በዚኹ ጉዳይ ዙሪያ ተወያይተው እንደነበርም ዘገባው አውስቷል። የሕዳሴው ግድብ ውዝግብን ለመፍታት አሜሪካ ገንቢ ሚና እንድትጫወት ከተፈለገ፣ ግብጽ የጋዛ ነዋሪዎችን ተቀብላ ማስፈር እንዳለባት የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለግብጽ አቻዎቻቸው ነግረዋቸዋል ነው የተባለው።

ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቀደመው የሥልጣን ዘመናቸው፣ የግድቡን ውዝግብ ለመፍታት ያቀረቡትን አስገዳጅ የስምምነት ሰነድ ኢትዮጵያ ውድቅ ማድረጓ የሚታወስ ነው።

አዩዘሀበሻ
@Yenerube @Fikerassefa

YeneTube

06 Feb, 07:34


የደረሰኝ ቅጠል ሲታተም ልዩ መለያ ኮድ (unique QR code) ይኑረው በመባሉ በአዲስ አበባ  በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የገቢዎች ቢሮ ያለው ወረፋ ይሄን ይመስላል።

በተለያዩ ከተሞች ነጋዴዎች ቀድመው ብር ለብርሃና ሰላም ማተሚያ ቤት ቢያስገቡ ደረሰኙ በአፋጣኝ ሊደርስላቸው አለመቻሉን ለማወቅ ችለናል።

ከየካቲት 1 ጀምሮ ነባሩን ደረሰኝ መጠቀም አይቻልም መባሉ አይዘነጋም።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

06 Feb, 07:30


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656

YeneTube

06 Feb, 07:30


🚀 IAT Student Event Alert! 🚀
🎤 Hosted by In Africa Together (IAT)

Licensed in 🇺🇸 Michigan, USA & 🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia 

Exclusive Offer for High School Students! 
🎉 Enjoy a 10% discount just bring your High School ID!

📅 Date: Sunday, February 9
📍 Venue: Kaleb Hotel (Next to Harmony Hotel) 
Time: 2:00 AM – 8:00 AM (Local Time) 
 
🎓 No Pre-Payment Required
📜 No English Proficiency Exam
100% Admission Guarantee

🇺🇸 USA – 66% Scholarship + 34% Covered by Student Loan
🇨🇳 China – Full Scholarship + Pocket Money Allowance

🎯 Apply for: 
- Bachelor’s Degree 
- Master’s Program 
- PhD Programs 

📦 Our Packages Improve Your Visa Chances!

🔗 Secure Your Spot – Register Now!👇🏾 
https://forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7

YeneTube

06 Feb, 07:30


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/

YeneTube

06 Feb, 06:54


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

05 Feb, 16:42


YeneTube pinned Deleted message

YeneTube

05 Feb, 16:42


ለ15 ቀን ለኢትዮጵያ እንዲጸለይ ታወጀ የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን አወጀች

በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ባሉት ቀጣናዎች፣ ክልሎች እና አጥቢያዎች በሙሉ አገራችን ኢትዮጵያን አስመልክቶ ከየካቲት 1 ጀምሮ እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በጌታ ፊት ጸሎት እንዲደረግ በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን አስተዳደር መሪዎች ጉባኤ መወሰኑን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል::


@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

05 Feb, 15:53


ስሞታ - Yenetube

እኛ በሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ  የማስተርስ ፕሮግራም የዘንድሮ ተመራቂ ስንሆን ያለአግባብ ከስምምነት ውጪ በተደጋጋሚ እየተጠየቅን ስላለው ክፍያማለትም ከጅምሩ (እ.አ.አ 2023) ለመታወቂያ 150 ብር ፤ ለ SPSS ሶፍትዌር ትሬኒንግ 1,200 ብር ፤ ለ መመረቂያ አዳራሽ መግቢያ (ያለፍላጎት) 2,800፤ እስካሁን ያለ አታችመንት ደረሰኝ የከፈልን ሲሆን በዚህ ሳምንት ደግሞ ለ TEMPO  2,300 ብር ስለተጠየቅን እንዲሁም ለኦርጂናል ገና ከ 5000 በላይ ሊጠይቁ ስለሚችሉ።

በጥቅሉ እስከ ዛሬ ከአንድ ተማሪ ከ 6,450 ብር በላይ ያለ አግባብ የሰበሰቡ ሲሆን ገና ይቀጥላል እያሉ ነው ።

እኛ ስንመዘገብ ስምምነታችን የነበረው
ለመመዝገቢያ  = 400 ብር (በአታችመንት ያልተወራረደ)
ለመጀመሪያ አመት1680x12=20,160 ብር
ለሁለተኛ አመት 1,950x12=23,400 ብር
ለመመረቂያ ፁሑፍ 10,800 ብር (በአታችመንት ያልተወራረደ)
አጠቃላይ 54,360 ብር (የተለያዩ  የቅጣት ክፍያዎችን ሳይጨምር) ተፈራረመን የነበረ ቢሆንም እነርሱ ግን ያለማቋረጥ ከስምምነት ዉጪ ገንዘብ መጠየቃቸውን ቀጥለዋል።
ኮሌጁ ከ 700 በላይ  ተማሪዎችን እንዳስመረቀ ይገመታል።

-------------- Yenetube Yenetube -----------

YeneTube

05 Feb, 12:36


አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን ገለፀ!!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን አስታውቋል፡፡

በዚህም የሀገር ውስጥ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል እንዲስተናገዱ አየር መንገዱ አሳስቧል፡፡

አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ ዛሬ ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት አቋርጧል ብሏል፡፡


#ዳጉ_ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

05 Feb, 09:56


በትረምፕ ትዕዛዝ በርከት ያሉ የዩናይትድ ስቴትስ የትምህርት ሚንስቴር ሠራተኞች እረፍት እንዲወስዱ ታዘዙ!

የፌደራሉ የሠራተኞች ማኅበር እንዳመለከተው በዩናይትድ ስቴትስ ትምህርት ሚንስቴር ውስጥ የሚሠሩ ቁጥራቸው የበዛ ሠራተኞች ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአወጡት እና በፌዴራል መንግሥት ውስጥ ‘ብዝሃነት፣ ፍትሃዊነት እና አካታችነት’ የተባሉ ፕሮግራሞችን ለመሰረዝ በሰጡት ትእዛዝ መሰረት መፈጸሙን አመልክቷል።

የዩናይትድ ስቴትስ የመንግሥት ሠራተኞች ፌዴሬሽን የትምህርት ሚንስቴር ሠራተኞችን የሚወክለው 252 የተባለው ጽ/ቤት ፕሬዝዳንት ሸሪያ ስሚዝ በትላንትናው ዕለት ሲናገሩት ደሞዝ እየተከፈላቸው ለጊዜው እረፍት እንዲወስዱ የታዘዙት ሠራተኞች ቁጥራቸው ምን ያህል እንደሆነ፤ ወይም በምን ምክንያት ይህ ውሳኔ ሊሰጣቸው እንደቻለ ግልፅ አይደለም’ ብለዋል።

ቢያንስ ቁጥራቸው 55 የሚደርሱ ሠራተኞች ቀደም ሲል ትራምፕ በፈረሙት የፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ መሰረት ወዲያውኑ እንደሚፈጸም የሚገልጽ የኢሜል መልዕክት ባለፈው አርብ ደርሷቸዋል።ትራምፕ ‘የትምህርት ሚኒስቴርን እዘጋለሁ’ የሚል ቃል በመግባት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረጋቸው ይታወሳል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Feb, 09:00


በኢትዮጵያ ባሉ በ24 ከተሞች ላይ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ።

የቫላንታይን ቀን ምክንያት በማድረግ ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ከ @addisexpressdelivery ጋር በመተባበር የቀረበ የተለያዩ ፓኬጆች አሉን ያናግሩን።
እንዲሁም እራሶ ያዘጋጁት ካለ እኛ እናደርስሎት።

ከውጪ ሀገርም ሆነው ማዘዝ ይችላሉ።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ Per- Order ማድረግ ትችላላችሁ።
Ordering Line 0926389973

በቴሌግራም ለማዘዝ ኦርደር ለማድረግ በዚህ ያናግሩን @Fikerassefa

YeneTube

05 Feb, 08:32


ከአዲስ አበባ የሚወጡ 4 የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት ጥናት እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ!

ከአዲስ አበባ በተለያዩ መስመሮች የሚወጡ 4 አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል ጥናት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ጥናቱ እየተደረገ የሚገኘው ከአዲስ አበባ ደሴ፣ ከአዲስ አበባ ጅማ፣ ከአዲስ አበባ ደብረማርቆስ እና ከአዲስ አበባ ነቀምት በሚዘልቁት መንገዶች ላይ መሆኑ ተነግሯል፡፡

እነዚህ የፍጥነት መንገዶች የሚገነቡበት የጥራት ደረጃ ፣ የሚኖራቸውም አጠቃላይ የጎን ስፋት ከፍ ያለ እና የሚገነቡበት መልክአ ምድር አብዛኛውን ተራራማ ቦታዎችን የሚሸፍን በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ ወጪ እና የቆረጣ ሥራዎችን የሚጠይቁ መሆናቸውን አስተዳደሩ ገልጿል፡፡

በጥናቱ መሰረት ፕሮጀክቶቹ የሚኖራቸው ርዝመት በአማካይ 300 ኪሜ ሲሆን፤ ግንባታቸውም በተለያዩ ምዕራፎች እና በተወሰነ ኪሎሜትር ተከፋፍሎ እንደሚጀመርም ተመላክቷል፡፡በአሁኑ ወቅት የፕሮጀክቶቹ የአዋጭነት እንዲሁም መሰረታዊ የዲዛይንና የዝግጅት ሥራ እየተከናወነ ሲሆን፤ ለዝግጅት ሥራው የሚያስፈልጉ የጥናት ሥራዎችንም ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል።

አራቱን የፍጥነት መንገዶች ለመገንባት የሚያስፈልገው ወጪ የሚሸፈነው በመንግሥትና የግል አጋርነት ትብብር ስለመሆኑም አሐዱ ከአስተዳደሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ከፍጥነት መንገዶቹ መካከል የአዲስ ጅማ እና አዲስ ደብረ ማርቆስ ፕሮጀክቶች ለገንዘብ ሚኒስቴር የመንግሥት የግል አጋርነት ቦርድ የቀረቡ ሲሆን፤ ቀሪዎቹም በቅርቡ ይቀርባሉ ተብለው እንደሚጠበቁ ተጠቁሟል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Feb, 07:34


ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ "የጋዛን ሰርጥ እንደምትቆጣጠርና" እና "በባለቤትነት እንደምትይዝ" ዛሬ የእስራኤሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ካነጋገሩ በሗላ በመግለጽ "የፍልስጤም ህዝብ ሌላ ቦታ መኖር አለበት" የሚለውን ሀሳብ ማስተዋወቃቸውን ቀጥለዋል::

ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስተያየታቸው የሰጡት ትራምፕ "በጋዛ የሚገኙት ፍልስጤማውያን በዳግም ግንባታ ሂደት ውስጥ ማለፍ የለባቸውም:: እዛ በአሳዛኝ የህልውና ሁኔታ ሲኖሩ ቆይተዋል” ብለዋል።

ዛሬ ከሰዓት በኋላ፣ በኦቫሉ ቢሮቸው ውስጥ ከናታንያሁ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ፕሬዝዳንቱ "ፍልስጤማውያን በሌላ ቦታ 'በቆንጆ ቤቶች' ውስጥ 'በቋሚነት መቋቋም' አለባቸው"ም ብለዋል።

ትራምፕ "አሜሪካ የጋዛ ሰርጥን ትቆጣጠራለች:: ስራ እንሰራለን:: እኛ ባለቤት እንሆናለን:: በዛ አካባቢ ላይ ያሉትን አደገኛ ያልተፈነዱ ቦምቦችን እና ሌሎች መሳሪያዎችን እናመክናለን:: የተበላሹ ሕንፃዎችን እናስወግዳለን:: እናስተካክላለን:: ለአካባቢው ሰዎች ያልተገደበ ቁጥር ያላቸው ስራዎችን እና መኖሪያ ቤቶችን የሚያቀርብ የኢኮኖሚ ልማት መፈጠር" አለበት ሲሉ በንግግራቸው አሰምተዋል::

"ወደ ኋላ አትመለሱ:: ወደ ኋላ ከተመለሳችሁ ወዳለፋት መቶ አመት ወደ ነበረው መንገድ መመለስ ነው" ሲሉም ለፍልስጤማውያን መልዕክት አስተላልፈዋል::

ፕሬዚዳንቱ "የሌላ ሉዓላዊ ግዛትን ለመረከብ ምን ስልጣን አለዎት?" በሚል በጋዜጠኞች ተጠይቀው፣ ጉዳዩን ለወራት በቅርበት ሲያጠኑት እንደቆዩ ገልጸው "ቦታውን ለረጅም ጊዜ በባለቤትነት መያዝ የሚለውን አይቼዋለሁ፣ ይህም በመካከለኛው ምስራቅ ክፍል፣ ምናልባትም በዛ አካባቢ በአጠቃላይ ትልቅ መረጋጋትን እንደሚያመጣ ነው ያየሁት" ብለዋል ።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

05 Feb, 07:33


#በቴምር ሪልስቴት ለሽያጭ የወጡ 3 ሳይቶች
👉7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ካወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1 በአያት,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
       🍄 በአያት
   ባለ 3 መኝታ 141 ካሬ
ጠቅላላ  ክፍያ 9,000,000 ሚሊዮን
      ባለ 4መኝታ 194 ካሬ
     ጠቅላላ ክፍያ 13,000,00 ሚሊዮን
       🍄 በፒያሳ
    👉1 መኝታ 66ካሬ=
        10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
    👉2መኝታ 71ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
    👉2መኝታ 93ካሬ=
     10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
    👉3መኝታ 130ካሬ
    10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
    👉3መኝታ 142ካሬ
   10%ቅድመ ክፍያ 1,533,600ብር
     ቀሪውን በ17 ዙር  የሚጨርሱት  እና በሌሎቹም ሳይቶችን
        🍄 በሀይሌ ጋርመንት
       ባለ 3 መኝታ 139 ካሬ
        በ10%ቅድመ ክፍያ 1,320,500
              እኛን ለየት የሚረገን
   ( 25% ቅናሽ ይዘን እየጠበቅኖት ነው)
24 ወለል የመኪና ማቆሚያ ፣ 4 ሊፍት ፣ ባካብ ጄኔሬተር ፣ የከርስ ምድር ውሀ የውሀ ማጠራቀሚያ ከላይ እና ከታች ፣
#Temerrealestate #DMCrealestate
#realityrealestate #realestate #

YeneTube

05 Feb, 07:33


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656

YeneTube

04 Feb, 17:41


የጤና ሚኒስትር በሲዲሲ እና ዩኤስኤአይዲ የበጀት ድጋፍ የተቀጠሩ ሠራተኞችን ዉል ማቋረጡን አስታወቀ!

ከ 5 ቀን በፊት ለሁሉም መንግስታዊ የጤና ቢሮ በተፃፈው ደብዳቤ እንደተገለፀዉ በጤና ሚኒስቴር ድጋፍ ከዩኤስኤአይዲ እና ሲዲሲ ጋር በተደረገው ውል በኮንትራት የተቀጠሩ ሠራተኞች ዉል መቋረጡን እና ይህን ዉሳኔ እንዲያስፈፅሙ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።

ሚኒስትሩ ለዚህ እርምጃ የደረሰዉ ከአሜሪካ መንግሥት በ "ሲዲሲ" ወይም "ዩኤስኤአይዲ" አማካይነት በተገኘ የበጀት ድጋፍየ ሚከናወን ማንኛውም ስራም ሆነ ክፍያ ከየካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እንዲቋረጥ ማሳሰቢያ ስለደረሰዉ እንደሆነ ጠቁሟል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 15:09


ከዩ.ኤስ.ኤይድ የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሃብትና ገንዘብን ለሶስተኛ ወገን እንዳያስተላልፉ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ!

በአሁኑ ወቅት ከዩ.ኤስ.ኤይድ የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ ድርጅቶች በማናቸውም መልኩ ሃብትና ገንዘብን ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ የተከለከለ መሆኑንና ይህነ  በሚተላለፉ ተቋማት ላይ እርምጃ እወዳለሁ ብሏል።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለሁሉም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በጻፈው እና ለካፒታል በደሰረዉ ደብዳቤ ላይ እንደተገለፀዉ ያለ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ግልፅ ፍቃድ ንብረት የማስተላለፍ፣ የማስወገድ ወይም የመሸጥ ወይም ከመደበኛ/ፕሮጀክት ስራዎች ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ብቻ እንዲንቀሳቀሱ ጠይቋል።

ይሁን እንጂ በማናቸውም መልኩ ሃብትና ገንዘብን ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ የተከለከለ መሆኑን የገለፀው ባለስልጣኑ ይህንን ማሳሰቢያ በመተላለፍ በሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ ጠቁሟል።

ከሰሞኑ በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤይድ) በኩል የእርዳታ ማቆም ውሳኔ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ መሆኑንና ዝርዝር ሁኔታዎችን መሰረት በማድረግ በቀጣይ አስፈላጊው ድጋፍና ክትትል የሚያከናዎን መሆኑን ተቆጣጣሪ አካሉ አስታውቋል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 12:47


ኬንያ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላይ ያነጣጠረ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሯን አስታወቀች!

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በምትዋሰንበት የድንበር ግዛቶቿ ላይ ባሉ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላይ ያነጣጠረ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሯን አስታወቀች።የኬንያ መንግሥት የጦሩ አባላት ተደብቀውባቸዋል ባላቸው የማርሳቤት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች ላይ "ወንጀለኞችን የማስወገድ" የተሰኘ ከፍተኛ የጸጥታ ዘመቻ ባለፈው ወር ጥር፣ 25/ 2017 ዓ.ም መጀመሩን ገልጿል።

እነዚህ ግዛቶችን "ድንበር ዘለል የወንጀል ድርጊቶችን ለማሳለጥ የሚጠቀምባቸው ናቸው" ሲል የኬንያ መንግሥት ብሔራዊ የፖሊስ አገልግሎት ሰኞ ጥር፣ 26/ 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ቡድኑን ወንጅሎታል።የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ ጥሰቶች የሚወነጅለው "ሸኔ" እያለ የሚጠራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በኬንያ ግዛቶች ውስጥም ህገወጥ የማዕድን ማውጣትን ጨምሮ ሌሎች ጥሰቶች እየፈጸመ ነው ኬንያ ወንጅላለች።

የኬንያ ብሔራዊ ፖሊስ ቡድኑ "በተለያዩ ህገወጥ የጦር መሳሪያ፣ አደንዛዥ ዕጾች ዝውውር፣ ህገወጥ የማዕድን ማውጣት ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ንግድ ተሰማርቶ ይገኛል" ብሎታል በመግለጫው።የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት "ለገንዘብ ሲል እገታዎችን በመፈጸም እንዲሁም ድንበር ዘለል ወረራዎችን በማካሄድ እና በጎሳዎች መካከል ግጭቶች እንዲቀሰቀሱ በማድረግ ለኬንያ የብሔራዊ ደህንነት ከፍተኛ ስጋት" ሆኗል ሲል መግለጫው አስፍሯል።

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በበኩሉ ቡድኑን መወንጀል አዲስ ነገር እንዳልሆነ ጠቅሶ በዘረፋዎችም ሆነ በህገወጥ ተግባራት እንዳልተሳተፈ እና "ለፍትህ" የሚታገል ድርጅት መሆኑን ለቢቢሲ ገልጿል።"እንዲህ አይነት ጥሰቶችን የሚፈጽሙ አካላትን ከኬንያ መንግሥት ጋር በመተባባር እንደሚዋጉ" የጦሩ ዋና አዛዥ አማካሪ ጂሬኛ ጉዴታ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ኬንያ በታጣቂዎቹ ላይ የጀመረችው ዘመቻ ባለፈው ወር የኢትዮጵያ ብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ወደ ኬንያ ተጉዘው ከአገሪቱ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ነው።በውይይቱ ላይ የኬንያው የብሔራዊ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል ኑረዲን ሐጂ ተገኝተው ነበር።

ታጣቂው ቡድን "በኬንያ ቦረና እና በኢትዮጵያ ኦሮሞ መካከል ያለውን የባህል ትስስር እንዲሁም ቅርብ ዝምድና በመጠቀም በማርሳቤት እና ኢሶዮሎ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ህዝቦች መካከል ሰርጎ በመግባት በድንበር አካባቢ በሚኖሩ ማህበረሰቦች ላይ ጥሰቶችን" እየፈጸመ ይገኛል ብሎታል የኬንያ ፖሊስ መግለጫ።

መግለጫው አክሎም "ቡድኑ በሴቶች እና በታዳጊዎች ላይ ወሲባዊ ጥቃቶችን ጨምሮ ማስፈራራት፣ በኃይል ንብረትን መውሰድ በአካባቢው በመፈጸሙ ማህበረሰቡን ለሰቆቃ ዳርጎታል" ብሏል።

ህይወትን፣ ንብረትን እንዲሁም ሰላምን ለማስጠበቅ በግዛቲቱ ተደብቀው የሚገኙ "የኦሮሞ ነጻነት ወንጀለኞችን ለማስወገድ" የኬንያ ብሔራዊ የፖሊስ አገልግሎት የወታደራዊ የመጀመሪያ ምዕራፍ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የአገሪቱ ፖሊስ ምክትል ዋና አዛዥ ጊልበርት ማንጊሲ እንዲሁም የወንጀል ምርመራ አገልግሎት ዳይሬክተር መሀመድ አሚን በትናንትናው ዕለት ገልጸዋል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 12:14


በአንዳንድ ክልሎች “ለስራዎቼ ምቹ ያልሆነ የፖለቲካ አውድ መኖር እንቅፋት ሁኖብኛል” ሲል የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ!

የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የቀድሞ ተዋጊዎችን ዲሞቢላይዝ ማድረግ፣ ወደ ማህበረሰብ መቀላቀልና መልሶ ማቋቋም ስራዎቼን በአግባቡ እንዳልሰራ “በአንዳንድ ክልሎች ያለው የፖለቲካ አውድ ተግዳሮት ሁኖብኛል” ሲል አስታወቀ።ኮሚሽኑ ይህንን ያስታወቀው የ2017 በጀት አመት የግማሽ ዓመት ስራ አፈጸጸም በቢሾፍቱ ከተማ በገመገመበት መድረክ ሲሆን ስራውን በአግባቡ አላሰራ የሚል የፖለቲካ አምድ ያለባቸውን ክልሎችን ስም አልጠቀሰም።

ኮሚሽኑ በተጨማሪም የዲሞብላይዜሽን ስራዎች ከተጠበቀው ጊዜ ዘግይቶ መጀመር ሌላኛው ያጋጠመው ችግር መሆኑን አስታውቋል።በትግራይ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከላት ጥገና መጓተት፣ ለመልሶ ማቋቋም ስራ ትግበራ የሚሆን በቂ ሀብት አለመገኘት፣ ባለፉት ስድስት ወራት ያጋጠሙኝ ሌሎቹ ተግዳሮቶች ናቸው ብሏል።እነዚህን ተግዳሮቶች ለማቃለልም ኮሚሽኑ ከሚመለከታቸው መንግታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑንም ጠቁሟል።

በተለይም በሀገሪቱ ያሉ የቀድሞ ተዋጊዎችን ዲሞብላይዝ ለማድረግና መልሶ የማቋቋም ስራ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቅ በመሆኑ በቀጣይ ኮሚሽኑ ሰፊ ሀብት ማሰባሰብ ስራ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጿል፡፡በ2017 ዓ/ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዝግጅት ምእራፍ ተጠናቆ ወደ ትግበራ ከተገባበት ህዳር 12 ጀምሮ ከትግራይ፣ አፋር፣ አማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በአስር ቋሚና ተንቀሳቃሽ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከላት ከ17 ሺ 400 በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች በተሀድሶ ሂደት አልፈው ወደ ማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ማድረጉን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 11:33


በሩዋንዳ የሚደገፉት ኤም 23 አማፂያን በኮንጎ የተኩስ አቁም አወጁ

በሩዋንዳ የሚደገፈው አማጺ ቡድን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሰብዓዊ ጉዳዮች ምክንያት የተኩስ አቁም ማወጁን አስታዉቋል፡፡የኤም 23 አማፂ ጥምረት ከማክሰኞ ጀምሮ የአንድ ወገን የተኩስ አቁም ተግባራዊ እንደሚያደርግ ይፋ አድርል። ከጎረቤት ሩዋንዳ በመጡ በሺዎች በሚቆጠሩ ወታደሮች የሚደገፈው ቡድኑ ባለፈው ሳምንት የምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግዛት ዋና ከተማ የሆነችውን ጎማንን የተቆጣጠረ ሲሆን የተባበሩት መንግስታት በበኩሉ 900 ሰዎች ሲሞቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ተፈናቅለዋል ብሏል።

ሰዎች ከጦርነቱ እንዲያመልጡ የሚያስችል የሰብአዊነት ኮሪደር እንዲቋቋም ጥሪዎች እየጨመሩ ይገኛል። ይሁን እንጂ በኪንሻሳ የሚገኘው የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ስለ ተኩስ አቁሙ አፋጣኝ አስተያየት አልሰጠም፣ የሀገሪቱ ጦር የተኩስ አቁም ስምምነቱን ሊያከብር እንደሚችል ግልፅ የሆነ መረጃ የለም።"የአሊያንስ ፍሌቭ ኮንጎ (ኤም 23) በኪንሻሳ ገዥው አካል ለተፈጠረው ሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ ከየካቲት 4 ቀን 2025 ጀምሮ በሰብአዊነት ምክንያት የተኩስ አቁም እንደሚያውጅ ለሕዝብ ያሳውቃል" ሲል አማፅያኑ በኤክስ ላይ በለጠፈው መግለጫ ላይ አስታዉቋል።

በመንግስት ሃይሎች እና በአማፂያኑ መካከል የተቀሰቀሰው ከባድ ግጭት ለበርካቶች ሞት እና የአካል ጉዳት ዳርጓል።የኮንጎ ጤና ሚኒስቴር ቅዳሜ እለት በጎማ 773 አስከሬኖች መነሳታቸዉን እና አንዳንዶቹ በጎዳና ላይ እንደሚገኙ ገልጿል።የዓማፅያኑ ጥምረት የኮንጎ ታጣቂ ኃይሎች ነፃ በወጡ አካባቢዎች ወገኖቻቸውን የሚገድሉ ቦምቦችን በካቩሙ አውሮፕላን ማረፊያ ወታደራዊ አውሮፕላኖችን መጠቀማቸውን ያወግዛል ብሏል።

የኮንጎ መንግስት ወደ 3 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ያላትን የጎማ ከተማ ከአማጺ ቡድኑ እጅ ለማስመለስ ቃል ገብቷል። ኮንጎ ሩዋንዳ ኤም 23ን ለመደገፍ ወታደሮቿን ወደ ጎማ ልካለች ስትል ከሳለች።የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ሰኞ እለት ኤም 23ን ትደግፋላችሁ የሚለውን ክስ በማስተባበል የሀገራቸው ወታደሮች በኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል ውስጥ እንዳሉ የማያውቁ መሆኑን እና በኤም 23 በታጠቀው ቡድን እና በኮንጎ ወታደሮች መካከል የተደረገ ውጊያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት ነጥቋል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

04 Feb, 10:47


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656

YeneTube

04 Feb, 10:30


ቻይና በትራምፕ ለተጣለባት ታሪፍ የአጸፋ እርምጃ ወሰደች

ቻይና ከአሜሪካ ወደ ሀገሯ የሚገቡ የኃይል ምርቶች ላይ የ15 በመቶ ታሪፍ እጥላለሁ ብላለች

በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በምርቶቿ ላይ ታሪፍ የተጣለባት ቻይና የአጸፋ እርምጃ መውሰድ መጀመሯን አስታውቃለች።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በቻይና ምርቶች ላይ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የ10 በመቶ ታሪፍ መጣሉን አስታቋል።

ይህንን ተከትሎም ቻይና ከአሜሪካ ወደ ሀገሯ የሚገቡ የኃይል ምርተች ላይ የ15 በመቶ ታሪፍ እንደምትጥል አስታውቃለች።
በተጨማሪም ቻይና በአሜሪካው ጎግል ኩባንያ ላይ በዛሬው እለት ተዓማኒነት ምርመራ እንደምትጀምርም አስታውቃለች።

የቻይና የንግድ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ በአሜሪካ የክሰል ድንጋይ እና ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ላይ የ15 በመቶ ታሪፍ እንደሚጣል አስታውቋል።

በተጨማሪም በአሜሪካ ድፍድፍ ነዳጅ፣ የግብርና መሳሪያዎች እና ግዙፍ ተሸከርካሪዎች ላይ የ10 በመቶ ታሪፍ መጣሉን ሚኒስቴሩ አስውቋል።

የሚኒስቴሩ መግለጫው “የአሜሪካ የአንድ ወገን ታሪፍ ጭማሪ የዓለም ንግድ ድርጅትን ህግጋት በእጅጉ የጣሰ ነው” ብሏል።
“እንዲህ አይነት ውሳኔዎች ጥቅም የላቸውም” ያለው ሚኒስቴሩ፤ “በቻይና እና በአሜሪካ መካከል ያለውን መደበኛ የኢኮኖሚ እና የንግድ ትብብር ይጎዳል" ሲልም አሳስቧል።

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በካናዳ፣ ሜክሲኮ እና በቻይና ላይ ታሪፍ የሚጥል ትእዛዝ መፈራረማቸው ይታወሳል።

በፕሬዝዳንት ትራምፕ ትእዛዝ መሰረትም በካናዳና ሜክሲኮ የ25 በመቶ፤ በቻይና ላይ ደግመፐ የ10 በመቶ ታሪፍ የሚጣል ተብሎ ነበር።

 ትራምፕ በሜክሲኮ እና ካናዳ ላይ የ25 በመቶ ታሪፍ ለመጣል ያሳለፉትን ውሳኔ ለአንድ ወር እንዲዘገይ ማድረጋቸውን በዛሬው እለት አስታውቀዋል።

ትራምፕ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ እና ከሜክሲኮ አቻቸው ክላውዲያ ሺሜንባም ጋር በስልክ ከመከሩ በኋላ ነው ታፉን ለአንድ ወር ማራዘማቸውን ያስታወቁት።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

04 Feb, 10:25


#በቴምር ሪልስቴት ለሽያጭ የወጡ 3 ሳይቶች
👉7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ካወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1 በአያት,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
       🍄 በአያት
   ባለ 3 መኝታ 141 ካሬ
ጠቅላላ  ክፍያ 9,000,000 ሚሊዮን
      ባለ 4መኝታ 194 ካሬ
     ጠቅላላ ክፍያ 13,000,00 ሚሊዮን
       🍄 በፒያሳ
    👉1 መኝታ 66ካሬ=
        10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
    👉2መኝታ 71ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
    👉2መኝታ 93ካሬ=
     10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
    👉3መኝታ 130ካሬ
    10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
    👉3መኝታ 142ካሬ
   10%ቅድመ ክፍያ 1,533,600ብር
     ቀሪውን በ17 ዙር  የሚጨርሱት  እና በሌሎቹም ሳይቶችን
        🍄 በሀይሌ ጋርመንት
       ባለ 3 መኝታ 139 ካሬ
        በ10%ቅድመ ክፍያ 1,320,500
              እኛን ለየት የሚረገን
   ( 25% ቅናሽ ይዘን እየጠበቅኖት ነው)
24 ወለል የመኪና ማቆሚያ ፣ 4 ሊፍት ፣ ባካብ ጄኔሬተር ፣ የከርስ ምድር ውሀ የውሀ ማጠራቀሚያ ከላይ እና ከታች ፣
#Temerrealestate #DMCrealestate
#realityrealestate #realestate #

YeneTube

04 Feb, 09:56


በሳባ ቦሩ ወረዳ በደረሰ በአፈር መደርመስ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ!

በጉጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ በደረሰ የአፈር መደርመስ አደጋ በባሕላዊ መንገድ ማዕድን በማውጣት ላይ የነበሩ 8 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡አደጋው በትናንናው ዕለት 9 ሰዓት ላይ የደረሰ ሲሆን፤ በባሕላዊ መንገድ ማዕድን በማውጣት ሥራ በተሰማሩ ዜጎች ላይ መድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡በአደጋው ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎችን አስከሬን ከተደረመሰው አፈር ውስጥ የማውጣት ሥራ መከናወኑም ተገልጿል፡፡

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 08:36


ትራምፕ በካናዳ እና በሜክሲኮ ላይ የሚጥሉትን ታሪፍ ሲያዘገዩ የቻይና ተግባራዊ ይሆናል አሉ!

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጎረቤቶቻቸቸው ካናዳ እና በሜክሲኮ ላይ ሊጥሉት ያሰቡትን 25 በመቶ ታሪፍ ለ30 ቀናት ለማዘግየት ተስማሙ።የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ከትራምፕ ጋር በስልክ ባደረጉት ቆይታ ስደትን እንዲሁም ፈንታንይል የተሰኘውን አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ ለመግታት የሚያስችል የድንበር ማጠናከር ስራ እንደሚሰሩ ተስማምተዋል።

ቀደም ሲል ትራምፕ ከሜክሲኮ ፕሬዚዳንት ክላውዲያ ሺንባም ጋር ስምምነት ላይ ደርሰዋል።ፕሬዚዳንቷ አገራቸው ከአሜሪካ በሚያዋስናት ድንበር ላይ ወታደሮች በማሰማራት ለማጠናከር ተስማምተዋል።በምላሹ አሜሪካ ወደ ሜክሲኮ የሚገባውን የጦር መሳሪያ ፍሰት የምትገድብ ይሆናል።ነገር ግን የአሜሪካ ታሪፍ በቻይ ምርቶች ላይ ከማክሰኞ፣ ጥር 27/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።

ትራምፕ ከቻይና አቻቸው ጋር በቅርቡ በስልክ ለመወያየት ማቀዳቸውን ተናግረዋል።አሜሪካ በሚገቡ የቻይና ምርቶች ላይ የሚጣለው 10 በመቶ ታሪፍ የመጀመሪያው እርምጃ እንደሆነ የተናገሩት ትራምፕ ስምምነት ላይ ካልተደረሰ "ከፍተኛ ጭማሬ" እንደሚደረግበት አስጠንቅቀዋል።ትራምፕ የሁለቱን የሰሜን አሜሪካ ጎረቤቶቻቸውን ታሪፍ ያዘገዩት አገራቱ በአሜሪካ ምርቶች ላይ አጸፋዊ ታሪፍ እንደሚጥሉ ምላሽ እየሰጡ ባለበት ወቅት ነው።

ሰኞ ዕለት ሁለት ጊዜ በስልክ ያወሩት ፕሬዚዳንት ትራምፕ እና ትሩዶ ድንበሩን የማስጠበቅ ስምምነት ላይ በመድረሳቸው ይህም ለ30 ቀናት ታሪፉን እንዲያዘገየው ማድረጉን በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ አስፍረዋል።ሁለቱም መሪዎች ይህንን እቅድ እንደ ድል አይተውታል።"እንደ ፕሬዚዳንት የሁሉም አሜሪካውያንን ደህንነት ማረጋገጥ የእኔ ኃላፊነት ነው። ይህንንም እያደረግኩ ነው። በዚህ የመጀመሪያ ውጤት በጣም ተደስቻለሁ" ሲሉ በማህበራዊ ሚዲያቸው ትሩዝ ሶሻል ላይ ጽፈዋል።

ትሩዶ በበኩላቸው አገራቸው ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ ጠባቂዎች የተካተቱበት የ1.3 ቢሊዮን ዶላር የድንበር እቅድን በተመግበር ላይ ናት ብለዋል። በተጨማሪም ከሄሮይን በ50 እጥፍ ይበልጣል የሚባለውን እና ትራምፕ እንደ ትልቅ ስጋት ያዩትን ፈንታንይል የተሰኘውን አደንዛዥ ዕጽ ፍሰት መግታትን አቅዷል።

አብዛኛው ይህ የካናዳ ድንበር የማስጠበቅ ዕቅድ በታህሳስ ወር ነበር ይፋ የተደረገው። በተጨማሪም ከአሜሪካ የጸጥታ ኃይሎች ጋር ቅንጅት መፍጠርን፣ የመረጃ ልውውጥን ማጠናከር፣ በድንበር ላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖችን) ማሰማራት እና ብላክ ሃውክ ሄሊኮፕተሮችን ለቅኝት ማሰማራት የዕቅዱ አካል ነው።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 06:22


ሩሲያ ከኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያና ቱኒዚያ ጋር በሀገር ውስጥ ገንዘብ ለመገበያየት ስምምነት ላይ መድረሷ ተነገረ!

ሩሲያ ከኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያና ቱኒዚያ ጋር በሀገር ውስጥ ገንዘብ ለመገበያየት የሚያስችል ስምምነት ማድረጓን ክሬምሊን አስታውቋል፡፡በዚህም መሰረት ሩሲያ ሦስቱን ሀገራት በሰሜን እስያ ሀገር ለንግድ መገበያያ ብቁ ከሆኑ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ማካተቷ ተነግሯል።

ይህን ስምምነት ተከትሎም አሁን በሞስኮ ምንዛሬ እንዲገበያዩ የተፈቀደላቸው ሀገራት ወደ 40 መድረሳቸውን ክሪምሊን ባወጣው መግለጫ ገልጿል።ከሁለት ዓመታት በፊት በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት አገራት ዝርዝር 30 ያህል ነበር።

እንደ አልጄሪያ፣ ግብፅ፣ ሞሮኮ እና ደቡብ አፍሪካ ያሉ የአፍሪካ ሀገራት በመስከረም ወር 2023 በሩሲያ መንግሥት የጸደቀው የመጀመሪያው ዝርዝር ውስጥ ነበሩ።

አሁን ላይ የአርጀንቲና፣ የካምቦዲያ፣ የላኦስ፣ የሜክሲኮ፣ የናይጄሪያ፣ የቱኒዚያ እና የኢትዮጵያ የንግድ ተወካዮች በመገበያያ ገንዘብ ንግድ እንዲሰማሩ አዲስ ፈቃድ ማግኘታቸውን መግለጫው አስታውቋል፡፡

የሩስያ መንግሥት መመሪያው የሩስያ ኢኮኖሚን በመገበያያ ገንዘብ የሚከፍለውን ፍላጎት ለማሟላት እና ወዳጃዊ እና ገለልተኛ መንግሥታትን ብሄራዊ ገንዘቦች በቀጥታ ለመለወጥ የስርዓቱን ውጤታማነት እንደሚያሳድግ ገልጿል፡፡

በተጨማሪም ሀገራቱ ከሩሲያ ጋር በሚፈጽሙት ግብይት የሚያጋጥማቸውን የውጭ ምንዛሪ እጥረት ለመቅረፍ እና የተሻለ የንግድ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ማስታወቁን የስፑትኒክ ዘገባ አመላክቷል፡፡

ሩሲያ ዋና ተሳታፊ የሆነችበት የብሪክስ አባል ሀገራት ቡድን፤ የፋይናንስ ተቋም እና ነጻ የግብይት ስርዓት ለመፍጠር ባስቀመጠው ዕቅድ መሰረት የአሜሪካ ዶላርን የሚተካ አለማቀፋዊ የመገበያያ ገንዘብ በመፍጠር የራሱን የመገበያያ ገንዘብ ማስተዋወቁ ይታወሳል፡፡

ይህም የአሜሪካ አዲሱን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ትኩረት የሳበ ሲሆን፤ ይህንን ተከትሎም ትራምፕ በብሪክስ አባል አገራት ላይ 100 በመቶ የታሪፍ ጭማሪ ለመጣል ዝተዋል፡፡በምላሹም ክሬምሊን አሜሪካ ሀገራትን ለማስገደድ የምትሞክር ማንኛዉም ሙከራ ያልተጠበቀ ውጤት እንደሚያስከትል አስጠንቅቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Feb, 06:21


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/

YeneTube

04 Feb, 06:21


#ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ #ከቴምር ሪልስቴት
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ በኩል
+251939770177
+251996856273

YeneTube

04 Feb, 06:21


በ 522,800 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት ይሁኑ ።

በአዳዲሶቹ ሳይቶቻችን መሪ 1 ፣ አያት ዞን 3 እና ዞን 8
ከባለ 1-4 መኝታ  አፓርትመንት ቤቶችን ከ 2ኛ ፎቅ ጀምሮ ከ 7% የበዓል ቅናሽ አድርገን
በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ ለሽያጭ አቅርበናል ።


እንዲሁም ግንባታቸው ከ 85% በላይ የደረሱ አፓርትመንት ቤቶችን በአያት ባቡር ጣቢያ ፣በሲኤምሲ ሚካኤል እና
በአያት  ዞን 8 የሚገኙ  ሳይቶቻችን በ 25% ቅድመ ክፍያ ብቻ
እየሸጥን እንገኛለን።

ለሳይት እና ቢሮ ጉብኝት ይደውሉ
0904064338
"አያት ዞሮ መግቢያዬ"

YeneTube

04 Feb, 06:21


የደህንነት ካሜራዎች
ገመድ አልባ ባለገመድ እንዲሁም በቻርጅ እና በሶላር የሚሰሩ ካሜራዎች አሉን ይደውሉ
🪙በጣም ድብቅ ካሜራዎችም አሉን

🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠  🔠🔠🔠🔠🔠🔠
የተለያዩ የደህንነት ካሜራዎች አስመጪ እና አከፋፋይ
📱አድራሻ ፦ መገናኛ 3M city Mall
📱username፦@Dama7579
📱dawit3170
📱Telegram፦https://t.me/Dawitengineering
📞0920757958
                                     Dave

YeneTube

01 Feb, 21:57


ማህበራዊ ሚድያ ላይ ትችት በማቅረብ የሚታወቀው ሰመረ ካሳዬ (ሰመረ ባርያው) ታሰረ

በቅርብ አመታት ማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚለቀቁ ቪድዮዎችን መነሻ በማድረግ ትችት እና ሽሙጥ በማቅረብ የሚታወቀው ሰመረ ካሳዬ (ሰመረ ባርያው) በትናንትናው እለት በፀጥታ አካላት አዲስ አበባ ውስጥ ተይዞ እንደታሰረ ታውቋል።

የመሠረት ሚድያ ምንጮች እንደጠቆሙት ሰመረ ትናንት እኩለ ቀን ገደማ ምሳ ከጓደኞቹ ጋር በልቶ እየወጣ በነበረበት ወቅት በፀጥታ አካላት ተይዞ ተወስዷል።

ሰመረ ብዙውን ግዜ ትችት የሚያቀርበው በማህበረሰቡ ዘንድ ጥያቄ በሚያስነሱ እና አነጋጋሪ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ሆኖ ሳለ ለእስር መዳረጉ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው። ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ስራዎቹን በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሲያቀርብ እንደነበር ይታወሳል።

በተመሳሳይ መልኩ ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ከትናንት በስቲያ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በፖሊስ ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ ተብላ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደተወሰደች መሠረት ሚድያ መዘገቡ ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassef

YeneTube

01 Feb, 09:30


ከአለም ባንክ በተገኘ 3 ነጥብ 52 ቢሊየን ብር ድጋፍ በትግራይ በ14 ወረዳዎች 266 ትምህርት ቤቶች እድሳት ሊደረግላቸው መሆኑ ተገለጸ!

የአለም ባንክ በትግራይ በተካሄደው ጦርነት ሳቢያ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን፣ የጤና ተቋማትን እና የውሃ አቅርቦት ተቋማት የእድሳት ግንባታ ለማድረግ የሚያስችል 3 ነጥብ 52 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ።ከአለም ባንክ በተገኘው ድጋፍ በ14 ወረዳዎች 266 ትምህርት ቤቶች እድሳት በተጨማሪ 84 የጤና ተቋማት እና 844 የውሃ አቅርቦት የሚሰጡ ጉድጓዶች ላይ የእድሳት ግንባታ እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።

ይህ የተገለጸው በውቅሮ ከተማ በአለም ባንክ ድጋፍ የእድሳት ስራ በሚደረግላቸው ፕሮጀክቶች ዙሪያ በተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ ሲሆን በመድረኩ ላይ የክልል እንዲሁም የወረዳዎች አመራሮች እና ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።የትግራይ ተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ፅህፈት ቤት ኃላፊ ቴድሮስ ገ/እግዚአብሔር እንደተናገሩት በትግራይ ጦርነት ያስከተለው ውድመትና ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ በሁሉም የትግራይ አካባቢዎች የመልሶ ግንባታና የመልሶ ማቋቋም ስራ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።

የእድሳት ግንባታ የሚካሄድባቸው ወረዳዎችም ዋጅራት፣ ሰሓርቲ፣ ሓሓይለ፣ ዓዴት፣ ጉለመከዳ፣ ብዘት፣ እገላ፣ ፅምብላ፣ እምባስነይቲ፣ ዛና፣ ማእከል ኣድያቦ፣ ራያ ዓዘቦ፣ ነቅሰገና ኣላጀ መሆናቸውን ከድምጽ ወያነ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Feb, 08:01


ካናዳ፣ሜክሲኮ እና ቻይና ከዛሬ ጀምሮ ታሪፍ እንደሚጣልባቸው ዋይት ሃውስ አስታወቀ!

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሜክሲኮ እና በካናዳ 25 በመቶ እንዲሁም በቻይና 10 በመቶ ታሪፍ ቅዳሜ፣ ጥር 24/ 2017 ዓ.ም እንደሚጥሉ ዋይት ሐውስ አስታወቀ።ነገር ግን ትራምፕ አርብ ዕለት አገሪቱ ከካናዳ በሚገባው ዘይት ላይ የምትጥለው ታሪፍ 10 በመቶ እንደሚሆንና ይህም ከሁለት ሳምንታት በኋላ ተግባራዊ እንደሚሆን ተናግረዋል።

ትራምፕ አሜሪካን በጥሩ መልኩ አላስተናገዳትም ባሉት የአውሮፓ ኅብረት ላይም ታሪፍ ለመጣል ማቀዳቸውን ገልጸዋል።በካናዳ እና በሜክሲኮ ላይ የሚጣለውን ታሪፍ አስመልክቶ የተናገሩት የዋይት ሐውስ የፕሬስ ሴክሬታሪ ካሮሊን ሌቪት "እርምጃው በአስር ሚሊዮን የሚቆጠሩ አሜሪካውያንን ሕይወት የቀጠፈውን ሕገወጥ ፌንታኒል ምንጭ በመሆናቸው እንዲሁም በአገራችን በማከፋፈላቸው የተሰጠ ምላሽ ነው።" ብለዋል።

ትራምፕ በበኩላቸው የታሪፍ መጣል እርምጃቸው ድንበሮቻቸውን አቋርጠው የመጡ ከፍተኛ መጠን ያላቸው ሰነድ አልባ ስደተኞችን ምክንያት ያደረገ እንዲሁም ከጎረቤት አገሮች አገር ያለውን የንግድ ሚዛን ጉድለት ለማመጣጠን ነው ሲሉ በተደጋጋሚ ተሰምተዋል።የፕሬስ ሴክሬታሪዋ አርብ ዕለት በዋይት ሐውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ "እነዚህ በፕሬዚዳንቱ ቃል የተገቡ እንዲሁም ቃል በገቡት መሰረት የተፈጸሙ ናቸው" ብለዋል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Feb, 06:48


ፑንትላንድ ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያንን ያዘች

በሶማሊያ የፑንትላንድ ባለሥልጣናት በቦሳሶ ከተማ የሚገኙና የመኖሪያ ፈቃድ ወይም ሰነድ የሌላቸውን በመቶ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን እንዲያዙ አድርገዋል። ወደ ሀገራቸው እንደሚመልሱም አስታውቀዋል።

እርምጃው ሰነድ አልባ የውጪ ዜጎችን ከሀገሪቱ የማስወጣት ዘመቻ አካል እንደሆነም ተመልክቷል። የተያዙት ስደተኞች በመኪና ተጭነው ከከማዋ ውጪ ተወስደዋል። ይህም ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ በማሰብ ሳይሆን እንዳልቀረ ተነግሯል።

እርምጃው የተወሰደው ፑንትላንድ በአይሲስ ላይ ወታደራዊ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ባልችበት ወቅት ሲሆን፣ ባለፈው ሳምንት አንድ በአይሲስ አባልነት የተጠረጠረን ግለሰብ የፀጥታ ኅይሎች ተኩሰው መግደላቸውን ተከትሎ ነው።

የተያዙት ስደተኞች ከሽብር እንቅስቃሴ ጋራ ግንኙነት ይኖራቸው ባለሥልጣናት ማስረጃ አላቀረቡም።

Via:- VOA
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

01 Feb, 06:44


አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/

YeneTube

01 Feb, 06:44


#ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ #ከቴምር ሪልስቴት
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ በኩል
+251939770177
+251996856273

YeneTube

01 Feb, 06:44


በ 522,800 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት ይሁኑ ።

በአዳዲሶቹ ሳይቶቻችን መሪ 1 ፣ አያት ዞን 3 እና ዞን 8
ከባለ 1-4 መኝታ  አፓርትመንት ቤቶችን ከ 2ኛ ፎቅ ጀምሮ ከ 7% የበዓል ቅናሽ አድርገን
በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ ለሽያጭ አቅርበናል ።


እንዲሁም ግንባታቸው ከ 85% በላይ የደረሱ አፓርትመንት ቤቶችን በአያት ባቡር ጣቢያ ፣በሲኤምሲ ሚካኤል እና
በአያት  ዞን 8 የሚገኙ  ሳይቶቻችን በ 25% ቅድመ ክፍያ ብቻ
እየሸጥን እንገኛለን።

ለሳይት እና ቢሮ ጉብኝት ይደውሉ
0904064338
"አያት ዞሮ መግቢያዬ"

YeneTube

01 Feb, 06:36


የደህንነት ካሜራዎች
ገመድ አልባ ባለገመድ እንዲሁም በቻርጅ እና በሶላር የሚሰሩ ካሜራዎች አሉን ይደውሉ
🪙በጣም ድብቅ ካሜራዎችም አሉን

🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠  🔠🔠🔠🔠🔠🔠
የተለያዩ የደህንነት ካሜራዎች አስመጪ እና አከፋፋይ
📱አድራሻ ፦ መገናኛ 3M city Mall
📱username፦@Dama7579
📱dawit3170
📱Telegram፦https://t.me/Dawitengineering
📞0920757958
                                     Dave

YeneTube

01 Feb, 06:30


🚀 IAT Student Event Alert! 🚀
🎤 Hosted by In Africa Together (IAT)

Licensed in 🇺🇸 Michigan, USA & 🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia 

Exclusive Offer for High School Students! 
🎉 Enjoy a 10% discount just bring your High School ID!

📅 Date: Sunday, February 9
📍 Venue: Kaleb Hotel (Next to Harmony Hotel) 
Time: 2:00 AM – 8:00 AM (Local Time) 
 
🎓 No Pre-Payment Required
📜 No English Proficiency Exam
100% Admission Guarantee


🇺🇸 USA – 66% Scholarship + 34% Covered by Student Loan
🇨🇳 China – Full Scholarship + Pocket Money Allowance

🎯 Apply for: 
- Bachelor’s Degree 
- Master’s Program 
- PhD Programs 

📦 Our Packages Improve Your Visa Chances!

🔗 Secure Your Spot – Register Now!👇🏾 
https://forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7

YeneTube

31 Jan, 12:53


📸 85ኛው የአገው ፈረሰኞች ማኅበር ምስረታ በዓል በእንጅባራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

ከ62 ሺህ በላይ አባላት ያሉትና በ2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ሀገራዊ ቅርስ ኾኖ የተመዘገበው የአገው ፈረሰኞች ማኅበር 85ኛውን ክብረ በዓል "አርበኝነታችን ለአሁናዊ ሰላማችን" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ይገኛል።

በበዓሉ ላይ ፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች እና ሌሎች ታዳሚያን የተገኙ ሲሆን፤ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋሁን ጎበዛይ ለሀገር መስዋዕትነት የከፈሉ ፈረሶችን እና ፈረሰኞችን ለመዘከር የአገው ፈረሰኞች በዓል በየዓመቱ እንደሚዘከር ገልጸዋል።

ፎቶ፡ አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Jan, 09:59


ስመኝ ውቤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል።ምክር ቤቱ በተሰጠው ስልጣን እና ሃላፊነት መሰረት የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የእጩዎች ሲመለምል መቆየቱ የተገለጸ ሲሆን፤ ለዋና ዳይሬክተርነት 60 ግለሰቦች፣ በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት 200 እንዲሁም በዘርፍ እምባ ጠባቂ 85 ግለሰቦች በእጩነት ከቀረቡ መቅረባቸው ተመላክቷል።

በዚህም መሰረት ምክር ቤቱ ከቀረቡለት እጩዎች ውስጥ፤ ወ/ሮ ስመኝ ውቤ በቀጣይ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ሹመት ሰጥቷቸዋል።በተጨማሪም ዶ/ር የኔነህ ስመኝ የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በምክትል ዋና ዳይሬክተር እንዲመሩ እንዲሁም፤ አቶ አባይነህ ኦዳቶ የዘርፍ እምባ ጠባቂ ሆነው እንዲያገለግሉ ተሹመዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Jan, 09:46


ጀርመን፤ ሳውዲ እና ቻይና የኢትዮጵያ ቡና ዋና ገዥ አዲስ ክስተት በመሆን ቀጥለዋል!

በ2017 የመጀመሪያ ግማሽ የበጀት አመት ጀርመን እና ሳውዲ በድምሩ ከሲሶ በላይ የሚሆነውን ቡና መረከባቸው ተገለፀ፡፡በስድስት ወሩ ሁለቱ አገራት እያንዳንዳቸው ከ38 ሺ ቶን በላይ ቡና ከኢትዮጵያ ያስገቡ ሲሆን፡፡ በተጠቀሰው ጊዜ ከተላከው ጠቅላላ ቡና በድምሩ 38 በመቶ የሚሆነውን ነው፡፡

ወደ ሁለቱ ቀዳሚ አገራት የተላከው ቡና በገቢ 325.5 ሚሊየን ዶላር ያስገኘ መሆኑ ታውቋል፡፡ በዚህም በስድስት ወሩ ከተገኘው 908.4 ሚሊየን ዶላር የ36 በመቶ ድርሻ ወስዷል፡፡ጀርመን እና ሳውዲ ወትሮም የኢትዮጵያን ቡና በቀዳሚነት ከሚያስገቡ አገራት ተርታ ናቸው፡፡

በተጠቀሰው ጊዜ ቤልጅዬም በመጠን ወደ 19ሺ ቶን የሚጠጋ ቡና የገዛች ሲሆን በገቢ 89.3 ሚሊየን ዶላር በመሆን ሶስተኛ ደረጃ አስቀምጧታል፡፡በመቶኛ ድርሻ መጠኑ 9 በመቶ ገቢው ደግሞ 10 በመቶ ነው፡፡ይህም ወደ ሶስቱ አገራት የተላከውን ቡና በመጠንም ሆነ በገቢ ከጠቅላላው ወደ ግማሽ የሚስጠጋውነ ነው፡፡

ባለፉት ጥቂት አመታት ለኢትዮጵያ ቡና ገበያ አዲስ ክስተት የሆነችው ቻይና አሁንም ከ1 እስከ 10 ባሉት ዋነኛ ተቀባይ አገራት ዝርዝር ውስጥ መግባት ችላለች፡፡በገቢ ቅደም ተከተል በስድስት ወሩ ዋናኛ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻዎች እንደ ቅደም ተከተል አሜሪካ፣ ደ.ኮሪያ ፣ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ፣ ጃፓን፣ ዮርዳኖስ፣ 9ኛ ቻይና እና 10ኛ ጣልያን ናቸው፡፡

ከ1 እስከ 10 ያሉት በአጠቃላይ በመጠን 76% እና በገቢ 76% የዉጪ ምንዛሪ ግኝት ይሸፍናሉ፡፡በጥቅሉ የእነዚህ ዋና 10 መዳረሻ ሀገራት ከ2016 አፈፃፀም ጋር ሲወዳደር በመጠን 72% እና በገቢ ሲታይ የ57% ጭማሪ አለው፡፡

[ቅዳሜገበያ]
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Jan, 07:35


በሰሜን ሸዋ ዞን በፍርድ ቤት ዳኞች ላይ በተፈጸመ ድብደባ እና ማስፈራሪያ የፍርድ ቤት አገልግሎት ተቋረጠ!

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በፍርድ ቤት ዳኞች ላይ በተፈጸመ ድብደባ እና ዛቻ ምክንያት የወረዳው ፍርድ ቤት አገልግሎት መስጠት ማቆሙን የፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት ገለፁ።

ድብደባ እና ዛቻው የደረሰባቸው ጄኔኑስ ነጋሳ የተባሉ ዳኛ “ስድስት ሰዎች ሆነው መሬት ላይ ጥለውኝ የቻሉትን ያህል መላ ሰውነቴን ራጋገጡን። በብረት ቀበቶ ፊቴን ሲገርፉኝም ነበር።ትንፋሽ ሲያጥረኝ አንስተው ወደ ክፍል መለሱኝ” ሲሉ ወደ ወታደራዊ ካምፕ ተወድሰው የደረሰባቸውን ጥቃት ለቢቢሲ ተናግረዋል።

የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በያያ ጉለሌ የፍርድ ቤት ዳኛ በሆኑት ጄኔኑስ ነጋሳ ላይ የተፈጸመውን ድብደባ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጾ ከተፈጸመው ድርጊት ጋር በተያያዘ ምርመራ እንዲደረግ ለዞኑ መመሪያ ተላልፎ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Jan, 06:41


ለኢትዮጵያ የወጪ እና ገቢ ንግድ ቁልፍ የሆነው የቀይ ባህር የጸጥታ ሁኔታ በቅርቡ ይሻሻላል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዶራሌህ ወደብ አስተዳዳሪ ገለጹ!

በቀይ ባህር ላይ ያለው የጸጥታ ቀውስ ለመርከብ ጭነቶች ፍሰት “ትልቅ ተግዳሮት” መፍጠሩን የጅቡቲ የዶራሌህ ኮንቴነር ተርሚናል አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አብዲላሂ አዳዌህ ተናገሩ። የጸጥታ ችግሩ እንደሚሻሻል የሚያመላክቱ “አዎንታዊ ምልክቶች” በቅርቡ መታየታቸውንም ገልጸዋል።

ከ95 በመቶ በላይ የኢትዮጵያ የገቢ እና የወጭ ንግድ ጭነት የሚጓጓዝባቸው የጅቡቲ ወደቦች የቀይ ባህርን ተንተርሰው የሚገኙ ናቸው። ከዓለም አቀፍ ንግድ 12 በመቶውን ያህል የሚሸፍኑ ጭነቶች በየዓመቱ የሚጓጓዙበት የቀይ ባህር መስመር፤ ከህዳር 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በየመን የሁቲ አማጽያን ተደጋጋሚ ጥቃት ሲሰነዘርበት ቆይቷል።

ጅቡቲ ካሏት ወደቦች አንዱ የሆነውን የዶራሌህ ኮንቴነር ተርሚናል የሚያስተዳድረው ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ፤ የቀይ ባህር የጸጥታ ችግር ለሀገራቸውም ሆነ ለኢትዮጵያ የንግዱ ማህበረሰብ “እጅግ አስቸጋሪ ነው” ይላሉ። ዋና ስራ አስፈጻሚው ይህን ያሉት፤ ትላንት ማክሰኞ ጥር 13፤ 2017 በአዲስ አበባው ሸራተን ሆቴል በተካሄደ ኮንፍረንስ ላይ በተካፈሉበት ወቅት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ነው።

በቀይ ባህር በሚፈጠሩ የጸጥታ ችግሮች ምክንያት የመርከቦች የመድረሻ ጊዜ “አስተማማኝ አለመሆኑን” የጠቆሙት አብዲላሂ አዳዌህ፤ ይህም በንግድ ማህበረሰቡ እና በወደቡ የስራ ክንዋኔ ላይ ተጽዕኖ መፍጠሩን ተናግረዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Jan, 06:38


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

23 Jan, 06:38


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

22 Jan, 18:31


ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ 42 በመቶ የሀገሪቷን ህዝብ ሸፍኗል ሲል ባለስልጣኑ አስታውቋል!

ኢትዮጵያ በተለይ ከቅርብ አመታት ወዲህ እያደረገች ይገኛል በተባለው የሪፎርም ስራ የቴሌኮም ዘርፉን ለዉጪ ተዋኒያን ክፍት ማድረጓ ተጠቃሽ ሲሆን ፤ይህን ተከትሎ ከ ሶስት ዓመታት በፊት ገበያዉን የተቀላቀለዉ ሳፋሪኮም 42 በመቶ የሀገሪቷን ህዝብ ሲሸፍን በዞን ደረጃ ደግሞ 52 በመቶ መሸፈኑን የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን አስታውቋል።

ከዚህ በተጨማሪ ሳፋሪኮም በሀገሪቷ እየሰጠ የሚገኘዉ የ4ጂ አገልግሎትን በተመለከተ አሁን ባለዉ መረጃ 39 በመቶ ደርሷል ተብሏል።ከቴሌኮም ማማ ( ታወር ) ጋር በተያያዘ ሳፋሪኮም በመላዉ ሀገሪቱ 3 ሺህ 500 ማማዎችን ዘርግቶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል የተባለ ሲሆን በተመሳሳይም ኢትዮቴሌኮም 8, 500 ታወር ዘርግቷል፤ ይህን ተከትሎ በ 2013 በሀገሪቷ ካለዉ 7 ሺህ 100 ታወር አሁን ላይ ወደ ከ 11 ሺህ 500 በላይ መሆኑን አመላክቷል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Jan, 11:42


የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከጥር 30 ጀምሮ የቤንዚን ሽያጭ በኩፖን ብቻ እንዲከናወን ወሰነ!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከጥር 30/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ የቤንዚን ሽያጭ ህጋዊ ሰሌዳ ላላቸው ተሽከርካሪዎች በኩፖን ብቻ እንዲከናወን ውሳኔ አስተላለፈ።የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ሳድሁን "ይሄንን ሂደት በማይከተሉ [እና] አሰራሩን በማይዘረጉ የአስተዳደር መዋቅሮች እና የማደያ ባለቤቶች ላይ ህጋዊ የሆነ እርምጃ ይወሰዳል" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ውሳኔውን ያስተላለፈው በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ሰኞ፣ ጥር 12/ 2017 ዓ.ም ለሁሉም የክልሉ ዞኖች የንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ በጻፈው ደብዳቤ ነው።የቢሮው ደብዳቤ የነዳጅ ምርት እጥረቱ "ከጊዜ ወደ ጊዜ ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ መምጣቱን" ያትታል። ደብዳቤው አክሎም "ህገ ወጥ የነዳጅ ምርት ሽያጭም በዛው ልክ እያሻቀበ" መሆኑን ጠቁሟል።

የባለ ሁለት እግር ሞተሮች "በየቀኑ ተመላልሶ መቀዳት ለኮንትሮባንድ ሽያጭ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ችግሩን ለማባባስ ዋነኛ መንስኤዎች" መሆናቸውን ማረጋገጡን ቢሮው በደብዳቤው ላይ አስፍሯል።አቶ ሳሙኤልም በተመሳሳይ "ሞተር ሳይክል የያዙ ወጣቶች ቀኑን ሙሉ ሌላ ስራ ትተው ከአንዱ ማደያ ወደ ሌላ ማደያ እየተዘዋወሩ ነዳጅ በመቅዳት በሃይላንድ እየተሸጠ መሆኑን አረጋግጠናል" ሲሉ ተናግረዋል።

"ምርቱ በተፈለገው አግባብ እየተሰራጨ ስላልሆነ አሰራሩን በተለያየ ጊዜ ለማስተካከል የሚደረጉ ጥረቶች አሉ" የሚሉት ምክትል ቢሮ ኃላፊው፤ "አንዱ ግብይት ስርዓቱን በኤሌክትሮኒክስ የሽያጭ ዘዴ ማከናወን ነው" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ በጻፈው ደብዳቤ፤ "የነዳጅ ምርት ሽያጭ በኤልክትሮኒክስ (ቴሌ ብር እና ሲቢኢ ብር) የመገበያያ መንገዶች ብቻ እንዲፈጸም" ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፏል።

"ይህን ችግር ለመቅረፍ ሁለተኛው አማራጭ ከኤሌክትሮኒክስ ሽያጭ በተጨማሪ ኩፖንን ተጠቅሞ ሽያጭ ማካሄድ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል" ሲሉ አቶ ሳሙኤል ክልሉ የወሰደውን ሁለተኛ አማራጭ ለቢቢሲ ገልጸዋል።የክልሉ ቢሮ በደብዳቤው የነዳጅ ማደያ ያለባቸው ከተሞች ከጥር 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ "የትኛውም ተሽከርካሪ በኩፖን ብቻ እንዲስተናገድ" የሚል ትዕዛዝ አስተላልፏል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Jan, 09:02


በየመን ባህር ላይ ጀልባ ተገልብጦ የ20 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ህይወት ማለፉን የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ገለጸ!

ባለፈው ሳምንት መገባደጃ በየመን ደቡባዊ የባህር ዳርቻ ላይ በደረሰ የጀልባ በመገልበጥ አደጋ 9 ሴቶች እና 11 ወንዶች ጨምሮ 20 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መሞታቸውን ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ።አደጋው የተከሰተው ቅዳሜ ምሽት በጣይዝ አስተዳደር አል-ሀጃጃህ አቅራቢያ ሲሆን በሕይወት የተረፉ ሰዎች ወደ ባህር ዳርቻ ለመድረስ እንደቻሉ ድርጅቱ ትናንት ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ጀልባው 35 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከየመን ካፒቴን እና ረዳት ጋር አሳፍሮ ከ ጅቡቲ ሀማርታ አካባቢ በመነሳት "በጠንካራ ወቅታዊ ነፋስ መካከል" ሲጓዝ እንደነበርም ድርጅቱ ገልጿል። የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት በመን ተልዕኮ ኃላፊ የሆኑት አብዱስታቶር ኤሶቭ ክስተቱን "ስደተኞች የሚገጥሟቸውን አሳዛኝ ሁኔታዎች የሚያስታውስ" በማለት የገለጹ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ "የኢ-መደበኛን ፍልሰት ዋና መንስኤዎች" እንዲፈታ እና የስደተኞችን ክብር እንዲጠብቅ አሳስበዋል።

ከወራት በፊት አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑ ስደተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ከ የመን የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ ተገልብጣ ቢያንስ 38 ሰዎች መሞታቸው እና ሌሎች 100 ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁ ይታወሳል።በተጨማሪም ባሳለፍነው አመት ሚያዚያ ወር 77 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አሳፍራ ከየመን ወደ ጅቡቲ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ በደረሰባት የመገልበጥ አደጋ 21 ሰዎች ሞተዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Jan, 08:21


ምክር ቤቱ በአፋር ክልል በርዕደ መሬት የተጓዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም እየተደረገ ያለው ጥረት በቂ አለመሆኑን ገለጸ!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በአፋር ክልል በርዕደ መሬት የተጓዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም እየተደረገ ያለው ጥረት በቂ አለመሆኑን ገልጿል።በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት እንዲሁም ከውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች የተውጣጣ ቡድን ይህን ያለው በአፋር ክልል በርዕደ መሬት የተጎዱ ዜጎች ያሉበትን ሁኔታ መመልከቱን ተከትሎ ነው።

የምክር ቤቱ አባላቱ ከሰብአዊ እርዳታ ጋር በተያያዘ የመጠለያ፣ የምግብና ውሃ አቅርቦት እንዲሁም የጤና አገልግሎት አሰጣጥ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ከተመለከቱ በኋላ፤ በቀጣይ መሻሻል ያለባቸውን ጉዳዮች አመላክተዋል ተብሏል።ለዜጎች የሚደረገው ድጋፍ መጠናከር እንዳለበትና በየደረጃው ያሉ የክልሉ አመራር ለጉዳዮ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው የቡድኑ አባላት ማስገንዘባቸውን ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

የዞኑ የሥራ ኃላፊዎች በበኩላቸው፤ ጉዳቱ ቅፅበታዊ ድርጊት ቢሆንም በአደጋው የተጎዱ ዜጎችን ለማገዝ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።በአፋር ክልል በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ58 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ይታወቃል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Jan, 07:35


በዋግ ኽምራ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በከፍተኛ ምግብ እጥረት በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ መሆናቸው ተነገረ!

በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በድርቅ እና በከፍተኛ ዝናብ ምክንያት 107 ሺህ የሚሆኑ ነዋሪዎች መጎዳታቸውን እና በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንሚገኙ ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ለቢቢሲ ገለፁ።

የዞኑ ጤና መምሪያ ከጥቅምት አጋማሽ ጀምሮ በአራት ወረዳዎች በርካታ ነዋሪዎችን ለችግር ያጋለጠ "ከፍተኛ የምግብ እጥረት" መከሰቱን አመለክቷል።በዞኑ ባለፈው ዓመት ድርቅ የተከሰተ ሲሆን፤ ባለፈው የክረምት ወቅት ደግሞ ከፍተኛ ዝናብ ያስከተለው የመሬት እጥበት፣ ጎርፍ፣ በረዶ እና የመሬት መንሸራተት በሰብሎች ላይ ጉዳት ማደረሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

በተለይም ደጋማ በሆኑ እና ከፍተኛ ምርት በሚጠበቅባቸው ወረዳዎች ከፍተኛ ዝናብ ሙሉ ለሙሉ እና በከፊል ሰብል ማውደሙን ጠቁመዋል።በቅርቡ በአካባቢው የዳሰሳ ጥናት ያካሄደው ወልዲያ ዩኒቨርስቲ እንደ ጤፍ፣ ስንዴ፣ ገብስ እና ባቄላ ያሉ ዋና ዋና ሰብሎች ጉዳት እንደደረሰባቸው አመልክቶ፤ አርሶ አደሮችን በቂ የምግብ አቅርቦት አሳጥቷል ብሏል።

ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ: https://www.bbc.com/amharic/articles/cj485pkkdy9o

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Jan, 07:05


ትራምፕ በመጀመሪያዋ የሥልጣን ቀናቸው ቁጥራቸው የበዙ ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዞችን ፈረሙ!

ትረምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ አከታትለው በአወጧቸው የመጀመሪያ ቀን የአስፈፃሚ ትዕዛዞች ፣ አብዛኞቹን የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ውሳኔዎችን ሰርዘዋል።በኢሚግሬሽን፣ ዩናይትድ ስቴትስን ከፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነትና ከዓለም ጤና ድርጅት ማውጣት፣ እንዲሁም ቲክ ቶክን አሜሪካ ውስጥ እንዲቆይ ማድረግ ከብዙዎቹ መካከል ይገኙበታል፡፡

እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ጥር 2021 ዓ.ም በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ህንጻ (ካፒቶል) ላይ በደረሰው ጥቃት ለተሳተፉ ሰዎችም ይቅርታ አድርገዋል።ትረምፕ እ.ኤ.አ. በ 2024 የምርጫ ዘመቻ ወቅት ደጋግመው ቃል በገቡት መሰረት፣ እኤአ 2020 ባይደን ትረምፕን ካሸነፉበት የምርጫ ውጤት ጋራ በተያያዘ፣ እኤአ ጥር 6 ቀን በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ህንጻ ላይ፣ በተፈጸመ ጥቃት ተከሰው ለተፈረደባቸው 1 ሺሕ 500 ለሚሆኑ ወይም በወንጀል የተከሰሱ ሰዎችን በይቅርታ ምረዋል።

በባይደን አስተዳደር “የፖለቲካ ተቃዋሚዎች” ማለትም የትረምፕ ደጋፊዎች ላይ የፌዴራሉ መንግሥት የመሰረታቸውን ክሶች እንዲያቆምም አዘዋል፡፡ትረምፕ ትላንት ሰኞ ምሽት በካፒታል አሬና ለቴሌቪዥን በተሰናዳ ዝግጅት ላይ እያንዳንዱ የፌዴራል መንግሥት ተቋም፣ ለሸማቾች የዋጋ ንረትን በመዋጋት እንዲሠራ ሲሉ በገለፁት መመሪያ ላይ ፈርመዋል።

መመሪያው እንደሌሌቹ በግልጽ የሚያስቀምጠው የአስፈጻሚነት ውሳኔ ባይኖረውም የሚሰጠውን ትኩረት እንዲያሳይ የተላለፈ መኾኑን አሶሽየትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ትረምፕ የባደን ርምጃዎችን በመሰረዝ እና የራሳቸውን ትዕዛዞች በማከል ፣ የሁሉንም የፍጆታ ዕቃዎች ወጪዎችን እንደሚቀንሱ ቃል በገቡት መሠረት፣ በነዳጅ ዘይት እና በተፈጥሮ ጋዝ ምርት ላይ የተጣሉ የቁጥጥር ጫናዎችን እያቃለሉ ነው፡፡ ትረምፕ በተለይ የቅሪተ አካል ነዳጅ ምርትን ለመጨመር ልዩ ትኩረታቸውን አላስካ ላይ አድርገዋል።

ትረምፕ አስቸኳይ የኃይል አቅርቦት አዋጅ ያወጡ ሲሆን ቃል በገቡት መሰረት ያለንን ነዳጅ ቆፍረን በማውጣት እንጠቀማለን ብለዋል፡፡ ባይደን የበካይ ጋዝን ለመቀነስ በአንዳንድ አካባቢዎች ከሚመረቱ ተሽከርካሪዎች በኤሌክትሪ የሚሠሩ በተወሰነ መጠን ድርሻውን እንዲይዙ ያወጡትን ፖሊሲ ሽረዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ በንግዱም ዘርፍ እኤአ ከየካቲት 1 ጀምሮ ካናዳ እና ሜክሲኮ ላይ የ25 ከመቶ ቀረጥ (ታሪፍ) ይጣላል ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል፡፡

ከውጭ በሚገቡት የቻይናውያንን ምርቶች ላይ ግን ስለሚጥሉት የቀረጥ እቅዳቸው አልገለጹም፡፡ትረምፕ ምክር ቤቱ ቲክ ቶክ ላይ የጣለውን እገዳ ለ75 ቀናት የሚያቆይ ትእዛዝ ፈርመዋል።

ቲክቶክ ከብሔራዊ ደህንነት ጋራ በተያያዘ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እንዲታገድ በባይደን አስተዳደር ጊዜ የወጣውን ሕግ አስመልክቶ ትረምፕ በሰጡት ምላሽ አስተዳደራቸው “ወደፊት ተገቢውን ውሳኔ እስኪሰጥበት ድረስ” የፍትህ ሚኒስቴር እገዳውን ተግባራዊ እንዳያደርግ አዘዋል፡፡

ታዋቂውን የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ በኩባንያው ውስጥ የሚኖረውን የባለቤትነት ድርሻ ዕድልን ጨምሮ ለአሜሪካውያን ክፍት ሆኖ እንዲቆይ በማድረግ፣ የብሔራዊ ደህንነት ጥቅሞችን በሚያስጠብቅ ስምምነት፣ የአሜሪካን ገዥ እንደሚያፈላልጉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡

ትረምፕ በመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው ያደረጉትን በመድገም “የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በአግባቡ ሳይቆጣጠር ከዩናይትድ ስቴትስ በርካታ የገንዘብ ድጋፍ አግኝቷል ካሉት ከዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት አሜሪካ እንድትወጣ አዘዋል፡፡

የዓለም ጤና ድርጅት ዛሬ ማክሰኞ በሰጠው መግለጫ የትረምፕ ውሳኔ “እንዳሳዘነው” ገልጾ “በዓለም ዙሪያ ላሉ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች ጤና እና ደህንነት ”ከዩናይትድ ስቴትስ ጋራ ገንቢ ንግግሮችን ለማድረግ ያለውን ተስፋ ገልጿል፡፡

ትረምፕ የሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤውን የአሜሪካ ባሕረ ሰላጤ ወደሚል የሚቀይር የአስፈጻሚ ትእዛዝ እንደሚፈርሙም አስታውቀዋል፡፡

ትረምፕ በባይደን አስተዳደር የነበሩ በርካታ የኢምግሬሽን ትእዛዞችን ሽረዋል፡፡

ከባድ ወንጀሎችን ለሚፈጽሙ፣ የብሔራዊ ደኅንነት ስጋት ተደርገው የሚወሰዱ ወይም ድንበር ላይ የሚያዙ ሰዎችን ከሀገር ማባረር ቅድሚያ ከሚሰጣቸው መካከል ናቸው፡፡

ሀገሪቱ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የሚገኝን ማንንም ሰው ማባረረ ቅድሚያ የሚሰጠው ነው የሚለው የመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው ፖሊሲ አሁን ተመልሶል፡፡

በኢምግሬሽን ላይ ያተኮሩት የተለያዩ የትረምፕ አስፈጻሚ ትዕዛዝት፣ በዩናይትድ ስቴትስ-ሜክሲኮ ድንበር ላይ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ማወጅ፣ የጥገኝነት ጥያቄን (asylum) ማቆም እና ወላጆቾቻቸው የዩናይትድ ስቴትስ ዜጋ ያልሆኑና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለተወለዱ ህጻናት የሚሰጠውን (የተወላጅነት) ዜግነት ማቆም በመሳሰሉት ላይ ያተኮሩ ናቸው።

ትረምፕ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉት ሁሉ ማንነታቸው “እስከተቻለው ከፍተኛ መጠን” እንዲጣራ እና እንዲሁም መንግሥት፣ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለመከላከል ተገቢ የማጣራት ሂደት የማያደርጉትን ሀገራት እንዲለይ አዘዋል።

"የሕዝብ እና ብሄራዊ ደኅንነት" አንድምታው እስኪገመገም ድረስ የዩናይትድ ስቴትስ ፍልስተኞችን እንዳትቀበል ለጊዜው አግደዋል፡፡ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሜክሲኮ ድንበር ውስጥ እንዲጠባበቁ የሚያስገድደውንም ፖሊሲ እንደገና ተግባራዊ እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል፡፡ ሜክሲኮ ፍልስተኞችን ለመቀበል ፈቃደኛ ስለመሆንዋ ግን ባለሥልጣናት አልተናገሩም፡፡

ትረምፕ በመጀመሪያ የሥልጣን ዘመናቸው “አሜሪካ ትቅደም” የሚል መርህ ያለው የውጭ ፖሊሲን ተከትለዋል፡፡ ትላንት ሰኞ በፈረሙት የአስፈጻሚ ትእዛዝም አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በዚህ ተልዕኮ ላይ እንዲያተኩሩ ትእዛዝ ሰጥተዋል።አስፈጻሚው ትዕዛዝ "ከዚህ ቀን ጀምሮ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ፖሊሲ የአሜሪካን መሠረታዊ ጥቅሞችን ያስከብራል ሁልጊዜም አሜሪካን እና የአሜሪካን ዜጎች ያስቀድማል" ይላል፡፡

ትረምፕ በመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው የወሰዱትን ርምጃ በመድገም ዩናይትድ ስቴትስ እ.ኤ.አ. ከ2015ቱ የፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት እንድትወጣም አዘዋል። አሜሪካ ለሌሎች ሀገራት አርአያ መሆን የሚገባውን "ሁለቱንም ኢኮኖሚያዊ እና አካባቢያዊ አላማዎችን በማራመድ" የተሳካ ውጤት እንዳላት ትረምፕ ተናግረዋል ።

ስምምነቱን የተፈራረሙት ወደ 200 የሚጠጉ ሀገራት ናቸው፡፡ ስምምነቱ የዓለም ሙቀት መጨመርን ለመገደብ፣ እያንዳንዱ ሀገር ለአየር ንብረት ለውጡ አስተዋጽኦ የሚያደርገውን የከባቢ አየር ጋዝ ልቀት (greenhouse gas emissions) ለማስቆም፣ የሚያስችለውን እቅድ ማውጣት ነው፡፡

ፕሬዝዳንቱ በብሔራዊ ደኅንነት ረገድ፣ የቀድሞ የብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ጄምስ ክላፐር፣ የሲአይኤ ዳይሬክተርና የመከላከያ ሚኒስቴር የነበሩት ሊዮን ፓኔታ፣ እና የራሳቸው የቀድሞ ብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ጆን ቦልተንን ጨምሮ የነበራቸውን የሴኩዩሪቲ ክሊረንስ (የይለፍ ማረጋገጫ) አንስተዋል፡፡

ትራምፕ ከወታደራዊ እና ሌሎች የመንግሥት አካላት በስተቀር የፌደራል መንግስት ቅጥር አስቁመዋል። በባይደን አስተዳደር አዲስ የወጡ የፌደራል ደንቦችም ተግባራዊ እንዳይደረጉ አዘዋል፡፡የፌደራል መንግስቱን የበለጠ ብቁና ውጤታማ ለማድረግ የመንግሥት ተቋማትን ያቀላጥፋል፣ አላግባብ ወጭዎችን የሚቀንሱበትን ምክር ያቀርባል የተባለው ተቋም ቀደም ሲል ማቋቋቸውም ተገልጿል፡፡

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Jan, 07:02


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

22 Jan, 07:02


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

21 Jan, 17:48


‘የዓለም ጤና ድርጅት ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስን ከድርጅቱ አባልነት ለማውጣት መወሰናቸው አሳዝኖኛል” አለ!

የዓለም ጤና ድርጅት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው ዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሥልጣን በተረከቡ ጥቂት ሰዓታት ውስጥ አገራቸውን ከተባበሩት መንግሥታቱ ድርጅት አባልነት ለማውጣት በደረሱበት ውሳኔ አዝነናል፣ “ዳግም ያጤኑታል የሚል እምነት አለን” ብሏል።ትራምፕ አገራቸውን ካሁን ቀደም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ አያያዙ ደጋግመው ከተቹት የዓለም ጤና ድርጅት አባልነቷን እንድትሰርዝ የሚል ፕሬዝዳንታዊ ማዘዣ ሰነድ ፈርመዋል።

“ዩናይትድ ስቴትስ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምትከፍለው የገንዘብ መጠን ከቻይና ጋራ ሲነጻጸር ከፍተኛ ነው” ያሉት ትራምፕ የበዓለ ሲመታቸው ሥነ ስርዐት ከተከናወነ ጥቂት ሰዓታት በኋላ ከዋይት ሀውስ በሰጡት አስተያየት “የዓለም ጤና ድርጅት ከመጠን በላይ የሆነ ገንዘብ በማስከፈል አጭበርብሮናል” ሲሉም አክለዋል።ዋና መቀመጫውን በጄኔቫ ላደረገው የዓለም የጤና ድርጅት ዋናዋ ለጋሽ የሆነችው ዩናይትድ ስቴትስ ለዓለም ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ማስፈጸሚያ ወሳኝ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ ትሰጣለች።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Jan, 17:26


የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ከ #ኢትዮጵያ እና ከ #ጂቡቲ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ቃል ገቡ!

የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሀመድ አብዱላሂ ኢሮ ከኢትዮጵያ እና ከጂቡቲ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ቃል ገቡ። ፕሬዝዳንቱ ግኙኝነቱ የሶማሊላንድ ኢኮኖሚያዊ እድገት፣ ጸጥታ እና ቀጠናዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ ጠቀሜታ እንዳላቸው አፅንዖት ሰጥተዋል።

ፕሬዚዳንት ኢሮ እሁድ እለት በሀርጌሳ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ወሳኝ ጎረቤት እና የረጅም ጊዜ አጋር መሆኗን አሞግሰዋል። "ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ወዳጅና በኢኮኖሚ ልማት፣ በጸጥታ እና በአፍሪካ ውስጥ ግንኙነታችንን በማጠናከር ረገድ ወሳኝ አጋር ናት" ብለዋል። "ይህንን ግንኙነት እና የጋራ ጥቅሞቹን ማጎልበት ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው" ሲሉም አክለዋል።

በተጨማሪም ሶማሊላንድ ከጂቡቲ ጋር ያላትን የቀዘቀዘ ግንኙነት መልሶ ለመገንባት እና ከአሜሪካ ጋር ትብብርን ለምጠናከር ተስፋ እንዳላት ገልጸዋል። “በሶማሊላንድ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ካሳዩ ሁለት ሀገራት ማለትም ከጂቡቲ እና ከአሜሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት እናጠናክራለን" ማለታቸውን ሂራን ዘግቧል።

ባሳለፍነው አመት በሶማሊላንድ የቀድሞ ፕሬዝዳንት እና በጠ/ሚ አብይ አህመድ( ዶ/ር) መካከል ለሶማሊላንድ እውቅና ለኢትዮጵያ ደግሞ የባህር በር የሚያስገኝ የመግባባቢያ ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል። ነገር ግን ኢትዮጵያ በስምምነቱ ደስተኛ ካልሆነችው ሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቅርቡ በአንካራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የመግባቢያ ስምምነቱ ትግበራ ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።ከሶማሊያ ባለሥልጣናት በኩል ይህ የመግባቢያ ስምምነት እንደተሻረ ቢናገሩም ኢትዮጵያ እስካሁን በይፋ ያለችው ነገር የለም።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Jan, 17:10


በአክሱም ትምህርት ቤቶች የተደረገውን የሂጃብ እገዳን በመቃወም በመቀለ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የታደሙበት ሰልፍ ተካሄደ!

ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በክፍል ውስጥ ሂጃብ ለመልበስ የሚያስችላቸውን መብት ያረጋግጣሉ የተባሉትን የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ መመሪያዎችን በመተግበር ረገድ እየታዩ ናቸው ያሏቸውን መለሳለስ በመቃወም ሰልፈኞቹ ድምጻቸውን አሰምተዋል።

በሰልፉ ላይ ንግግር ያደረጉት የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼኽ አደም አብዱልቃድር "ከአንድ አመት በፊት ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃባቸውን ለብሰው ከህዝባቸው ጋር በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸውን አጥተዋል፣ አሁን ደግሞ ሂጃባቸውን ለብሰው ትምህርታቸውን መማር ይገባቸዋል" ብለዋል።

የክልሉ እስልምና ማህበረሰብ ተወካዮችም ሰልፉን ተከትሎ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ጋር በፅህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፤ ፕሬዝዳንቱ ጉዳዩ እዚህ ደረጃ ላይ መድረሱ እንዳሳዘናቸው ገልጸው ሂጃብ የለበሱ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው መገለል እንደሌለባቸው የመንግስታቸውን አቋም አረጋግጠዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Jan, 16:17


የአዲስ አበባ የግማሽ ዓመት የፍቺ መጠን፤ ከአምናው ተመሳሳይ ጊዜ በ34 በመቶ መጨመሩ ተገለጸ!

አዲስ አበባ ከተማ ባለፈው መንፈቅ ዓመት በይፋ የተመዘገበው የፍቺ መጠን፤ አምና በተመሳሳይ ጊዜ ከነበረው ጋር ሲነጻጸር በ34 በመቶ መጨመሩን የከተማይቱ የሲቪል እና የነዋሪነት ምዝገባ አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ።በዚሁ ጊዜ የተመዘገበው የጋብቻ መጠን፤ ባለፈው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ከተመዘገበው በሰባት በመቶ መቀነሱንም ኤጀንሲው ገልጿል።

ተቋሙ ይህን የገለጸው የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸሙን አስመልክቶ፤ ዛሬ ማክሰኞ ጥር 13 በዋና መስሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ ነው።የመታወቂያ ስርጭት፣ የልደት እና የሞት ምዝገባ፣ ያላገባ የምስክር ወረቀት፣ የማስረጃ የማረጋገጥ ስራን ለመዲናይቱ ነዋሪዎች የሚሰጠው ኤጀንሲው፤ በከተማይቱ የተከናወኑ ጋብቻ እና ፍቺዎችንም ያከናውናል።

የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ፤ መስሪያ ቤታቸው ባለፉት ስድስት ወራት የመዘገበው ፍቺ 3,769 መሆኑን በዛሬው መግለጫ ላይ አመልክተዋል።ኤጀንሲው ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት የመዘገበው ፍቺ 2,832 እንደነበር የጠቀሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የዘንድሮው የፍቺ መጠን በ34 በመቶ ጭማሪ ያሳየ እንደሆነ አስገንዘበዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Jan, 16:17


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

21 Jan, 16:17


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

YeneTube

14 Jan, 16:41


በአሜሪካ አዲስ የሰድ እሳት ተቀሰቀሰ በሎስ አንጀለስ የተቀሰቀሰውን የሰደድ እሳት ለማጥፋት እየታገለች ያለችው አሜሪካ በደቡባዊ #ካሊፎርኒያ ቬንቱራ ግዛት አዲስ ሰደድ እሳት ተቀስቅሶባታል።

“አውቶ ፋየር” የሚል መጠሪያ የተሰጠው ሰደድ እሳቱ ሌሊት 7፡45 ሰዓት ላይ የተቀሰቀሰ ሲሆን በፍጥነት በሚጓዝ ነፋስ ታግዞ እየተስፋፋ  ይገኛል።

ሰደድ እሳቱ ከ2.02 ሄክታር መሬት በላይ ያቃጠለ ሲሆን፤ እሳቱን ለማጥፋት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው።

Via:- CGTN
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

14 Jan, 15:26


🚀 ቴሌግራም ፕሪሚየም ሁነው የቢዝነስ አገልግሎቶችን ይጠቀሙ!

ፕሪሚየም ሁነው የሚያገኟቸው አዳዲስ የቢዝነስ አገልግሎቶች:

የሚያገኟቸው አገልግሎቶች:
• ሰማያዊ ቬሪፋይድ ምልክት
• የሱቅዎን የስራ ሰዓት እና ሎኬሽን ማስቀመጥ
• ቻናልዎ ላይ የሚታይ የራስዎን ባነር ማስቀመጥ
• ለደንበኞች የሚደጋግሟቸውን መልእክቶች በፈጣን መላክ
• አዲስ ደንበኛ ሲመጣ አውቶማቲክ መልእክት እንዲላክ ማድረግ
• ሱቅዎ ሲዘጋ አውቶማቲክ መልእክት እንዲላክ ማድረግ
• ቻትዎችን በቀለም መለየት
• ደንበኞች በአንድ ክሊክ እንዲያወሩዎት ሊንክ መስጠት
• ቦት መጠቀም

🔥 እንዴት ፕሪሚየም መሆን ይችላሉ:
1. ቴሌግራም ፕሪሚየም ይግዙ
2. በሁሉፔይ (HuluPay) ቦት በኩል ይክፈሉ
3. ከዚያ Settings ውስጥ ገብተው Telegram Business የሚለውን ይጫኑ

💡 ማስታወሻ: ፕሪሚየም ከሆኑ ሁሉም የቢዝነስ አገልግሎቶች ነፃ ናቸው!

ቢዝነስዎን የተሻለ ለማድረግ ዛሬውኑ ፕሪሚየም ይሁኑ! 💪

#TelegramBusiness #TelegramPremium #HuluPay

YeneTube

14 Jan, 12:42


የተባበሩት አረብ ኢምሬት ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የቅድመ ኢንቬስትመንት ጉብኝት እያደረጉ ነው!

የተባበሩት አረብ ኢምሬት ከፍተኛ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለመቃኘት የሚያስችላቸውን ጉብኝት በኢትዮጵያ እያደረገ ይገኛል።የልዑካን ቡድኑ አባላት ከኢትዮጵያ ኢንቬስትመንት ኮሚሽነር ዶ/ር ዘለቀ ተመስገን ጋር በመገናኘት ገለፃ ተደርጎላቸዋል።መንግስት የውጭ ባለሃብቶቸን ተሳትፎ ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆኑን ኮማሽነሩ የገለፁ ሲሆን፥ የአረብ ኢምሬት ባለሃብቶች ተሳትፎ እንዲያድግ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግም ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።

የልዑካን ቡድኑ አባላት በኢትዮጵያ እያደረጉት በሚገኘው የቅድመ ኢንቬስትመንት ጉብኝት ከትራንስፖርት ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ ጋር ተገናኝተው በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል።በደረቅ ወደብ ልማት፣ በሎጂስቲክስ ማዕከላት ግንባታ፣ በምድር ባቡር መሠረተ ልማት፣ በአቪዬሽን ዘርፍና በትራንስፖርት አገልግሎቶች የውጭ ኩባንያዎች ተሳትፎን ለማሳደግ መንግስት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።

Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

14 Jan, 09:13


የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 41ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

ውሳኔዎቹ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡-

1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማህበር ጋር ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንግስት አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የ53,300,000.00 ኤስ.ዲ.አር እና ለፋይናንስ ዘርፍ ማጠንከሪያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የ525,700,000 ኤስ.ዲ.አር የፋይናንስ ድጋፍ እና ብድር ስምምነቶችን ለማጽደቅ በቀረቡ 2 ረቂቅ አዋጆች ላይ ነው፡፡

ሁለቱም ብድሮች ከወለድ ነጻ፣ 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚከፈልባቸው ሆኖ የ6 ዓመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 ዓመታት ውስጥ ተከፍለው የሚጠናቀቁ ናቸው፡፡ ምክር ቤቱ ብድሮቹ ከሀገራችን የብድር ፖሊሲ ጋር የሚጣጣሙ መሆኑን በማረጋገጥ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡

2. ቀጥሎም ምክር ቤቱ የተወያየው የኢንቨስትመንት ማበረታቻ ደንብን ለማሻሻል በወጣ ደንብ ላይ ነው፡፡የኢንቨስትመንት ማበረታቻ ደንብ ቁጥር 517/2014 ተግባራዊ እየተደረገ ቢሆንም ደንቡ ከመውጣቱ በፊትም ሆነ ከዚያ በኋላ በተለያዬ ዘርፍ የተሰማሩ ኩባንያዎች የአፈጻጸም ችግር እያጋጠማቸው በመሆኑ የደንቡ ድንጋጌዎች ግልጽ እንዲሆኑ ለማድረግ የቀረበው ማሻሻያ ደንብ ላይ ውይይት ከተደረገ ቦኋላ ግብአቶችን በማከል በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡

3. የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደርን ለማፍረስ የቀረበ ረቂቅ ደንብ ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ ነው፡፡የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የፕራይቬታይዜሽን ስራዎች ወደ ዕዳ እና የሀብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን ተላልፈው እንዲከናወኑ ለማስቻል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደርን በሕግ አፍርሶ መብቶቹንና ግዴታዎቹን ለኮርፖሬሽኑ ማስተላለፍ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ደንቡ ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡

ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቡ ላይ በስፋት ከተወያየበት በኋላ ግብአቶችን በማከል በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡

Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

14 Jan, 08:52


የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ መምህሩ ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) በአቶ መሐመድ እድሪስ ምትክ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር እንዲሆኑ የቀረበለትን ሹመት አፀደቀ።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ መምህር፣ የኮሚኒኬሽን እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምክትል ፕሬዚዳንት እንዲሁም በዩንቨርስቲው የማርኬቲንግና ኮሚኒኬሽን ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑትን ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር እንዲሆኑ በእጩነት አቅርበዋል።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባዔ ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲሾሙ የቀረበለትን ጥያቄ አፅድቋል።የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ መሐመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ይታወቃል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

14 Jan, 08:26


ነዳጅ ጭነው ተደብቀው የነበሩ ከ200 በላይ ቦቴዎች እና 19 ማደያዎች ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ቅጣት ተጣለባቸው፣ ለ6 ወራት በነዳጅ ግብይት እንዳይሳተፉም ታግደዋል!

“በሀገሪቱ የነዳጅ አቅርቦት ችግር ሳይኖር” እጥረት እንዲከሰት እየተደረገ ያለው ሆን ተብሎ ሰራሽ የዋጋ ንረት እንዲፈጠር ለማድረግ ነው ሲል መንግስት ገለጸ፤ በማሳያነትም ጫካ እና ዱር ውስጥ ተደብቀው የነበሩ 250 የሚጠጉ ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎችን መያዙን ጠቁሟል።ቦቴዎች ከ10 እስከ 15 ቀናት ጫካ እና ዱር ውስጥ ቆመው እንደነበር የጠቆመው መንግስት ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እና በተክኖሎጂ በመታግዘ መያዝ ተችሏል ሲሉ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ትላንት ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት መግለጫ አመላክተዋል፡፡

ቦቴዎቹና 19 ተባባሪ ማደያዎች ለ6 ወራት በነዳጅ ግብይት ውስጥ እንዳይሳተፉና ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ቅጣትም እንደተጣለባቸው ጠቁመዋል።መንግስት በሀገሪቱ በሽያጭ ላይ የሚገኘው ነዳጅ በአለም አቀፍ ደረጃ ካለው ዋጋ ባነሰ ነው እየሸጠ ያለው ሲሉ ሚኒስትሩ አስታውቀዋል፤ ለዚህም በርካታ ቢሊዮን ብር በመመደብ እየደጎመ ነው ብለዋል።በአሁኑም የዋጋ ማስተካከያ ከዓለም ዋጋ አንፃር ምንም ትርፍ ሳይያዝበት መተላለፍ ከነበረበት ዋጋ ለቤንዚን 21 ብር ለናፍጣ ደግሞ 28 ብር እየደጎመ ነው፤ ጫናውን መሸከሙን ህብረተሰቡ ይወቅለት ብለዋል።

የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እንደገለጹት መንግስት በሀገሪቱ የሚገኙ ዝቅተኛ የኑሮ ድረጃ ላይ ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዳይጎዱ በሚል በርካታ ቢሊዮን ብር በመመደብ ነዳጅን በመደጎም ላይ ይገኛል ሲሉ አስታውቀዋል።መንግስት አሁንም ድረስ በአለም አቀፍ ገበያ ያለውን ልዩነት በቤንዚን 67 በመቶ በናፍጣ ላይ ደግሞ 75 በመቶውን እየደጎመ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

የነዳጅ ዋጋ ዋናው ማነጻጸሪያ የዓለም ዋጋ እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትሩ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ምን ደረጃ ላይ እንዳለ ማንም ሰው በቀላሉ መረጃ ማግኘት ይችላል፤ "የኢትዮጵያ መንግስትም ከዚህ የግብይት ፅንሰ ሃሳብ በተቃራኒ ሊሰራ የሚችልበት አሳማኝ አመክንዮ ሊኖር አይችልም” ብለዋል።“የዓለም ዋጋ ያልሰጠውን የኢትዮጵያ መንግስት ይስጠኝ ማለት ይህን አለም አቀፍ የግብይት ስርዓት ይቃረናል" በማለት መተቸታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

14 Jan, 07:53


ሶማሊያ ኢትዮጵያን በአውሶም ወታደሮች ኮታ ውስጥ ለማካተት እየሰራች መሆኑን ገለጸች!

ሶማሊያ ከዲፕሎማሲያዊ መሻሻል በኋላ ኢትዮጵያን በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮ (አውሶም) ወታደሮች ኮታ ውስጥ ለማካተት እየሰራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አሊ መሃመድ ኦማር አስታወቁ።ሚኒስትር ዴኤታው የተወሰኑ መሻሻሎች ቢደረጉም፣ ቀደም ሲል በተመደበው ኮታ ምክንያት የኢትዮጵያን ተሳትፎ በማረጋገጥ ረገድ ተግዳሮቶች መኖራቸውን አጽንኦት ሰጥተዋል።

"ዋነኛው እንቅፋት ከመግባቢያ ስምምነቱ ጋር የተያያዘ ነበር፤ ይህ ጉዳይ ተፈትቷል" ብለዋል። ይሁን እንጂ "አሁን ያለው ተግዳሮች አብዛኛው የወታደሮች ኮታ ቀደም ሲል የተመደበ መሆኑ ነው እናም ለማሰረማራት የቀረው በጣም ጥቂት ነው። መፍትሄ ለመፈለግ በንቃት እየሰራን ነው" ሲሉ አሊ መሃመድ ገልጸዋል።

ይህ የሆነው በቅርቡ በሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ እና በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መካከል በአዲስ አበባ በተደረገው ውይይት ሙሉ የዲፕሎማሲ ትስስርን ለመመለስ ስምምነት ላይ መደረሱን ተከትሎ ነው።ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባህር በር መግባቢያ ስምምነት መፈራረሟን ተከትሎ ከሶማሊያ ጋር የነበራት ግንኙነት መሻከሩ ይታወቃል።

የሶማሊያ ልዑካን ቡድን የጦር ሰራዊት ቁጥርን ጨምሮ የቴክኒክ ዝርዝሮችን ለማጠናቀቅ እና ከሶማሊያ ብሔራዊ ጥቅሞች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ለማረጋገጥ ወደ ኢትዮጵያ ለማምራት ቀጠሮ ተይዟል።በተጨማሪም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አሊ መሃመድ፤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ አምባሳደሯን ትሾማለች ተብሎ እንደሚጠበቅ እና የሶማሊያም አምባሳደር በቅርቡ በይፋ ሥራውን እንደሚጀምር አረጋግጠዋል።ይህም የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ሰፊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ያሳያል ሲል ሂራን ዘግቧል።

Via AS
@YeneTube

YeneTube

14 Jan, 07:52


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

14 Jan, 07:52


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

14 Jan, 07:52


በTelegram ላይ የተረጋገጠ ምልክት (Verified Checkmark) ለማግኘት የእርስዎን አካውንት አሁን Premium ያድርጉት

Telegram Premium በመግዛት የተረጋገጠ ምልክት ያግኙ!
በHulupay በTelebirr አማካኝነት በቀላሉ ይክፈሉ።

YeneTube

14 Jan, 07:52


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

13 Jan, 18:00


የግል የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ያሉበት ሁኔታ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከባንክ ጋር ተዛማጅነት የሌላቸው አምስት የግል የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ወደ ስራ እንደገቡ ፈቃድ መስጠቱ የሚታወስ ነው።እነርሱም ዱግዳ ፊዴሊቲ ኢንቨስትመንት ኃ.የተ.የግ.ማ.፣ ኢትዮ ገለልተኛ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ፣ ግሎባል ገለልተኛ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ፣ ሮበስት ገለልተኛ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ እና ዮጋ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ናቸው።

የውጭ ሀገር ጥሬ ገንዘቦች በመግዛት እና በመሸጥ ከባንክ ጋር ተቀናጅተው የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ሲገለፅ ቆይቷል።እነዚህ አዲስ ፍቃድ የተሰጣቸው የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣቸው ጥብቅ መመሪያ የሚሠሩ ሲሆኑ የውጭ ምንዛሪ ዋጋን ግልጽ ማድረግን ጨምሮ ለሁሉም ግብይቶች ደረሰኝ መስጠትን ይጠበቅባቸው።

ቢሮዎቹ ያለ ጉምሩክ ማዘዣ እስከ 10,000 ዶላር መግዛት የሚችሉ ሲሆን የጉዞ ሰነዶችን ላቀረቡ ተጓዦችም፤ ለግል ጉዞ እስከ 5,000 ዶላር እና ለንግድ ደግሞ እስከ 10,000 ዶላር መሸጥ ይችላሉ።በተጨማሪም ለጉዞ፣ ለትምህርት፣ ለህክምና ወይም ለቱሪዝም የውጭ ምንዛሪ ለሚፈልጉ ደንበኞች ግብይቶችን ያመቻቻሉ።የኢትዮ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ እነዚህ አገልግሎቶች ፈጣን እና ምቾት ለመስጠት የተነደፉ በመሆናቸው ለተጓዦች የምንዛሪ ልውውጥ ቀልጣፋ አድርገዋል ብለዋል።

የቢሮዎቹ ፍቃድ ማግኘት ዋና ዓላማ ከመደበኛው ገበያ ጋር ተወዳድረው ህብረተስቡን ግልፅ፣ ፈጣን እና ህጋዊ የምንዛሬ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ነው ተብሏል።የሮበስት ቢዝነስ ግሩፕ የተሰኘው የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌቱ ሙሊሳ የምንዛሪ ተመኑ ከዕለት ዕለት ቢለያይም ከባንክ አንፃር ከ3 እስከ 5 ብር ልዩነት እንዳለው ጠቁመዋል።

የኢኮኖሚ ባለሞያዎች የእነዚህ ቢሮዎች መከፈት መንግስት በውጭ ምንዛሬ ገበያ ውስጥ ያለውን ውድድር ለማጎልበት የሚያደርገውን ከፍተኛ ጥረት የሚያመለክት እንደሆነ እና በጥቁር ገበያ ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ ቁልፍ እርምጃ መሆኑን ይናገራሉ።አዲሶቹ ቢሮዎች የውጭ ምንዛሪ ግብይት ለማድረግ ህጋዊ መንገድ በማቅረብ ተደረሽ ለመሆን ምን ያህል ጥረት ቢያደርጉም አሁንም ከጥቁር ገበያው ጋር ተፋካክሮ የበላይነት ለማግኘት ፈተና እንደሆነባቸው ይናገራሉ።

ከታክስ እና መንግስት ካልጣው መመሪያ ውጪ የሚሰሩ ህገ ወጥ ነጋዴዎች የበለጠ አጓጊ የሆነ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ እየሰጡ ስለሚገኙ በልጦ መገኘት አዳጋች እንደሆነ የቢሮዎቹ አመራሮች ይጠቁማሉ።የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ባለሞያ ዶ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ የቢሮዎቹ ጥረት የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው የአገሪቱን የምንዛሪ እጥረት በአንድ ጀምበር መፍታት አይቻልም ሲሉ ሀሳባቸውን ሰጥተል።

ይህ ሂደት በትክክለኛ መንገድ የተወሰደ እርምጃ ቢሆንም የተረጋጋ እና የተሻለ የውጭ ምንዛሪ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ መዋቅራዊ ማሻሻያ የሚያስፈልግ መሆኑን አሳስበዋል።በተጨማሪም መንግስት ማህበረሰቡ ከጥቁር ገበያው ይልቅ መደበኛውን የምንዛሪ አገልግሎቶች መጠቀም ለሀገርም ሆነ ለግለሰብ የሚሰጠውን ጥቅም እንዲገነዘቡ ማድረግ ይኖርበታል ተብሏል።

የገበያ ሁኔታን የሚያንፀባርቁ የተሻሉ የምንዛሪ ተመን ፖሊሲዎችን ማርቀቅ እና የግብይት ወጪን በመቀነስ ፈቃድ ያላቸው የውጭ ንግድ ቢሮዎችን አዋጭነት ሊያሻሽል እንደሚችል ይነገራል።የጥቁር ገበያ ውድድር ከፍተኛ ፈተናዎችን የሚፈጥር ቢሆንም እነዚህ ፈቃድ ያላቸው ቢሮዎች የሚሰጡትን አገልግሎት ግልጽነት እና የግብይት ፍጥነት መጨመር የኢትዮጵያን የውጭ ምንዛሪ ገበያ ለማረጋጋት ወሳኝ ነው።እነዚህ ቢሮዎች የፋይናንስ አካታችነትን በማሳደግ ኢኮኖሚውን በማዘመን እና የኢትዮጵያን ስር የሰደደ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ለመፍታት ቁልፍ ሚና ሊጫወቱ እንደሚችሉ ይጠበቃል።

Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Jan, 17:01


የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾምለት ነው!

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ካሉት ሰባት ምክትል ፕሬዝዳንቶች መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር ሳምሶን መኮንን፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ በዕጩነት ቀረቡ። የአዲሱ ዋና ዳይሬክተር ሹመት ነገ ማክሰኞ ጥር 6፤ 2017 በሚካሄደው የፓርላማ መደበኛ ስብሰባ ላይ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዋና ዳይሬክተሩን ሹመት እንዲያጸድቅ፤ ጥያቄውን ያቀረቡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ናቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ጥር 1 በጽህፈት ቤታቸው አማካኝነት ለፓርላማ በላኩት ደብዳቤ፤ የዶ/ር ሳምሶን ሹመት በመገናኛ ብዙሃን አዋጅ አማካኝነት እንዲከናወን ጠይቀዋል።

በመጋቢት 2013 ዓ.ም የወጣው ይኸው አዋጅ፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚሰየም ይደነግጋል። ምክር ቤቱ ዋና ዳይሬከተሩን የሚሰይመው፤ በመንግስት አቅራቢነት እንደሆነ በአዋጁ ተቀምጧል። በባለስልጣኑ ቦርድ አማካኝነት የሚመለመለው ዋና ዳይሬክተር፤ “ከማንኛውም ፓርቲ አባልነት ነጻ መሆን” እንደሚኖርበትም በአዋጁ ላይ ሰፍሯል።

ዋና ዳይሬክተሩ፤ መገናኛ ብዙኃን ተግባራቸውን በሕግ መሰረት ማከናወናቸውን ለማረጋገጥ ክትትል እና ቁጥጥር የማድረግ ስልጣን በአዋጅ የተሰጠውን መስሪያ ቤት ስራዎች የመምራት እና የማስተዳደር ኃላፊነት በአዋጅ ተጥሎበታል። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12 ዓመታት የማስተማር እና የአመራርነት ልምድ እንዳላቸው የተናገረላቸው አዲሱ ተሿሚ፤ በአዋጁ መሰረት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ “ዋና ስራ አስፈጻሚ ይሆናሉ”።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Jan, 16:35


የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 15ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል!

6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይካሄዳል።ምክር ቤቱ በነገ ጉባዔው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ በፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።

በተጨማሪም የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ሁለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ላይ ያቀረበውን የስንብት ውሳኔ አስመልክቶ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ የሚያፀድቅ ይሆናል።

በመጨረሻም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሹመትን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Jan, 13:21


'የፕሪቶሪያው ውል ለመፈፀም ግዴታ የተጣለባቸው አካላት ሊያስፈፅሙ አልቻሉም' በሚል ሀሳብ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ!

በመቀሌ ከተማ ሮማናት አደባባይ በተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ፤ 'ይኣክል' ወይንም 'ይበቃል' የሚሉ መፈክሮችን የያዙ በርካታ ሺሕ ሰላማዊ ሰልፈኞች ጥያቄያቸውን ለፕሪቶሪያው ውል ተዋዋዮች አንስተዋል፡፡ሰላማዊ ሰልፉን ያዘጋጀው "ፅላል ሲቪል ማህበረሰብ ምዕራብ ትግራይ" በሰለፉ ላይ፤ ከ1 ሺሕ 500 እስከ 2 ሺሕ የሚገመት ሕዝብ መሳተፉን ለአሐዱ ገልጿል፡፡

ለአሐዱ ሀሳባቸውን የሰጡት ፅላል አባልና የ'ይአክል' ወይንም 'ይበቃል' ንቅናቄ አስተባባሪ ዳንኤል ነጋሽ፤ የፕሪቶሪያው ሰላም ስምምነት ሙሉ ለሙሉ እንዲከበር የሚጠይቅ ሰልፍ ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ለራሱ ዓላማ ለመጠቀም የሚያስብ አካላቶች እጅ በመውደቁ ከነሱ በማውጣት ለሕዝቡ ጥቅም ላይ እንዲውል አስበው መካሄዱን ተናግረዋል፡፡ አካላት ያሏቸውን ግን ማን እንደሆኑ ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡

አቶ ዳንኤል በዛሬው ዕለት የተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ በዋነኝነት ከምዕራብ ትግራይ ተፈናቅለው በአቢ አዲ እና በሌሎች መጠለያ ካምፖች የሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ መሆኑን ተናግረዋል፡፡የሰላማዊ ሰልፈኞች ጥያቄ በዋናነት ለተደራዳሪ ወገኖች መሆናቸውን የሚያነሱት አቶ ዳንኤል፤ ጥያቄው በዋናነት ለፌደራል መንግሥት እና ለህወሓት ድርጅት እንዲሁም ይህንን ለማስፈፀም ለተቋቋመው ግዚያዊ አስተዳዳር መሆኑን ተናግረዋል፡፡

በሰልፉ ላይ 'ይበቃል' የሚል ባነር የያዙ እንዲሁም፤ 'ለ1523 ቀናት በፕላስቲክ ቤት መኖር ይብቃን'፣ 'ጦርነት እንጠየፋለን፤ ሰላም እንሻለን'፣ 'ወደ ቀያችን እንመለስ'፣ 'የፖሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ይከበር' እና ሌሎች ጥያቄዎች ተነስተዋል፡፡ፅላል ሲቪል ማህበረሰብ ምዕራብ ትግራይ በቀጣይ ቀናትም ሰልፉ እንደሚቀጥል የድርጅቱ አባልና የ'ይአክል' ንቅናቄ አስተባባሪ አቶ ዳንኤል ነጋሽ ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Jan, 12:09


በሎስ አንጀለሱ ሰደድ እሳት የሟቾች ቁጥር 16 ደረሰ!

በሎስ አንጀለስ አካባቢ የቀጠለው ሰደድ እስሳት እሳት እስከ አኹን የ16 ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል።13 ሰዎች የት እንደደረሱ አልታወቀም።እስከ አኹን 12 ሺሕ የሚኾኑ ቤቶችን አውድሟል። አንዳንድ መንደሮችን ወደ አመድነት የቀየረው ሰደድ እሳት፣ በአሜሪካ ሁለተኛ ትልቅ ከተማ በሆነችውን ሎስ አንጀለስ የፈጥረው ውድመት፣ እጅግ አስደንጋጭ ሆኗል።የእሳት አደጋ ሠራተኞች አኹንም እሳቱን ለመቆጣጠር ብርቱ ጥረት ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። እሳቱን ያባባሰው ደረቅ ነፋስ ተመልሶ ሊመጣ ይችላለ የሚል ስጋትም ተፈጥሯል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Jan, 10:21


በTelegram ላይ የተረጋገጠ ምልክት (Verified Checkmark) ለማግኘት የእርስዎን አካውንት አሁን Premium ያድርጉት

Telegram Premium በመግዛት የተረጋገጠ ምልክት ያግኙ!
በHulupay በTelebirr አማካኝነት በቀላሉ ይክፈሉ።

YeneTube

13 Jan, 08:28


ከባለስልጣኑ ፈቃድ በመውሰድ በተቋም ደረጃ ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጀር መትከል የሚፈቅድ መመሪያ ጸደቀ!

ተቋማት ለሚጠቀሙባቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሃይል ማቅረብ ከፈለጉ ከነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ፈቃድ በመውሰድ ማሽኑን መትከል የሚያስችላቸው መመሪያ መጽደቁ ተጠቆመ።የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ሃይል ሙሌት ስርዕትን የተመለከተ ባጸደቀው መመሪያ መሰረት ለራስ አገልግሎት በተለያዩ ተቋማት የሚተከሉ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ሃይል መሙያዎች ከባለስልጣኑ ፈቃድ ማግኘት ይጠበቅባቸዋል።

በግል በቤት ውስጥ ከሚተከሉ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ሃይል መሙሊያ ማሽኖች ፈቃድ መጠየቅ የማይጠበቅባቸው መሆኑን ያመላከተው የተቋሙ መረጃ ከዚህ ውጭ ግን ማናቸውም የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ሃይል ሙሌት የሚሰጡ ማሽኖች መትከል የሚቻለው ከባለስልጣኑ ፈቃድ ሲያገኝ ብቻ መሆኑን አመላክቷል።መመሪያው ለህዝብ በሽያጭ የኤሌክትሪክ ሃይል ሙሊት አገልግሎት የሚሰጡ ታሪፋቸው በባለስልጣኑ ሲጸድቅላቸው ብቻ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ያስገድዳል።

“ከኤሌክትሪክ ታሪፍ ጋር በተገናኘ ከባለስልጣን መ/ቤቱ የሃይል አቅርቦትና ሽያጭ ፈቃድ የወሰዱ ተቋማት ለበለስልጣኑ የታሪፍ ፕሮፖዛላቸውን አቅርበው ሲያፀድቅ ብቻ ተግባራዊ የሚደረግ እንደሆነ መመሪያው ያሳያል፡፡ለማሽኖቹ መትከያ ቦታዎችን በተመለከተ መመሪያው በየ50 ኪሎ ሜትር በየመንገዶቹ ግራና ቀኝ በኩል እንዲቋቋም መመሪያ የሚፈቅድ ሲሆን በተጨማሪም ለከባድ ተሸከርካሪዎች ማለትም አውቶቢስ እና የጭነት ተሸከርካሪዎች በየ120 ኪሎ ሜትር ቢያንሰ አንድ የሃይል መሙያ እንዲኖር ይፈቅዳል፡፡

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Jan, 18:17


የሶማሊያዉ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ አዲስአበባ ገቡ!

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሐመድ ለይፋዊ ጉብኝት ዛሬ አመሻሹ ላይ አዲስ አበባ ገብተዋል። የፕሬዝዳንት ሞሐመድ ጽሕፈት ቤት፣ የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት በኹለቱ አገሮች መካከል ያለውን ግንኙነትና የጋራ ዓላማዎችን ለማጠናከር ያለመ እንደኾነ አስታውቋል። ዐቢይና ፕሬዝዳንት ሞሐመድ የአንካራውን የባሕር በር ስምምነት ከተፈራረሙ ወዲህ በአካል ሲገናኙ የዛሬው የመጀመሪያቸው ነው። ፕሬዝዳንቱ ወደ አዲስ አበባ ያቀኑት፣ ካምፓላ ላይ ዛሬ በተካሄደው የአፍሪካ "ኹሉን ዓቀፍ የግብርና ልማት" አስቸኳይ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ከተሳተፉ በኋላ ነው። በካምፓላው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተገኙት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ናቸው።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Jan, 11:22


#ሞያሌ

ጥር 03/2017 ዓ.ም

ትናንት ምሽት በሞያሌ የ12 አመት ህጻን መገደሉን ተከትሎ ተቃውሞ ተቀስቅሷል። ዛሬ ጠዋት ተቃዋሚዎች ወደ ጎዳና የወጡ ሲሆን ተኩስ ከፍቶ ሁለት ሰዎች ቆስለዋል ተብሏል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

11 Jan, 09:31


አገልግሎቱ ካሉት 41 ባቡሮች እየሠሩ ያሉት 16ቱ ብቻ እንደሆኑ አስታወቀ!

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ካሉት 41 ባቡሮች እየሠሩ ያሉት 16ቱ ብቻ እንደሆኑ አስታውቋል፡፡የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ብርሀን አበባው ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ወደ ስራ ሲገባ 41 ባቡሮች የነበሩት ቢሆንም አሁን አገልግሎት እየተሰጡ ያሉት ባቡሮች ቁጥር 16 ብቻ ነው፡፡

ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ባቡሮች አገልግሎት የማይሰጡት በብልሽት ምክንያት መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።ባቡሮቹ ብልሽት በሚያጋጥማቸው ጊዜ የጥገና ዕቃዎች ገበያ ላይ የሉም ያሉት ኃላፊው፤ ችግሩን ለመፍታት ከአንዱ ባቡር እየተነቀለ ወደ ሌላኛው ሲገጠም መቆየቱ ተናግረዋል።

የባቡሮቹን ሶፍትዌር ለመጠቀም ፍቃድ አለመኖሩም ለባቡሮቹ መቆም ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ተበላሽተው የቆሙ ባቡሮችን ወደ ስራ ለማስገባት፣ የተሻለ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት እና ዘርፉ አሁን ካለበት የውጤት መቀዛቀዝ ለማውጣት የሪፎርም ስራዎች መጀመራቸውን አብራርተዋል፡፡

በሪፎርሙ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮችም ዋነኛው የቆሙ ባቡሮችን ወደ ስራ ማስገባት መሆኑን ጠቅሰው፤ እስከ መጪው ሰኔ ድረስ አምሥት ባቡሮች ወደሥስራ እንዲገቡ ይደረጋል ብለዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜም የሁለት ባቡሮች የጥገና ስራ መጠናቀቁን ጠቁመው፤ እነኝህ ባቡሮች በቀጣይ ሶስት ቀናት ወደ ስራ እንደሚገቡ አብራርተዋል።

(ኢፕድ)
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Jan, 09:09


📸
በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት የደረሰበት በገቢ ረሱ ዞን ዱለሳ ወረዳ የሚገኘው ሳጋንቶ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Jan, 08:47


በኢትዮጵያ የተከሰተው የቤንዚን እጥረት በሱዳን ካለው ጦርነት ጋር ተያያዥ መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሳሃረላ አብዱላህ ገለጹ።

የኢትዮጵያ እስከ 80 በመቶ የሚሆነው ቤንዚን በሱዳን ወደብ የሚገባ መሆኑን የጠቀሱት ዳይሬክተሯ በሱዳን ጦርነት ምክንያት ሙሉ አቅርቦቱ ለሙሉ ወደ ጅቡቱ መዞሩን ገልጸዋል። በዚህም ጁቡቲ ማስተናገድ ከሚችለው አቅም በላይ በመሆኑ ችግሮች መፈጠራቸውን ገልጸዋል።

“ከፈረንጆቹ 2024 የካቲት ወር ጀምሮ የጅቡቲው ሆራይዘን ተርሚናል ከአቅም በታች ሲያስተናግድ በመቆየቱ የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ተከስቷል” ሲሉ ለኢቢሲ ተናግረዋል። ሌላኛው ሰሞኑን የተፈጠረው እጥረት የዋጋ ጭማሪ ይኖራል በሚል ግምት ነዳጅ በመያዝ መከሰቱንም አክለው ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Jan, 08:36


በኦሮሚያና አማራ ክልል ያሉ ጦርነቶች እንዲቆሙና በ ትግራይ ክልል አስተዳዳሪዎች አለመግባባት እንዲፈታ ፓትርያርኩ ጥሪ አቀረቡ!

በኦሮሚያና አማራ ክልል እንዲሁም በሀገሪቱ በልዩ ልዩ አካባቢዎች ያሉ ጦርነቶች ቆመው ነዋሪዎች ሰላምን እንዲያገኙ፤ በትግራይ ክልል ያለው የአስተዳዳሪዎች አለመግባባት ተፈቶ ዕረፍት ያጣው ሕዝብ መረጋጋት እንዲችል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተወህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጥሪ አቀረቡ።

ፓትርያርኩ ትናንት ባስተላለፉት የሰላም ጥሪ “እስካሁን ድረስ የብዙ ነገሮች ዋጋ ታውቋል፤ የሰላም ተመን ግን አልታወቀም” ያሉት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ ሰላም ጠብን መግደል፣ ከእኔ ይልቅ ወንድሜ ይድላው ብሎ የልብ ስፋት ማግኘት ነው ብለዋል።

በትግራይ ክልል የምትገኙ የሃይማኖት አባቶች “መበደላችሁን እናውቃለን፣ በኀዘናችሁ ሰዓት አብረን መቆም ባለመቻላችን ማዘናችሁም እርግጥና ተገቢ ነው” ያሉት አቡነ ማትያስ፤ “ሁሉም ነገር የሚካሰው በእርቅ ሲሆን ልባችሁን ለሰላም፣ ለአንድነት እንድታዘጋጁ” ሲሉ ጠይቀዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

11 Jan, 08:34


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

11 Jan, 08:34


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

11 Jan, 08:34


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

10 Jan, 16:21


በመዲናዋ የትራፊክ ፍሰትና አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታን የሚቆጣጠር የድሮን ስምሪት ይደረጋል - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ

በቅርብ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ ፍሰትና አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ እንዲሁም ታላላቅ ፕሮግራሞችን ቁጥጥር ማድረግ የሚችሉ የድሮኖች ስምሪት እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለፁ፡፡

የፀጥታ ጥምር ኃይል በአዲስ አበባና ዙሪያዋ ያለውን የፀጥታ ሁኔታን በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል።

ግምገማውን የመሩት ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የወንጀል መከላከል ሥራችንን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ የሚችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አያይዘውም ከ15 ቀን በፊት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የከተማችን ሰላምና ደህንነት ዘላቂ እንዲሆን የፀጥታ ጥምር ኃይሉ ተቀናጅቶ በመሥራቱ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል፡፡

በዚህም አሁን ላይ በአዲስ አበባ ምቹ የፀጥታ ሁኔታ ያለበትና በቀጣይ በሀገራችን የሚከበረው የጥምቀት በዓል እና የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በሰላም እንዲጠናቀቁ ከወዲሁ ይህንን የሚመጥን ዝግጅት መደረጉን ገልፀዋል፡፡

Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

10 Jan, 14:32


የደቡብ አፍሪቃ፣ ፖሊስ በሕገወጥ አዘዋዋሪዎች ታግተዉ የነቡር 26 ኢትዮጵያዉያንን አስቀቀ!

የደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ የጉዞ ሰነድ ያልነበራቸው እና በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ታግተው የነበሩ 26 ኢትዮጵያዉያንን ማስለቀቁን አስታወቀ።ነጻ የወጡት ኢትዮጵያዉያኑ በጆሃንስበርግ ከተማ ዳርቻ በሚገኝ አንድ ቤት ውስጥ እርቃናቸውን ታግተዉ ነበር።የደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ የቅድመ ወንጀል መከላከል ክፍል እንዳለው ፖሊስ ታጋቾች ወደነበሩበት ህንጻ በደረሰበት ወቅት ታግተው ከነበሩ ሰዎች በተጨማሪ 30 ያህል ሰዎች መስኮት ሰብረው ሳያመልጡ አልቀረም።

ፖሊስ ታጋቾችን ለማስለቀቅ የአካባቢው ነዋሪዎች ያልተለመደ እንቅስቃሴ መመልከታቸውን ተከትሎ ጥቆማ ከሰጡ በኋላ እርምጃ መውሰዱን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገባ ያመለክታል። ታጋቾቹ ለምን ያህል ጊዜ ታግተው እንደነበሩ አልተገለጸም ። ነገር ግን ነጻ ከወጡት ታጋች ኢትዮጵያዉያን መካከል የጤና መታወክ የገጠማቸው አስራ አንዱ ለህክምና ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል።ከዚህ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ጋር በተያያዘ የሀገሪቱ ፖሊስ ሦስት ኢትዮጵያዉያንን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።

ባለፈው የነሐሴ ወር 2016 በተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 80 ሰነድ አልባ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ማስለቀቁን የጠቀሰው የሀገሪቱ ፖሊስ በወቅቱ ታጋቾቹ ያለ በቂ ምግብ እና ዉሃ ኢሰብአዊ በሆነ መንገድ ታጉረው እንደነበር አስታውሷል።ኢትዮጵያዉያንን ጨምሮ ስራ እና የተሻለ ኑሮ ፍለጋ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ስደተኞች ከተለያዩ የአፍሪቃ ሀገራት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ደቡብ አፍሪቃ እንደሚጓዙ ዘገባው አስታውሷል።

Via DW
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

10 Jan, 14:31


Facebook, Twitter, Instagram እና በመሳሳሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ድርጅትዎን ፤ አገልግሎትዎን እና ምርትዎን ማስተዋወቅ ፈልገዋል? እንግዲያውስ መፍትሄው እኛ ጋር ነው።

በማንኛውም Social Media  Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::

ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።

Telegram: @adsommar

YeneTube

10 Jan, 14:07


ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያን አስጀመሩ!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ አስጀምረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ለኢኮኖሚና ፋይናንስ ምህዳራችን ታሪካዊ በሆነ እጥፋት የኢትዮጵያን የመጀመሪያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ደወል ደውልናል ብለዋል።

ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ባላት፣ ለብልጽግና ሰፊ እምቅ አቅምና ምቹ መንገድ እየተነጠፈላት ባለችው ኢትዮጵያ ባለሃብቶች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

10 Jan, 13:18


ኢትዮጵያ በካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት የተሰማትን ሐዘን ገለጸች!

ኢትዮጵያ በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ የተከሰተው ሰደድ እሳት በሰው ሕይዎት እና በንብረት ላይ ባደረሰው ጉዳት የተሰማትን ጥልቅ ሐዘን ገልጻለች፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ በደረሰው ጉዳት ኢትዮጵያ ማዘኗን አስታውቋል፡፡

በዚህ አስቸጋሪ ወቅት የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ከአሜሪካ መንግሥትና እንዲሁም በሎስ አንጀለስ አካባቢ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጎን መሆናቸውን አረጋግጧል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

10 Jan, 12:04


በሰሜን ወሎ ዞን በ11 ቀበሌዎች ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የሰብል ክምር በከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ወደመ!

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በዋድላ ወረዳ 11 ቀበሌዎች ጥር 1/2017 ዓ.ም በደረሰው “ምክንያቱ ባልታወቀ” የእሳት ቃጠሎ የ154 አርሶ አደሮች የሰብል ክምር መቃጠሉ ተገልጿል፡፡የዋድላ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሙሉየ ረታ 4 ሺህ 560 ኩንታል የሚኾን 152 ክምር ላይ የደረሰው ቃጠሎ ጉዳት ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ጠቁመዋል፡፡

የዋድላ ወረዳ የአደጋ መከላከል እና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጽሕፈት ቤት ቡድን መሪ ምትኩ ሞላ በበኩላቸው እስካሁን ባለው መረጃ 770 የሚኾኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች የጉዳቱ ሰለባ መኾናቸውን መግለጻቸውን አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘግቧል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

10 Jan, 07:46


የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ በኢትዮጵያ ወደ ምድር ሲንቀሳቀሱ የታዩት የቁስ አካላት ስብስብ የጠፈር ፍርስራሾች አልያም የሚቲዮር አለቶች ሊሆኑ እንደሚችሉ አስታወቀ!

የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ በትናንትናው ዕለት ከምሽቱ 1፡30 ገደማ በደቡብና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍሎች በሰማይ ላይ እየተቀጣጠሉ በከፍተኛ ፍጥነት ሲንቀሳቀሱ የታዩት የቁስ አካላት ስብስብ የጠፈር ፍርስራሾች አልያም የሚቲዮር አለቶች ሊሆኑ እንደሚችሉ አስታውቋል።የታየው ስብስብ ወደ ደቡባዊ የሃገሪቱ አቅጣጫ በከፍተኛ ፍጥነት በሰማይ ላይ ሲምዘገዘግ እንደነበረም ለማወቅ ተችሏል ሲል ተቋሙ ገልጿል።

የእነዚህ አካላት ስብስብ ክስተት ተፈጥሮ በእርግጠኝነት ለማብራራት ያስችል ዘንድ ሁኔታውን በቅርበት እያጣራ እንደሚገኝም አክሎ አስታውቋል።በቅርቡ በኬንያ በማኩኒ ካውንቲ ሙኩኩ በተባለችው መንደር ክብ ቁስ 2 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን 500 ኪሎግራም ክብደት ያለው ግዙፍ ብረት ከሰማይ መወደቁ ይታወቃል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 11:32


በነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ላይ የነበረዉ ኪሳራ ወደ 133 ቢሊዮን ብር ማሻቀቡ ተሰማ!

የመንግስት የነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ላይ የነበረዉ ኪሳራ ባለፉት አምስት ወራት ዉስጥ ብቻ ወደ 133 ቢሊዮን ብር ከፍ ማለቱን የገለፀው የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ከዚህ ዉስጥ 30 ቢሊዮን ያህሉ ለድጎማ የተደረገ ክፍያ መሆኑን አስታውቋል።

ዝቅተኛ ገቢ ያለቸውን ህብረተሰብ ለመደጎም የነዳጅ ሪፎርማ ከሀምሌ 2014 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን ይህን ተከትሎ በወቅቱ በነዳጅ ማረጋጊያ ፈንድ ላይ የነበረው 197 የመንግስት ዕዳ በሐምሌ 2016 ዓ.ም. ላይ ወደ 58 ቢሊዮን ዝቅ ብሎ እንደነበር ተገልጿል።

የነዳጅና ኢነርጁ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሳህረላ አብዱላሂ ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት እንደገለፁት " ከጥቅል ድጎማ ወጥቶ ወደ ታለመለት ድጎማ ተገብቶ በሂደት የአለም የነዳጅ ዋጋ የተረጋጋ ሆኖ በመቆየቱ ምክንያት ሐምሌ 2016 ላይ የነበረዉ 58 ቢሊዮን ብር የመንግስት የነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ኪሳራ ባለፉት አምስት ወራት ወደ 133 ቢሊዮን ብር ከፍ ሊል ችሏል ያሉ ሲሆን ከዚህ ዉስጥ 30 ቢሊዮን ለድጎማ የተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።

ለነዳጅ ግዢ የሚዉለዉ ተቀማጭ ገንዘብ አልቆ መንግስት እዳ እያስመዘገበ እንደነበርና የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ደግሞ በወሰደው አፋጣኝ የማስተካከያ እርምጃ ሀገሪቷ በዕዳ ምክንያት ነዳጅ ማስገባት እንዳትችል ሊያደርግ የነበረዉን ሂደት ማስቀረት መቻሉን የሚገልፅ መረጃ ካፒታል ከዚህ ቀደም ዘግቦ እንደነበር ይታወቃል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 11:01


ምክር ቤቱ የመንግስትና የህዝብ ንብረትን የማስመለስ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው14ኛ መደበኛ ስብሰባው የመንግስትና የህዝብ ንብረትን የማስመለስ አዋጅን አጸደቀ።አዋጁ በሕገ-ወጥ መንገድ የተፈራን ንብረት ማስመለስ የሚያስችሉና የሕግ-ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ድንጋጌዎችን የያዘ መሆኑና የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ እንደሆነ ተገልጿል።

አዋጁ ዜጎች በላባቸውና በወዛቸው ንብረት እንዲያፈሩ የሚያበረታታ፣ በወንጀል ንብረት የሚያፈሩትን ተጠያቂ የሚያደርግ፣ የአገርን ዕድገት የሚያሳልጥ እንደሆነ አስተያየት የሰጡ የምክር ቤት አባላት አንስተዋል።ግለሰቦች በወንጀልና በሙስና ያፈሩትን ንብረት የሚያስመልስ በመሆኑ በተፈጻሚነቱ ላይ ጥንቃቄ ማድረግና አስፈጻሚ አካላትን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ እና የዜጎችን ንብረት የማፍራት መብት እንዳይጋፋ መታየት አለባቸው ያሏቸውን ጉዳዮችም መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዕጸገነት መንግስቱ በአዋጁ ሃብት የማፍራትና የማውረስ ሕገ-መንግስታዊ መብትን የሚቃረን ድንጋጌ አለመካተቱንም አብራርተዋል።የጸረ-ሙስና ትግል እንዲጠናከር የሚያደርግ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘና የተመዘበረ የአገር ሃብትን ለማስመለስ የሚያስችልና ሕገ-ወጥነትን የሚያስቆም አዋጅ እንደሆነም አክለው ገልጸዋል።ምክር ቤቱ በአዋጁ አስፈላጊነትና ወቅታዊነት ላይ ዝርዝር ውይይት በማድረግ በሶሰት ተቃውሞ እና በአራት ድምጸ ታቅቦ በአብላጫ ድምጽ ማጽደቁን ዘገባው አመላክቷል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 11:00


Facebook, Twitter, Instagram እና በመሳሳሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ድርጅትዎን ፤ አገልግሎትዎን እና ምርትዎን ማስተዋወቅ ፈልገዋል? እንግዲያውስ መፍትሄው እኛ ጋር ነው።

በማንኛውም Social Media  Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::

ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።

Telegram: @adsommar

YeneTube

09 Jan, 09:44


በትግራይ ብሔራዊ ጉባኤ ተጠርቶ ግዜያዊ አስተዳደሩ እንደገና እንዲዋቀር ተጠየቀ!

በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ እና በምርጫ ቦርድ እውቅና ካገኙ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ “ክልሉን በማስተዳደር ላይ የሚገኘው ጊዜያዊ አስተዳደሩ በህግ፣ በአካል ቢኖርም በተግባር ግን ፈርሷል” ሲል ገለጸ፤ “በመሆኑም ብሔራዊ ጉባኤ ተጠርቶ ግዜያዊ አስተዳደሩ እንደገና እንዲዋቀር” ሲል ጠይቋል።

በአሁኑ ወቅት በክልሉ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊም ሆነ የፍትህ ጉዳዮች ላይ መፍትሔ ሊሰጥ የሚችል መንግስት የለም ማለት ይቻላል ሲሉ የፓርቲው ሊቀመንበር አሉላ ሀይሉ አስታውቀዋል።የክልሉን ተፈናቃዮች በተመለከተ ሊቀመንበሩ “ላለፉት አራት ክረምቶች ወደ ቤታችሁ ትመለሳላችሁ እየተባሉ ሲነገራቸው የነበሩ የክልሉ ተፈናቃዮች በቀጣዩ ክረምት ወደ ቤታቸው ለመመለስ ይህ ነው የሚባል እንቅስቃሴ እየተደረገ አይደለም” ሲሉ ተችተዋል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 09:24


የነዳጅ ውጤቶች ግብይት ረቂቅ አዋጅ ማሻሻያ ተደርጎለት ጸደቀ!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባዔ የነዳጅ ውጤቶችን ግብይት ሥርዓት ለመደንገግ በንግድ እና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ በሁለት ተቃውሞ፣ በአንድ ድምፀ ተአቅቦና በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡

በረቂቅ አዋጁ ላይ ከምክር ቤቱ በርካታ ሀሳቦች የተነሱበት ሲሆን፤ ከእነዚህም ሕገወጥ የነዳጅ ንግድ እና ግብይትን በተመለከተ ስለሚወሰዱ የእርምት እና የቅጣት ደንቦችን ጨምሮ የነዳጅ አቅርቦትን በኢትዮጵያ ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ተደራሽ ከማድረግ አኳያ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን እና ሌሎችን ጉዳዮች በተመለከት የምክር ቤት አባላት አስተያየቶች ሰጥተዋል።

በዚህም በኢትዮጵያ ከ 500 በላይ ወረዳዎች የነዳጅ ማደያዎች እንደሌላቸዉ የተገለጸ ሲሆን፤ ይህንን የተደራሽነት ችግር ለማስቀረት የታለመ ደንብ በአዋጁ መካተቱ ተገልጻል።ሕገወጥ የነዳጅ ማደያ ግንባታና ከታሪፍ በላይ ንግድ መስፋፋቱን ተከትሎ አዋጁ የሚያስተካክለዉ የሕግ ማዕቀፍ ስለመኖሩም ተገልጿል።

በተጨማሪም መንግሥት ከሚያወጣው የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ተመን ውጪ በተደጋጋሚ የመገበያየት ወንጀል እንዲሁም የነዳጅ ምርቶችን ከባዕድ ነገሮች ጋር መቀላቀል፤ ከ3 ዓመት እስከ 5 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲሁም ከ300 ሺሕ እስከ 500 ሺሕ ብር ቅጣት እንደሚያስቀጣ በአዋጁ ተደንግጓል፡፡

እንዲሁም የነዳጅ ውጤቶችን ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ያከማቸ፣ በዚህም ሊሸጥ ከሚገባው ሰው ቦታና የግብይት ስርዓት ውጭ ሲሸጥ የተገኘ ወይም አደጋ ያስከትላሉ በተባሉ መያዣዎች ሲሸጥ የተገኘ ማንኛውም ግለሰብ፤ የተያዘው የነዳጅ ውጤት ተወርሶ ከ3 ዓመት በማይበልጥ እስርና ከ350 ሺሕ እስከ 500 ሺሕ ብር የሚደርስ ቅጣት እንደሚቀጣ በአዋጁ ተካቷል፡፡ምክር ቤቱ በዛሬው ጉባዔው የም/ቤቱ 13 መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባዔ በሙሉ ድምጽ የፀደቀ ሲሆን፤ የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅንም እንደሚጸድቅ ይጠበቃል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 07:48


በኮሪደር ልማቱ የሚዛወሩ መሠረተ-ልማቶችን እስከ ጥር 30 ቀን 2017 ለማጠናቀቅ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡

በሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት በ14 ከተሞች የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት የማዛወር እና መልሶ ግንባታ ሥራ እያከናወነ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል፡፡እስከ ሕዳር 30 ድረስ 3 ሺህ 275 የምሰሶ እና 96 የማሰራጫ ትራንስፎርመሮች ማዛወር ሥራ ማከናወኑንም በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል፡፡

በተጨማሪም በአዲስ አበባ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና ድሬዳዋ 13 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የመሬት ውስጥ ተቀባሪ መስመር እና አምስት ስዊቺንግ ስቴሽኖችን የማዛወር ሥራ ማከናወኑን ነው የገለጸው፡፡የኮሪደር ልማቱ በአዲስ አበባ፣ ጎንደር፣ ባሕርዳር፣ ደሴ፣ ድሬዳዋ፣ ሐረሪ፣ ሠመራ፣ ሻሸመኔ፣ ቢሾፍቱ፣ ጅማ፣ አምቦ፣ ሐዋሳ፣ አርባምንጭ እና ሸገር ከተሞች እየተከናወነ እንደሚገኝም አብራርቷል፡፡

Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 07:19


የአፍሪካ ሀገራት “እናመሰግናለን ማለቱን ረስተውታል” ሲሉ ማክሮን መናገራቸው ቁጣን ቀስቅሷል!

"ፈረንሣይ እስላማዊ አማጺያንን ለመታገል ወታደሮቿን ለዐሥርት ዓመታት ለማሠማራቷ የአፍሪካ ሀገራት ምስጋና አላቀረቡም" ብለው ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን መናገራቸው በአፍሪካ በሚገኙ አጋሮቻቸውና በፈረንሣይ በሚገኙ ለዘብተኞች ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል። የማክሮን ንግግር "የቅኝ ገዢዎች አስተሳሰብ ነው" የሚል ነቀፋም ገጥሞታል።

ማክሮን ሰኞ ዕለት ለፈረንሣይ አምባሳደሮች ባደረጉት ንግግር፣ “ይመስለኛል እናመሰግናለን ማለቱን ረስተውታል። ወደፊት ያደርጉት ይሆናል” ሲሉ ተደምጠዋል። ወታደሮቻቸውን ማሠማራታቸው ትክክለኛ ርምጃ እንደነበርና፣ ጣልቃ ባይገቡ ኖሮ በሳህል የሚገኙ ሀገራት ሉአላዊነታቸውን ጠብቀው ሊቆዩ እንደማይችሉም ማክሮን ጨምረው ተናግረዋል።

በሳህል ቀጠና የተገኙት ሀገራቱ በጠየቁት መሠረት እንደሆነና ለቀው የወጡትም በተደረጉት መፈንቅለ መንግሥታት ምክን ያት እንደሆነ፣ ለመፈንቅለ መንግሥት አድራጊዎች ፈረንሣይ ድጋፍ መስጠት እንደማትሻም ማክሮን ተናግረዋል።

በሳህል ቀጠና በሚገኙ ፈረንሣይኛ ተናጋሪ ሀገራት ውስጥ ባለፉት አራት ዓመታት ተከታታይ መፈንቅለ መንግሥት መደረጉን ተከትሎ የፈረንሣይ ሚና ቀንሶ ወታደሮቿ ከአንዳንዶቹ ሃገራት ለቀው እንዲወጡ ተደርገዋል።

ሩሲያ፤ በማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር ፈረንሣይን በመተካት ተጸኖዋን ስታሳርፍ፣ ፓሪስ ደግሞ ከሴኔጋል እና ከቻድ ጋራ የቀረበ ግንኙነት እንዲኖራት ብትሞክርም፣ ሁለቱ ሃገራት ግን የፈረንሣይ ጦር እንዲወጣ ጠይቀዋል።

ፈረንሣይ በፕሬዝደንት ፍራንሷ ኦላንድ የሥልጣን ዘመን እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2013 ዓ.ም በማሊና በሳህል ቀጠና እስላማዊ አማፂያንን ለመዋጋት ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሯ ይታወሳል። በወቅቱ 58 ወታደሮቿ ሕይወታቸውን አጥተዋል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Jan, 07:16


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

09 Jan, 07:16


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

09 Jan, 07:16


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

09 Jan, 07:16


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

08 Jan, 17:51


አዲስ አበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች ለመንግሥት ሳያሳውቁ ከከተማ እንዳይወጡ ደብዳቤ ተላከላቸው!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መቀመጫውቸን በአዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች ለመንግሥት ሳያሳውቁ ከከተማ እንዳይወጡ ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡ሪፖርተር የተመለከተውና ከአንድ ሳምንት በፊት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ የተላከው ደብዳቤ እንደሚያስረዳው፣ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአገሪቱ ድንበር ውስጥ ለሚያደርጓቸው ማናቸው እንቅስቃሴዎች ቅድመ ፈቃድ እንዲጠይቁ አሳስቧል፡፡

በአዲስ አበባ ለሚገኙ ዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ተቋማት፣ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ድርጅቶችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ዓለም አቀፍ ተቋማት፣ ከአዲስ አበባ ውጭ የሚያደርጓቸውን ጉዞዎች በተመለከተ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተቀመጠ የቅድሚያ ማሳወቂያ ፎርም ከሞሉ በኋላ መሆን እንዳለበት አመላክቷል፡፡ይሁን እንጂ ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ የተጻፈው ደብዳቤ ማስጠንቀቂያው ለሥራ ወይም ለግል ጉዳይ የሚጓዙትን እንደሆነ በግልጽ አያስረዳም፡፡

ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው ከዚህ ተመሳሳይ ድበዳቤ ተጽፎ የነበረ ቢሆንም ፣ አንዳንድ ዲፕሎማቶች አሁንም ከፌዴራል መንግሥቱ ዕውቅና ውጭ ሲንቀሳቀሱ በመገኘቱ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ከዓመት በፊት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት፣ ክልሎች በአገሪቱ ሕገ መንግሥት ለፌዴራል መንግሥቱ ብቻ በተሰጠው የውጭ ግንኙነት ሥራ ላይ እየተሳተፉ በመሆኑ ፓርላማው ማሳሰቢያ እንዲሰጥ ተጠይቆ ነበር፡፡

Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

08 Jan, 17:34


በሲቪል ማህበረስብ ድርጅቶች ላይ የተጣለው ዕግድ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲነሳ አለም አቀፉ ንቅናቄ ለዲሞክራሲ ጠየቀ!

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከልን (ካርድ) ጨምሮ በአምስት ሀገር በቀል ሲቪል ማህበረስብ ድርጅቶች ላይ የጣለውን እገዳ በአስቸኳይ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲነሳ አለም አቀፉ ንቅናቄ ለዲሞክራሲ (World Movement for Democracy) የተሰኘ ተቋም ጠየቀ።

በባለስልጣኑ የታገደው የሲቪል ማህበራቱ የባንክ ሂሳብ እንዲለቀቀ ያሳሰበው ተቋሙ እገዳው መንግስት በሲቪል ማህበራት እና በሰብአዊ መብት ዙሪያ በሚሰሩ ተቋማት ላይ የሚያካሂደው አፈና አካል ነው ሲል ተችቷል።

አለም አቀፉ ንቅናቄ ለዲሞክራሲ (World Movement for Democracy) ትላንት ታህሳስ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ “በኢትዮጵያ የሲቪል ማሀበራት ምህዳር እየተዘጋ ነው” ሲል ገልጾ ሁኔታው አሳስቦኛል ብሏል፤ የሲቪል ማሀበራትን ይበልጥ ሊያሰራ የሚችል ሁኔታ እንዲፈጠር እና ማሻሻያዎች እንዲካሄዱ ጠይቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

08 Jan, 08:23


በሶማሊያ ስለሚሰፍረው የግብጽ ጦር ዙሪያ ሁለቱ ሀገራት በቀጣይ ሳምንት እንደሚመክሩ ተገለጸ!

ግብጽ በአፍሪካ ህብረት ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቶት በሶማሊያ በሚሰማራው የጦር ሰራዊቷ ዙሪያ በቀጣይ ሳምንት ከሶማሊያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር እንደምትመክር ተገለጸ።በሁለቱ ሀገራት መካከል ውይይቱ የሚካሄደው ከጥር 7 እስከ 9 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ባርካድ እንደነገሩት ብሉንበርግ አስነብቧል።

ግብጽ አትሚስን በሚተካው በአዲሱ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮ (AUSSOM) ውስጥ እንደምትሳተፍ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ ማረጋገጣቸውን መዘገባችን ይታወሳል።በሶማሊያ አዲስ ተልዕኮ ተሰጥቶት በሚሰፍረው የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ጦር AUSSOM ግብጽ ወታደሮቿን የምታዋጣው ከሶማሊያ በኩል በቀረበላት ጥሪ መሰረት ነው ሲል ብሉንበርግ በዘገባው አመላክቷል።

የሶማሊያ መንግሥት የኢትዮጵያ ወታደሮች በአፍሪካ ኅብረት ልዑክ ውስጥ መካተታቸውን በተመለከተ “መልሶ ለማጤን” ዝግጁ መኾኑን ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል።ብሉንበርግ ባስነበበው ዘገባው የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኢትዮጵያ የአውሶም ጦር ውስጥ ምን ያክል ቁጥር ያለው ሰራዊት እንድታሰማራ እንደተፈቀደላት የታወቀ ነገር አለመኖሩን እንደነገሩት ጠቁሟል።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ከቀናት በፊት ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በሶማሊያ በሰላም ማስከበር ተግባር ተሰማርቶ በቆየው አትሚስ አተካክ ረቂቅ ውሳኔ ላይ ውሳኔ ማሳለፉን መዘገባችን ይታወሳል።አትሚስን በመተካት ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቶ ለሚሰፍረው የሰላም አስከባሪ ጦር ይሁንታ መስጠቱን፤ የቆይታ ግዜውም 12 ወራት እንዲሆን መፍቀዱን በዘገባው ተካቷል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

08 Jan, 07:58


ዩናይትድ ስቴትስ ሩሲያ ሁለቱንም የሱዳን ተፋላሚዎች በገንዘብ እየደገፈች ነው ስትል ከሰሰች!

"ሩሲያ ሱዳን ውስጥ የሚዋጉትን ሁለቱን ወገኖች በገንዘብ ትደግፋለች" ስትል ዩናይትድ ስቴትስ ትላንት ሰኞ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከሳታለች፡፡ ይህም ሞስኮ የራሷን የፖለቲካ ዓላማ ለማሳካት ሁለቱንም ወገኖች ደጋፊያቸው እየመሰለች መጫወት ይዛለች የሚለውን የቀደመውን ዋሽንግተን ድምዳሜ ከፍ ያደረገ ሆኖ ታይቷል፡፡

በሱዳን ጦር ኃይሎች እና በፈጥኖ ደራሽ ቡድኑ መካከል በጎርጎርሳውያኑ ሚያዚያ 2023 የተጀመረው የእርስ በእርስ ጦርነት በዓለም ትልቁን የመፈናቀል እና የረሃብ ቀውስ አስከትሏል።

ባለፈው ኅዳር በመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ሁለቱም ተፋላሚ ወገኖች ጦርነቱን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ እና የሰብአዊ ርዳታ መግባቱን እንዲያረጋግጡ የሚጠይቀውን ረቂቅ ውሳኔ ቀሪዎቹ 14 የምክር ቤት አባላት ሲደግፉት ሩሲያ ድምጽ በመሻር ሥልጣኗ ተጠቅማ ጥላዋለች፡፡

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ ትላንት ሰኞ ዝርዝር ውስጥ ሳይገቡ ለምክር ቤቱ ባደረጉት ንግግር "ሩሲያ ማደናቀፍን መርጣለች፡፡ ብቻዋን ቆማ ሲቪሎች እንዲጎዱ ድምጽ ሰጥታለች፡፡ ሁለቱንም ተፋላሚ ወገኖች በገንዘብ ትደግፋለች፡፡ አዎ! ሁለቱንም ወገኖች እያልኩ ነው" ብለዋል።

በመንግሥታቱ ድርጅት የአሜሪካ ልዑክ ቃል አቀባይ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ተጠይቀው፤ ሩሲያ "በሱዳን የወርቅ ንግድ ውስጥ ጥቅም እንዳላት ዋሽንግተንእንደምታውቅ ገልጸው ለተፋላሚዎቹ ወገኖች "በህገወጥ የወርቅ ንግድም ሆነ በጦር መሳሪያ አቅርቦት መልክ የሚደረግ ቁሳዊ ድጋፍ ዩናይትድ ስቴትስ ታወግዛለች" ብለዋል፡፡

በመንግሥታቱ ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የሩሲያ ምክትል አምባሳደር ዲሚትሪ ፖሊያንስኪ በሰጡት ምላሽ “ዩናይትድ ስቴትስ ሌሎች የዓለም ኃያላን መንግሥታት ላይ በራሷ መለኪያ ለመፍረድ በመሞከሯ እናዝናለን” ብለዋል።ሮይተርስ ስለጉዳዩ ከሱዳን ተፋላሚ ወገኞች ወዲያውኑ ለዘገባው ምላሽ ሊያገኝ አለመቻሉን አስታውቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

08 Jan, 07:56


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

08 Jan, 07:56


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

08 Jan, 07:56


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

08 Jan, 07:56


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

07 Jan, 16:12


#ነዳጅ

ቤንዚን በሊትር 101.47 ብር ሲገባ ናፍጣ በሊትር 98.98 ብር ሆኗል።

ዛሬ በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል።

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ/ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆን የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ መወሰኑን አሳውቋል።

በዚሁ መሰረት ፦

አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር

አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር

አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር

የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር

አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር

አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተወስኗል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

07 Jan, 09:47


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

07 Jan, 09:47


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

07 Jan, 09:47


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

06 Jan, 16:22


የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ የገዥው ሊበራል ፓርቲ መሪነታቸውን መልቀቃቸውን አስታወቁ

አዲስ መሪ እስኪመረጥ ድረስ በጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።

Via:- CNN
@Yenetube @FikerAssefa

YeneTube

06 Jan, 15:50


እ.ኤ.አ. 2025 ከገባ ወዲህ፣ ኖሮቫይረስ፣  ወይንም 'ስቶማክ ፍሉ' በመባል የሚታወቀው፣ በመላው ዩናይትድ ስቴትስ እየተስፋፋ መሆኑን ሲዲሲ አስታውቋል።

ቫይረሱ እስካሁን ከ21 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለህመም ዳርጓል።

እንደ ሲዲሲ መግለጫ ትውከት እና ተቅማጥ የሚያስከትለው ይህ ተላላፊ ቫይረስ በብዙ ሰዎች ላይ በመከሰት በዚህ አመት ሪከርድ ይዟል።
የኖሮቫረስ ምልክቶች ማስታወክ፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ቁርጠት፣ ማቅለሽለሽ የሚያስከትል ሲሆን አንዳንዴም ዝቅተኛ ደረጃ ትኩሳት ወይም ብርድ ብርድ ማለት፣ ራስ ምታት እና የጡንቻ ህመምን ሊያካትት እንደሚችል የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ::  ለቫይረሱ ከተጋለጡ ደግሞ ምልክቶቹ  በሰውነት ላይ ከ 12 እስከ 48 ሰዓታት ሊታዩ ይችላሉ::

መከላከያው እጅን መታጠብ፣ የምግብ ንፅህናን መጠበቅ ፣ የምግብ ማዘጋጃና ሰዎች በጋራ ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ አካባቢዎችን በበረኪና ነክ ነገሮች ማፅዳትና በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ራስን ማራቅ መሆኑን ሲዲሲ ይመክራል::

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

06 Jan, 14:04


የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ ጣቢያ ለመገንባት ፍላጎት አሳይተዋል ለተባሉ ከ 10 በላይ ባለሃብቶች ፍቃድ ሊሰጣቸዉ ነዉ!

የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ እንደገለፀው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ ጣቢያ የማልማት ጉዳይ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ እንደሚገኝ የገለፀ ሲሆን በዚህ ላይ ለመሰማራት ጥያቄ ያቀረቡ ከ 10 በላይ ባለሃብቶች መኖራቸውን እና በቅርቡ ዉሳኔ እንደሚያገኝ ይጠበቃል ።

የአዲስ አበባት ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ያብባል አዲስ እንደገለፁት በቅርቡ 100 የኤሌክትሪክ አዉቶቢሶች ወደ ከተማዋ እንደሚገቡ የተናገሩ ሲሆን ይህም የትራንስፖርት ዘመናዊነት ከሚታሰበው በላይ ይቀይራል ብለዋል።

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ ጣቢያ የማልማት ጉዳይ በተመለከተ የ በፌደራል ደረጃ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ የከተማ አስተዳደሩ እነዚህን የኃይል መሙያ ጣቢያ የሚተክሉ ባለሀብቶች የመምረጥ እና መሬት የማዘጋጀት ስራ በበላይነት እየተገበረ ይገኛል ።

አቶ ያብባል አዲስ እንደተናገሩት " በዚህ ላይ ለመሰማራት ጥያቄ ያቀረቡ ከ 10 በላይ ባለሀብቶች መኖራቸውን እና በቅርቡ ዉሳኔ አግኝተው በከተማዋ ሰፊ የኤሌትሪክ መኪና የኃይል መሙያ ጣቢያ ይኖራሉ ብለዋል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Jan, 08:32


“ጊዜያዊ አስተዳደሩ እንዲዳከም በማድረግ ትግራይን መንግስት አልባ ማድረግ ጥፋት ነው”- ሌ/ጀኔራል ታደሰ ወረደ

“ጊዜያዊ አስተዳደሩ እንዲዳከም በማድረግ ትግራይን መንግስት አልባ ማድረግ ጥፋት ነው” ሲሉ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ አስጠነቀቁ፤ “የግዜያዊ አስተዳደሩን ማጠናከር ለድርድር የሚቀርብ አይደለም” ብለዋል።“ህወሓት የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነትን የፈረመ እና 50 አመታት እድሜ ያለው ፖለቲካ ፓርቲ በመሆኑ ቀጣይነት እንዲኖረው እና እንዲጠናከር ማድረግ አስፈላጊ ነው” ሲሉም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት እና የሰላምና ጸጥታ ሴክሬተሪያት ሃላፊ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ገልጸዋል።

በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል ያለው ውጥረት በፖለቲካዊ መንገድ ብቻ ሊፈታ እንደሚገባ ያሳሰቡት ሌተናል ጀነራል ታደሰ “የተፈጠረው ውጥረት እንዲቆም ከተፈለገ ግን ሁሉም ህብረተሰብ ጫና ማድረግ አለበት ሲሉ አስታውቀዋል።በህወሓት አመራር መካከል ያለው ልዩነት የቅርብ ጊዜ ብቻ ሳይሆን ለብዙ ዓመታት እየተጠራቀመ የመጣ ነው ሲሉ የጠቆሙት ሌተናል ጀነራል ታደሰ በፓርቲው ውስጥ ያሉ ችግሮች በጊዜው እየተፈቱ ባለመምጣቸው/ተጠራቅመው በመቆየታቸው ነው እዚህ የደረሰው ሲሉ አመላክተዋል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Jan, 08:15


በአፋር ክልል ነዳጅ ጭነው ተደብቀው የቆሙ ቦቴዎች መያዛቸውን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ!

አዲስ አበባን ጨምሮ ለተለያዩ ክልሎች የሚጓጓዝን ነዳጅ ይዘው በአፋር ክልል ልዩ ቦታው ሰርዶ አድማስ በሚባል ቦታ 'በየጥሻው' የቆሙ ቦቴዎች ተደብቀው በቆሙበት መያዛቸውን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡በአፋር ክልል ንግድ ቢሮ ትብብር የፀጥታ አካል ባደረገው አሰሳ የተያዙት ተሽከርካሪዎቹ የክልሉ ንግድ ቢሮ ለተሸከርካሪዎቹ እጀባ በመስጠት ወደ የመዳረሻቸው እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል ተብሏል፡፡

ባለስልጣኑ ትናንት ባወጣው መግለጫ በወሩ መጨረሻ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ይሠራል በሚል ያልተጨበጠ ተስፋ ነዳጁን ይዘው የተሸሸጉት እነዚህ ተሸከርካሪዎች ያለአግባባ የሚያገኙትን ትርፍ ከማሰብ ውጪ የጫኑት ነዳጅ በባህሪው በትነት የሚባክን፣ አደጋን የማስከተል አቅም ያለው መሆኑን ለማሰብ አልፈቀዱም ብሏል፡፡

ከዚህ ባለፈ በየክልል ከተሞች የነዳጅ ማደያዎችን በማድረቅ እጥረት በመፍጠር ህብረተሰቡን የማጉላላት ስራን መስራታቸውን ማመን አይፈልጉም ሲልም ባለስልጣኑ ገልጿል፡፡የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ተግባሩን በፈጸሙት ላይ መንግስት ለህብረተሰብ ተጠቃሚነት ሲል በድጎማ የከፈለበትን የነዳጅ ወጪ እንዲሸፍኑ የሚደረግ እንደሆነ እና ከምርት መሰውር ጋር በተያያዘ በሕግ ተጠያቂ የሚደረጉ መሆኑንም አስታውቋል፡፡

በነዳጅ ግብይት ሂደት ውስጥ የሚፈፀሙ ሕገ-ወጥ ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከቱ መመጣታቸውን የገለጸው መግለጫው ነዳጅ የጫኑ ተሸከርካሪዎች በየቦታው እንዲዘገዩ በማድረግ ተጨማሪ ትርፍ ለማግኘት ተስፋ በማድረግ ተጠቃሚውን ህብረተሰብ የማጉላላት ተግባር ይፈጽማሉ ሲል ከሷል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Jan, 07:39


አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ!

አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ከዚህ አለመ በሞት መለየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ቡልቻ በሚችሉት ሁሉ ሀገራቸውንና አፍሪካን ያገለገሉ፣ በአቋማቸው ጽኑ፣ ሕዝቦችን ለማቀራረብ የተጉ፣ እውነት ነው ብለው ያመኑትን የትምና መቼም የሚናገሩ ነበሩ ብለዋል፡፡“እንዲህ ዓይነት ብርቱ ሽማግሌዎችን ማጣት ጉዳቱ ለሀገር ነው፤ ፈጣሪ ነፍሳቸውን ይቀበላት” ሲሉም ገልጸዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Jan, 07:05


የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከ12ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ የሚከተሉትን መረጃዎች አያይዟል::

♻️የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ ብሏል።

♻️የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን እንደሚሆን ገልጿል።

♻️ እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጃ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጎ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ እንደሚሆንም ተመላክቷል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

06 Jan, 07:04


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

06 Jan, 07:04


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

06 Jan, 07:04


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

06 Jan, 07:04


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

05 Jan, 11:51


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህጋዊ መንገዶች የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎችን ለሚከፍቱ ተቋማት ፈቃድ መስጠት ለጊዜውም ማቆሙን አስታውቋል፡፡

በፈረንጆቹ ኦክቶበር 2024 ብሔራዊ ባንክ ለአምስት የሀገር ውስጥ የግል ውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ፈቃድ መስጠቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡በፖሊሲ አውጪ ባንኩ በኩል ይህ ውሳኔ የተላለፈው ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የትይዩ ውጭ ምንዛሬ ገበያውም ወይም በተለምዶ ጥቁር ገበያው ጋር ያለውን የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት በማጥበብ ቀስ በቀስም ትይዩ ገበያውን ለማዳከም በማሰብ ነው፡፡

በዚህም መሰረት ዱግዳ ፊደሊቲ ኢንቨስትመንት ፒኤልሲ፣ ኢትዮ ኢንዲፔንደንት፣ ግሎባል ኢንዲፔንደንት፣ ሮበስት ኢንዲፔንደንትና ዮጋ የውጭ ምንዛሬ መገበያያ ቢሮዎች ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እንደተሰጣቸው ይታወሳል፡፡አሁን ላይ ታዲያ ሌሎች አዳዲስ ተቋማትን ወደዚሁ ገበያ ከማስገባት አስቀድሞ እነዚህ የውጭ ምንዛሬ መመንዘሪያ ቢሮዎች አፈጻጸማቸው ምን ይመስላል? የሚለውን ለመገምገም ሲባል አዲስ ፈቃድ መስጠት መቆሙን ነው ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረገው፡፡

እነዚህ ተቋማት ከዚህ ቀደም የባንክ ሥራዎችን ሰርተው የማያውቁ በመሆናቸውና ወደገበያው ሲገቡ ለመጀመሪያ ጊዜ በመሆኑ ምክንያት ለገበያው አዲስ አሰራርን ይዘው መምጣታቸውንና ይህም ሁኔታ ባለፉት ጥቂት ወራት ያስመዘገበው ውጤት መገምገም እንዳለበትም ነው በምክንያትነት የቀረበው፡፡የፋይናንስ ዘርፉን የሚቆጣጠረው ብሔራዊ ባንክ ቢሮውን ለመክፈት እያንዳንዱ ተቋም 15 ሚሊዮን ብር ካፒታልና ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን 30 ሚሊዮን ብር በዝግ አካውንት እንዲያስገቡ በመስፈርትነት ማስቀመጡም የሚታወቅ ነው፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Jan, 20:19


#Earthquake : ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር።

ቤት ውስጥ ፣ አልጋ ላይ፣ ከቤት ውጭ የነበሩ ሰዎች ንዝረቱ ተሰምቷቸዋል።

ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አሁንም በመቀጠሉ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳትዘናጉ።

YeneTube

04 Jan, 09:04


የመሬት መንቀጥቀጡ በከሰም ስኳር ፋብሪካ አካባቢ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ!

በአዋሽ ፈንታሌ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ በከሰም ስኳር ፋብሪካ አካባቢ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ።በአፋር ክልል የመንግስት ልማት ድረጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀሰን ዳውድ ለጋዜጣ ፕላስ እንዳስታወቁት፣ በአካባቢ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል፣ የግለሰብ መኖሪያ ቤቶችና ተቋማት ላይም ጉዳት እያደረሰ ይገኛል፡፡

የመሬት መንቀጥቀጡ ከመጠነኛ ከፍ ወዳለ ደረጃ እየተሸጋገረ መምጣቱን ተከትሎ በአካባቢው በመኖሪያ ቤቶችና መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ያሉት አቶ ሀሰን፤ በተለይ ከትላንት ጀምሮ የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳቱን ከፍ እያደረገው እንዳለ ጠቁመዋል፡፡እስካሁን በሰው ህይወት ላይ ያደረሰው አደጋ ባይኖርም የስኳር ፋብሪካውን ጨምሮ በአካባቢው ባሉ ማህበረሰቦች መኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት አድርሷል ነው ያሉት፡፡ይሁን እንጂ በአካባቢው የከሰም ግድብ እስካሁን ባለው ሁኔታ ጉዳት እንዳልደረሰበት ጠቁመዋል፡፡

ንዝረቱ አሁንም እየቀጠለ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ ዜጎችን ከአካባቢው የማስወጣት ሥራ በስፋት እየተሰራ እንዳለ አስታውቀዋል፡፡የከሰም ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞችም ከአካባቢው እየወጡ እንዳለ ተናግረዋል፡፡ትላንት ሌሊት 9:53 ሰዓት ላይ ከሰሞኑ በመጠኑ ከፍ ያለና ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ይተወቃል፡፡

Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Jan, 08:46


በአክሱም የሚገኙ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ችግር በሦስት ቀናት እንዲፈታ ምክር ቤቱ አሳሰበ!

በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርት እንዳይከታተሉ መከልከሉን ተከትሎ የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ "ጥያቄያችን በሦስት ቀናት ውስጥ ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ከአማኙ ጋር በመመካከር ቀጣይ ሰላማዊ እርምጃ የምንወስድ ይሆናል" ሲል አስጠነቀቀ።

ምክር ቤቱ ባወጣው ባለ 11 ነጥብ አቋም መግለጫ "የፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር የሙስሊም ሴት ተማሪዎች አለባበስ አስመልክቶ ያወጣው ህግ እንዲከበር እንጠይቃለን" ብሏል።“ትግራይ ያለችበት ፖለቲካዊ እና ከባቢያዊ ቀውስ በቂ ነው” ያለው መግለጫው “ሌላ ሃይማኖትን መሠረት ላደረገ የቀውስ በር መክፈት ክልሉ ከድጡ ወደ ማጡ መክተት ነው” ሲል አሳስቧል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Jan, 08:28


የእንጀራ ልጁን ከ10 ዓመቷ ጀምሮ አስገድሮ ሲደፍር የቆየውን ከ10 ዓመት በኋላ እንደገደላት የተረጋገጠበት አቶ ሚካኤል ሽመልስ ጌታሁን የተባለ ግለሰብ ሞት ተፈረደበት፡፡

በአዲስ አበባ አንዲትን ህፃን ከ10 ዓመት እድሜዋ ጀምሮ ለዓመታት በተደጋጋሚ በመድፈርና በመጨረሻም በመግደል ወንጀል የተከሰከው ግለሰብ ሞት ተፈረደበት፡፡

ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው ተከሳሹ የሟች እንጀራ አባት ሲሆን ከ10ኛ አመት እድሜዋ ጀምሮ ለማንም እንዳትናገር በማስፈራራት አስገድዶ የመድፈር ወንጀል ሲፈፅምባት ቆይቷል፡፡

የድርጊቱ ሰለባ የሆነቸው ሟች አዶናዊት ይሄይስ በተከሳሽ የእንጀራ አባቷ እስከተገደለችበት 2015 ዓ.ም ድረስ 2 ጊዜ እንዳስረገዛት እና የመጀመሪያው እድሜዋ 19 አመት እንደሆነ በማስመሰል በሀሰተኛ ማስረጃ ፅንሷን እንድታስወርድ አስገድዷት ነበር ተብሏል፡፡

እንዲሁም በ2015 ዓ.ም መስከረም ወር ላይ ፖሊሶች ይሄን ወንጀሉን በተመለከተ  በደረሳቸው ጥቆማ ሊይዙት ወደ ቤት በመጡ ጊዜ በመስኮት ወጥቶ ካመለጣቸው በኋላ ተመልሶ በእናቷ ፊት ደጋግሞ በቢላ በመውጋት ሲገድላትም በጊዜው የ25 ዓመት የነበረችው ሟች እርጉዝ እንደነበረች ተረጋግጧል ተብሏል፡፡

በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ልዩ ቦታው 15 ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተፈፅሟል የተባለውን ይሄንኑ ወንጀል የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሰው ግድያና ውንብድና ችሎት ክስ ቀርቦበት ሲከራከር ቆይቶ ጥፋተኝነቱም ተረጋግጦበት ችሎቱ ትናንት የሞት ፍርድ እንደፈረደበት ሰምተናል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

03 Jan, 18:28


ዛሬ ምሽት በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ!

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።

ይህ ርዕደ መሬት ከአዋሽ ከተማ 44 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ ስፍራ የደረሰ መሆኑን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታውቋል። የአውሮፓ ሜዴትራኒያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) በበኩሉ የመሬት መንቀጥቀጡ ከጭሮ ከተማ 54 ኪሎ ሜትር፣ ከአዳማ ከተማ ደግሞ በ152 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ቦታ የደረሰ መሆኑን ገልጿል።

 የጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል በበኩሉ ምሽቱን የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.0 የሚለካ እንደሆነ በመረጃ ቋቱ ላይ አስፍሯል። ይህ የምርምር ማዕከል ከሁለቱ ተቋማት በተለየ፤ ትላንት ሐሙስ ለሊት በአፋር አካባቢ በሬክተር ስኬል 5.3 የደረሰ ርዕደ መሬት መከሰቱን አስታውቆ ነበር።

ሶስቱም ተቋማት ዛሬ አርብ አመሻሽ 11 ሰዓት ተኩል ገደማ የደረሰውን የመሬት መንቀጥቀጥ ግን የመዘገቡት በተመሳሳይ መጠን ነው። በዚህ ጊዜ የተመዘገበው ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ ነው። ከ2.5 እስከ 5.4 በሬክተር ስኬል የመለኪያ መሳሪያ የሚመዘገቡ የመሬት መንቀጥቀጦች ንዝረታቸው ሊሰማ የሚችል ነገር ግን አነስተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ መሆናቸውን በክስተቶቹ ላይ ምርምር የሚያደርጉ ተቋማት ይገልጻሉ።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Jan, 17:12


የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተባቸው ካሉ ስፍራዎች ነዋሪዎችን ማዘዋወር ተጀመረ!

በአፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ እየደረሰባቸው ባሉ ሁለት ቀበሌዎች የሚኖሩ አራት ሺህ ገደማ አባወራዎችን፤ “የአደጋ ስጋት ወዳልሆነ ስፍራ” የማዘዋወር ስራ መጀመሩን አንድ የአካባቢው ባለስልጣን ተናገሩ። አደጋውን ሸሽተው ወደ አዋሽ አርባ ከተማ የገቡ ነዋሪዎችን በአንድ ማዕከል ለማሰባሰብ ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑንም ገልጸዋል።

በክልሉ በድግግሞሽም ሆነ በመጠን ባለፈው አንድ ሳምንት ይበልጥ በበረታው የመሬት መንቀጥቀጥ ይበልጡኑ የተጠቁ ስፍራዎች፤ በገቢ ረሱ ዞን፣ ዱለሳ ወረዳ ስር የሚገኙት የዱሩፍሊ እና ሳገንቶ የተባሉት ቀበሌዎች ናቸው።

በቀበሌዎቹ እየደረሰ ያለውን የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ “የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ” እና በመኖሪያ ቤቶች አካባቢ ድንገት ውሃ መፍለቅ መከሰቱን የዱለሳ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አሊ ደስታ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

በአካባቢው ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ታሳቢ በማድረግ፤ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ ታህሳስ 23፤ 2017 ጀምሮ የሁለቱን ቀበሌ ነዋሪዎች በአቅራቢያው ወደሚገኘው አዋሽ አርባ ከተማ የማጓጓዝ ስራ እየተከናወነ መሆኑን አቶ አሊ ገልጸዋል።

“የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ የቱ ጋር ሊከሰት እንደሚችል ትክክለኛ ቦታዎችን እያወቅን አይደለም። የመሬት መንቀጥቀጥ አናሳ ወደ ሆነበት አካባቢ ነው [ነዋሪዎችን] እያዘዋወርን ያለነው” ሲሉ የወረዳው አስተዳዳሪ አስረድተዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Jan, 14:45


ከሰአት አበይት የአለም ዜናዎች !

🇰🇷 በፍ/ቤት ማዘዣ የወጣባቸው የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንትን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ ያደረገው ጥረት የፕሬዝዳንቱ ደጋፊዎች ባስነሱት ተቃውሞ ሳቢያ መስተጓጎሉ ተነገረ።

🇮🇷 ኢራን በኒውክለር መርሃ ግብሯ ዙሪያ ከሃያላኑ ሀገራት ጋር ያቋረጠችውን ድርድር ለመጀመር ፈቃደኛ ነኝ አለች ።

🇸🇾🇩🇬🇫🇷የሶሪያው መሪ በሽር አላ አሳድ ከስልጣን ከተነሱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የ ብሪታንያ እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በጋራ በሀገሪቱ መዲና ደማስቆ ጉብኝት አደረጉ ::

🇷🇺‎ ሩሲያ በተሸኘው የፈረንጆቹ 2024 ለ አውሮፓ ህብረት ሁለተኛዋ ጋዝ አቅራቢ  እንደነበረች ተዘገበ ::

🇺🇬🇹🇿  ኡጋንዳ እና ታንዛኒያ በ 3.5 ቢሊየን ዶላር ወጪ ባለፈው አመት  ያስጀመሩት የጋዝ ማስተላለፊያ ቱቦ ግንባታ ሂደት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተሰምቷል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

03 Jan, 14:17


በTelegram ላይ የተረጋገጠ ምልክት (Verified Checkmark) ለማግኘት የእርስዎን አካውንት አሁን Premium ያድርጉት

Telegram Premium በመግዛት የተረጋገጠ ምልክት ያግኙ!
በHulupay በTelebirr አማካኝነት በቀላሉ ይክፈሉ።

YeneTube

03 Jan, 13:41


ኢሰመኮ በምርመራ ያረጋገጣቸውን ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሰነዶች በሽግግር ፍትህ የፍርድ ሂደት ወቅት ለማስረጃነት እንደሚያቀርብ ገለጸ!

በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በተነሱ ግጭቶች የተፈጸሙና በምርመራ የተረጋገጡ ከባድ የመብት ጥሰት ስነዶችን የሽግግር ፍትህ የፍርድ ሂደት በሚጀምርበት ወቅት እንደማስረጃነት እንደሚያቀርብ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገልጿል።

የኮሚሽኑ ተጠባባቂ ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እንደገለጹት፤ ከፍተኛ የሆኑ የመብት ጥሰቶችን በተመለከተ በክትትልና በምርመራ የተገኙ ሰነዶች ለማስረጃነት ጭምር የሚቀመጡ ናቸው።

በተጨማሪም ከፍርድ ሂደቱ ባሻገር ለሚፈጸሙ የእርቅ ሂደቶች እና ችግሮች በቀደምው ወቅት እንዴት እንደሚፈቱ አቅጣጫዎችን ለማመላክት ማስረጃዎች ተሰንደው እንደሚቀመጡ ተናረዋል።

"ኢሰመኮ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እና አቤቱታዎችን በአካል፣ በስልክ እና በሶስተኛ ወገን የሚቀበልበት የአሰራር መንገድ ያለው ነው" ሲሉም ገልጸዋል።

አክለውም በአማራና አንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች ባሉ ግጭቶች ምክንያት በሚፈለገው ልክ ሥራዎችን ተንቀሳቅሶ ለመስራት አዳጋች እንዳደረገበትና የክትትልና ምርመራ ሥራዎችን መስራት አለመቻሉን ጠቁመዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ እንዲሁም ወቅታዊ ሪፖርቶችን የሚያወጣ ሲሆን፤ "እነዚህ መረጃዎችም 'ወደፊት ይደረጋል' ለተባለው የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ጠቃሚ ግብዓቶች ይሆናሉ" ተብሏል፡፡

ተግባራዊ የሚደረገው የሽግግር ፍትህ ሂደት "የወንጀል ምርመራ በማካሄድ እና ክስ በመመስረት አጥፊዎች ተጠያቂ የሚሆኑበትን ስርዓት የሚዘረጋ ይሆናል" ሲል ፖሊሲው ያትታል። ምርመራ እና ክስ የሚከናወነው "በጉልህ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ብቻ ያተኮረ" እንደሚሆን በፖሊሲው ላይ ሰፍሯል።

የፖሊሲውን አብዛኛው ክፍል የሚሸፍነው እና ሁለተኛው ክፍል የወንጀል ተጠያቂነት፣ እውነትን ማፈላለግ፣ ይፋ ማውጣት እና የዕርቅ ተግባር፣ የምህረት፤ ማካካሻ፤ ተቋማዊ ማሻሻያ፤ የሚሉ ቁልፍ ነጥቦችን ያቀፈ ሲሆን፤ ተግባራዊ የሚደረግበት የጊዜ ወሰን የተመለከቱ አንኳር የሽግግር ፍትህ ስልቶችን ያቀፈም መሆኑ ይታወቃል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Jan, 08:55


በዶፋን ተራራ ላይ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ

ሰሞኑን የመሬት መንቀጥቀጥ ሲስተዋልባቸው ከነበሩት አካባቢዎች አንዱ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ላይ ዛሬ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከስቷል፡፡

ይህን ተከትሎም በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በአፋር ክልል የጋቢ ረሱ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አብዱ ዓሊ ተናግረዋል።

በዚሁ መሠረት " በተቀናጀ ሁኔታ ወደ ጊዜያዊ መጠለያ የማጓጓዝ ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል፡፡

የመሬት መንቀጥቀጡ አሁንም በተደጋጋሚ መቀጠሉን ጠቅሰው " የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ዛሬ ተከስቷል፤ ንዝረቱም ከሰሞኑ ከፍያለ እና ጠንካራ ነበር " ብለዋል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

03 Jan, 07:50


ኢትዮጵያ የAUSSOM ተልዕኮ ውጤታማ ለማድረግ ከሶማሊያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ አስታወቀች!

ኢትዮጵያ በሶማሊያ አዲስ ተልዕኮ ተሰጥቶት በሚሰፍረው የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ጦር ተልዕኮ ውጤታማ ለማድረግ ከሶማሊያ ጋር በትብብር ለመስራት መስማማቷ ተገለጸ።በኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ የተመራ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ያካተተ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ትላንት ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርጓል።

የልዑካን ቡድኑ ከጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ለፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ ማህሙድ የተላከ መልዕክት ማድረሱን እና ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጋር መወያየቱን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።ሁለቱ ሀገራት ትብብራቸውንም ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ መስማማታቸው ተጠቁሟል፤ በቅርቡ የሶማሊያ ከፍተኛ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ ጉብኝት በማድረግ ውይይት ለማካሄድ መስማማታቸውም ተገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Jan, 07:33


የዩኒቨርሲቲ አመራሮች “በአካባቢያዊና በመንደር” የሚመደቡበትን ሥርዓት ለማቆም እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑ ተገለጸ!

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የዩኒቨርሲቲ አመራሮች “በአካባቢያዊና በመንደር” የሚመደቡበትን ሥርዓት ለማቆም በርካታ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን አስታወቁ።ሚኒስትሩ ከጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ዩኒቨርሲቲዎች የዓለም አቀፍ እውቀት መማሪያና የማስተማሪያ ተቋማት እንጂ የአንድ አካባቢን ሰዎች ተቀብለው የሚያስተናግዱ አይደሉም ብለዋል፡፡

አሰራሩ ከዩኒቨርሲቲ መሰረታዊ ተልዕኮ ጋር እንደማይሄድ ጠቁመው፤ አዲስ የሚመደቡና የሚቀየሩ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች እንደ መርሕ በችሎታና በውድድር ብቻ የመመደብ ሥራ እየተሰራ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡በዚህም የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲን ካለበት መሰረታዊ ችግር ለማላቀቅ የአመራር ለውጥ ከተደረገ በኋላ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ መሆኑን አብራርተዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ዩኒቨርሲቲዎች እውቀትና እውነት የሚገበይባቸው ትክክለኛ የማስተማሪያና የምርምር ተቋማት ሊሆኑ እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡በዚህም የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲን ካለበት መሰረታዊ ችግር ለማላቀቅ የአመራር ለውጥ ከተደረገ በኋላ ተስፋ ሰጭ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ መሆኑንም መናገራቸውን የሚስቴሩ መረጃ አመላክቷል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Jan, 06:47


ስሎቫኪያ ለዩኩሬን ስደተኞች የሚደረገውን ድጋፍ እንደምትቀንስ አስጠነቀቀች

ስሎቫኪያ በሃገሪቱ ውስጥ ተጠልለው ለሚገኙ የዩኩሬን ስደተኞች የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀንስ አስጠንቅቃለች ።

ማስጠንቀቂያው የተናገሩት የስሎቫኪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ ናቸው።

ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ራሺያ በዩኩሬን አድርጋ ወደ አውሮፖ ግዛት የሚሸጋገረውን የአምስት አመት ውል አይቀጥልም ማለቷን ተከትሎ ነው።

በዚህም የስሎቫኪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ፤በስሎቫክ ግዛት ለሚገኙ የዩክሬን ስደተኞች የሚሰጠውን እርዳታ እንደሚቀንስ አስፈራርተዋል።

የዩክሬን የመጓጓዣ ቱቦው ከሞልዶቫ, ሮማኒያ, ፖላንድ, ሃንጋሪ እና ስሎቫኪያ የቧንቧ መስመር ስርዓቶች ጋር እና ከዚያም ወደ ኦስትሪያ እና ጣሊያን ከሚሄደው ጋር የተቆራኘ ነው።

ስሎቫኪያ በጋዝ ፍሰቱ መቋረጡ ምክንያቱም 60 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቱን ፍላጎት ለመሸፈን ትገለገል የነበረ ቢሆንም አሁን በመቋረጡ ቁጥር አንድ ተጎጂ እሷ በመሆኗነው ተብሏል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

03 Jan, 06:40


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2 ሚሊዮን 250 ሺ ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

03 Jan, 06:01


የብልፅግና የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች የፓርቲ ግምገማ ከትግራይ ውጭ በሁሉም የሀገሪቱ ዋና ዋና ርዕሰ ከተማዎች ዛሬ ይጀመራል::

ግምገማው ለ4 ቀናት የሚቆይ ነው::

የፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔም በመጭው ጥር መጨረሻ ላይ ይጀመራል::

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

03 Jan, 05:59


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

03 Jan, 05:59


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

03 Jan, 05:47


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

02 Jan, 17:04


የገቢና ድህነት መጠንን ጥናት በኢትዮጵያ

በሀገር አቀፍ ደረጃ ምን ያህል ሥራ አጥ ዜጎች፣ የመሰረተ ልማት ተደራሽነትንና የዜጎችን የካሎሪ ፍጆታን ጨምሮ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርትን ለማስላት የሚያስችሉ መረጃዎች እየተሰበብሰቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ይህ መረጃ ለገንዘብ ሚኒስቴር፣ ለፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ ለግብርና ሚኒስቴርና ለሌሎች ተቋማት አጋዥ እንደሆነ ነው የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ያስታወቀው፡፡

በዚህም መሰረት በሀገር አቀፍ ደረጃ ወካይ ከሆኑ ቦታዎች 2 ሺህ 888 የሚጠጉ አባወራዎች ናሙና የተወሰደ ሲሆን ከእነዚህ ቤተሰቦች ላይ መረጃ በመሰብሰብ ላይ ይገኛል ተብሏል፡፡በገጠር 150፣ በከተማ ደግሞ 250 ቤተሰብ የያዘ አንድ የቆጠራ ቦታ ተብሎ ናሙና የሚወሰድበት ሲሆን መረጃዎቹ ቤት ለቤት ይሰበሰባሉ ብሏል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት፡፡

የኢትዮጵያ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት በተያዘው ዓመት የተጀመረ ሲሆን ጥናቱ በኢትዮጵያ ያለው እያንዳንዱ ሰው ምን ያህል ገቢ ያገኛል? ከሚለው ጀምሮ ከሚያገኘውስ ምን ያህሉን ለምግብ፣ ለቤት ኪራይና ለሌላ ጉዳይ ያወጣል? እስከሚለው ጥናት ተደርጎ በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ ነው እየተነገረ ያለው፡፡

[KGEthiopia]
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Jan, 16:23


ፖለቲከኞች የራሳቸውን ፍላጎት ለማሳካት በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች ላይ ግጭቶች እንዲፈጠሩ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ!

ፖለቲከኞች በሚያደርጉት የሥልጣን ሽምያ የራሳቸውን ፍላጎት ለማሳካት በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች ላይ ግጭቶች እንዲፈጠሩ በማድረግ ብዙ ኪሳራ እያደረሱ መሆኑን የሕገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል አስታውቋል።

የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሀይለየሱስ ታዬ፤ "በክልሎች በድንበር አካባቢ ለሚፈጠሩ ችግሮች ዋነኛ ተጠያቂ ፖለቲከኞች ናቸው" ሲሉ ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡"በድንበር ላይ ያሉ ዜጎች አኗኗራቸው ተቀራረቢ ነው" የሚሉት ዳይሬክተሩ፤ በባህል እና ቋንቋ የተሳሰሩ ዜጎች በመሆናቸው በጋራ ማልማት እና መኖር ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል።

"ይሁን እንጂ ፖለቲከኞች የራሳቸውን ፍላጎት ለማሳካት በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች ላይ ግጭቶ እንዲፈጠሩ በማድረግ ብዙ ኪሳራ እያደረሱ ነው" ሲሉ ገልጸዋል፡፡ድንበር ላይ ያሉ ማህበረሰቦች በብዙ ጉዳይዎች ላይ ድልድይ መሆን እንደሚችሉ አንስተው፤ "በጋራ ሊያኖሩ የሚችሉ ጉዳዩች ላይ ማተኮር ይገባል" ሲሉም ተናግረዋል፡፡

በአሁን ሰዓት እንዴት በጋራ እና በአንድነት መኖር ያስፈልጋል የሚለው ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገባል ሲሉም የማዕከሉ ዳይሬክተር ተናግረዋል፡፡ማህበረሰቡ አብሮ መኖር የሚፈልግ ነው የሚሉት ዶክተር ሀይለዩስ ይሁን እንጂ ፖለቲከኞች ግን ከዚህ በተቃራኒ በሆነ መንገድ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን አንሰተዋል፡፡

"የአንድ ፖለቲካ ፓርቲ እና የክልል አስተዳዳር ፍላጎት ሳይሆን ማህበረሰቡ ፍላጎትን ማየት ያስፈልጋል" ሲሉም የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል፡፡የሕገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል በመጋቢት 5/ 2011 በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአዋጅ የተቋቋመ ማዕከል ነው ሲሆን፤ ሥራውን ግን የጀመረው በ2014 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል፡፡

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Jan, 15:40


ሚድሮክ በ26 ቢሊየን ብር ወጪ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የወርቅ ፋብሪካ ሊገነባ ነው!

ሚድሮክ ኢንቨትመንት ግሩፕ በ26 ቢሊየን ብር ወጪ በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ።ሚድሮክ ፋብሪካውን ለመገንባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግልገል በለስ ከተማ መክሯል።

የሚድሮክ የማዕድን ዘርፍ ኮርፖሬት ፕሮጀክት ዳይሬክተር ሱራፌል ላቀው፥ ድርጅታቸው የወርቅ ማዕድንን ዘመናዊ በሆነ መንገድ ለማውጣትና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በቡለን ወረዳ ፋብሪካውን ለመገንባት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

ፋብሪካው ከ1 ሺህ 500 በላይ የስራ እድል እንደሚፈጥር ጠቁመው፤ የፋብሪካው መገንባት በዘርፉ ያለው ሃብት እንዳይባክን እንደሚያደርግ እና ህገ-ወጥ የወርቅ ዝውውርን መልክ በማስያዝ ለሀገር ጥቅም እንዲውል እገዛ ያደርጋል ብለዋል።

የክልሉ ማዕድን ቢሮ ሃላፊ አቶ አድማሱ ሞርካ፥ ክልሉ የማዕድን ሃብቱን አቅም ባላቸው ኩባንያዎችና ባለሃብቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ዕውቀት በመታገዝ እንዲለማ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

የፋብሪካው መገንባት የአካባቢውን ኢኮኖሚ እንደሚያነቃቃ እና እንደ ሀገር ያለውን የውጭ ምንዛሬ ለማሳደግ ዓይነተኛ ሚና እንዳለው ተናግረዋል።የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አትንኩት ሽቱ በበኩላቸው፥ ፋብሪካው በዕቅዱ መሰረት እንዲከናወን በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።

Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Jan, 14:56


10ኛው ሐይሌ ሆቴልና ሪዞርት በጅማ ተመረቀ!

የሐይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማሮ 15ኛ ዓመቱን እያከበረ ነው
ለሃይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች አስረኛ የሆነው ሐይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማ ዛሬ ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓም በጅማ እየተመረቀ ነው። የባለ 4 ኮከብ ደረጃ ያለው ሐይሌ ሆቴልና ሪዞርት ጅማ የተለተያዩ ዘመናዊ አገልግሎቶች የተሟሉላቸው 105 የመኝታ ክፍሎች፣ ሁለት የቪአይፒ አገልግሎት የሚሰጡና እያንዳንዳቸው አራት ክፍል ያላቸው ሁለት ቪላዎች ፣5 የኦዲዮጰቪዢዋል መሳሪያዎች የተሟሉላቸው የስብሰባ አዳራሾች፣ አራት ባህላዊና ዘመናዊ ምግቦችን የሚያቀርቡ ሬስቶራንቶች፣ለመዝናናትም ሆነ ጤንነትን ለመጠበቅ የሚያስችሁ የአዋቂና የህፃናት የመዋኛ ገንዳዎች፣ ጂምናዚየም፣ የስፓ የስቲም ባዝ፣ የሳውና ባዝ ሞሮኮ ባዝ የልጆች መጫዎቻ ቦታና ሌሎች የውበት ማዕከላት ተሟልተውለት ከሁለት ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ባለ አራት ኮከብ ሆቴልና ሪዞርት ስለመሆኑ በምርቃቱ ላይ ተገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Jan, 13:21


ስምንት ተጨማሪ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን በይፋ ተቀላቅለዋል!

ድርጅቶቹም የኢትዮ ፖስታ፣ ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ፣ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት መሆናቸው ታውቋል፡፡የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)፤ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ በስሩ 40 የልማት ድርጅቶችን በባለቤትነት እያስተዳደረ መሆኑን ገልጸዋል።

ድርጀቱ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የኮርፖሬት አስተዳደርና ትርፋማነት በማሻሻል የተሳካ ስራ እያከናወነ መሆኑንም ተናግረዋል።በተጨማሪም የሀገር ሀብት ከሀገር ዕዳ ይበልጣል የሚል መርህ እንዳለው ጠቅሰው፥ ለዚህም የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ያላቸውን ሀብት አውቆ፣ በአግባቡ ማስተዳደርና ለሀገር ጥቅም ለማዋል በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የቦርድ አባል እና የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ፤ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ገቢ በማመንጨት፣ የመሰረተ ልማት በመገንባትና በስራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል።በሀገር እና በዓለም አቀፍ አውድ ውስጥ ተወዳዳሪ፣ ትርፋማና ቀጣይነት ያለው የቢዝነስ ስራን ለማሳለጥ የልማት ድርጅቶቹ በአሰራር፣ በተቋማዊ አደረጃጀትና በፖሊሲ ጠንካራ መሆን እንዳለባቸውም መጠቆማቸውን የዘገበው ኢዜአ ነው።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Jan, 17:16


ኢትዮ ቴሌኮም በሚሰጣቸው አገልግሎቶቹ ላይ ያደረገው የዋጋ ጭማሪ፤ በህዝብ ዘንድ “ቁጣን ቀስቅሷል” ተባለ!

መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎቶች አቅራቢ ኩባንያ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በአገልግሎቶቹ ላይ ያደረገው የዋጋ ጭማሪ፤ በህዝብ ዘንድ “ቁጣ ጭምር የቀሰቀሰ” እና “አስደንጋጭ ነው” ሲሉ አንድ የገዢው ፓርቲ የፓርላማ አባል ተቹ። የዋጋ ማሻሻያ የተደረገው፤ “ዝቅተኛ የገቢ ምንጭ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችን ባልነካ መልኩ ነው” ሲል ኢትዮ ቴሌኮም ምላሽ ሰጥቷል።

የኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ጭማሪ ጉዳይ መነጋገሪያ የሆነው፤ ዛሬ ረቡዕ ታህሳስ 23፤ 2017 በተካሄደ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊት ለፊት የውይይት መድረክ ላይ ነው።በምክር ቤቱ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በተጠራው በዚህ የውይይት መድረክ ላይ ከህዝብ የተሰበሰቡ እና የፓርላማ አባላት በግላቸው ያነሷቸው ጥያቄዎች ቀርበዋል።የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ኦፋ ምርጫ ክልል የፓርላማ ተወካይ የሆኑት አቶ መለሰ መና ካቀረቧቸው ጥያቄዎች መካከል፤ ኢትዮ ቴሌኮም የዛሬ ሶስት ወር ገደማ ያደረገው የዋጋ ጭማሪ ይገኝበታል።

“በሁሉም product ላይ በአንድ ጊዜ ነው የዋጋ ጭማሪ የተደረገው። ይሄ ደግሞ ትንሽ ህዝብ ውስጥ ቁጣም ጭምር እየቀሰቀሰ ነው” ብለዋል የፓርላማ አባሉ።“[ለኢትዮ ቴሌኮም] በእርግጥ በጀት ያስፈልጋል። በራሳቸው አቅም እንደሚሄዱ ይታወቃል። ልንደግፋቸው ይገባል ብዬ አስባለሁ። ግን በሁሉም ‘ፕሮዳክቶች ላይ፣ በአንድ ቤት ውስጥ ከአንድ ሪሶርስ ከሚያገኝ ሰው ላይ የመጣበት ሁኔታ ትንሽ አስደንጋጭ [ነው]” ሲሉ የኩባንያው አመራሮች በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡ ጠይቀዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Jan, 15:32


በአሜሪካ ሕዝብ በተሰበሰበበት መኪና የነዳው ግለሰብ 10 ሰዎች ገደለ!

በአሜሪካ፣ ኒው ኦርሊያንስ ከተማ በሚገኘው ፍሬንች ኳርተር በሚባለው አካባቢ አንድ አሽከርካሪ ሰዎች በተሰበሰቡበት በመኪና በመግጨት አሥር ሰዎችን ሲገድል ቢያንስ 35 የሚጠጉ ሰዎችን ደግሞ ማቁሰሉ ተገለጸ።በርበን በተባለ ጎዳና በከፍተኛ ፍጥነት መኪናውን እየነዳ የሄደው አሽከርካሪ ከመኪናው ወጥቶ ጥይት መተኮስ መጀመሩንና ፖሊሶችም መልሰው እንደተኮሱበት ተገልጿል።

የዓይን እማኞች እንዳሉት ብዙ ሰዎች ተጎድተው መንገድ ላይ ወድቀው ታይተዋል።የኒው ኦርሊያንስ ፖሊስ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ የአሜሪካ አጋር ሲቢኤስ "መጀመሪያ ላይ በደረሰን ሪፖርት መኪናው የተሰበሰቡ ሰዎች ላይ ወጥቷል" ብለዋል።አካባቢው በጎብኚዎች የሚዘወተር እንደሆነ ተገልጿል። ክስተቱም የተፈጠረው በአገሬው አቆጣጠር ለሊት 9:15 አካባቢ ነው።

የአሜሪካ የምርመራ ተቋም ኤፍቢአይ ጉዳዩን እየመረመረ ይገኛል።የከተማው የአደጋ ጊዜ ክፍል 'ኖላ ሬዲ' እንዳለው ነዋሪዎች ከአካባቢው እንዲርቁ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል።የአደጋ ጊዜ ክፍሉ በኤክስ ገጹ "በካናልና በርበን ጎዳናዎች ሰዎች ተገድለዋል፤ ከአካባቢው ራቁ" ብሏል።ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የወጡ ተንቀሳቃሽ ምሥሎች እንደሚያሳዩት ብዙ ሰዎች ተጎድተዋል። ከጀርባ የሚመጣ የተኩስ ድምጽም ይሰማል።

አንድ የዓይን እማኝ ለሲቢኤስ እንዳሉት አሽከርካሪው መኪናውን ሰው በተሰበሰበበት ከነዳ በኋላ ከመኪናው ወጥቶ ተኩስ ከፍቷል።የሉዊዝያና አገረ ገዢ ጄፍ ላንድሪ በኤክስ ገጻቸው "ለተጎዱትና ድጋፍ እየሰጡ ላሉትም እፀልያለሁ። ይህ የጭካኔ ድርጊት ነው" ብለዋል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Jan, 09:25


በአዲስ አበባ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መቅረብ ያስፈልጋል፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

በአዲስ አበባ በሚገኙ ባንኮች የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ከዛሬ ጀምሮ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መቅረብ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን አስታውቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Jan, 07:19


የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር በሠራተኞቹ እና በአምቡላንሶቹ ላይ በተፈፀመ ዘግናኝ ጥቃት እጅግ ማዘኑን ይገልፃል!

የማኅበሩ አምቡላንሶች በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ሲሬ ወረዳ እና በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ ለህይወት አድን ተግባር በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ባልታወቁ ኃይሎች በተተኮሰባቸው ጥይት የሁለቱም አምቡላንስ አሽከርካሪዎች ለከፍተኛ ጉዳት የተዳረጉ ሲሆን አምቡላንስ ተሽከርካሪዎቹም ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡

ማኅበሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ ሠራተኞቹን ጨምሮ በበጎፈቃደኞቹ እና ተሽከርካሪዎቹ ላይ በሚፈፀሙ ጥቃቶች አማካኝነት ሰብዓዊ አገልግሎቱን ለሚፈልጉ ወገኖች ለማድረስ ፈተና እየሆነበት ነው፡፡ በመሆኑም ጥቃት የሚፈፅሙ የትኛውም ተፋላሚ ኃይሎች ድርጊቱ ኢትዮጵያ የፈረመችውን ዓለም አቀፍ የጄኔቫ ሥምምነቶችን የሚፃረርና ከማኅበሩ ዓላማ ውጪ መሆኑን ተረድተው የማኅበሩ ሠራተኞች፣ በጎፈቃደኞችም ሆኑ ተሽከርካሪዎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው ሰብዓዊ ተግባራቸውን ማከናወን እንዲችሉ፣ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ፣ ከመሰል ድርጊታቸው እንዲቆጠቡና ማኅበረሰቡም ድርጊቶቹን እንዲያወግዝ የተለመደ ተማፅኗችንን እናቀርባለን፡፡

በመጨረሻም ማኅበሩ የወገኖቻቸውን ህይወት ለመታደግ ሲንቀሳቀሱ የጥቃት ሰለባ በመሆን መተኪያ የሌላት ውድ ህይወታቸውን ላጡ ሠራተኞች እና በጎፈቃደኞች ቤተሰቦች መፅናናትን እንዲሁም ለተጎዱት በቶሎ ማገገምን ይመኝላቸዋል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

01 Jan, 06:34


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጓዋንዡ አየር ማረፊያ "የቅርብ ትብብር ሽልማት" ተረከበ

የጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ፤ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ላለው ጠንካራ አጋርነት እና ለአየር መንገዱ የአሰራር ብቃት እና አገልግሎት አሰጣጥ እውቅና ሰጥቷል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት ከጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በሳምንት 10 በረራዎችን የሚያከናውን ሲሆን፤ ይህም እንከን የለሽ የበረራ አገልግሎት ለመስጠት ቁርጠኛ እንደሆነ የሚያሳይ ነው ሲል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው ጽሑፍ፤ ለጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የቀጠለ ድጋፍ ምስጋናውን ገለጾ፤ በቀጣይም ትብብራቸው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፍላጎቱ እንደሆነ ጠቁሟል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

01 Jan, 06:24


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

01 Jan, 06:24


በካሬ ከ 78,246 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ። እንዳያመልጦ ለ 15 ቀናት ለ 50 ቤቶች ብቻ የወጣ እድል ነው።
  ከ 432,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ

  ከ ስቱድዮ 56ካሬ- ባለ 4 መኝታ 177 ካሬ ድረስ
ባለ 1 መኝታ -69ካሬ,77ካሬ
ባለ 2 መኝታ-99ካሬ,104ካሬ
ባለ 3 መኝታ-139ካሬ,147.6ካሬ
ባለ 4 መኝታ-177ካሬ

    በ 8% ቅደመ ክፍያ
60% የባንክ ብድር ጋር
   ለ ቢሮ እና ሳይት ቀጠሮ

         በ +251994670888 ይደውሉ።

YeneTube

01 Jan, 06:24


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

01 Jan, 06:24


“የቪድዮ ማስታወቂያ ከ500 ብር ጀምሮ 😃
ከ 500-5000 ብር የተዘጋጁትን የስጦታ ካርዶች ሲወስዱ በውስጡ:-
  ✔️ለቤተሰብ ለጓደኛ እንዲሁም ሞዴሎች የሚሆን የቪድዮ እና የፎቶ መነሻ ስጦታ🎁
  ✔️ለ ጀማሪ ቢዝነስ ,ሱቆች, ካፌዎች, ድርጅቶች የገና giveaway እንዲሁም product photography እና ማስታወቂያ ማሰሪያ ስጦታ🎁
   ✔️ለ podcast ሰሪዎች, content creator, actor , music clip ሰሪዎችና ፎቶ ግራፈሮች የሚሆን የ studio rental ስጦታ ያገኛሉ።
ለራሶም ሆነ ለወዳጅዎ ካርዶቹን ይዘዙን። የነፃ ዴሊቨሪ አለን🤩

ለተጨማሪ መረጃ
በቲክቶክ እና ኢንስታግራም Account @easyproduction1 ይመልከቱ።
በቴሌግራም Account @yabu721 or @M16192129
ወይም
📞0931719020
📞0923125196. ይደዉሉልን

YeneTube

01 Jan, 06:18


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

31 Dec, 16:24


ምርጫ ቦርድ ህወሓት ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ ሲል አሳሰበ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ ሲል አሳሰበ።ህወሓት በተሻሻለው የምርጫ ስነምግባር አዋጅ መሠረት በልዩ ሁኔታ የተመዘገበው ነሀሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑን ያወሳው ቦርዱ “በሆኑም ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ ይጠበቃል” ብሏል።

ፓርቲው ጉባኤውን ከማድረጉ 21 ቀናት በፊት ጉባኤው የሚደረግበትን ቀን ማሳወቅ እንደሚጠበቅበት ቦርዱ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ማሳሰቢያ እንደሰጠው ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ባጋራው መረጃ አመላክቷል፤ ይህም የጠቅላላ ጉባኤውን ሂደት መከታተል እንዲያመቸኝ ነው ብሏል።

ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ የሚያስችለውን እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን እንደማያውቅ የገለጸው ምርጫ ቦርድ ህወሓት በቦርዱ የተላለፉትን ውሳኔዎች በማክበር በቀረው አጭር ጊዜ የጠቅላለ ጉባኤውን እንዲያደርግ ሲል በጥብቅ አሳስቧል።ፓርቲው የተጣለበትን ግዴታ በወቅቱ ሳይፈፀም ቢቀር ቦርዱ ሕጉን መሠረት በማድረግ ተገቢ ነው የሚለውን ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታውቋል።

ምርጫ ቦርድ “ህወሓት በልዩ ሁኔታ እንደ ፖለቲካ ፓርቲ እንዲመዘገብ” በወሰነበት ወቅት “ሕጋዊ ሰውነቱ ወደ ነበረበት አልተመለሰም” ማለቱን መዘገባችን ይታወሳል።በዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን ባሳለፍነው አመት መገባደጃ በመቀለ ከተማ ሐወልቲ ሰማእታት አደራሽ ጉባኤውን ማያካሄዱ ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Dec, 16:08


ምክር ቤቱ፤  የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎትን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ ያስችላል ያለውን የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ በአንድ ተቃውሞ፣ በዘጠኝ ድምጸ ተዓቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል፡፡

የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡርቃ (ዶ/ር)÷ የጤና አገልግሎት እና ቁጥጥር አዋጅን አስመልክቶ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡

የትኛውም ተቋም ይሁን ግለሰብ ቆሻሻን በአግባቡ መያዝና ማስወገድ እንዳለበትና ወደፊትም የበታች ህግ ሊወጣለት እንደሚገባ ለመጠቆም ሲባል አዋጁ መዘጋጀቱም ተጠቁሟል፡፡

በዘርፉ ያሉ ባለሙያዎችንና ተቋማትን ተጠያቂ የሚያደርግ ድንጋጌ ማስቀመጥ አስፈላጊ በመሆኑ በአዋጁ ከተደነገገው ውጭ ያለፈቃድ የሰውነት አካልን ወይም አካል ክፍልን የወሰደ ሰው ከ5 ዓመት በማያንስ እና ከ10 ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንደሚቀጣም በአዋጁ መካተቱ ተጠቅሷል፡፡

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Dec, 16:04


ከሌሊቱ 6:00 እስከ 6:15 ሰዓት ላይ ርችት ይተኮሳል

🗣ፖሊስ

የፈረንጆች አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ርችት እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የደህንነትና ልዩ ኦፕሬሽን ዋና መምሪያ ማስታወቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።

ዋና መምሪያው ለአዲስ አበባ ፖሊስ በላከው ደብዳቤ እንዳስታወቀው ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ/ም የሚከበረውን የፈረንጆቹን የአዲስ ዓመት ዋዜማ በዓል ምክንያት በማድረግ ከሌሊቱ 6:00 እስከ 6:15 ሰዓት ላይ ርችት ይተኮሳል፡፡

በመሆኑም ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

@Yenetube @FikerAssefa

YeneTube

31 Dec, 16:03


ምርጫ ቦርድ ህወሓት ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ ሲል አሳሰበ

#የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጠቅላላ ጉባዔውን እንዲያደርግ ሲል አሳሰበ።

ህወሓት በተሻሻለው የምርጫ ስነምግባር አዋጅ መሠረት በልዩ ሁኔታ የተመዘገበው ነሀሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑን ያወሳው ቦርዱ “በሆኑም ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ ይጠበቃል” ብሏል።

ፓርቲው ጉባኤውን ከማድረጉ 21 ቀናት በፊት ጉባኤው የሚደረግበትን ቀን ማሳወቅ እንደሚጠበቅበት ቦርዱ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ማሳሰቢያ እንደሰጠው ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ባጋራው መረጃ አመላክቷል፤ ይህም የጠቅላላ ጉባኤውን ሂደት መከታተል እንዲያመቸኝ ነው ብሏል።

ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ የሚያስችለውን እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን እንደማያውቅ የገለጸው ምርጫ ቦርድ ህወሓት በቦርዱ የተላለፉትን ውሳኔዎች በማክበር በቀረው አጭር ጊዜ የጠቅላለ ጉባኤውን እንዲያደርግ ሲል በጥብቅ አሳስቧል።

ፓርቲው የተጣለበትን ግዴታ በወቅቱ ሳይፈፀም ቢቀር ቦርዱ ሕጉን መሠረት በማድረግ ተገቢ ነው የሚለውን ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታውቋል።

ምርጫ ቦርድ “ህወሓት በልዩ ሁኔታ እንደ ፖለቲካ ፓርቲ እንዲመዘገብ” በወሰነበት ወቅት “ሕጋዊ ሰውነቱ ወደ ነበረበት አልተመለሰም” ማለቱን መዘገባችን ይታወሳል።

በዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን ባሳለፍነው አመት መገባደጃ በመቀለ ከተማ ሐወልቲ ሰማእታት አደራሽ ጉባኤውን ማያካሄዱን መዘገባችን ይታወሳል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

31 Dec, 15:43


ባለሀብቱ በራቸው ላይ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገደሉ

ታዋቂው የአክሰስ ኮም ኩባንያ ባለቤት እና የሸበል በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ አቶ ቢረሳው ምናለ ትናንት ምሽት 1:30 ላይ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተመትተው እንደተገደሉ ታውቋል።


ባለሀብቱ በለሚ ኩራ፣ ወረዳ ዘጠኝ 'አትሌቶች መንደር' መውረጃ አስፓልት አጠገብ በሚገኝ መኖሪያ ቤታቸው በር ላይ መኪና ውስጥ ሆነው የግቢው በር እንዲከፈት ክላክስ እያደረጉ ባሉበት ወቅት በጥይት ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል።

"በሰዓቱ የአስፓልቱና የአካባቢው መብራት ጠፍቶ ነበር" የሚሉት የአካባቢው ነዋሪዎች በአካባቢው ምንም የፀጥታ አካል አልነበረም፣ በስፍራው የደረሱትም ነግቶ ነው ብለዋል።

የምስራቅ ጎጃም ቢቸና ወረዳ ተወላጅ የሆኑት እና የ 'ምናሉ ሆቴል' ባለቤት አቶ ቢረሳው የቀብር ስነስርዐት በዛሬው እለት በሳሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።

መሠረት ሚድያ የአዲስ አበባ ፖሊስን በግድያው ዙርያ መረጃ የጠየቀ ሲሆን "መረጃው አልደረሰንም" የሚል ምላሽ አግኝቷል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

31 Dec, 11:42


ትላንት ለሊት በአፋር ክልል በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ ከ20 በላይ ቤቶች እና ሱቆች ፈረሱ!

በአፋር ክልል በትላንትናው ዕለት በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ በገቢ ረሱ ዞን፤ ዱለሳ ወረዳ፣ ድሩፉሊ ቀበሌ የሚገኙ ከ20 በላይ ቤቶች እና ሱቆች መፍረሳቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች እና የወረዳው አስተዳዳሪ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። የመሬት መንቀጥቀጡ ዛሬም አለመቆሙን የገለጹት ነዋሪዎች፤ “ከፍተኛ ስጋት” ውስጥ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በአዋሽ አካባቢ ትላንት ሰኞ ታህሳስ 21፤ 2017 ከደረሱ 8 የመሬት መንቀጥቀጦች ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው እና በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካው ርዕደ መሬት የተከሰተው ከለሊቱ 7 ሰዓት ገደማ እንደሆነ ከጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል የተገኘው መረጃ ያሳያል።

በአፋር ክልል በዱለሳ ወረዳ፣ ድሩፉሊ ቀበሌ በተለምዶ ቀበና ተብሎ በሚጠራው አነስተኛ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ዳውድ አደም፤ ትላንት ለሊት 7 ሰዓት ገደማ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ለሰከንዶች የቆየ ቢሆንም፤ በቤታቸው ያለውን ቴሌቪዥን፣ ቁምሳጥን እና ብፌ መሰባበሩን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።በመሬት መንቀጥቀጡ ሳቢያ እርሳቸው በሚኖሩበት አካባቢ ሰባት ያህል ቤቶች “ሙሉ ለሙሉ መውደቃቸውን” እና ፍየሎች ሞተው መመልከታቸውንም አስረድተዋል።

ቤታቸው ከፈረሰባቸው የቀበና ከተማ ነዋሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ዳንኤል ደርሳ፤ በትላንቱ የመሬት መንቀጥቀጥ 8 ክፍል ያለው ቤታቸው እንደፈረሰባቸው ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። የመሬት መንቀጥቀጡ የሚያደርሰውን ጉዳት በመፍራት፤ ከልጆቻቸው እና ከባለቤታቸው ጋር አስፓልት መንገድ ዳር ማደራቸውንም አክለዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Dec, 07:41


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710
Contact @be_liye on Telegram

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

28 Dec, 09:54


ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ በደአወሌይ በድንበር ግጭት በርካታ ሰዎች መደገላቸውን ተከትሎ ግጭትን ለማስቆም ተስማሙ!

የኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ባለስልጣናት፤ በሶማሌ ክልል ፋፋን ዞን ደአወሌይ ቀበሌ በተከሰተው የትጥቅ ግጭት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ ከትናንት በስቲያ ባደረጉት ውይይት ግጭት ለማቆም እና “ሰላማዊ እና ቀጣይነት ባለው መንግድ” ለመፍታት መስማማታቸውን የሶማሊላንድ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ስምምነቱ የተደረገው በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጅግጂጋ ከተማ በሶማሊላንድ የአገር ውስጥ ሚኒስትሩ አብደሌ ሞሐመድ አረብ የተመራ ላዑካን ቡድን እና በሶማሌ ክልል ከፍተኛ ወታደራዊ ኃላፊዎች እና ባለስልጣናት መካከል በተካሄደ ስብሰባ ላይ ነው።

የሶማሊላንድ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት አርብ ባወጣው መግለጫ፤ ውይይቱ ያተኮረው “በክልሉ ያለው አስቸኳይ የፀጥታ ስጋት” ላይ ነው ብሏል።“ሁለቱም ወገኖች ሁኔታው የበለጠ እንዳይባባስ እና ሰላምና መረጋጋትን የሚያረጋግጥ መፍትሄ ለመፈለግ ቁርጠኛ መሆናቸውን” ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

28 Dec, 09:07


በሲዳማ ክልል የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የተፈረደባቸው ነፃ ተባሉ!

በኢትዮጵያ የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል በ2012 ዓ.ም. በወጣው አዋጅ መሠረት፣ በማኅበራዊ መገናኛ ላይ "የክልሉን ከፍተኛ ባለሥልጣን ዘልፋችኋል፣ ጥላቻ ነዝታችኋል፣ እንዲሁም ሀሰተኛ መረጃ አስተላልፋችኋል" በሚል በሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተፈርዶባቸው የነበሩ ስድስት ወጣቶችን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በነፃ እንዳሰናበታቸው ጠበቃቸው ለቪኦኤ ገለፁ።

ባለፈው ዓመት ጥቅምት 2016 ዓ.ም. በክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተከስሰው በሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከአንድ ዓመት ከሁለት ወር እስከ ሁለት ዓመት የሚደርስ ፅኑ እስራት እና ከ5 ሺህ እስከ 8 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ የተጣለባቸው በነወንድሙ ቶርባ መዝገብ የተዘረዘሩ ስድስት ወጣቶች ስምንት ወራት በእስር አሳልፈዋል፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሐሙስ ታህሣስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. በዋለው ችሎት የቀረበለትን የይግባኝ አቤቱታ ከመረመረ በኋላ በነፃ እንዳሰናበታቸው ጠበቃቸው አቶ መለሰ ዮሴፍ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ፍርድ ቤቱ "ተከሳሾቹ የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ ሥርጭት ለመከላከል የወጣውን አዋጅ እንዳልጣሱ፤ ይልቁንም በሀገሪቱ ህገ መንግሥት አንቀፅ 29 እና በክልሉ ህገ መንግሥት አንቀፅ 28 እና 29 የተሰጠውን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብታቸውን መጠቀማቸውን ገልፆ የታችኛውን ፍርድ ቤት ውሳኔ ሽሮታል" ሲሉ ጠበቃቸው ተናግረዋል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

28 Dec, 07:06


ኢትዮጵያ ሳትካተት ቀረች

ኢትዮጵያ በሶማሊያ በሚሰማራዉ በአዲሱ  የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥ ሳትካተት ቀረች
በጸጥታው ምክር ቤት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ዉስጥ ለመካተት ያነሳችውን የተሳትፎ ጥያቄ ሶማልያ ሳትቀበለዉ ቀርታለች።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ (AUSSOM) ለማቋቋም ትናንት አርብ ዕለት በውሳኔ ሃሳብ አጽድቋል።

15 አባላት ያሉት ምክር ቤት በእንግሊዝ መሪነት የቀረበውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በ14 ድምጽ ሲያፀድቅ አሜሪካ የድምፅ ተአቅቦ አድርጋለች።

አምባሳደሩ  ኢትዮጵያ  የሚጠበቅባትን ለመወጣት ዝግጁ ናት ሲሉ ቢገልጹም ፤ የሶማልያው ተወካይ  በሰጡት ምላሽ ሶማልያ  የወታደሮቹን አሰፋፈር ብሔራዊ ጥቅሟን ባስከበረ መልኩ እንዲሆን መወሰኑን ገልጸዋል።

"አሁን ያለው የወታደሮች ድልድል  በስምምነት እንደሚጠናቀቅ አበክረን እንገልፃለን" ያሉት የሶማሊያ ተወካይ በአሁኑ ወቅት የግብፅን ጦር ጨምሮ 11,000 ወታደሮች ማሰባሰብ ችለናል ሲሉም ተናግረዋል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

28 Dec, 07:04


በካሬ ከ 78,246 ብር ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሁኑ። እንዳያመልጦ ለ 15 ቀናት ለ 50 ቤቶች ብቻ የወጣ እድል ነው።
  ከ 432,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ

  ከ ስቱድዮ 56ካሬ- ባለ 4 መኝታ 177 ካሬ ድረስ
ባለ 1 መኝታ -69ካሬ,77ካሬ
ባለ 2 መኝታ-99ካሬ,104ካሬ
ባለ 3 መኝታ-139ካሬ,147.6ካሬ
ባለ 4 መኝታ-177ካሬ

    በ 8% ቅደመ ክፍያ
60% የባንክ ብድር ጋር
   ለ ቢሮ እና ሳይት ቀጠሮ

         በ +251994670888 ይደውሉ።

YeneTube

28 Dec, 07:04


Elegance Furniture
🛋️ 3 + 2 + 1 + 1 (7) Seater Sofa
📲 0911258421 / 0911259321
☑️ 3 Years Warranty
🚚 Free Delivery
25 % Discount

YeneTube

28 Dec, 07:04


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

28 Dec, 07:04


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0967907669 ይደውሉ

YeneTube

28 Dec, 07:04


“የቪድዮ ማስታወቂያ ከ500 ብር ጀምሮ 😃
ከ 500-5000 ብር የተዘጋጁትን የስጦታ ካርዶች ሲወስዱ በውስጡ:-
  ✔️ለቤተሰብ ለጓደኛ እንዲሁም ሞዴሎች የሚሆን የቪድዮ እና የፎቶ መነሻ ስጦታ🎁
  ✔️ለ ጀማሪ ቢዝነስ ,ሱቆች, ካፌዎች, ድርጅቶች የገና giveaway እንዲሁም product photography እና ማስታወቂያ ማሰሪያ ስጦታ🎁
   ✔️ለ podcast ሰሪዎች, content creator, actor , music clip ሰሪዎችና ፎቶ ግራፈሮች የሚሆን የ studio rental ስጦታ ያገኛሉ።
ለራሶም ሆነ ለወዳጅዎ ካርዶቹን ይዘዙን። የነፃ ዴሊቨሪ አለን🤩

ለተጨማሪ መረጃ
በቲክቶክ እና ኢንስታግራም Account @easyproduction1 ይመልከቱ።
በቴሌግራም Account @yabu721 or @M16192129
ወይም
📞0931719020
📞0923125196. ይደዉሉልን

YeneTube

28 Dec, 05:43


🎄የስጦታ በአላችን ለሆነዉ የገና በአል 🎅🏾
🎁የተለያዩ የስጦታ አማራጮችን አዘጋጅተን እየጠበቅናቹ ነው

Call ☎️ 0941573710

Telegram ላይ ማግኘት ትችላላቹ 👇

https://t.me/simplysellerstore


Tiktok ቤተሰብ ይሁኑ👇

www.tiktok.com/@simply_shoppingb

YeneTube

27 Dec, 15:56


#Update

ወደ መቶ ብር ከፍ ያለው የዩኒቨርሲቲዎች የቀን የምግብ በጀት የተለየ ለውጥ ያመጣል ተብሎ አይጠበቅም ተባለ

የዩኒቨርሲቲዎች በጀት 100 ብር ሆነ ማለት ድሮ ተማሪዎች ሲመገቡ ከነበረበት የምግብ አይነት የተለየ ለውጥ ይመጣል ማለት አይደለም ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።የዩኒቨርስቲዎች የምግብ በጀት በቀን ከ22 ብር ወደ 100 ብር መሻሻሉን ተከትሎ፤ ከሰሞኑ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙ ተማሪዎች የምግብ ተመኑ ሲያድግ በተቃራኒው ግን የሚቀርበው የምግብ አይነትና መጠን ያነሰ በመሆኑ ቅሬታቸውን እያቀረቡ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡አሐዱም ይሄንን የተማሪዎች ቅሬታ በመያዝ ትምህርት ሚኒስቴርን አነጋግሯል።

በዚህም በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስተዳደርና ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶ/ር ሰሎሞን አብርሃ በሰጡት ምላሽ፤ የምግብ በጀቱ 100 ብር ሆነ ማለት የግድ የተለየ ለውጥ ይመጣል ማለት እንዳልሆነ ገልፀው፣ "የምግብ አይነቱም ሙሉ ለሙሉ አስደናቂ በሆነ መልኩ ይቀየራል ማለት አይደለም፣ ሊቀየርም አይችልም" ሲሉ ገልጸዋል።

ድሮውንም ተማሪዎች በተመደበላቸው 22 ብር ብቻ ሲመገቡ እንዳልቆዩ የሚገልጹት ዶ/ር ሰሎሞን፤ "ከፌዴራል መንግሥት የሚመደበው 22 ብር አነስተኛ መሆኑ ስለሚታወቅ ዩኒቨርሲቲዎች በራሳቸው አካሄድ ሲያስተካክሉ ቆይተዋል" ብለዋል።

አሐዱም "የትምህርት ሚኒስቴር ያደረገው ማሻሻያ በቂ ነው ወይ? አሁን ካለው የገበያ ሁኔታ ጋርስ ተመጣጣኝ ነው?" ሲል ዩኒቨርስቲዎችን ጠይቋል።

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት መንገሻ አየነ የትምህርት ሚኒስቴር ለተማሪዎች የቀን ምግብ 22 ብር ቢመደብ፤ ከዛ በላይ ወጪ እንደበረው እና ተቋማቱ ለሌላ ሥራ የሚያገኙትን ገንዘብ ለምገባ የሚያውሉበት ሁናቴ መኖሩን ገልጸዋል።

"ዩንቨርስቲዎች በሚመደው 22 ብር ብቻ ተማሪዎቻቸውን አይመግቡም ነበር" ሲሉ ዶ/ር ሰሎሞን ያነሱትን ሃሳብ ተጋርተዋል።

"አሁን የተሻሻለው በጀት በተወሰነ ደረጃ ችግርን ይቀርፋል ተብሎ የሚጠብቅ ነው" ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ የተደረገው ማሻሻያ ቁጥሩ ትልቅ ቢመስልም ቀድሞ ሲወጣ ከነበረው ወጪ አንጻር ሲታይ አሁንም ተጽዕኖ እንደሚኖረው ገልጸዋል።

በአንጻሩ ሌላው አሐዱ ያነጋገራቸው የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ቶሎሶ ዳኒ፤ "አሁን ካለው የዋጋ ንረት አንጻር 22 ብር ተማሪዎችን መመገብ አይችልም ነበር፡፡ በተደረገው ጥናት መሰረት ወደ መቶ ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል" ያሉ ሲሆን፤ የተመደበው በተማሪ 100 ብር በቂ እንደሚሆንም ገልጸዋል።

በንጽጽር ሲታይ ቀድሞ ከነበረው 22 ብር ወደ መቶ ብር ከፍ መደረጉ ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ መሆኑን አንስተዋል።

ዶ/ር ሰሎሞን የዩንቨርስቲዎቹን ፕሬዝዳንቶች ሃሳብ ሲያጠናክሩ፤ ዩኒቨርስቲዎች ከሚመደብላቸው የተለያየ በጀት እያዟዟሩ በቀን ከ80 እስከ 150 ብር በማውጣት ተማሪዎችን ሲመግቡ እንደነበር ገልጸዋል፡፡

የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ከመሻሻሉ በፊት አንድ እንጀራን እስከ 24 ብር ድረስ የሚገዛ ዩኒቨርስቲ እንደነበረ ጠቅሰው፤ "ድሮ ይመደብ የነበረው በጀት አንድ እንጀራ እንኳን በቅጡ የማይገዛ ነበር" ሲሉ አክለዋል።

በመሆኑም ይህ አካሄድ የዩኒቨርሲቲዎችን እንቅስቃሴ ስላስተጓጎለና የአሰራር ስርዓታቸው ላይም ችግር ስለፈጠረ፣ የምግብ ሜኑ ሲዘጋጅ ጥናት ተጠንቶ ሀገር አቀፍ የተማሪ ህብረት ተወካዮች ጭምር በአካል በተገኙበት የዩኒቨርሲቲዎች ምግብ ማሻሻያ መደረጉን ለአሐዱ ተናግረዋል።

አክለውም ተማሪዎች አሁን ካለው ሁኔታ አንፃር ማድረግ ያለባቸው የሚመደብላቸው በጀት በአግባቡ ለእነርሱ መድረሱን እና በቀን የመቶ ብሩ በጀት ተሰልቶ በሳምንት 700 ብር ወጪ መደረጉን፣ እንዲሁም ያንን ወጪ ታሳቢ ያደረገ ሜኑ መቅረብና አለመቅረቡን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ የተማሪዎች ህብረት አደረጃጀትም ሀላፊነት በመውሰድ በአግባቡ መከታተል እንዳለበት አፅንኦት ሰጥተዋል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

27 Dec, 14:14


የዩኒቨርስቲዎች የምግብ በጀት ማስተካከያ በተደረገ በቀናት ውስጥ የሦስት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚቀርብላቸው ምግብ "ጥራት እና መጠን" ቀንሷል በማለት ተቃውሞ አነሱ።

ከሁለት ሳምንት በፊት ትምሕርት ሚኒስቴር በምግብ ዋጋ ንረት ምክንያት "የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ በጀት" ላይ ማሻሻያ መደረጉን ለሁሉም ዩኒቨርስቲዎች በፃፈው ደብዳቤ አሳውቋል።በዚህም 22 ብር የነበረው የአንድ ተማሪ ዕለታዊ የምግብ በጀት ወደ 100 ብር ከፍ እንዲል ተወስኗል።ከታኅሳስ ወር ጀምሮ "በወጥነት" በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ገቢራዊ ይሆናል የተባለው አዲሱ የምግብ በጀት ከተመኑ ጋር 'የተጣጣመ ሜኑ [የምግብ ዝርዝር]' እንደተዘጋጀለትም ሚኒስቴሩ ገልጿል።

አዲሱ የምግብ ሜኑ "ዝቅተኛ መስፈርትን መሰረት በማድግ" እንደተዘጋጀ የገለፀው ትምሕርት ሚኒስቴር፤ ዩኒቨርስቲዎቹ የአካባቢያቸውን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስት ማስገባት ጭማሪ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ይጠቁማል።ይሁን እንጂ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ የሦስት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሚቀርብላቸው ምግብ ጥራት ተቃውሞ አሰምተዋል።በአዲሱ የምግብ ዝርዝር ቅር የተሰኙ የደባርቅ፣ ደብረ ብርሃን እና መቀሌ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በመመገቢያ አዳራሾች ተቃውሞ ሲያሰሙ ንብረት ውድመትን ጨምሮ በፀጥታ ኃይሎች እስር እና ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ተቃውሞው በተጀመረበት ደባርቅ ዩኒቨርስቲ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ታኅሳስ 10/2017 ዓ.ም. ተማሪዎች ምሳ ሰዓት ላይ የቀረበላቸው "መጠን እና ጥራት" ቀንሶ በማግኘታቸው የመመገቢያ አዳራሽ (ካፌ) ውስጥ ግርግር መፍጠራቸውን አንድ ምንጭ ተናግረዋል።ተማሪዎች ተቃውሟቸውን ለማሰማት ከመመገቢያ አዳራሹ ወጥተው ወደ አስተዳደር ህንፃ እያቀኑ እያለ "አድማ ብተና" የተባሉ የፀጥታ ኃይሎች ተቃውሞውን ለመበተን መሳሪያ "ወደ ላይ" እየተኮሱ እንደነበር ገልጸዋል።

ተማሪዎች ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ በፀጥታ ኃይሎች ድብደባ እና እስርም እንደገጠማቸው ተናግረዋል።በተመሳሳይ የደብረ ብርሃን እና መቀለ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎችም ተቃውሞ ማሰማታቸውን የኢትዮጵያ ተማሪዎች ሕብረት ለቢቢሲ ገልጿል።ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎቻቸውን ለመቀለብ በመንግሥት ከተመደበላቸው 22 ብር በተጨማሪ ከ100 ብር በላይ ድጎማ በማድረግ ምግብ ያቀርቡ እንደነበር ሕብረቱ አስታውሷል።

"በ22 ብር ብቻ አልነበረም እየተቀለበ የነበረው" የሚሉት የሕብረቱ ፕሬዝዳንት ሃየሎም ስዩም፤ ዩኒቨርስቲዎች አዲሱ የምግብ በጀት ማሻሻያን ተከትለው ድጎማቸውን በማንሳት በ100 ብር ምግብ ማቅረብ መጀመራቸውን ተናግረዋል።"[ጭማሪው] የት ሄደ? የት ገባ?" በሚል በተማሪዎች እና በዩኒቨርስቲዎች መካከል አለመግባባት መፈጠሩን ጠቁመዋል።"22 ብር እያለ ቀለቡ የተሻለ ነበር። አሁን 100 ብር ከሆነ በኋላ ደግሞ ቀንሷል የሚል [ነው]" ሲሉ የተማሪዎችን ጥያቄ የገለፁት ፕሬዝዳንቱ፤ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎችን ለመቀለብ የሚደጉሙትን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ "ቀንሰዋል" ብለዋል።

ተማሪዎች በዋናነት የምግብ በጀት ማስተካከያ ሲደረግ የሚቀርብላቸው የምግብ ጥራት በፊት ከጠበቁት በታች ቀንሶ ማግኘታቸው ለተቃውሞው መነሻ ሆኗል።አንድ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሦስተኛ ዓመት ተማሪ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በተለምዶ 'ዜርፎር' የሚባለው ስጋ ወጥ መቅረብ ማቆሙን ጠቁሞ፤ በአዲሱ የምግብ ዝርዝር የተካተቱ ቂንጬ የመሰሉ ምግቦች እንደማይቀርቡ ተናግሯል።

"[ምግቡ] ጥራት የለውም ብዛትም የለውም" የሚለው ተማሪው፤ "ርቦን ነው የምንውለው። . . . በሳምንት አምስት ቀን ቁርስ አንድ ዳቦ በሻይ ነው የሚሰጠን። ፍርፍሩ ደግሞ በጣም ጥራት የሌለው ፍርፍር ነው። ስጎ የለውም። ጣዕሙ በጣም ኮምጣጣ የሆነ ፍርፍር ነው" በማለት ለተጨማሪ የምግብ ወጪ እተዳረግን ነው ብሏል።

"አራት እጥፍ ስለተጨመረ ከነበረው ምግብ መስተካከል አለበት ነው [በተማሪዎች] እየተባለ ያለው" የሚሉት የተማሪዎች ሕብረት ፕሬዝዳንት በበኩላቸው፤ "ምንም የተጨመረ ነገር የለም። የተጨመረው የወጪ መጋራት ነው" ብለዋል።"ምግቡ ሳይስተካከል [ተመርቀን] ስንወጣ በ100 ብር ወጪ መጋራት ልንከፍል ነው። ስናሰላው ከ100 ሺህ ብር በላይ ሊሆን ይችላል" በማለት በምግብ በጀት ማስተካከያው ተማሪው ተጠቃሚ ሳይሆን ባለ እዳ እየሆነ ነው ብሏል።

የወጪ መጋራት ክፍያ የአንድ ተማሪ ዕለታዊ የምግብ ፍጆታ በ22 ብር ታስቦ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ለመንግሥት እንዲከፍሉ ይደረጋል።"ለተማሪ ጥቅም የለውም። ምክንያቱም የወጪ መጋራት ብቻ ነው እየጨመረ ያለው። 150 ብር እየተቀለበ የነበረ ተማሪ 22 ብር ብቻ የወጪ መጋራት ነው እየከፈለ የነበረው። አሁን በአራት ዓመት ለምግብ ብቻ 120 ሺህ ይከፍላል ማለት ነው" በማለት የተማሪዎቹን ተቃውሞ አብራርተዋል።

ተማሪዎቹ የምግብ በጀት መጨመሩን እንጂ "ምን ተጨመረ? ለምን ተጨመረ? እንዴት ተጨመረ? በቀጣይ እንዴት ይሆናል? የሚለውን ተማሪው የያዘው ነገር የለም" ሲሉም በበጀቱ አተገባበር ዙሪያ ተማሪዎች ዝርዝር መረጃ ስላልነበራቸው አለመግባባት መፈጠሩን ጠቁመዋል።የኢትዮጵያ ተማሪዎች ሕብረት የምግብ በጀት ማስተካከያው ውይይት ላይ እንደተሳተፈ እና ዩኒቨርስቲዎች የሚያደርጉት የምግብ በጀት ድጎማ እንዳይነሳ ጠይቆ እንደነበር ገልፀዋል።

ሕብረቱ በጉዳዩ ላይ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር ለመነጋገር ቀጠሮ መያዙን ፕሬዝዳንቱ ለቢቢሲ ተናግረዋል።ቢቢሲ ከትምሕርት ሚኒስቴር ምላሽ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።ትምህርት ሚኒስቴር ባለፈው ረቡዕ ውጤትን መሰረት አድርጎ በጀት እንደሚመድብ ያሳወቀ ሲሆን፤ ከ47ቱም ዩኒቨርስቲዎች ጋር "ቁልፍ የአፈፃፀም ውል" መፈራረሙን ገልጿል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

27 Dec, 11:23


በመዲናዋ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለ ተጨማሪ ታሪፍ ጭማሪ እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ድረስ እንዲሰጥ ማሳሰቢያ ተላለፈ!

በአዲስ አበባ ከተማ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት በመደበኛው ታሪፍ መሰረት እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አሳስቧል፡፡የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ያለ ተጨማሪ ታሪፍ ጭማሪ እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ድረስ አገልግሎት እንዲሰጡ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ 4ተኛ ዓመት፣ 4ተኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡

በዚህ ውሳኔ መሠረት አውቶቡሶች፣ ሚዲ ባስ እና ሚኒ ባሶች ቢሮው ባወጣው መደበኛ ቀን በሚትሰሩበት መስመር እና ቀን ላይ በሚከፈለው ህጋዊ ታሪፍ መሠረት እስከተጠቀሰው ሰዓት አገልግሎት እንድትሰጡ ቢሮው አሳስቧል።ስለሆነም የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚዎች ይህን በሚገባ በመረዳት እስከምሽት 4:00 አገልግሎት ሊያገኙ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡

የትራንስፖርት ቁጥጥር ሠራተኞች እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ለውሳኔው ለተግባራዊነት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡም ቢሮው ጥሪ አስተላልፏል።ለበለጠ መረጃ እንዲሁም ለትራንስፖርት ጉዳይ ጥቆማ ለመስጠት በነፃ የስልክ ጥሪ መስመር 9417 ላይ መደወል እንደሚቻልም ቢሮው አስታውቋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

27 Dec, 09:11


የጸጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ሚና ተሰማርቶ በቆየው አትሚስ አተካክ ዙሪያ ድምጽ ለመስጠት እንደሚሰበሰብ ተገለጸ!

-ኢትዮጵያ እና ሱማሊያ በስብሰባው ይሳተፋሉ ተብሏል።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ በሰላም ማስከበር ተግባር ተሰማርቶ በቆየው የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮን (አትሚስ) አተካክ ረቂቅ ውሳኔ ላይ ዛሬ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ተሰብስቦ ድምጽ እንደሚሰጥ ተገለጸ።በምክር ቤቱ አሰራር ደንብ ቁጥር 37 መሰረት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በስብሰባው እንደሚሳተፉ ከጸጥታው ምክር ቤት ድረገጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮን (አትሚስ) የቆይታ ግዜ ከአራት ቀናት በኋላ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም የሚጠናቀቅ ይሆናል።ቀጣይ በሶማሊያ ተልዕኮ ተሰጥቶት የሚሰፍረው ጦር ለ12 ወራት የሚቆይ ሲሆን ውሳኔው በአፍሪካ ህብረት የጸጥታው ምክር ቤት ጸድቆ በመንግስታቱ ድርጅት ተቀባይነት ማግኘቱ ተጠቁሟል።ከታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በቀጣይ ተልዕኮ ተሰጥቶት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ሀይል መለዮን ለብሶ በሶማሊያ የሚሰፍረው ጦር ብዛት አንድ ሺ የሚደርሱ የፖሊስ አባላትን ጨምሮ በአጠቃላይ 12ሺ 626 መሆኑንም ተገልጿል።

ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ በሶማሊያ የሰፈረው የአትሚስ ጦር አዋጪ ሀገራት “የትኛውም የድህረ አትሚስ ዝግጅት ከመወሰኑ በፊት፣ አስፈላጊ ጉዳዮችን በጥንቃቄ እና በጥልቀት መመርመር እንደሚያስፈልግ” ሲገልጹ መቆየታቸው ይታወቃል።ከድህረ አትሚስ በኋላ የሚደረግ ማንኛውም ችኮላ የተሞላበት ስምምነት ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ እስካሁን የተገኙ ስኬቶችን አደጋ ላይ ይጥላል የሚል የጋራ ስጋት እንዳላቸው መግለጻቸውም ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

27 Dec, 08:37


የታገዱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምርመራ በተቻለ ፍጥነት ተጠናቆ ወደ ሥራቸው የሚመለሱበት ሁኔታ እንዲመቻች ኢሰመኮ ጥሪ አቀረበ!

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እገዳ ባስተላለፈባቸው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እያከናወነ የሚገኘውን፤ የምርመራ ሥራዎች በተቻለ ፍጥነት አጠናቆ ወደ ሥራቸው የሚመለሱበትን ሁኔታ እንዲያመቻች የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አቅርቧል።

ኮሚሽኑ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በሕዳር ወር 2017 ዓ.ም. ሦስት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እገዳ ማስተላለፉን ተከትሎ በቀረቡለት አቤቱታዎች እና በደረሰው መረጃ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶቹ “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የሀገርን ጥቅም የሚጎዳ ተግባራት ላይ መሰማራቱ” የሚል የእገዳ ደብዳቤ የደረሳቸው መሆኑን ለመረዳት መቻሉን ገልጿል።

ኢሰመኮ ጉዳዩን በመከታተል ላይ እያለ ታሕሣሥ 14 ቀን 2017 ዓ.ም. ተጨማሪ 2 በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ የሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተመሳሳይ ይዘት ባለው እና ተቋሟቱ የፈጸሟቸውን ከባድ የሕግ ጥሰቶች በዝርዝር ባላስቀመጠ ደብዳቤ መታገዳቸው አሳሳቢ ሆኖ እንዳገኘውም አስታውቋል።

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በሕዳር ወር 2017 ዓ.ም. የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማእከል፣ የሕግ ባለሙያዎች ለሰብአዊ መብቶች እና ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዮጵያ የተባሉ ሦስት በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ የሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን አግዶ እንደነበር ይታወሳል።

ባለሥልጣኑ ታሕሣሥ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. በጻፈው ደብዳቤ በ3ቱም የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የጣለውን እግድ አንስቶ የነበረ ቢሆንም፤ ታሕሳስ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. በድጋሚ በጻፈው ደብዳቤ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማእከልን እና የሕግ ባለሙያዎች ለሰብአዊ መብቶችን ከማንኛውም እንቅስቃሴ ለ2ተኛ ጊዜ አግዷል፡፡

በተጨማሪም ባለሥልጣኑ ታሕሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ በሰብአዊ መብቶች ላይ የሚሠሩትን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ እና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከልን ማገዱን ገልጿል።

ይህን ተከትሎም ኢሰማኮ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ "በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምኅዳሩን የሚያጠብ እና በማኅበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል" ሲል አሳስቧል።ኮሚሽኑ አክሎም፤ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የድርጅቶቹን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ አደጋ ላይ በማይጥል መልኩ የምርመራ ሥራዎቹን በተቻለ ፍጥነት አጠናቆ ወደ ሥራቸው የሚመለሱበትን ሁኔታ እንዲያመቻች ጥሪ አቅርቧል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

27 Dec, 08:10


"በአክሱም ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ለሁለት ሳምንታት ት/ቤት አልገቡም" -የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት

በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኙ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች፣ የጸጉር መሸፈኛ ሒጃብ ለብሰው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ በመከልከሉ ለሁለት ሳምንታት ትምህርት ቤት አልገቡም" ሲል የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተናገረ።

የምክር ቤቱ ፀኃፊ ሓጂ መሓመድ ካሕሳይ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል፣ "ተማሪዎቹ በሃይማኖታዊ አስተምህሮ መሠረት ፀጉራቸውን መሸፈን ስላለባቸው የመማር መብታቸው ሊከበር ይገባል" ብለዋል።

በጉዳይ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ እና ከአክሱም ከተማ አስተዳደር ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡ ሆኖም ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት የፀጉር መሸፈኛ ሒጃብ አድርገው እንዳይገቡ እንደከለከሉ ስማቸው ከተጠራ ትምህርት ቤቶች አንዱ አክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት “ትምህርት ቤቶች ከፖለቲካ እና ሀይማኖታዊ ይዘቶች ነፃ መሆን ስለሚገባቸው ሁል ጊዜም የሚደረግ ነው” ብሏል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

27 Dec, 08:08


Elegance Furniture
🛋️ 3 + 2 + 1 + 1 (7) Seater Sofa
📲 0911258421 / 0911259321
☑️ 3 Years Warranty
🚚 Free Delivery
25 % Discount

YeneTube

09 Dec, 13:18


በታክስ ደረሰኞች ላይ ልዩ መለያ ኮድ ተካቶበት እንዲታተም የሚያስገድደዉ መመሪያ ከቀጣይ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለፀ!

መንግስት ከታክስ የሚያገኘው ገቢ ለማሳደግ ዓላማ ያደረገዉ እና ሁሉም ግብር ከፋዮች የደረሰኝ ህትመት ላይ ልዩ መለያ ኮድ (QR-Code) እንዲኖረዉ የሚያስገድደዉ መመሪያ ተግባራዊ መሆን የሚጀምረው ከየካቲት ወር ጀምሮ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር በሰጠዉ ማሳሰቢያ አስታውቋል ።

የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያን ለማሻሻል የወጣውን መመሪያ 188/2017 ያስታወሰዉ ሚኒስትሩ ሚስጥራዊነቱ በተጠበቀ መልኩ እያንዳንዱ የደረሰኝ ቅጠል ሲታተም ልዩ መለያ ኮድ (unique QR code) ተካቶ እንዲመታተም እና ጥቅም ላይ እንዲውል ለማድረግ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን ገልጿል።

ይህን ተከትሎ በህትመት ዘርፉ ከ 100 ዓመታት በላይ ልምድ ካለዉ እና ከመንግስታዊዉ የህትመት ድርጅት ከሆነዉ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ማድረጉን ጠቁሟል።

ባለፉት ጊዜያት የማንዋል ደረሰኝ አስተዳደርን ውጤታማ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም የሀሰተኛ ደረሰኝ ህትመት መበራከት በግብር አሰባበሰቡ ላይ ፈተና ሆኖ ስለመቆየቱ ተሰምቷል።

ሁሉም የታክስ ከፋዮች ከታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የማንዋል ደረሰኝ የመሳተም ጥያቄያቸውን ማቅረብ የሚቻል መሆኑን የተመላከተ ሲሆን  ከየካቲት 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ብቻ የታተም የማንዋል ደረሰኝ መጠቀም እንዳለባቸው ሚኒስትሩ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Dec, 09:38


በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ!

ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።ወቅታዊውን የምግብ ዋጋ መጨመር መነሻ በማድረግ ትምህርት ሚኒስቴር ጥናት ያደረገ ሲሆን በጥናቱ ውጤት መነሻነትም የከፍትኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ በጀት በቀን ወደ 100 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል።

በተደረገው የበጀት ማሻሻያ መሰረት በተቋማቱ የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን በባለሙያዎች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል።

በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ወቅታዊ የምግብ ዋጋ ንረትን ግምት ውስጥ በማስገባት የምግብ በጀት ማሰተካከያ መደረጉን ገልጸዋል።ዶ/ር ሰለሞን አክለውም በሀገራችን ባሉ ዩኒቨርስቲዎች ያለው የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በአዲሱ የበጀት ተመን መሰረት ለዩኒቨርስቲዎቹ ባላቸው ተማሪ ቁጥር ልክ ገንዘቡ እንደሚለቀቅላቸው መገለጹንም ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Dec, 09:09


ኢትዮጵያ ከካርበን ሽያጭ አንድ ነጥብ ስምት ሚሊየን አግኝታለች፣ 388 ሺህ ዜጎቿንም ተጠቃሚ አድርጋለች - ዎርልድ ቪዥን

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን ሁምቦና ሶዶ በተባሉ አካባቢዎች የተራቆቱ ተራራዎችን መልሶ በማልማትና አረንጓዴ በማልበስ ከካርቦን ሽያጭ አንድ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን፣ ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ግዥውን የፈጸሙት የአሜሪካና አውሮፓ ውስጥ የሚገኙ ከካርቦን ልቀት ጋር በስፋት የሚሠሩ ትልልቅ ኩባንያዎች መሆናቸው ተገልጿል፤ በአጠቃላይ በፕሮጀክቱ 388 ሺህ ሰዎች ተጠቃሚ መደረጉም ተጠቁሟል።

በወላይታ ዞን በሚገኙ አምስት አካባቢዎች፣ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልልና በሌሎች አካባቢዎች የተራቆቱ ደኖችን መልሶ የማልማት ሥራዎችን በስፋት እየሠራ መሆኑንና እስካሁን ወደ ካርቦን ሽያጭ የገቡት ሶዶና ሁምቦ ብቻ መሆናቸውም ተገልጿል፡፡በዚህም በሶዶ 503 ሔክታር፣ እንዲሁም በሁምቦ 2ሺ 728 ሔክታር የለማ መሬት በየአመቱ ገቢ መገኘቱንና ለማኅበረሰቡ መከፋፈሉ ተጠቁሟል፡፡

የተራቆተ መሬትን መልሶ እንዲያገግም የሚያስችለው ፕሮጀክት በስምንት ክልሎች በሚገኙ 37 ወረዳዎች ላይ እየተተገበረ መሆኑን እና እስካሁን ከ268 ሺህ ሄክታር በላይ መሬትን መልሶ ማልማት መቻሉም ተገልጿል።ፕሮጀክቱ በዞኑ በሚገኙ አምስት አካባቢዎች፣ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልልና በሌሎች አካባቢዎች የተራቆቱ ደኖችን መልሶ የማልማት ሥራዎችን በስፋት እየሠራ መሆኑንና እስካሁን ወደ ካርቦን ሽያጭ የገቡት ሶዶና ሁምቦ ብቻ መሆናቸውም ተጠቁሟል።

በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር የተራቆተ መልክዓ ምድርን መልሶ እንዲያገግም ታቅዶ እየተሠራ እንደሚገኝም መጠቆሙን ከኢፕድና ሪፖርተር ጋዜጣ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Dec, 08:14


"መንግሰት ከታጣቂ ሃይሎች ጋር ያለውን ስምምነት ቅርፅ እና ይዘት ለህዝቡ ግልጽ ማድረግ አለበት"- ኢዜማ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ ) ባወጣው መግለጫ በሰላም ስምምነቱ መሰረት እየገቡ ካሉ ታጣቂ ሀይሎች ጋር ያለውን ስምምነት ቅርፅ እና ይዘት መንግስት ለህዝቡ ግልጽ እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡

ኢዜማ በመግለጫው አክሎም "ወደ ከተማም ሆነ ወደ ተሐድሶ ሥልጠና የሚገባ ታጣቂ ኃይል በሙሉ ትጥቁን ሙሉ ለሙሉ ለሚመለከተው የጸጥታ አካል አስረክቦ መሆን አለበት" ብሏል::

በመሆኑም በተለያዩ ቦታዎች ታጣቂዎች ወደ ከተማ ሲገቡ የጥይት ተኩስ ማድረጋቸው ንፁሀን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ስጋት እና የስነ ልቦና ጫና የሚያሳድር፤ አግባብነት የሌለውም ተግባር መሆኑ ታውቆ በሁሉም ቦታዎች ላይ እንዲቆም አሳስቧል፡፡

ይህን ተከትሎም ትናንት ምሽት ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ የተሰማውን ተኩስ ተከትሎ ለዜጎች ድንጋጤ እና መረበሽ ይቅርታ ቢጠይቅም ታጣቂዎች ሲገቡ በተተኮሰ ጥይት የንጹሀን ዜጎች ህይወት ማለፉ እየተነገረ መሆኑን ፓርታው ጠቁሟል፡፡

"ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው ሕግና ሥርዓትን በማክበር መሆኑ መዘንጋት አይኖርበትም" ሲልም አሳስቧል::

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

09 Dec, 08:14


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

09 Dec, 08:14


“የቪድዮ ማስታወቂያ ከ500 ብር ጀምሮ 😃
ከ 500-5000 ብር የተዘጋጁትን የስጦታ ካርዶች ሲወስዱ በውስጡ:-
  ✔️ለቤተሰብ ለጓደኛ እንዲሁም ሞዴሎች የሚሆን የቪድዮ እና የፎቶ መነሻ ስጦታ🎁
  ✔️ለ ጀማሪ ቢዝነስ ,ሱቆች, ካፌዎች, ድርጅቶች የገና giveaway እንዲሁም product photography እና ማስታወቂያ ማሰሪያ ስጦታ🎁
   ✔️ለ podcast ሰሪዎች, content creator, actor , music clip ሰሪዎችና ፎቶ ግራፈሮች የሚሆን የ studio rental ስጦታ ያገኛሉ።
ለራሶም ሆነ ለወዳጅዎ ካርዶቹን ይዘዙን። የነፃ ዴሊቨሪ አለን🤩

ለተጨማሪ መረጃ
በቲክቶክ እና ኢንስታግራም Account @easyproduction1 ይመልከቱ።
በቴሌግራም Account @yabu721 or @M16192129
ወይም
📞0931719020
📞0923125196. ይደዉሉልን

YeneTube

07 Dec, 15:43


በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት በተፈጠረ ችግር የተነሳ በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።

ችግሩን በመፍታት የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል።

የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቆ፤ ያሉትን መረጃዎች በፍጥነት የሚያሳውቅ መሆኑንም ገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Dec, 19:14


የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ለውጭ ውድድር ሊከፈት መሆኑ ተሰማ!

ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የባንክ ዘርፉን ለውጭ ውድድር ለመክፈት በዝግጅት ላይ ትገኛለች። ይህን ተከትሎ በአሁኑ ወቅት አዲስ ህግ በፓርላማ እየተገመገመ እና በሚቀጥለው ወር ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።

ይህ ወሳኝ ውሳኔ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ገጽታ ላይ ከፍተኛ ለውጥን የሚያመለክት ሲሆን ይህም ውድድርን ለማሳደግ፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ያለመ ነዉ ተብሏል ።

ርምጃው በኢትዮጵያ መንግስት እና በብሄራዊ ባንክ የተጀመሩት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች አካል ሲሆን እነዚህ ማሻሻያዎች የተነደፉት የፋይናንስ ሴክተሩን ለማዘመን እና ለሀገር ውስጥ እና ለአለም አቀፍ ንግዶች የበለጠ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ጭምር ነዉ።

የውጭ ባንኮችን ወደ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ምኅዳር ማስገባቱ ፉክክር እንደሚያመጣ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም ለተጠቃሚዎች የተሻሻሉ አገልግሎቶችን እና ምርቶችን ሊያመጣ ይችላል ተብሎ ይጠበቃል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Dec, 15:02


የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል ተብሏል።

YeneTube

06 Dec, 14:31


የሶማሊያ መንግስት ወደ ጁባላንድ ኪስማዮ ምንም አይነት በረራ እንዳይደረግ መከልከሉ ተጠቆመ!

የሶማሊያ ፌደራል መንግስት ወደ ጁባላንድ አስተዳደር ዋና መቀመጫ ኪስማዮ ምንም አይነት በረራዎች እንዳይደረጉ መከልከሉ ተገለጸ።በሶማሊያ ፌደራል መንግስቱ እና በጁባላንድ አስተዳደር መካከል የተፈጠረው ልዩነት እጅግ መካረሩን ተከትሎ የፌደራል መንግስቱ ወደ ኪስማዮ የሚደረጉ በረራዎች መከልከሉን የሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል።

የፌደራል መንግስቱ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወታደር ወደ ጁባላንድ አቅራቢያ እያሰፈረ መሆኑን የጠቀሙት ዘገባዎቹ የሶማሊያ መንግስት ለአየር መንገዶች በሰጠው ቀጥታ መመሪያ ወደ ኪስማዮ እንዳይበሩ ተዕዛዝ ማስተላለፉን አመላክተዋል።ከሶማሊያ መንግስት ቀደም ብሎ የጁባላንድ አስተዳደር በሶማሊያ የሚንቀሳቀሱ አየር መንገዶች ወደ ራስካምቦኒ ከተማ ምንም አይነት በረራ እንዳያደርጉ መከልከሉን ዘገባዎቹ አስታውሰዋል።

ውሳኔውን ተከትሎም ስትራቴጂክ ወደ ሆነችው የኪስማዮ ከተማ የሚደረጉ የትራንስፖርት አገልገሎቶች የደህንነት ስጋት ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ተጠቁሟል፡፡የጁባላንድ ክልል ከፌደራል መንግስቱ እውቅና ውጭ ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደችው ምርጫ አህመድ ማዶቤን በድጋሚ ፕሬዘዳንት አድርጋ መምረጧን ያወሱት መገናኛ ብዙሃኑ የጁባላንድ ፕሬዝዳንት አህመድ ማዶቤ የሶማሊያ ፌደራል ጦር ከራስካምቦኒ ከተማ በ15 ቀናት ውስጥ የማይወጣ ከሆነ ጠንካራ ወታደራዊ እርምጃ እንደሚወስዱ ማስጠንቀቃቸውንም አስታውሰዋል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Dec, 14:31


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0973007170
0924769665

YeneTube

06 Dec, 10:47


ኢትዮጵያ ተጨማሪ ጦር ወደ ሶማሊያ ልካለች ተባለ!

በፌደራሉ መንግስት እና በጁባላንድ ክልላዊ መንግስት መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ቁጥራቸው በውል ያልተገለጸ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ በምትገኘው ዶሎው ከተማ ገብተዋል ሲል ካስሚዳ የተባለው የዜና ድረ-ገጽ ትናንት ዘግቧል።«የኢትዮጵያ መንግስት ትናንት በደርዘን የሚቆጠሩ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች እና በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን ጭኖ በሶማሊያ ዶሎው ግዛት ጌዲኦ ወረዳ ገብቷል» ሲል ዘገባው አመልክቷል።

ዘገባው የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲ ባሬ በታችኛው ጁባ ክልል በደቡባዊ ራስ ካምቦኒ ከተማ ከሚያደርጉት ጉብኝት ቀደም ብሎ ነው።የኢትዮጵያ ወታደሮች ወታደራዊ ድጋፍ ላደረጉት የጁባላንድ ክልል ፕሬዝዳንት አህመድ ማዶቤ በመንግስት ሃይሎች ላይ “ወታደራዊ ድጋፍ ሊሰጡ እንደሚችሉ” ቪዛ ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሚገኙ አማፂ ቡድኖችን ትደግፋለች የሚለው ወቀሳ እና የሁለቱ መንግስታት ውዝግብ ተባብሶ የቀጠለው፤ ራሷን እንደ ሀገር ከምትቆጥረው እና ሶማሊያ የግዛቴ አካል ከምትላት የሶማሌላንድ ሪፐብሊክ ጋር የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ ነው።

Via DW
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Dec, 09:29


“በሶስት ወራት ብቻ በህገወጥ መንገድ ለስደት ከተዳረጉ 6ሺ ወጣቶች 294ቱ ህይወታቸው አልፏል” - የትግራይ ክልል

ባለፉት ሶስት ወራት በህገወጥ መንገድ ለስደት ከተዳረጉ ከስድስት ሺ በላት ወጣቶች ውስጥ 294 የሚሆኑት ህይወታቸው ማለፉን የትግራይ ክልል የወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።ህገወጥ ስደት የበርካታ የክልሉን ወጣቶች ህይወት እየቀጠፈ ነው፣ የወጣቶች ህገወጥ ስደት የሁሉም ሰው አጀንዳ መሆን አለበት ሲሉ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሓይሽ ስባጋድስ አሳስበዋል።

ይህ የተገለጸው የወጣቶች ህይወት በመቅጠፍ ላይ ያለውን ህገወጥ ስደት በጋራ መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ለመምከር በመቀለ ከተማ ትላንት ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም በተዘጋጀው በመድረክ ላይ ነው።የቢሮው ሃላፊ አቶ ሓይሽ ስባጋድስ መንግስት እና ሁሉም አጋር አካላት ህገወጥ ስደትን የሚያባብሱ ተግባራትን በማስወገድ ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀው በተለይም ዋነኛ ተዋናይ የሆኑትን የደላሎችን ሰንሰለት ለመበጣጣስ መስራት ይኖርበታል ሲሉ አሳስበዋል፤ መንግስት ለወጣቶች በቂ ድጋፍ ማድረግ ይገባዋል ሲሉም ጠይቀዋል።

በክልሉ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው የመንግስት አካል የጉዳዩ ክብደት በመረዳት እርብርብ ሊደረግ ይገባዋል ብለዋል፤ ቤተሰብ የልጆቹ ጉዳይ እንዲያሳስበው እየሰራን ነው ሲሉ ጠቁመዋል።በመድረኩ ላይ የተገኙት የመንግስታቱ ድርጅት ተወካይ ፀሃየ ወ/ጊዩርጊስ በኢትዮጵያ ከሚሰደዱ ወጣቶች መካከል 46 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው ሲሉ መግለጻቸውን ከትግራይ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Dec, 08:11


በኦሮሚያ ክልል የ11 ዓመት ጨምሮ እድሜያቸው ለውትድርና ያልደረሱ ህጻናት ለውትድርና ተመልምለዋል - ኢሰመኮ

በኦሮሚያ ክልል ከመከላከያ የምልመላ መስፈርት ውጪ ሕፃናትን በግዳጅ ለወታደርነት እየተመለመሉ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ህዳር 26 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ተቸ።

ኢሰመኮ በመግለጫው ባደረኩት ክትትል እና ምርመራ የ11 አመት ህጻን ለወታደርነት ሞያ ተመልምሎ በማቆያ ቦታ አግኝቸዋለሁ ሲል ጠቁሟል፤ በተጨማሪም ዳቦ ለመግዛት ከቤት የወጣ የ15 ዓመት ጨምሮ እድሜያቸው ለውትድርና ያልደረሱ ህጻናት ተመልምለዋል ሲል ድርጊቱን ኮንኗል።

የተያዙትን ለመልቀቅ ቤተሰቦቻቸው ገንዘብ እንዲከፍሉ ስለመገደዳቸው መረጃዎች ደርሰውኛል ብሏል።ኢሰመኮ ክትትል እና ምርመራ ባደረገባቸው አንዳንድ አካባቢዎች ተይዘው የነበሩ ሕፃናትን እና የአእምሮ ሕሙማንን ጨምሮ በግዳጅ የተያዙ በርካታ ሰዎችን ለማስለቀቅ መቻሉን ጠቁሟል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Dec, 08:10


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

06 Dec, 08:10


“የቪድዮ ማስታወቂያ ከ500 ብር ጀምሮ 😃
ከ 500-5000 ብር የተዘጋጁትን የስጦታ ካርዶች ሲወስዱ በውስጡ:-
  ✔️ለቤተሰብ ለጓደኛ እንዲሁም ሞዴሎች የሚሆን የቪድዮ እና የፎቶ መነሻ ስጦታ🎁
  ✔️ለ ጀማሪ ቢዝነስ ,ሱቆች, ካፌዎች, ድርጅቶች የገና giveaway እንዲሁም product photography እና ማስታወቂያ ማሰሪያ ስጦታ🎁
   ✔️ለ podcast ሰሪዎች, content creator, actor , music clip ሰሪዎችና ፎቶ ግራፈሮች የሚሆን የ studio rental ስጦታ ያገኛሉ።
ለራሶም ሆነ ለወዳጅዎ ካርዶቹን ይዘዙን። የነፃ ዴሊቨሪ አለን🤩

ለተጨማሪ መረጃ
በቲክቶክ እና ኢንስታግራም Account @easyproduction1 ይመልከቱ።
በቴሌግራም Account @yabu721 or @M16192129
ወይም
📞0931719020
📞0923125196. ይደዉሉልን

YeneTube

05 Dec, 17:22


በትግራይ ክልል ባለው ወቅታዊ የፖለቲካ፣ የአስተዳደርና የፀጥታ ሁኔታ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ውይይት ተካሄደ!

በዛሬው ዕለት በትግራይ ክልል ባለው አጠቃላይ የፖለቲካ፣ የአስተዳደር እና የፀጥታ ሁኔታ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ካሉ የፖለቲካ እና የፀጥታ አመራሮች ጋር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ሰፊ ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም ላይ በክልሉ የሚታዩ ችግሮችን እንዴት በጋራ መፍታት እንደሚገባ ምክክር ተደርጓል።በተደረገው ምክክርና ውይይት በተለዩ አንኳር ጉዳዮች ላይ በተቀመጡ የጋራ አቅጣጫዎች መሠረት በጋራ ለመስራት እና የክልሉን ህዝብ የፀጥታ፣ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ፍላጎት ለማሟላት አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር መግባባት ላይ ተደርሷል።

በተለይም ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደቀዬአቸው እና የቀድሞ ታጣቂዎችን ደግሞ ወደ መደበኛ ሕይወት የመመለሱ ሂደት በትኩረት በሚሰራበት እና በሚሳለጥበት ሁኔታ ላይ መግባባት ላይ ተደርሷል።

በተጨማሪም በክልሉ ያሉ የተፈጥሮ ሀብቶች አጠቃቀም የህዝብን እና የሀገርን ጥቅም በሚያስጠብቅ ሕጋዊ አግባብ እንዲሆን፣ ለህዝብ የሚቀርቡ የመንግሥት አገልግሎቶች የህዝብን ፍላጎት በሚመጥን አግባብ በሚሻሻሉበት ሁኔታ ላይ ቀጣይነት ያለው ጠንካራ ስራ እንዲሰራ በውይይቱ አቅጣጫ ተቀምጧል።

በመጨረሻም የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ክልላዊ ምርጫ እስኪያካሂድ ድረስ ያለበትን ኃላፊነት ለመወጣት በሚያስችለው አግባብ ላይም አቅጣጫ በማስቀመጥ ውይይቱ ተጠናቅቋል።

Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Dec, 15:19


በሁለቱ የህወሓት ቡድኖች አለመግባባት ምክንያት #የመቀለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ታሽገ!

በሁለቱ የህወሓት ቡድኖች ከንቲባ የተሾመላት የትግራይ ክልል ርዕሰ መዲና መቀለ፣ የከንቲባ ጽሕፈት ቤቷ መታሸጉ ተገለጸ።በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ልዩነትና መከፋፈል እየተባባሰ በመምጣቱ፣ የመቐለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ላለፉት ሦስት ቀናት "ታሽጓል" የሚል ጽሑፍ እንደተለጠፈበት ተጠቁሟል።

ሁለቱም ቡድኖች "የየራሳቸው ከንቲባ ሾመዋል" በሚል እርስ በእርስ እየተወቃቀሱ ሲሆን ሁለቱም ለከተማዋ ከንቲባ ሾመዋል።በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም ዶ/ር ረዳኢ በርኸን የከተማዋ ከንቲባ አድርጎ ያሾመ ሲሆን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንተ አቶ ጌታቸው ደግሞ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም አቶ ብርሃነ ገ/እየሱስን ከንቲባ አድርጎ ሾሟል።

ከህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የከተማዋ የከንቲባ ጽሕፈት ቤቷ መታሸጉን መመልከቱን ቪኦኤ በዘገባው አስታውቋል፣ ሌሎች የከተማዋ አስተዳደር ቢሮዎች ግን አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ጠቁሟል።በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት እና በጊዜያዊ አስተዳደሩ መካከል ያለው ልዩነት እየተካረረ ከመምጣቱ ባለፈ እውቅና እስከመነፋፈግ ደርሰዋል።

“ከፕሪቶሪያ ስምምነት አግባብ ውጭ በሆነ መንገድ ጊዚያዊ መስተዳድሩ በግለሰቦች እጅ ወድቋል” ሲሉ በዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ ህዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም መግለጻቸውን መዘገባችን ይታወሳል።

በሌላ በኩል የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ በክልሉ ስርአት አልበኝነት እንዲፈጠር እየሰራ ነው ባለው የእነ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) “የህወሓት ቡድን ላይ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ” ማስጠንቀቁን የተመለከተ ዘገባ ማቅረባችንም ይታወሳል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Dec, 15:06


ህወሓት ሕዳር 29 በመቀሌ ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ጥያቄ አቀረበ!

ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በመጪው ሕዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም. በመቀሌ ከተማ ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ይፈቀድልኝ ሲል ለከተማዋ አስተዳደር ደብዳቤ ጽፏል።

ህወሓት ለመቀሌ ከተማ አስተዳደር በተጻፈው ደብዳቤ እንደተገለጸው፤ ሕዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም "በትጥቅ የተደገፈ የአስተዳደር ፈረሳ በመከናወኑ ይህን ለመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እናደርጋለን" ብሏል።

"ለዘመናት መስዋዕት ከፍለን የመሰረትናቸው ምክር ቤቶች በግለሰቦች ሲፈርሱ አንታገስም በሚል ምክንያት፤ ከሕዝባችንና አባላቶቻችን በተደጋጋሚ ጥሪ እየቀረበልን በመሆኑ ሕዳር 29 በመቀሌ ከተማ ሰልፍ ለማድረግ አቅደናል" ሲልም በደብዳቤው ገልጿል።

በዚህም መሰረት በተጠቀሰው ቀን ከጠዋቱ 2 ሰዓት እስከ 6:30 ሰልፉን ለማድረግ መዘጋጀቱን የገለጸው ፓርቲው፤ "የጸጥታ ኃይል ጥምር ኮሚቴ እንዲፈቅድልንና ከለላ እንዲያደርግልን እንጠይቃለን" ሲል ጠይቋል።

የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከሰሞኑን 6 አዳዲስ ሹመቶች የሰጡ ሲሆን፤ ከስድስቱ ሹመቶች ሁለቱ በደብረፅዮን ገ/ ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የተሾሙትን በማንሳት በሌሎች አመራሮች ተክተዋል።

ይህንንም ተከትሎ በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ትናንት ባወጣው መግለጫ፤ ለአቶ ጌታቸው ረዳ ሰጥቷቸው የነበረው የፕሬዝዳንት ውክልና ማንሳቱን የገለጸ ሲሆን፤ በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መሰረት እንዴት እና በማን እንዲሚተኩ ከፌደራል መንግሥት እየተወያየበት እንደሚገኝ አስታውቋል።

[አሐዱ]
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Dec, 16:06


የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ከ120 ሺህ በላይ ቤቶችን ለመገንባት ማቀዱን አስታወቀ!

- 60ሺ ቤቶች የሚገነቡት በኦቪድ ሪል እስቴት ነው ብሏል

በመንግሥት እና የግል አጋርነት ከ120 ሺ በላይ ቤቶችን ለመገንባት ማቀዱን የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታወቀ።ከነዚህ ቤቶች ውስጥ 60ሺ የሚሆኑት የሚገነቡት በኦቪድ ሪል እስቴት መሆኑን ጠቁሟል።ከሰባት አመታት በፊት ኮርፖሬሽኑ 54 ቢሊዮን ብር እዳ እንደነበረበት የገለጹት የኮርፖሬሽኑ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ፍቃዱ አለሙ የተለያዩ አሠራሮችን በመተግበር እዳውን ወደ 32 ቢሊዮን ብር መቀነስ እንደቻለ ጠቁመዋል።

አሁን ላይ ለእዳው በቀን ስምንት ሚሊዮን ብር ወለድ እየተከፈለ እንደሆነ የጠቆሙት ሃላፊው እዳውን ባለመክፈሉም ለግንባታ የሚሆን አዲስ በጀት ማግኘት እንዳልተቻለ አመልክተዋል።

ኮርፖሬሽኑ አዳዲስ ግንባታዎችን ለመጀመር በመቸገሩ በከተማ አስተዳደሩ በተጠና ጥናት ሌሎች አማራጮችን መጠቀም ጀምሯል ያሉት ኢንጅነሩ ፤ ከዚህ ውስጥ የመንግሥት እና የግል አጋርነት ስትራቴጂ አንዱ መሆኑን አስታውቀዋል።በዚህም ከ22 አልሚዎች ጋር የመንግሥት እና የግል አጋርነት ውል መፈራረሙን እና ሰባቱ አልሚዎችም ወደ ሥራ ገብተው ግንባታ ጀምረዋል ሲሉ ሃላፊው መናገራቸውን ከኢፕድ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Dec, 15:49


አቶ ታዬ ከእስር ቢለቀቁም “ማስክ ባደረጉና በታጠቁ ሰዎች ተወስደዋል ተባለ

አቶ ታዬ ደንደዓ ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2017 ዓ.ም. አመሻሹን ከማረሚያ ቤት ብለቀቁም ቤተሰቦቻቸውን ሳይቀላቀሉ ከማረሚያ ቤቱ በራፍ በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው ለዶይቼ ቬለ ገለጹ፡፡ ክስ ተመስርቶባቸው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዬ ደንደዓ ከትናንት በስቲያ ሰኞ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. የዋስትና መብት ተጠብቆላቸው ከእስር እንዲለቀቁ በፌዴራሉ ሰበር ሰሚ ችሎት መወሰኑ ይታወሳል፡፡

በተወሰነላቸውም መሰረት ቤተሰቦቻቸው በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሰረት የሕግ ሂደቶቹን ባለፉት ሁለት ቀናት አጠናቀው አቶ ታዬ ዛሬ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር አመሻሹን 11 ሰዓት ላይ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ብለቀቁም የፀጥታ ኃይሎች የማረሚያ ቤቱ በራፍ ላይ ጠብቀው ወዳልታወቀ ስፍራ እንደወሰዱዋቸው ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡
“ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ስንመጣ ፊትለፊቱ ሁለት ፓትሮሎች ነበሩ” ያሉት ወ/ሮ ስንታየሁ “ማስክ ያደረጉ የደህንነት ሰዎች የሚመስሉ ሲቪል የለበሱና የታጠቁ አካላት ልክ አቶ ታዬ ከማረሚያ ቤቱ ወጥተው ደጅ ላይ ልንቀበለው ስንሄድበት መኪና አዘጋጅተሃል ወይ አሉትና ከዚያም አስቀድሞም እንደተጠራጠርነው ለሌላ ጉዳይ ትፈለጋለህ ብለውት ያዙት” ብለዋል፡፡
የአቶ ታዬ ባለቤት ወ/ሮ ስንታየሁ አክለው እንዳሉት ባለፈው ሰኞ የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት አቶ ታዬ እስካሁንም የዋስትና መብታቸው “በጠባብ የህግ ትርጉም ሳይጠበቅ መቆየቱን” አስረድቶ በ20 ሺህ ብር ዋስትና ክሳቸውን ከውጪ መከታተል እንዲችሉ ነበር ያለው፡፡ በዚሁ መሰረት ትናንትና የአቶ ታዬ ቤተሰቦች ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ስያቀኑ በፍርድ ቤቱ የተላለፈላቸው ትዕዛዝ የቀንና የቁጥር ስህተት ያለው በመሆኑ እንዲስተካከል በተባለው መሰረት ዛሬ ከፍርድ ቤቱ ያንኑን አስተካክለው ወደ ማረሚያ ቤት ተመልሰው ሂደቱን አጠናቀው ማረሚያ ቤቱ በፍረድ ቤቱ ትዕዛዝ መሰረት ብለቃቸውም ከወጡ በኋላ መወሰዳቸውን አሳዛን ሲሉ ገልጸውታልም፡፡

“ችሎቱ የተቻለውን ብያደርግም የምናየው ነገር በጣም ያሳዝናል” ያሉት ወ/ሮ ስንታየሁ “ደብዳቤው ታርሞ በመምጣቱ ማረሚያ ቤት ቢለቃቸውም በውሉ ሰላምታ እንኳ ሳንባባል ነው ውጪው ላይ ከመሃላችን ነጥቀው የወሰዱት” በማለት የት እንደሚወስዱዋቸውም እንዳልተነገራቸው አስረድተዋል፡፡

የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታና የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩት አቶ ታዬ ደንደዓ ከተከሰሱባቸው ሦስት ክሶች ሁለቱ ውድቅ ተደርጎላቸው “ከህግ አግባብ ውጪ የጦር መሳሪያ ይዘው ተገኝተዋል” በሚል የተመሰረተባቸውን አንዱን ክስ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በመከላከል ሂደት ላይ ነበሩ።

@YeneTube @Fikerassefa

YeneTube

04 Dec, 12:40


የአቶ ጌታቸው ረዳን የፕሬዚዳንትነት ውክልና አንስቻለሁ’’
-በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት ትላንት ምሽት ባወጣዉ መግለጫ ለአቶ ጌታቸው ረዳ ሰጥቷቸው የነበረውን የፕሬዚዳንትነት ውክልና ማንሳቱን ገልጿል፡፡በመሆኑም በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት እንዴት እና በማን እንደሚተኩ ከፌደራል መንግስት ጋር እየተወያየበት እንደሚገኝ አስታዉቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

04 Dec, 10:35


ከጎረቤት ሀገራት እየተስተዋለ ያለዉን የብሄራዊ ደህንነት ስጋት ለመግታት የውስጥ ሰላምን ማስጠበቅ እንደሚገባ ተገለጸ

ሕዳር 25/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በቅርቡ የኤርትራዉ ፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሀገራቸዉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸዉ ቃለመጠይቅ፤ "ዋናዉ ትኩረታችን ሁሌም ጦርነትን ማስወገድ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል።

"በአካባቢው መረረጋጋት እና ትብብር እንዲመጣ እንሰራለን" ያሉም ሲሆን፤ ኤርትራ ኢትዮጵያን ከሚጎዱ ሀገራት ጋር ትሰራለች መባሉን አስተባብለዋል፡፡

ይህንን የፕሬዝዳንቱን ንግግር በሚመለከት አሐዱ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ አቶ ጥላሁን ሊበን፤ "ለሁሉም ነገር ኢትዮጵያ ቅድሚያ የውስጥ ችግሯን መፍታት እንዳለባት ብዙዎችን የሚያስማማ ነው" ብለዋል፡፡

"የፕሬዝዳንቱን ሀሳብ እጋራዋለው" የሚሉት የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ጥላሁን፤ በተቃራኒው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ንግግርን ተችተውታል፡፡

ተንታኙ "ኢትዮጵያ በሁሉም አቅጣጫ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ውጥረት ውስጥ በገባችበት ሁኔታ፤ 'ሰላም ነን ምንም ችግር የለብንም' ብለው መናገራቸው ተገቢ አይደለም" ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡

በተመሳሳይ በብልፅግና ፖርቲ አምስተኛ ዓመት ምስረታ ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ኢትዮጵያ ያለፉትን አምስት ዓመታት ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር እየሰራች ነው" ያሉ ሲሆን፤ "ኢትዮጵያን ሊያፈርስ የሚችል አንዳች ሀይል የለም" ሲሉም አክለዋል።

ይህንን በሚመለከት ሀሳባቸውን ያጋሩን እናት ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር አሰፋ አዳነ በበኩላቸው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀጠናው ጉዳይ ላይ የሰጡን ሀሳብ "ተገቢ ያልሆነ ሀሳብ" ሲሉ ገልጸውታል፡፡

በተለይም 'ከማንኛውም የውጭ አካል ጋር ምንም ዓይነት ችግር የለብንም' መባሉን የገለጹት የፓርቲው የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ፤ "መሬት ላይ ያለውን እውነታ ይሄንን አያሳይም" ብለዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስተሩ ይህንን ይበሉ እንጂ ኢትዮጵያ በግልፅ ባይገለፅም ከኤርትራ ጋር እንዲሁም ከሶማሊያ ጋር ይፋዊ እሰጣ ገባ ዉስጥ መግባቷ ግልጽ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ተንታኞች ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

04 Dec, 10:25


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

04 Dec, 10:20


“የቪድዮ ማስታወቂያ ከ500 ብር ጀምሮ 😃
ከ 500-5000 ብር የተዘጋጁትን የስጦታ ካርዶች ሲወስዱ በውስጡ:-
  ✔️ለቤተሰብ ለጓደኛ እንዲሁም ሞዴሎች የሚሆን የቪድዮ እና የፎቶ መነሻ ስጦታ🎁
  ✔️ለ ጀማሪ ቢዝነስ ,ሱቆች, ካፌዎች, ድርጅቶች የገና giveaway እንዲሁም product photography እና ማስታወቂያ ማሰሪያ ስጦታ🎁
   ✔️ለ podcast ሰሪዎች, content creator, actor , music clip ሰሪዎችና ፎቶ ግራፈሮች የሚሆን የ studio rental ስጦታ ያገኛሉ።
ለራሶም ሆነ ለወዳጅዎ ካርዶቹን ይዘዙን። የነፃ ዴሊቨሪ አለን🤩

ለተጨማሪ መረጃ
በቲክቶክ እና ኢንስታግራም Account @easyproduction1 ይመልከቱ።
በቴሌግራም Account @yabu721 or @M16192129
ወይም
📞0931719020
📞0923125196. ይደዉሉልን

YeneTube

03 Dec, 16:52


የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ግብር የሚሰውሩ ግብር ከፋዮችን ለመመርመርና በወንጀልም ለመጠየቅ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ጋር ተፈራረመ።

የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት በህገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀሎች መከላከል ላይ እንደሚሰራ የነገሩን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረ ናቸው።

''በህገወጥ መንገድ ገንዘብ ከሚገኝባቸው መንገዶች አንዱ ግብር ስወራ ነው በዚህ መንገድ ገንዘብ የማያሸሹ ግብር ከፋዮችን መረጃ ከገቢዎች ቢሮ በመውሰድ የግለሰቦቹን የፋይናንስ እንቅስቃሴ መመርመር የስምምነቱ ዋናው አላማ ነው'' ብለውናል።

አቶ ሙሉቀን እንደሚሉት የገቢዎች ቢሮ በግብር ስወራ የሚጠረጥራቸውን ግለሰቦች መረጃ ይሰጠናል፣ የፋይናንስ ዝውውራቸው ላይ የማጣራት ስራ እንሰራለን ያሸሹት ሃብት ካለ ተከታትሎና ጉዳያቸውን መርምሮ የሚጠበቅባቸውን ግብር እንዲከፍሉ ይደረጋል ብለዋል።

በተጨማሪም ስምምነቱ በተለያየ ስራ ላይ ተሰማርተው ሲሰሩ ከቆዩ በኋላ ለሰሩበት ግብር መክፈል ሲገባቸው ግብራቸውን ሳይከፍሉ የጠፉና የግብር እዳ ያለባቸውን ግለሰቦች ተከታትሎ የሚጠበቅባቸውን #ግብር እንዲከፍሉ ለማድረግም እንደሆነ ሰምተናል።

የምርመራው ውጤት  በህገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ መጠቀምን ካመለከተ ክስ ተመስርቶ ግለሰቡ በህግ እንደሚጠየቅ አቶ ሙሉቀን ጠቀሰዋል።

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ  በበኩላቸው ''ከተማዋ በተያዘው የ2017ዓ.ም 230 ቢሊዮን ብር ከገቢ ግብር ለመሰብሰብ እቅድ ይዛ እየሰራች ነው'' ብለዋል።

ይሁንና ግብርን የሚያሸሹ እንዲሁም ለከተማዋ መክፈል ሲገባቸው በሚሊዮን  የሚቆጠር ብር ይዘው የተወሩና የግብር እዳ ያለባቸውን ሰዎች በማፈላለግ የሚጠበቅባቸውን ግብር እንዲከፍሉ ለማድረግ ከፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ጋር ያደረግነው ስምምነት እይደሚያግዝ ተናግረዋል።

Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Dec, 15:08


በመዲናዋ አንድ ቀን በተደረገ አሰሳ ከ120 ማደያዎች 6ቱ ብቻ አገልግሎት ሲሰጡ ተገኙ!

በአዲስ አበባ አንድ ቀን በተደረገ አሰሳ ከ120 ማደያዎች ስድስቱ ብቻ አገልግሎት ሲሰጡ መገኘታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ዛሬ በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስምንተኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ በነዳጅ የአቅርቦት እና የስርጭት ችግር መኖሩን ገልጸዋል፡፡

የሥርጭት ችግርን ለመቅረፍ የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የጠቀሱት ካሳሁን (ዶ/ር)፤ አክለውም 68 የሚሆኑ ነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ እያላቸው የለም ሲሉ መገኘታቸውንም አብራርተዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል፡፡

ከ105 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ በመላው ሀገሪቱ እርምጃ መወሰዱንና ከዚህ ወስጥ ከአንድ ሺህ በላይ የሚሆኑት በእስራት አንዲቀጡ ተደርጓል።መንግስት ከፍተኛ በጀት በመመደብ በሚያስገባው ነዳጅ ላይ እንዲህ ዓይነት አካሄዶች ሊቀጥሉ አይገባም ያሉት ሚኒስትሩ፤ ቁጥጥር እየተደረገ ጠንካራ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Dec, 14:31


🥇 በHuluPay ላይ የቴሌግራም ኮከቦችን እንዴት መግዛት ይቻላል ⭐️💳

ለምን የቴሌግራም ኮከቦች ያስፈልጋሉ? 🤔

1️⃣ የቴሌግራም ኮከቦችን በቴሌግራም ውስጥ ለማንኛውም ዲጂታል ክፍያዎች መጠቀም ይችላሉ 💰
2️⃣ተለያዩ airdrop መተግበሪያዎች ውስጥ ለክፍያዎች ሊጠቀሙባቸው ይችላሉ 🎁

ቴሌግራም ኮከቦችን ለመግዛት በምስሉ ላይ የተመለከቱትን ደረጃዎች ይከተሉ።

YeneTube

03 Dec, 13:12


በኢትዮጵያ በኑሮ ውድነቱ ጎዳና ወጥተው “ልጆቼን የማበላቸሁ አጣው የሚሉ አዛውንቶች እና ራበኝ የሚሉ አንጀት የሚበሉ ህጻናትን” በከተማችን ቁጥራቸው እየጨመረ መሆኑን እንደታዘቡ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡

ይህን ያሉት አቶ አበረ አዳሙ የተባሉ አንድ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ናቸው፡፡አቶ አበረ አዳሙ የተባሉ የምክር ቤት አባሉ ይህን የተናገሩት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ከምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በተሰየሙበት መድረክ ላይ ነው፡፡

‘’የሀገር ውስጥ ምርቶች ላይ የሚደረገው ያለ ምክንያት ጭማሪ የህዝቡን ኑሮ እንዲመሰቃቀል እያደረገው ነው ያሉት አቶ አበረ ይህን ለመፍታት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ምን እየሰራ ነው?’’ ሲሉ ጠይቀዋል፡፡በመስሪያ ቤቱ የሚወሰዱ እርምጃዎችም ምን ውጤት አምጥተዋል? ሲሉ የምክር ቤት አባሉ ጠይቀዋል፡፡

ለጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ‘’የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት ባለፉት አስር ዓመታት ተወስዶ የማይታወቅ እርምጃ ወስደናል’’ ብለዋል፡፡ሚኒስቴሩ ዋጋ ግሽበቱ ቋሚ ገቢ ያላቸው ሰዎች ላይ ጠንካራ ክንዱን እያሰረፈ መሆኑን አምኗል፡፡ባለፉት አምስት ወራት ብቻ በ105,000 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ድሬዳዋን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ያሉ 283 ህገ-ወጥ ኬላዎች አሉ እነዚህ ኬላዎች የዋጋ ንረቱ ላይ ተጽዕኖ እያሳደሩ በመሆናቸው ፓርላማው መፍትሄ እንዲሰጥ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡ለሚኒስትሩ ሌሎችም ጥያቄዎች ቀርበውላቸው ምላሽ ሲሰጡ አርፍደዋል፡፡

Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Dec, 10:36


ሀዋሳ እና አዳማ ጨምሮ 10 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸዉ ተሰማ!

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስፈላጊዉን መስፈርት አሟልተዋል ያላቸዉን 10 ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን እንዲያድጉ መወሰኑ ተገልጿል።የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በበኩሉ እንዳስታወቀው በስሩ ከሚያስተዳድራቸው 13 ኢንዱስትሪ ፓርኮችና የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና መካከል 10ሩ ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸውን አሳዉቋል።

አሁን በስራ ላይ ካሉ 13 ኢንዱስትሪ ፓርኮች መካከል ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ያደጉት አዳማ ባህርዳር ፣ ቦሌ ለሚ ፣ ደብረ ብረሃን እና ሀዋሳ ፣ ጅማ ፣ ቂሊንጦ ፣ ኮምቦልቻ ፣ መቀሌ እና ሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መሆናቸው ታዉቋል።በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ለማሳደግ አዋጅ ቁጥር 1322/2016 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆ ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል።

ኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት ማደጋቸው የግል ዘርፉ በኢኮኖሚ በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ላይ እንዲሳተፉ ለማበረታታት፣ የሀገሪቱን የውጪ ባለሀብት ቀጥታ ኢንቨስትመንት የመሳብ እንቅስቃሴ ለማጠናከር፣የኢኮኖሚ ክላስተሮችን ለማስተዋወቅ እንደሚረዳ ታምኖበታል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

03 Dec, 09:16


የሲሚንቶ ዋጋ በሲሚንቶ አምራች ፋብሪካዎች እንዲወሰን ተደረገ!

የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለሲሚንቶ ፋብሪካ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ ከጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ምርታቸውን በፍትሃዊ ዋጋ  እንዲያቀርቡ መወሰኑን አስታውቋል፡፡

ከዚህ ቀደም የሲሚንቶ ምርት የፋብሪካ መሸጫ ዋጋ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተወሰነ ለገበያ ሲሰራጭ የቆየ ቢሆንም በአዲሱ የአሰራር ሂደት ግን አምራች ፋብሪካዎች ሙሉ ሀላፊነቱን በመውሰድ በነጻነት ምርታቸውን ለገበያ እንዲያቀርቡ እና ገበያውን እንዲያረጋጉ ሃላፊነት መስጠቱን ሚኒስቴሩ እውቁልኝ ብሏል፡፡

የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ የተሰጣቸውን ሀላፊነት በተጠያቂነት ስሜት እና በፍትሃዊ የዋጋ ተመን ማህበረሰቡን እንዲያገለግሉም መወሰኑን ገልጾ ከዚህ ቀደም አገልግሎት ላይ ይውል የነበረውን መመሪያ 940/2015 ማንሳቱን ይፋ አድርጓል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Dec, 18:45


አቶ ታዬ ደንደአ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

የቀድሞ የሰላም ምክትል ሚኒስትር እና የኦሮሚያ ክልል የካቢኔ አባል አቶ ታዬ ደንደአ በዋስ እንዲለቀቁ መወሰኑን ባለቤታቸው ሲንትያ አለማየሁ ተናገሩ።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔውን ያሳለፈው ሰኞ፣ ህዳር 23/ 2017 ዓ.ም በነበረው ችሎት ነው። ሰበር ሰሚ ችሎት የአቶ ታዬ ደንደአን ዋስትና የፈቀደው የሥር ፍርድ ቤቶች የዋስ ጥያቄያቸው ውድቅ ካደረጉ በኋላ ነው።

ፍርድ ቤቱ አቶ ታዬ ደንደአ በ20ሺህ ብር የዋስትና ገንዘብ በማስያዝ ወይም በዋስ እንዲፈቱ ብያኔ ማሳለፉን ባለቤታቸው ለቢቢሲ ዘጋቢ ገልጸዋል። አቶ ታዬ ዛሬ ከሰዓት በኋላ አስፈላጊውን እንዲያሟሉ መጠየቃቸውን ጨምረው ባለቤታቸው ተናግረዋል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

02 Dec, 15:02


የ16 አመቷን የአድዋ ከተማ ታዳጊ ህጻን የገደሉ ተከሳሾች የሞት እና ዕድሜ ልክ እስራት ተፈረደባቸው!

ባሳለፍነው አመት መጋቢት ወር 2016 ዓ.ም ወደ ትምህርት ቤት እየሄደች በነበረበት ወቅት ተጠልፋ ከወራት በኋላ አስከሬኗ የተገኘችው ታዳጊ ህጻን ማህሌት ተክላይ ገዳዮች በሞት እና ዕድሜ ልክ እስራት እንዲቀጡ የመቀለ ከተማ ፍርድ ቤት ብይን መስጠቱ ተገለጸ።የመቀለ ከተማ ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ባሳለፈው ውሳኔ አንደኛ ተከሳሽ አወት ነጋሲ ሞት የተፈረደበት ሲሆን ሁለተኛ ተከሳሽ ናሆም ፍፁም የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበታል።

አንደኛ ተከሳሽ የታዳጊዋን አንገት አንቆ በመያዝ፣ ሁለተኛዋ ተከሳሽ ደግሞ ታዳጊዋን በማገት በባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪ ባጃጃጅ ጠልፎ በመውሰድ ለ30 ደቂቃ ያህል በገመድ በማነቅ አስቃይተው እንደገደሏት የአቃቢ ህግ ክስ ያሳያል።ከተከሳሾቹ አደገኛ ድርጊቶች መካከል አንደኛ ተከሳሽ ታዳጊዋን ከገደላት በኋላ ወደ ስራ መመለሱን፣ ታዳጊዋን ከገደሏት በኋላ ለወላጅ ቤተሰቦቿ ማስለቀቂያ ሶስት ሚሊየን ብር መጠየቁን የተመለከቱ ዝርዝሮች ተጠቅሰዋል።

ሁለተኛው ተከሳሽ በተመሳሳይ መልኩ የአንደኛ ተከሳሽ ተባባሪ መሆኑን የገለጸው አቃቤ ህግ የነፍስ ግድያ ወንጀል አፈጻጸሙ እጅግ አሰቃቂ በመሆኑ በሁለቱም ተከሳሾች ላይ የሞት ቅጣት እንዲቀጡ ጠይቋል።ፍርድ ቤቱ በሰጠው ብያኔ የመጀመሪያው ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ውሳኔ ያሳለፈ ሲሆን ሁለተኛው ተከሳሽ ደግሞ የዕድሜ ልክ እስራት የፍርድ ውሳኔ አሳልፏል።የሟች ታዳጊ ወላጅ አባት አቶ ተክላይ ግርማ ፍርዱ ትክክለኛ እና ትክክለኛ ነው ሲሉ በመግለጽ የጸጥታ አካላትና የትግራይ ፍትህ ቢሮ ፍትህን ለማስፈን ላደረጉት ጥረት ምስጋና ማቅረባቸውን ከትግራይ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Dec, 13:08


በአዲስ አበባ ከተማ ደንበኞች የባንክ አካውንት ለመክፈት “ፋይዳ” የዲጂታል መታወቂያ በግዴታነት እንዲያቀርቡ ታዟል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከቀጣዩ ወር ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ደንበኞች የባንክ አካውንት ለመክፈት “ፋይዳ” የተሰኘውን የዲጂታል መታወቂያ በግዴታነት እንዲያቀርቡ አዘዘ።

ከሁለት ዓመት በኋላ ደግሞ በመላ አገሪቱ የሚገኙ ደንበኞች የትኛውንም የባንክ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ መገደድ እንደሚጀምሩ ባንኩ አስታውቋል።

ብሔራዊ ባንክ፤ የ“ፋይዳ” ዲጂታል መታወቂያ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በአስገዳጅነት ጥቅም ላይ እንዲውል ያዘዘው ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ሕዳር 17/2017 ዓ.ም. ለሁሉም ባንኮች በጻፈው ደብዳቤ ነው።

እያንዳንዱ ሰው የሚለይበት ባለ 12-አሃዝ ልዩ መለያ ቁጥር እንዲያገኝ የሚያስችለው የ“ፋይዳ” መታወቂያ፤ የነዋሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎችን በመውሰድ ምዝገባ የሚደረግበት ስርዓት ነው።

የጣት አሻራ፣ አይን አይሪስ ስካን እና የፊት ምስል ነዋሪዎች መታወቂያውን ለማግኘት የሚያቀርቧቸው የባዮማትሪክ መረጃዎች ናቸው።እስካሁን ድረስም ከ10 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ይህንን የዲጂታል መታወቂያ ለማግኘት እንደተመዘገቡ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም መረጃ ያመለክታል።

ይህ አስገዳጅ አሰራር በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ መሆን የሚጀምረው በተለያየ ጊዜ እንደሆነም ባንኩ ገልጿል።የብሔራዊ ባንክ ደብዳቤ እንደሚያስረዳው አዲሱ አሰራር ተግባራዊ መሆን የሚጀምረው በአዲስ አበባ ከተማ ነው።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

02 Dec, 11:36


በ ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በታጣቂዎች ተፈጸመ ጥቃት 9 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ሃሙስ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም በታጣቂዎች ተፈጸመ ጥቃት በትንሹ 9 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገልጸዋል።

የጥቃቱ ሰለባዎች ሴቶች እና አረጋውያን መሆናቸውንና ነዋሪዎች ድርጊቱን የፈፀመው "የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ነው" ማለታቸውን ቪኦኤ ዘግቧል።

በጥቃቱ ከተገደሉት መካከል ታናሽ ወንድማቸው እንደሚገኝበት የገለጹት የአካባቢው ነዋሪ አቶ አደበቡ ወርቅነህ "ታጣቂዎቹ ከቤቱ አስወጥተው በአቅራቢያው ወደ ሚገኝ ወንዝ ወስደው ከሌሎች ሰዎች ጋራ ገድለውታል” ብለዋል።

ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ ሌላኛው የከተማዋ ነዋሪ በበኩላቸው፣ በወቅቱ ታጣቂዎቹ አራት ሰዎችን አፍነው መውሰዳቸውን ገልጸው የተያዙት ሰዎች እስካሁን የት እንዳሉ አለመታወቁን ተናግረዋል።

ምንም እንኳን በገለልተኛነት የተረጋገጡ ባይሆንም በጥቃቱ ሰለባ የሆኑ ሰዎችን የጅምላ ቀብር የሚያሳዩ ቪዲዮች በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲንሸራሸሩ ሰንብተዋል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

02 Dec, 11:34


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

02 Dec, 11:12


አቶ ታዬ ደንደአ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ!

የቀድሞ የሰላም ምክትል ሚኒስትር እና የኦሮሚያ ክልል የካቢኔ አባል አቶ ታዬ ደንደአ በዋስ እንዲለቀቁ መወሰኑን ባለቤታቸው ሲንትያ አለማየሁ ለቢቢሲ ተናገሩ።ውሳኔውን ያሳለፈው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሰኞ፣ ህዳር 23/ 2017 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ ነው።

ሰበር ሰሚ ችሎት የአቶ ታዬ ደንደአን ዋስትና የፈቀደው የሥር ፍርድ ቤቶች የዋስ ጥያቄያቸው ውድቅ ካደረጉ በኋላ ነው።ፍርድ ቤቱ አቶ ታዬ ደንደአ በ20ሺህ ብር የዋስትና ገንዘብ በማስያዝ ወይም በዋስ እንዲፈቱ ብያኔ ማሳለፉን ባለቤታቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።

አቶ ታዬ ዛሬ ከሰዓት በኋላ አስፈላጊውን እንዲያሟሉ መጠየቃቸውን ጨምረው ባለቤታቸው ተናግረዋል።ባለፈው ዓመት ከስልጣን ከተባረሩ በኋላ ለእስር የተዳረጉት አቶ ታዬ፣ ሁከትና ብጥብጥ በማነሳሳት፣ ፀረ-ሰላም ኃይሎችን በመደገፍ እንዲሁም የጦር መሳሪያ ህጉን በመተላለፍ ወንጀሎች ተከሰው ነበር።

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግሥትና ህገ መንግሥት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ችሎት ከዚህ ቀደም ከሶስቱ ክሶች መካከል በሁለቱ ሁከትና ብጥብት በማነሳሳት እና የጸረ- ሰላም ኃይሎችን ድጋፍ ማድረግ ክሶች በነጻ አሰናብቷቸው ነበር።የጦር መሳሪያ ወንጀሎችን በተመለከተ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ፍርድ ቤቱ በዚሁ ችሎት ውሳኔ ያሳለፈ ሲሆን አቶ ታዬ ጉዳዩን እናውቃለን የሚሉ አምስት የመንግሥት ባለስልጣናትን ለምስክርነት ጠርተው ነበር።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Nov, 08:05


💻 🌍 የሩሲያ የሳይበር ደህንነት ግዙፉ ኩባንያ ካስፐርስካይ እና አፍሪፖል የሳይበር ወንጀልን ለመከላከል ጥምረታቸውን አጠናከሩ

ባለፈው ሳምንት በአልጀርስ የካስፐርስካይ መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ዩጌኔ ካስፐርስካይ እና የአፍሪፖል ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ጃሌል ቼልባ የሳይበር ወንጀሎችን ለመከላከል የሚደረገውን ዓለም አቀፍ ጥረት የበለጠ ለማጠናከር የሳይበር ወንጀልን ለመከላከልና ለመዋጋት  የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።

ለአምስት ዓመታት የሚቆየው ስምምነቱ ለኩባንያው እና ለአፍሪካ ህብረት ሕግ አስፈጻሚ ድርጅት የቅርብ ጊዜ የሳይበር ወንጀል እንቅስቃሴን በተመለከተ አስጊ መረጃን ለመለዋወጥ ህጋዊና እና ቀላል ያደርገዋል።

በኩባንያው መግለጫ መሰረት አፍሪካ ከቀሪው ዓለም ጋር ሲነፃፀር ካስፐርስካይ ሶሉሽንስ የሳይበር ወንጀሎችን የተከላከለበት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኢንዱስትሪያል ቁጥጥር ስርዓቶች የተጫኑባቸው ኮምፒውተሮች አሏት።

💬 “ከአፍሪፖል ጋር ያለንን ትብብር በማሳደግ እና ለሚከሰቱ የሳይበር አደጋዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስፈልጉትን መረጃዎች እና ቴክኖሎጂዎችን ለኤጀንሲው በማሟላት፤ ለበለጠ የሳይበር መቋቋም እና ለሁሉም ደህንነቱ የተጠበቀ ሳይበርስፔስን በማጎልበት ረገድ አስተዋፅኦአችንን ለማሳደግ ተስፋ እናደርጋለን” ብለዋል ካስፐርስካይ።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

25 Nov, 08:04


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

YeneTube

25 Nov, 08:04


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

24 Nov, 15:43


ኢትዮጵያ በስራ ቦታ ከሚደርስ ጾታዊ ትንኮሳ ጋር በተያያዙ ከፍተኛ ተግዳሮቶች እየተጋፈጠች ትገኛለች ያለዉ የአለም ባንክ ሪፖርት አስቸኳይ የህግ ማዕቀፎች እንደሚያስፈልግ አመላከተ!

ከጾታዊ ትንኮሳ ጋር በተያያዙ ከፍተኛ ተግዳሮቶች እየተጋፈጠች የምትገኘዉ ኢትዮጵያ ስርዓተ ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን ለመከላከል አጠቃላይ የህግ ማዕቀፎችን እንደሚያስፈልግ አመልክቷል።“በአፍሪካ በሥራ ቦታ የሚፈጸመውን ጾታዊ ትንኮሳ ሕጋዊ ጥበቃ ማድረግ" በሚል ርዕስ በቅርቡ የወጣ የአለም ባንክ ሪፖርት  በተለያዩ ዘርፎች ማለትም በሥራ፣ በትምህርትና በሕዝብ ቦታዎች የሚፈፀሙ ጾታዊ ትንኮሳዎች መስፋፋታቸውን አጉልቶ ያሳያል።

ሪፖርቱ ኢትዮጵያ የፆታ እኩልነትን በመቅረፍ ረገድ እመርታ ብታሳይም በስራ ቦታ ላይ የሚፈጸሙ ጾታዊ ትንኮሳን የሚከለክሉ ህጋዊ ክልከላዎች ላይ ክፍተቶች መኖራቸውን አመልክቷል።እ.ኤ.አ. በ2024 ግማሽ ያህሉ የአፍሪካ ሀገራት ጾታዊ ትንኮሳን የሚከለክል ህግ አላቸው። ሆኖም ይህንን የተንሰራፋውን ችግር በብቃት ለመፍታት የኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍ አሁንም ከፍተኛ መሻሻል ይፈልጋል።

በኢትዮጵያ መስተንግዶ ዘርፍ ለአብነት ሴቶች ብዙ ተግዳሮቶች እንዳጋጠሟቸው ተገልፀዋል፤ ከእነዚህም መካከል ለትክክለኛቸው የአለባበስ ሥርዓት መገለጥ እና የፋይናንስ ዋስትና እጦት ለብዝበዛ እንዲጋለጡ አድርጓል።የኢትዮጵያ መንግስት አለም አቀፍ ስምምነቶችን በማፅደቅ እና ጾታዊ ትንኮሳን የሚከለክል ብቻ ሳይሆን ተጎጂዎችን ፍትህ ለማግኘት ግልፅ መንገዶችን የሚሰጥ ውጤታማ ህግን በመተግበር ወሳኝ እርምጃ እንዲወስድ አሳስቧል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Nov, 18:07


መንግሥት ካርድ የተሰኘዉን የሰብአዊ መብት ድርጅትን ጨምሮ ሌላ አንድ ተቋምን ከስራቸዉ አገደ

የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን በሰብአዊ መብት ሥራዎች ታዋቂ የሆኑ ድርጅቶችን በደብዳቤ ማሸጉን ዋዜማ አረጋግጣለች። ከታገዱት ድርጅቶች መካከልም “የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል” (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃሉ “CARD” እና “ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ” (AHRE) ይገኙበታል።

ባለሥልጣኑ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ እና በዚህ ሳምንት ለድርጅቶቹ በተናጠል በላከው ደብዳቤ፣ ድርጅቶቹ ከማንኛውም እንቅስቃሴ መታገዳቸውን አስታውቋቸዋል። 

ዋዜማ የተመለከተችው ደብዳቤ ለእገዳው የሰጠው ምክንያት “ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ተግባራት ላይ በመሰማራቱ ከባድ የህግ ጥሰት መፈጸሙን ማረጋገጥ ተችሏል” የሚል ነው። ዋዜማ የደረሳት መረጃ የታገዱት ድርጅቶች ቁጥር ከሁለት እንደሚበልጥ ቢጠቁምም፣ ለጊዜው ማረጋገጥ አልቻልንም።

ይህ እርምጃ መንግሥት በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ ድርጅቶች ላይ ሲያደረግ የቆየው ጫና የመጨረሻ ከፍታ ነው ሲሉ ስለጉዳዩ በቅርብ የሚያውቁ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። የእግድ እርምጃው በድርጅቶቹ መሪዎች አካባቢ የተጠበቀ እንዳልነበር ለመረዳት ችለናል።

የሲቪል ማህበረስበ ድርጅቶች ባለስልጣን መያዶችን የማገድ ስልጣን ቢኖረውም “የአሁኑ እርምጃ በሕጉ የተዘረዘረውን ቅደም ተከተልና ቅድመ ሁኔታ የሚጥስ ነው” ብለዋል ሌላ የሕግ ባለሞያ። ድርጅቶቹ እግዱን በሕግ የመቃወም መብት ይኖራቸዋል። ለባለሥልጣኑ ቅርብ የሆኑ የዋዜማ ምንጮች እገዳው የተላለፈበት ሂደት ለእርሱም ግልጽ እንዳልሆነ ተናግረዋል። በዚህ ጉዳይ ላይ ድርጅቶቹን እና ባለሥልጣኑን ለማነጋገር እየሞከርን ነው።

Via ዋዜማ
@Yenetube

YeneTube

23 Nov, 10:33


የጥንቃቄ መረጃ!

ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለማሰማራት ለየትኛውም አካል ውክልና አልተሰጠም - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በውጭ ሀገር ስራ ስምሪቱ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል ውክልና አለመስጠቱን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ።ለሥራ ዜጎችን እንልካለን በማለት የማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ አካላትን የሕግ ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝም ገልጿል።

ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለሥራ ዜጎችን እንልካለን፤ ለዚህም ከሚመለከታቸው አካላት ፍቃድ አግኝተናል በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ህገ-ወጥ ማስታወቂያዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለአላስፈላጊ ወጪና እንግልት እየዳረጉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

መሰል የማጭበርበር ተግባር እየፈፀሙ የሚገኙ አካላትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።ዜጎች በስምሪቱ ተጠቃሚ ለመሆን ህጋዊ አማራጮችን ብቻ በመጠቀም ካላስፈላጊ ወጪ፣ እንግልትና ከሌሎች አስከፊ አደጋዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል።

ሚኒስቴሩ ዜጎች የሁለትዮሽ ስምምነት በተፈረመባቸው መዳረሻ ሀገራት የሥራ ዕድል ለማግኘት (lmis.gov.et) የተሰኘውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ላይ በመመዝገብ ደህንነቱ የተረጋገጠ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ጠቁሟል።

(አዲስ ዋልታ)
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Nov, 10:11


አዋሽ ባንክ አ.ማ 11 ቢሊዮን ብር የተጠጋ ትርፍ ማስመዝገቡን ገለፀ!

ይህ የተገለፀው ባንኩ 29ኛ የባለአክስዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤዉን ባካሄደበት ወቅት ነው።አዋሽ ባንክ አ.ማ በዚህ በ2023/24 እ አ አ የሂሳብ ዓመት 10.8 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጉሬ ከምላ ለጉባኤው አጠቃላይ ዓመታዊ ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ተመላክቷል።

በዚህም በዓመቱ ውስጥ ባንኩ 45,1 ቢለዮን ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰቡንና ካለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ24 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል።ከዚሁ ጋር በተያያዘም በተጠናቀቀዉ የሂሳብ ዓመት የባንኩ የብድር መጠን ካለፈዉ ዓመት  ወቅት አንፃር 21.6 ቢሊዮን ብር  ወይም በ13.3 በመቶ ዕደግት ያሳየ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ የብድር መጠንም 183.5 ቢሊየን ብር አድርጓል።

በሂሳብ ዓመቱ የባንኩ ጠቅላላ ገቢ 36.58 ቢሊየን  ብር ሆኖ የተመዘገበ ሲሆን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ7.77 ቢሊየን ብር  ወይም የ27 በመቶ ዕድገት ማሳየቱም ተገልጿል፡፡የውጭ ምንዛሪ ግኝትን በተመለከተ ባንኩ በሂሳብ ዓመቱ 1.52 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር መሰብሰቡን እና ይህም በግል ባንክ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛው መሆኑም ተመላክቷል።

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Nov, 07:05


ቻይና ኢኮኖሚዋን ለማነቃቃት መግቢያ ቪዛ የማያስፈልጋቸው ሀገሮችን ቁጥር ልታሳድግ ነው!

ቻይና የቱሪዝም እና የንግድ ተጓዦችን ቁጥር በማሳደግ የተቀዛቀዘውን ኢኮኖሚዋን ለማነቃቃት ለዘጠኝ ተጨማሪ ሀገራት ዜጎች ካለቪዛ እንዲገቡ ልትፈቅድ መሆኗን አስታወቀች፡፡የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊን ጂያን ዛሬ ዓርብ እንዳስታወቁት እአአ ከህዳር 30 ጀምሮ ከቡልጋሪያ፣ ሮማኒያ፣ ማልታ፣ ክሮኤሺያ፣ ሞንቴኔግሮ፣ ሰሜን መቄዶኒያ፣ ኢስቶኒያ፣ ላቲቪያ እና ጃፓን ተጓዦች ለሠላሳ ቀናት ቆይታ ያለ ቪዛ ሊገቡ ይችላሉ።

ይህ ካለፈው ዓመት ጀምሮ ያለቪዛ መግባት የተፈቀደላቸውን ሀገራት ቁጥር ወደ 38 ያሳድገዋል።ከዚህ ቀደም ከቪዛ ነጻ ፈቃድ የነበራቸው ሦስት ሀገራት ብቻ ሲሆኑ የእነሱም ፈቃድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ተሰርዞ እንደነበረ ይታወሳል፡፡የጃፓን ከቪዛ ነጻ ሀገራቱ ውስጥ መጨመር፣ ቻይና በታይዋን ጉዳይ ከቶኪዮ በተደረጉ ጠንከር ያሉ ንግግሮች የተነሳ ሻክሮ የነበረውን ግንኙነት ለማሻሻል እየፈለገች መሆኗን ሊጠቁም እንደሚችል ተነግሯል፡፡

ጃፓን ከወረርሽኙ በፊት ከቪዛ ነፃ ከሚገቡት ሶስት ሀገራት አንዷ ነበረች፡፡ የጃፓን የካቢኔ ፀሃፊ ዮሺማሳ ሃያሺ እንደገና እንዲጀመር መንግሥታቸው በተደጋጋሚ ሲወተውት እንደነበረ ገልጸዋል፡፡ቻይና ከቪዛ ነፃ የመግባት ሂደትን በየደረጃው በማስፋፋት የአውሮፓ ሀገራትን ጨምራ በቅርቡ የተማሪዎችና እና የምሁራን ጉብኝቶችን በማሻሻል የህዝብ ለህዝብ ልውውጥ ላይ ትኩረት አድርጋለች።

ታይላንድ እና ሌሎች ሀገራት ቱሪዝምን ለማበረታታት ለቻይና ተጓዦች ከቪዛ ነጻ ፖሊሲዎችን ተግባራዊ አድርገዋል፡፡በዚህ ዓመት ከሀምሌ እስከ መስከረም በነበሩት ሦስት ወራት 8.2 ሚሊዮን የውጭ ዜጎች ቻይና የገቡ ሲሆን 4፡9 ሚሊዮን የሚሆኑት ከቪዛ ነጻ ተጠቃሚዎች መሆናቸውን የአሶሴይትድ ፕሬስ ዘገባው አመልክቷል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Nov, 06:40


በኮሬ ዞን ከ60 በላይ መምህራን ከደሞዝ መቆረጥ ጋራ በተያያዘ መታሰራቸው ተገለጸ!

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ከፍላጎታቸው ውጪ ያለአግባብ ደሞዛቸው መቆረጡን የተቃወሙ ከ60 በላይ የሚሆኑ መምህራን መታሰራቸው ተገለጸ።የመምህራኑ ደመወዝ ከነሐሴ 2016 ዓ.ም ጀምሮ መቆረጥ መጀመሩን እና እንዲመለስላቸው ጥያቄ ቢያቀርቡም ምላሽ አለማግኘታቸውን ተከትሎ የሥራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን የታሳሪ መምህራን ቤተሰቦች ለቪኦኤ አስታውቀዋል።

ባለቤታቸው መታሰሩን እና እስሩ ከመምህራኑ ተቃውሞ ጋር የተያያዘ መሆኑን ለጣቢያው የገለጹ ወ/ሮ አስቴር አበበ "ባለቤቴ ታስሮ ነው የሚገኘው፤ ወረዳው ደመወዛችን ይመለስ ብለን ብንጠይቅም እምቢ ብሎናል" ሲሉ ተደምጠዋል።ይህን ተከትሎ ባለቤታቸውን ጨምሮ የታሰሩ በርካታ መምህራን በፖሊሶች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ያስታወቁት ወ/ሮ አስቴር አበበ በድብደባው ቆስለው እስከአሁን ድረስ ህክምና ለማግኘት የተከለከሉ መምህራን መኖራቸውን ጠቁመዋል።
በወረዳው መምህር የሆኑት አቶ ወረደ ዋኪሶ በበኩላቸው መምህራኑ ከደመወዛቸው ላይ እስከ 25 በመቶ ያለአግባብ መቆረጡን አስረድተዋል።

በዚህም ምክንያት መምህራኑ አቤቱታቸውን በመምህራን ማሕበር አማካኝነት ለወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት እና ለወረዳው አስተዳደር ቢያቀርቡም "የምታመጡት ነገር የለም፤ እኛ የላክናቸው ካድሬዎች አስማምተው በመጡት መሰረት ነው ደመወዛችሁን የቆረጥነው።" የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።የሳርማሌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጎሹ ጌታቸው የመምህራኑን መታሰር አረጋግጠው "መምህራኑ የታሰሩት ሌሎች መምህራን እንዳያስተምሩ በማሳመጻቸው" ነው ብለዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Nov, 06:15


የሀንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን የአለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድቤት በኔታንያሁ ላይ ያወጣውን የእስር ማዘዣ ተቃወሙ።

ለስድስት ወራት የአውሮፓ ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነችው ሀንጋሪ የአይሲሲ መመስረቻን በመፈረም የፍርድቤቱ አባል መሆኗ ይታወቃል።የፍርድቤቱ አባል የሆኑ 124 ሀገራት የእስር ማዘዣ የወጣበት ግለሰብ ግዛታቸውን እንደረገጠ በማሰር አሳልፈው ለመስጠት ስምምነት አላቸው።

ቪክቶር ኦርባን ግን የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ያለምንም የደህንነት ስጋት ሀንጋሪን መጎብኘት እንደሚችሉ መግለጻቸውን ሬውተርስ ዘግቧል።ከፑቲን ጋር ባላቸው ቅርበትና በሚሰጡት አስተያየት ከአውሮፓ መሪዎች ጋር የሚቃረኑት ኦርባን የኔታንያሁ ወዳጅ መሆናቸው ይነገራል።

የአለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድቤት በኔታንያሁ ላይ ያወጣው የእስር ማዘዣ የአውሮፓ ሀገራትን በሁለት ጎራ ከፍሏል። ኔዘርላንድስ፣ ፊንላንድ፣ አየርላንድ፣ ጣሊያን እና ስፔን የፍርድቤቱን ትዕዛዝ ለማስፈጸም ቁርጠኛ መሆናቸውን ሲገልጹ፥ ጀርመን እና ፈረንሳይ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የሀገራቱን መሬት ቢረግጡ ምን እንደሚያደርጉ በግልጽ አቋማቸውን አላንጸባረቁም።

ሌላኛዋ የአይሲሲ አባል ብሪታንያም እንዲሁ የምትሰጠውን ምላሽ እስካሁን አላሳወቀችም።የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር የሚያውል የራሱ ፖሊስ የሌለው የአለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድቤት ከአባል ሀገራቱ ጋር በዲፕሎማሲያዊ መንገድ በመነጋገር ተጠርጣሪዎች ታስረው ተላልፈው እንዲሰጡት ያደርጋል።

Via Al ain
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

23 Nov, 06:14


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

23 Nov, 06:14


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

YeneTube

22 Nov, 19:23


የኢትዮጵያ ተወካይ ከተመራጩ የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ!

በሶማሊላንድ የኢትዮጵያ ቆንጽላ ጽ/ቤት ኃላፊ ተሾመ ሹንዴ በቅርቡ ከተመረጡት ከሶማሊላንድ አዲሱ ፕሬዚዳንት አብዱልራህማን ሞሓመድ አብዱላህ ጋር ተወያይተዋል፡፡በትላንትናው ዕለት ተሾመ ሹንዴ ከኢትዮጵያ ወታደራዊ አታሼዎች እና ከቆንጽላ ጽ/ቤቱ የስራ ኃላፊዎችን ጋር በመሆን ከኢትዮጵያን መንግስት የተላከ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አድርሰዋል።

በዚህ ወቅት ተሾመ ከአዲሱ ተመራጩ የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዱልራህማን ሞሓመድ አብዱላህ ጋር፤ ቀጠናዊ ደህንነትን እና የንግድ ትብብርን ጨምሮ በኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ መካከል ግኑኝነትን በማጠናከር ዙሪያ መወያየታቸውን ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል።የኢትዮጵያ መንግስት የሶማሊላንድ ህዝብ ላካሄደው “ሰላማዊና ዴሞክራሲዊ ምርጫ” የእንኳን ደስ አላችሁ ሲል መልዕክት ማስተላለፉ ይታወሳል።

ሶማሊላንድ ሰሞኑን ባካሄደችው ምርጫ የዋዳኒ ፓርቲ መሪ የሆኑት አብዲራህማን ሞሀመድ አብዲላሂ (ሲሮ)፤ ከኢትዮጵያ ጋር የባህር በር ስምምነት የተፈራረሙትን የወቅቱን የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቤሂ አብዲን በማሸነፍ ተመርጠዋል።ሙሴ ቢሂ ከኢትዮጵያ ጋር የተፈራረሙትን የመግባቢያ ሰነድ በሀርጌሳ ለሚገኘው የሀገሪቱ ፓርላማ አቅርበው ዝርዝር ጉዳዮቹን የፓርላማው አባላት እንዲወያዩበት ባለመደረጉ አዲሱ ተመራጩ አብዲራህማን ሞሀመድ መቃወማቸው ይታወቃል።

በዚህም ሳቢያ አሸናፊዊ ፕሬዝዳንት አብዱራህማን አብዱላሂ ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰውን የመግባቢያ ስምምነት በተመለከተ በምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት “ፓርቲያቸው ስምምነቱን እንደሚገመግመው” ተናግረው ነበር። ለዚህም በምክንያትነት ያስቀመጡት የተደረሰው ስምምነት ዝርዝር ጉዳይ አለመታወቁ የሚለው ይገኝበታል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Nov, 18:08


ለአንድ ጊዜ የሚያገለግሉ የፕላስቲክ ምርቶች ወደ ሀገር ቤት እንዳይገቡ የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ ለምክር ቤቱ ተመራ!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለአንድ ጊዜ ግልጋሎት የሚውሉ የፕላስቲክ ምርቶች ወደ ሀገር ቤት እንዳይገቡ የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መምራቱ ተገለጸ።ረቂቅ አዋጁ በሀገሪቱ የደረቅ ቆሻሻ አሰባሰብ፣ አጓጓዝ፣ አከመቻቸት፣ መልሶ አጠቃቀም፣ መልሶ ኡደት እና አወጋገድ ላይ ሥርዓት እንዲኖር ያደርጋል ሲሉ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሜ ተናግረዋል።

ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተመራው ረቂቅ አዋጁ የዜጎችን በንጹሕ እና ጤናማ አካባቢ የመኖር መብት ለማረጋገጥ የላቀ ፋይዳ እንዳለውም ተገልጿል።በተጨማሪም የሀገሪቱን ዕድገት፣ የከተሞችን መስፋፋት እና እየጨመረ የመጣውን የህዝብ ቁጥር የሚመጥን ዘመናዊ የቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት ለመፍጠር እንደሚያግዝም ዋና ዳይሬክተሯ ለኢቢሲ አመላክተዋል።

አዋጁ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቆ ወደ ሥራ ሲገባ በዜጎች ጤና እና በስነ-ምህዳር ላይ ከባድ አሉታዊ ተጽእኖ እያሳደረ የሚገኘውን የፕላስቲክ ምርት ጉዳት ለመቀነስ እንደሚያግዝም አስገንዝበዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Nov, 14:50


ሕብረተሰቡ ሪሊፍ የተባለ ሕገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ ማሳሰቢያ ተሰጠ!

ሪሊፍ (RELIEF) የተባለና በውስጡ ዲክሎፌናክ፣ ፓራሲታሞል፣ ክሎረፊኒራሚን እና ማግኒዥየም ትራይሲሊኬት እንዳለው የሚገመት ሕገወጥ መድኃኒት፤ በኢትዮጵያ ገበያ በስፋት እየተዘዋወረ መሆኑ እንደተደረሰበት የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ገልጿል።ይህ መድኃኒት በሕጋዊ መንገድ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያልተመዘገበ በመሆኑ፤ ጥራቱ፣ ደህንነቱና ውጤታማነቱ እንደማይታወቅ አስታውቋል።

በተጨማሪም፣ የዚህ መድኃኒት የጎንዮሽ ጉዳቶች የምግብ ፍላጎት ማጣት፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ህመም፣ ማቅለሽለሽ ፣ ማስታወክ፣ እንቅልፍ ማጣት፣ ድካም፣ የእይታ መዛባት፣ መፍዘዝ፣ ራስ ምታት፣ የቆዳ ሽፍታ፣ የጉበት ኢንዛይሞች መጨመርና ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ ሲውል የኩላሊት ጉዳትን እንደሚያመጣ አመላክቷል።

ይህንን መድኃኒት ለረጅም ጊዜ መጠቀም ከባድ የጉበት፣ የኩላሊት ጉዳት፣ የልብ ድካም እና ስትሮክ የመያዝ እድልን ከፍ ሊያደርግ እንደሚችልም ጥናቶች ማመላከታቸውን ባለስልጣኑ አስታውቋል።

በመሆኑም ሕብረተሰቡ ይህንን መድኃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ እና መድኃኒቱን ጥቅም ላይ ሲውል ከተገኘ፤ በነጻ ስልክ ቁጥር 8482 በመደወል ለባለስልጣኑ ወይም ለክልል ጤና ተቆጣጣሪ አካላት እንዲጠቁሙ ጥሪ አቅርቧል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

22 Nov, 10:39


20 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ  መንገድ  ላይ ይፀዳዳል ተባለ

በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ  ጥራቱን ከጠበቀ ሽንት ቤት ዉጭ መንገድ ላይ   ይፀዳዳል ተብሏል ፡፡

በጤና ሚኒስቴር አካባቢ ጤና ፕሮግራም ዴስክ ሃላፊ አቶ አለሙ ቀጀላ በአለም ጤና ድርጅት እና በዩኒሴፍ በ2022 በተደረገ ጥናት መሠረት 17 ፐርሰንት የሚሆነዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ከመፀዳጃ ቤት ዉጭ መንገድ ላይ ይፀዳዳል ብለዋል ፡፡

በዚህም ህዝቡ ለኮሌራ እና መሰል  በሽታዎች  ተጋላጭነቱ እንደጨመረ ተነግረዋል ።

ጤና ሚኒስቴር የተለያዩ ስትራቴጅዎችን ቀርጾ ህዝቡ መሰረታዊ መፀዳጃ ቤት እንዲጠቀም እየሰራ መሆኑ አቶ አለሙ ቀጀላ ገልፀዋል ፡፡

በአለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረዉ የእጅ መታጠብ እና መፀዳጃ ቤት ቀን በኢትዮጵያ ለ ስምንተኛ ጊዜ በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች እየተከበረ ይገኛል።

Via:- አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

22 Nov, 10:07


ሩሲያ ከድምጽ ፍጥነት አሥር እጥፍ የበለጠ የሚጓዝ ሚሳኤል እንዳላት አስታወቀች

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አዲሱ የሞስኮ ሙከራ የተደረገበት ባሊስቲክ ሚሳኤል አስር እጥፍ ከድምፅ ፍጥነት እንዳለው በሰከንድ 3 ኪ.ሜ እንደሚጓዝ አስታውቀዋል።

ፍጥነት አስፈላጊ ነው ምክንያቱም ሚሳኤል በፈጠነ ቁጥር ኢላማውን የጠበቀ ይሆናል። ኢላማውን ለመምታት በፈጠነ መጠን የመከላከያ ሰራዊት ምላሽ የሚሰጥበት ጊዜ ይቀንሳል በማለት አክለዋል። በእርግጥ እንደዚህ አይነት ሚሳኤሎች አደጋዎችን እንዳያስከትሉ ለመከላከል የሚቻል ሲሆን ነገር ግን ፍጥነቱ እየጨመረ በሄደ መጠን የመከላከል ስራውን የበለጠ እያከበደው ይሄዳል። ለዚህም ነው ፕሬዚዳንት ፑቲን ይህን አዲስ አይነት ሚሳኤል በማወጅ ፍጥነት ላይ አፅንዖት ሰጥተው የተናገሩት። የዩናይትድ ስቴትስ ባለስልጣናት ይህንን አዲስ የሙከራ ስርዓት ቀድሞውኑ እንደሚያውቁት እና ዩክሬን እና አጋሮቿን ለማዘጋጀት ሲሉ ገለፃ እንዳደረጉ አስታውቀዋል።

ይህ መጠነ ሰፊ ግጭት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ሩሲያ ወደ 12 ሺ የሚጠጉ ሚሳኤሎች በዩክሬን ግዛቶች ላይ አወንጭፋለች።  ከእነዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት በዩክሬን አየር ስርዓት ተጠልፈዋል። ነገር ግን እነዚህ ፈጣን የባለስቲክ ሚሳኤሎች ከአየር መቃወሚያ እና ከሌሎች የመከላከያ ስርዓቶች ውጪ ለማድረግ የታሰቡ ናቸው።ሩሲያ በዩክሬን ላይ ትናንት ሀሙስ ባደረሰችው የባለስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ምክንያት የሰሜን አትላንትቲክ ጦር ቃልኪዳን ኔቶ እና ዩክሬን አስቸኳይ ውይይት በሚቀጥለው ሳምንት በብራስልስ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። የናቶ-ዩክሬን ምክር ቤት ስብሰባ ማክሰኞ የሚካሄድ ሲሆን የኪየቭን የእንሰብሰብ ጥያቄ ተከትሎ እንደሚደረግ የፈረንሳዩ የዜና ወኪል አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ያነጋገራቸው ባለስልጣናት ገልጸዋል።

እ.ኤ.አ. በሀምሌ 2023 የተመሰረተው ምክር ቤት በኔቶ አባላት እና በዩክሬን መካከል የጋራ አካል ነው። ወታደራዊ ህብረትን ለመቀላቀል ፍላጎት ያለው - እንዲሁም የጦርነት ቀውስ ሲያጋጥን የምክክር አማራጭ ሆኖ ይሠራል ።የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ሩሲያ ትናንት በዲኒፕሮ አዲስ የባላስቲክ ሚሳኤል መጠቀሟ የጦርነቱን ከባድነክ ያሳያል ብለዋል። "ዛሬ በዩክሬን ላይ የባሊስቲክ ሚሳኤል መጠቀሟ ሩሲያ ለሰላም ምንም ፍላጎት እንደሌላት ተጨማሪ ማረጋገጫ ነው" ሲሉ ዘለንስኪ በሰጡት መግለጫ ላይ ተናግረዋል። ጥቃቱ የሩስያ መሪ ቭላድሚር ፑቲን ጦርነቱን ለማባባስ የወሰዱት "ሁለተኛ እርምጃ" ነው ሲሉ ዘለንስኪ ገልፀዋል።

ዘለንስኪ አክለው ፑቲን "ከቻይና፣ ብራዚል፣ የአውሮፓ ሀገራት፣ አሜሪካ እና ሌሎች የሚደረጉ የሰላም ጥሪዎችን ችላ በማለት" ከአንድ ሺህ ቀናት በፊት የተጀመረውን ግጭት ለማራዘም ሁሉንም ነገር እያደረጉ ነው ብለዋል። "አለም የአፀፋ ምላሽ መስጠት አለበት" ፤ "በሩሲያ ድርጊት ላይ ጠንካራ ምላሽ አለመስጠት እንዲህ አይነት ባህሪ ተቀባይነት ያለው እንዲመስል መልእክት ያስተላልፋል" በማለት ተናግረዋል። ሩሲያ በኃይል ብቻ ወደ እውነተኛ ሰላም መገደድ አለባት ፤ ይህ ካልሆነ ግን ማለቂያ የሌላቸው የሩሲያ ጥቃቶች ፣ ዛቻዎች እና አለመረጋጋት በዩክሬን ላይ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ላይም የሚከተል ነው ሲሉ ገልፀዋል።


#ዳጉ_ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

22 Nov, 09:16


የአዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች አዋርድ ተሸላሚ ሆነች

የአዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች አዋርድ ተሸላሚ ሆናለች።


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባስመዘገባቸው አመርቂ ውጤቶች በናይሮቢ በመካሄድ ላይ ባለዉ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች የኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ ተሸላሚ መሆን ችላለች።

ከተማ አስተዳደሩ ሽልማቱን ያገኘው በከተማዋ እየተሰራ ባለው የኮሪደር ልማት እና ተያያዥ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ፣ ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ለመኖሪያ ምቹ በማድረግ እና ተያይዞም በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ ትግበራ ፤ቴክኖሎጂ ተኮር የመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና አቅርቦት ለነዋሪዎች ያለውን አስተዋፅዖ ጭምር በመለየት የተሰጠ መሆኑ ተመላክቷል።

የአዲስ አበባ ከተማ ከሌሎች ስማርት የአፍሪካ ከተሞች ጋር ተወዳድራ ሽልማቱን ከሚወስዱ ሶስት ከተሞች መካካል አንዷ መሆን የቻለች ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባን በመወክል የተላከው የልኡካን ቡድን ሽልማቱን ተቀብለዋል።

ይህ አዋርድ ለአዲስ አበባ ከተማ ሊሰጥ የቻለበት ዋነኛ ምክንያት በኮሪደር ልማት ከተማይቱን ለነዋሪዎቿ ምቹ እና ተስማሚ ለማድረግ የተገኘውን አመርቂና ውጤታማ ተግባር መሰረት በማድረግ መሆኑን እና በአረንጓዴ አሻራ የአየር ለውጥ ተጽዕኖን ለመቀነስ እየተተገበረ ያለውን ተምሳሌታዊ ተግባር በማስመልከት መሆኑ ተገልጿል።

በተጨማሪም ሰው ተኮር ስማርት ከተሞች ለትውልድ መገንባት የሚለውን የከተማነት ሀሳብ በከተማይቱ ተግባራዊ በመደረጉ መሆኑም ተመላክቷል።

እንዲሁም ዘመናዊ እና ምቹ ከተማን ለመፍጠር ለአብነትም የእግረኞች መሄጃ እና የሞተር አልባ ተሸከርካሪዎች መንገድ ደረጃውን በጠበቀ ቴክኖሎጂ መገንባታቸውን መሰረት በማድረግ መሆኑን በሽልማት ስነስርዓቱ ላይ ተገልጿል።

ከዚህም በተጨማሪ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ስማርት በቴክኖሎጂ የተደገፉ አገልግሎት እና የዘመኑን ቴክኖሎጂ ታሳቢ ያደረጉ መሠረተልማት ዝርጋታዎች እንዲሁም ስማርት የነዋሪዎች እና የዜጐች ተኮር ከባቢዎች መገንባታቸው፤ ተያይዘው የተፈጠሩ ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ እና ብቁ እና አመቺ ልማት ቴክኖሎጂን የተደገፍ አገልግሎት አሰጣጥ ሂደቶች በመተግበራቸው ከተማይቱ ይህንን ሽልማት እንድታገኝ አድርጓታል ተብሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተሸላሚ መደረጉ ለሀገራችን የገጽታ ግንባታ የሚያበረክተው አስተዋጽዖ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው መሆኑን እና በአፍሪካ አህጉር ለሚገኙ መሰል ዋና ከተሞች ተምሳሌት የሚሆን ተብሏል።

ይህ የአፍሪካ ስማርት ከተሞች የኢንቨስትመንት ጉባኤ በዋናነት በኬንያ መንግስት፣ በናይሮቢ ካውንቲ እና ናይሮቢ በሚገኘው በተመድ የሰዎች ሰፋራ (UN-Habitat) እና ሌሎች አጋር አካላት በትብብር የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።

በዝግጅቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ልዑካን ቡድን እየተሳተፉበት የሚገኙ ሲሆን በተመሳሳይ ሁኔታ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ሚነስትሮች፣ ከንቲባዎች፣ የተለያዩ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ተሳታፊ መሆን ችለዋል።

በናይሮቢ የሚገኘውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲን በመወከል አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ በሽልማት ስነ ስርአቱ ላይ ተገኝተዋል ።

ቀጣዩን የ2025 ጉባኤም አዲስ አበባ እንድታስተናግድ መመረጧን ከአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘ መረጃ ያመላክታል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

22 Nov, 09:14


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

22 Nov, 09:14


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

YeneTube

21 Nov, 10:49


የግድያ ሙከራ በተደረገባቸው የትግራይ ማዕከላዊ ዞን አስተዳዳሪ ዙሪያ በመሰጠት ላይ ያሉት ጽንፍ የያዙ አስተያየቶች እንዲቆሙ የክልሉ ፖሊስ አሳሰበ!

የትግራይ ፖሊስ ኮሚሽን በክልሉ ማዕከላዊ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሰለሞን ማአሾ ላይ ተፈጸመ የተባለውን የግድያ ሙከራ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ እየተሰጠ ያለው ጽንፍ የያዘ መረጃ ማሰራጨት እንዲቆም አሳሰበ።የትግራይ ፖሊስ ኮሚሽን ከትግራይ ፍትህ ቢሮ ጋር በመተባበር ወንጀሉ ተፈጽሟል ከተባለበት ግዜ አንስቶ አንድ ቡድን አቋቁሞ በማጣራት ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ፖሊስ ትላንት ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ጠቁሞ የምርመራ ውጤቱን በቀጣይ እንደሚያስታውቅም አመላክቷል።

በትግራይ ክልል የማዕከላዊ ዞን አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ሰለሞን መዓሾ እሁድ ኅዳር 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ከሰአት በኋላ በሥራ ምክንያት ከ #አክሱም ወደ #መቀለ ከተማ በመጓዝ ላይ እያሉ ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች በተፈጸመባቸው ‘የግድያ ሙከራ’ መትረፋቸውን መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል።በእርሳቸው ላይም ሆነ አብሯቸው በመኪናው ውስጥ የነበሩት የግል ጠባቂያቸው እና ሹፌራቸው ምንም ዓይነት ጉዳት ባይደርስባቸውም፣ መኪናቸው አራት ቦታ በጥይት እንደተመታ ለቢቢሲ ማረጋገጣቸውን በዘገባው ተካቷል።

ጥቃቱን በሚመለከት በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚወጡ አንዳንድ መረጃዎች በአስተዳዳሪው ላይ ያነጣጠረ የግድያ ሙከራው እንዳልተፈጸመ ገልጸው ነበር፤ ይህንን አስመልክቶ አቶ ሰለሞን ሲናገሩ “ምንም እንዳልተከሰተ የሚቀርቡ ነገሮች ሕብረተሰቡን ለማደናገር ያለሙ ናቸው” ብለዋል።አቶ ሰለሞን በህወሓት ሊቀመንበር የሚመራው ቡድን “የመገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም በእኛ ላይ ከፍተኛ የስም ማጥፋት ዘመቻ እያካሄደ ነው” ያሉ ሲሆን፣ “አሁን ያጋጠመው ክስተት ውሸት ነው እያሉ ያሉት እነሱ ናቸው” ብለዋል።የክልሉ ፖሊስ በዞን አስተዳዳሪው የግድያ ሙከራ ዙሪያ በማህበራዊ ሚዲያ በመሰጠት ላይ ያሉት ጽንፍ የያዙ አስተያየቶች አሁንም እንደቀጠሉ መሆኑን ጠቁሞ እንዲቆሙ ሲል በትላንቱ መግለጫው አሳስቧል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Nov, 09:15


በኦሮሚያ ክልል ለወታደራዊ ስልጠና የሚደረግ አስገዳጅ ምልመላ መባባሱን ነዋሪዎች ገለጹ!

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ለወታደራዊ ስልጠና በግዳጅ የሚወሰዱ ወጣቶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ።ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ በሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ የፍታል ከተማ ነዋሪ ተማሪዎችን እና አርሶ አደሮችን ጨምሮ ከ250 በላይ ሰዎች በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ስልጠና መወሰዳቸውን ገልጸዋል።

በአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑ አንዲት እናት ህዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም የ17 አመት ልጃቸው ጌታቸው ተድላ ሂሪጎ በመንገድ ላይ ቆሎ እየሸጠ በነበረበት ወቅት በፖሊስ መታሰሩን ለማስለቀቅ 30,000 ብር መክፈል ባለመቻላቸው ልጃቸው ለውትድርና ስልጠና መወሰዱን አስረድተዋል።

በተመሣሣይ በጅማ ዞን ሰጠማ ወረዳ የግጦሽ ቦታ ለባለሀብቶች መሰጠቱን የተቃወሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ቤተሰቦቻቸው እስከ 70,000 ብር እንዲከፍሉ የተጠየቀባቸው ሲሆን መክፈል የማይችሉ ከሆነ ግን “ወታደራዊ ግዳጅ እንደሚጠብቃቸው” ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Nov, 08:34


በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ ተጀመረ!

የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም ዛሬ በይፋ በተጀመረው ስራ፣ በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ተሃድሶ ማዕከላት ማስገባት መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ተሀድሶ ማዕከላት ለመግባት በእጃቸው ያለውን ቀላል ትጥቅ ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል።

በዚሁ መሰረት የመጀመሪያው ዙር የነፍስ ወከፍ እና የቡድን ጦር መሳሪያዎች ርክክብም የአፍሪካ ህብረት፣የመንግስታቱ ድርጅትና የአውሮፓ ህብረት ተወካዮች በተገኙበት ተከናውኗል።

በመቐሌ፣ እዳጋ ሀሙስ እና ዓድዋ የመጀመሪያ ዙር ተዋጊዎች ስልጠና የሚወስዱባቸው ማዕከላት መዘጋጀታቸውን የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን በትናንትናው ዕለት ማስታወቁ ይታወሳል።

የቀድሞ ተዋጊዎች በተዘጋጁ ማዕከላት ስልጠናዎችን ከወሰዱ በኋላ የመቋቋሚያ ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደ ማህበረሰቡ በመቀላቀል መደበኛ ሕይወታቸውን እንዲመሩ ይደረጋል ተብሏል።

Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Nov, 07:59


“በአስር ወራት ብቻ 20ሺ የሚሆኑ ኤርትራውያን ሀገራቸውን ጥለው ወደ ኢትዮጵያ ተሰደዋል” - የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን

ከጥር ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባለፉት አስር ወራት 20ሺ የሚሆኑ ኤርትራውያን ሀገራቸውን ጥለው ወደ ኢትዮጵያ ተሰደዋል ሲል የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን አስታወቀ።ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ጥገኝነት በመጠየቅ የሚኖሩ ኤርትራውያን የተጠናከረ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጠይቋል።
"ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎች በአፋር እና ትግራይ ክልሎች በኩል ወደ ኢትዮጵያ የገቡት አለም አቀፍ ከለላ እና መሰረታዊ እርዳታ ለማግኘት ነው" ሲል ኮሚሽኑ ትላንት ህዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

በአስር ወራቱ ውስጥ ወደ ኢትዮጵያ ከተሰደዱ 20ሺ ኤርትራውያን በተጨማሪ በኢትዮጵያ ከ70 ሺ የሚበልጡ በኮሚሽኑ የተመዘገቡ ስደተኞች መኖራቸውንም የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን በመግለጫው አመላክቷል።
በስደት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ኤርትራውያኑ ስደተኞችን እንደደረሱ ድጋፍ መስጠት ያስፈልጋል ያለው ኮሚሽኑ ስደተኞቹን መመዝገብ እና ሰነድ እንዲዘጋጅላቸው ማድረግ ለሚሰጣቸው ከለላ የመጀመሪያው እና ወሳኙ እርምጃ ነው ሲል አሳስቧል።

ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ጥገኝነት የሚጠይቁ ኤርትራውያንን ለመመዝገብ የኢትዮጵያ መንግስት የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን ጠቁሟል፤ ምዝገባ መካሄዱ ኤርትራውያን ስደተኞች ማግኘት የሚፈልጉትን የጤና፣ የትምህርት አገልግሎቶች፣ ከቤተሰብ ጋር የመገናኘት እድሎች እንዲሁም በኢትዮጵያ ለመስራት የሚያስፈልጋቸውን ፈቃድ ለማግኘት መመዝገባቸው ወሳኝ ነው ሲልም አስታውቋል።ስደተኞቹ በአፋጣኝ እንዲመዘገቡ ማድረግ የህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል እጅግ አስፈላጊ ነው ሲልም አመላክቷል።

Via Addis Standard
@YeneTube

YeneTube

21 Nov, 06:30


ከሩሲያ  የሶፍትዌር ኩባንያ  የስራ እድል ያገኘው የ7 ዓመቱ ህጻን

የሰባት አመቱ ኮዲንግ ባለሙያ ሰርጌይ ከሩሲያ የሶፍትዌር ኩባንያ ፕሮ32 አስተዳደር ቡድንን እንዲቀላቀል የስራ ግብዣ ቀርቦለታል፡፡

ታዳጊው ‘የኮዲንግ ሞዛርት” የሚል ቅጽል ስም የተሰጠው ሲሆን በዩቲዩብ ላይ በሚያቀርባቸው የፕሮግራሚንግ የማስተማሪያ ቪዲዮዎች ታዋቂነትን ያተረፈው ሰርጌይ በኮዲንግ ብቃቱ እና በማስተማር ችሎታው አድናቆትን አትርፏል።

ይህንን ተከትሎ የሩሲያ የሶፍትዌር ኩባንያ  ፕሮ32 ማሰልጠኛ ኃላፊ ሆኖ ድርጅቱን እንዲቀላቀል የስራ ቅጥር ደብዳቤ ልኮለታል።

ነገር ግን በሩሲያ ህግ መሰረት አንድ ሰው ገንዘብ የሚያስገኝ ስራ ለመስራት እድሜው 14 አመት መድረስ አለበት፡፡

ስለዚህም ሰርጌይ እድሜው ለቅጥር እስከሚደርስ ድረስ ድርጅቱን ማገዝ በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ ከወላጆቹ ጋር መወያየቱን የፕሮ32 ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢጎር ማንዲክ ለቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ ተናግሯል፡፡

ቤተሰቦቹ ልጃቸው ባገኘው እድል በጣም ደስተኛ እንደሆኑ እና ሰርጌይ ኩባንያውን እስኪቀላቀል በጉጉት እንደሚጠብቁ ገልጸውልኛል ብሏል፡፡

ታዳጊው ሰርጌይ 3ሺህ 500 ተከታዮች ባሉት የዩትዩብ ቻናሉ ላይ በሩሲያኛ እንዳንዴም በተሰባበረ በእንግሊዘኛ በሚለቃቸው ስለኮዲንግ፣ ፓይቶን፣ ፕሮግራሚንግ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ስለ ተለያዩ ቴክኖሎጂዎች በማስተማር ‘የኮዲንግ ሞዛርት’ ለመባል ችሏል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

21 Nov, 06:30


የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሠራተኞች በዘራፊዎች ምክኒያት ሥራ ማቆማቸውን ገለጹ!

ባህር ዳር ከተማ ዙሪያ የሚገኘው ጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ባለሞያዎችና ሠራተኞች በአካባቢው ይገኛሉ ባሏቸው ታጣቂ ዘራፊዎች ይደርስብናል ባሉት ዘረፋና ምክኒያት ሥራ ማቆማቸውን ገለጹ።የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸውና ለደኅንነታቸው ስለሚሰጉ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ ሁለት የሕክምና ባለሞያዎች፣ በተለያዩ ጊዜያት የታጠቁ ዘራፊዎች ወደ ሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ዘልቀው በመግባት ሠራተኞቹን በሽጉጥ በማስፈራራት ዘረፋ ማካሄዳቸውን ገልጸው ከሰኞ ኅዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ መደበኛ ሥራቸውን እንዳቆሙ ተናግረዋል።

ለደኅንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስና ድምጻቸውን እንድንቀይር የጠየቁን አንድ የሆስፒታሉ የጤና ባለሞያ፣ ከአምስት ወራት ወዲህ በተደጋጋሚ የታጠቁ ድንገተኛ ዘራፊዎች ወደ ሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ በመግባት ዝርፊያ እንደሚፈፅሙ ገልጸዋል።ማክሰኞ ኅዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም. የሆስፒታሉን ዳይሬክተር ጨምሮ ሌሎች አምስት ሐኪሞች ግቢው ውስጥ እንደተዘረፉም ተናግረዋል።

የሆስፒታሉ ሠራተኞች ለሚመለከተው አካል ጠንካራ የጸጥታ ኃይል እንዲመደብላቸው በተደጋጋሚ ቢጠይቁም መልስ ማግኘት እንዳልቻሉ ገልጸዋል።ለተሻለ ሕክምና ከምስራቅ ጎጃም ዞን ቢቸና ወረዳ ታካሚ በበኩላቸው የሕክምና ባለሞያዎቹ አድማ ላይ በመኾናቸው ምክኒያት ፣ ከሰኞ ጀምሮ እስከ ዛሬ አገልግሎት ባለማግኘት እየተጉላሉ መኾኑን በተመሳሳይ የደኅንነት ስጋት ምክኒያት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ ታካሚ ተናግረዋል።

የጥበበ ጊዮን አጠቃላይ ሆስፒታል በቀን ወደ 3 ሺሕ ታካሚዎችን እንደሚያስተናግድ የሆስፒታሉ አመራሮች ይገልጻሉ። ከዚህ በተጨማሪ በዩንቨርስቲው በሕክምናና ሳይንስ ኮሌጅ የሚማሩ ተማሪዎችም የተግባር ትምሕርት ይወስዱበታል።በዩንቨርስቲው በሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ የአምስተኛ ዓመት ተማሪ መኾኑን የገለጸልንና በደኅንነት ስጋት ምክንያት ስሙ እንዳይጠቀስ ድምጹም እንዲቀየር የጠየቅ አንድ ተማሪ ከሰኞ ጀምሮ የሕክምና ተማሪዎች የተግባር ትምህርት እየወሰዱ እንዳልሆነ ተናግሯል።

“ሆስፒታሉ አጥር የለውም። ጠባቂዎቹም ዱላ ይዘው ነው የሚጠብቁት ሲል ቅሬታውን ያቀረበ አንድ በተመሳሳይ ምክንያት ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የሕክምና ባለሞያ መደበኛ የፀጥታ ኃይል ካልተመደበ በቀር ሥራ መሥራት አስቸጋሪ እንደኾነ ጠቁሟል።በባህር ዳር ዩንቨርስቲ በጥበቃ ሥራ የተሰማራና በደኅንነት ስጋት ምክንያት ስሙ እንዳይጠቀስ ድምጹም አየር ላይ እንዳይውል የገለጸልን ግለሰብ፣ የጠበቃ ሥራ የሚሠሩት ያለጦር መሳሪያ በመኾኑ ችግሮች ሲፈጠሩ ምላሽ መስጠት አለመቻላቸውን ገልጿል።

በባህር ዳር ዩንቨርስቲ የጸጥታና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ፣ ኢንስፔክተር ሀብታሙ መለሰ የሆስፒታሉ ሠራተኞች በምሽት በታጠቁ ኃይሎች ዘረፋ እንደሚፈፀምባቸው አረጋግጠዋል። አክለውም፣ በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት ከታወጀው አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ጋራ በተያያዘ ከጸጥታ ኃይሉ ውጭ የጦር መሳሪያ መያዝ የሚከለክል ዐዋጅ በመታወጁ የዩንቨርስቲው ጠባቂዎች የጦር መሳሪያ እንደማይዙ ገልጸዋል። በዚኽም ምክኒያት ወደ ግቢው ታጥቆ የሚመጣውን ማንኛውንም ዘራፊ ለመከላከል አዳጋች እንደሚኾንባቸው ተናግረዋል። ችግሩ ለመፍታትም ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋራ እየተነጋገሩ መኾኑን አስረድተዋል።

ሆስፒታሉን በበላይነት የሚያስተዳድረው ባህር ዳር ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር መንገሻ አየነ ስለ ጉዳዩ ተጠይቀው በሆስፒታሉ ውስጥ ዝርፊያ መከሰቱን አምነው ፣ዛሬ ጸጥታና ደህንነቱን ከሚመራው ተቋምና ከኮሌጅ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋራ ተወያይተው ችግሮችን ለመፍታት ውሳኔ ላይ መድረሳቸውን ገልፀዋል።የጥበበ ጊዮን አጠቃላይ ሆስፒታል በኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ : በቀድሞው የሱማሊያው ፕሬዝዳንት መሀመድ አብድላሂ መሀመድ " ፋርማጆ "በ2010 ዓ.ም የተመረቀ ትልቅ ሆስፒታል ነው።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

21 Nov, 06:11


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

21 Nov, 06:05


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

YeneTube

20 Nov, 12:07


ኔታንያሁ ከጦርነቱ በኋላ ሀማስ ጋዛን አያስተዳድርም አሉ

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እስራኤል የሀማስን ወታደራዊ አቅም ለማውደም እያደረገች ያለው ጦርነት ከተጠናቀቀ በኋላ ሀማስ ጋዛን አያስተዳድርም ብለዋል።

እስራኤል በጋዛ በህይወት አሉ ተብለው የሚገመቱት 101 ታጋቾች ያሉበትን ቦታ ለማግኘት ጥረት እያደረገች መሆኗን የገለጹት ኔታንያሁ አንድ ታጋች ለሚያስመልስ 5 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ቃል ገብተዋል።

"የታገቱ ዜጎቻችንን ለመጉዳት የሚደፍር ዋጋውን ያገኛል። አድነን እኒዘዋለን" ብለዋሌ ኔታንያሁ።
ኔታንያሁ ታጋቾችን ይዞ የሚመጣ ማንኛውም ሰው ከእነቤተሰቦቹ ከተከበበችው ጋዛ እንዲወጣ እንደሚመቻችለት ገልጸዋል።

"ምረጥ፤ ምርጫው ያንተ ነው። ነገርግን የኋላ ኋላ ታጋቾቹን ማግኘታችን አይቀርም።"
ኔታንያሁ ይህን የተናገሩት ከእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እና ጦር አዛዥ ጋር በጋዛ እየተካሄደ ያለውን ዘመቻ ለመገምገም በጋዛ በተገኙበት ወቅት ነው።
ባለፈው አመት ጥቅምት ወር ሀማስ የእስራኤልን ድንበር በመጣስ 1200 ሰዎችን ሲገድል 250 የሚሆኑትን ደግሞ አግቶ ወስዷል። ይህን ተከትሎ እስራኤል በወሰደችው መጠነሰፊ የአየር እና የእግረኛ ጦር ጥቃት የተገደሉ ፍልስጤማውያን ቁጥር ከ43ሺ በላይ አልፏል።

በኳታር አደራዳሪነት የተወሰኑ ታጋቾች በፍልስጤማውያን እስረኞች ተለውጠው የተለቀቁ ቢሆንም አብዛኞቹ እስካሁን በሀማስ እጅ እንዳሉ ይታመናል።

በጋዛ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ኳታር፣ ግብጽ እና አሜሪካ ያደረጉት ጥረት አልተሳከም።
ሀማስ የእስራኤል ጦር ከጋዛ ጠቅልሎ እንዲወጣ መፈለጉ እና እስራኤል የጋዛን የጸጥታ ሁኔታ በዘላቂነት ለመቆጣጠር ያላት ፍለጎት ለድርድሩ አለመሳካት ዋነኛ ምክንያት ሆኗል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

20 Nov, 12:04


💁‍♀️ የፕሮግራማችን 80% ለሴት ስራ ፈጣሪዎች የተዘጋጀ ነው! ⬇️

የመስራት ስራ ፈጠራ ፕሮግራም አባል ስትሆኚ ቢዝነስሽ እንዲያድግ አጠቃላይ ድጋፍን ታገኚያለሽ።
- በፋይናንስ፣
- በማርኬቲንግ፣
- ችሎታን በማዳበር፣
- በቴክኖሎጂ፣
- በኔትወርኪንግ፣
- የባለሙያ አማካሪዎችን በማግኘት፣
- በፖሊሲ፣
- በአገልግሎት ሰጪነት እና
- በአማካሪነት ድጋፍ ለማግኘት https://mesirat.acceleratorapp.co/application/new?program=mesirat-entrepreneurs-application-form-seventh-cohort ላይ ተመዝገቢ።

💪 ሴቶች እና አካል ጉዳተኞች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ!

#መስራት #ስራፈጠራ #MesiratEthiopia #Entrepreneurship #Opportunity #GPM #Mesirat

YeneTube

20 Nov, 11:57


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት  በ አዲስ አበባ  እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር 


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት 
- ትራንስክሪፕት 

የዝግጅቱ ቦታ:
📍  Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር  15

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ: 
[Registration Link]

https://forms.gle/e6hrYK1jaQ2CK4uA9

YeneTube

19 Nov, 15:54


የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል የመንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ።ምክር ቤቱ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።

የምክር ቤቱ አባላትም የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅን ለማሻሻል የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አፅድቋል።

በዚህም መሰረት የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 10/64/2010 ተሻሽሎ አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1353/2017 በምክር ቤቱ በአብላጫ ድምፅ መጽደቁን ኢዜአ ዘግቧል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

19 Nov, 14:18


በትግራይ ክልል የማዕከላዊ ዞን አስተዳዳሪ ‘ከግድያ ሙከራ መትረፋቸውን ተናገሩ!

በትግራይ ክልል የማዕከላዊ ዞን አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ሰለሞን መዓሾ ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች በተፈጸመባቸው ‘የግድያ ሙከራ’ መትረፋቸውን ተናገሩ።አስተዳዳሪው እሁድ ኅዳር 8/2017 ዓ.ም. ከሰአት በኋላ በሥራ ምክንያት ከአክሱም ወደ መቀለ ከተማ በመጓዝ ላይ እያሉ ጥቃቱ እንደተፈጸመባቸው ለቢቢሲ ትግርኛ ገልጸዋል።

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የክልሉ ማዕከላዊ ዞን አስተዳዳሪ ሆነው የተሾሙት አቶ ሰለሞን ላይ የተፈጸመውን የግድያ ሙከራ በተመለከተ እስካሁን ድረስ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ የለም።ድርጊቱ በእርሳቸው ላይ ያነጣጠረ “የግድያ ሙከራ ተደርጎባቸው ሊሆን እንደሚችል” የተናገሩት አቶ ሰለሞን በእርሳቸው ላይም ሆነ አብሯቸው በመኪናው ውስጥ የነበሩት የግል ጠባቂያቸው እና ሹፌራቸው ምንም ዓይነት ጉዳት ባይደርስባቸውም፣ መኪናቸው አራት ቦታ በጥይት እንደተመታ አረጋግጠዋል።

አቶ ሰለሞን በማዕከላዊ ዞን ያለውን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተም በአሁኑ ወቅት እጅግ አስቸጋሪ የፀጥታ ሁኔታ መኖሩን እና በበርካታ ሰዎች ላይ ጥቃት እና ግድያዎችም እንደሚፈጸሙ አመልክተዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

19 Nov, 14:16


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

19 Nov, 13:01


ኢትዮጵያ ለተመራጩ የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈች!

የኢትዮጵያ መንግስት የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት አብዲራህማን ሞሃመድ አብዲላሂ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ማስተላለፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ፤ ሶማሊላንድ በቅርቡ ባካሄደችው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አብዲራህማን ሞሃመድ አብዲላሂ በመመረጣቸው በኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ስም የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፏል።

የተመረጡት ፕሬዚዳንት አብዲራህማን ሞሃመድ አብዲላሂ እና ፕሬዚዳንት ሙሴ ቤሂ ላሳዩት ተምሳሌታዊነት ኢትዮጵያ አድናቆት እንዳላት የገለጸው ሚኒስቴሩ፤ መጪው የሶማሊላንድ አስተዳደር ስኬታማ ጊዜ እንዲገጥመው ተመኝቷል።የሶማሊላንድ ምርጫ ኮሚሽን የዋዳኒ ፓርቲ እጩ አብዲራህማን መሀመድ አብዲላሂ 63 ነጥብ 92 በመቶ ድምጽ በማግኘት ማሸነፋቸውን ይፋ ማድረጉ ይታወቃል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

19 Nov, 10:37


"በመርካቶ ሕጋዊ ግብይት እንዲደረግና ነጋዴው ደረሰኝ እንዲቆርጥ ቁጥጥር እያደረግን ነው" -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

በመርካቶ ሕጋዊ ግብይት እንዲደረግና ለእያንዳንዱ ግብይት ነጋዴው ደረሰኝ እንዲቆርጥ ቁጥጥር እና ክትትል በመደረግ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።

ከንቲባ አዳነች ግብር እና ደረሰኝ ከመቁረጥ ጋር በተያያዘ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።በምላሻቸውም "እንደ ሀገር ያለውን የግብይት ስርዓት በዘላቂነት ለማስተካከል የምናደርገውን ጥረት በጥናት ላይ ተመርኩዘን ክትትል ስናደርግ የቆየን ሲሆን፤ ያገኘነው ግኝት በርካታ ሕገ ወጥ የሆኑ አሰራሮች እንዳሉ ተመልክተናል" ብለዋል።

በዚህም "ግማሹ ግብር እየከፈለ ሌላው የማይከፍልበት አሰራር መኖሩን ከነጋዴዎች ጋር ባደረግነው ውይይት እና ክትትል ተገንዝበናል" ሲሉም አክለዋል።ግብር ለማስከፈል እና ደረሰኝ እንዲቆርጡ ለማድረግ በተደረገው ሂደት፤ በሀሰት ውዥንብር በመንዛትና መጋዘኖችን በመዝጋት በምሽት እቃዎች ሲጫኑ እንደነበርም ተናግረዋል።

"ይህ ፍፁም ስህተት ነው" ያሉት ከንቲባዋ፤ "በቀጣይ ሕጋዊ ስርዓት በመዘርጋት እና ለእያንዳንዱ ግብይት ደረሰኝ እንዲቆርጡ በማድረግ ግብርን በአግባቡ መሰብሰባችንን አጠናክረን እንቀጥላለን" ማለታቸውን ከከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

19 Nov, 09:17


ብሔራዊ ባንክ " የባንክ ኢንዱስትሪውን" ነፃ ከማድረጉ በፊት አሰራሩን ወደ ላቀ ደረጃ ያሻግራሉ የተባሉ አደረጃጀቶች ሊያደረግ ነዉ!

የፋይናንስ ዘርፉ ለውጭ ተዋንያን ቢከፈትም ቁጥጥር ማድረጌን እቀጥላለው ሲል ማእከላዊ ባንኩ ገልጿል።የፋይናንስ ስርዓቱ ወደ ሊበራላይዜሽን እየተሸጋገረ ባለበት ወቅት መረጋጋትን ለማረጋገጥ በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መጀመሪያ ላይ አዲሱን ማቋቋሚያ አዋጅ ይቀበላል ተብሎ የሚጠበቀው ብሔራዊ ባንክ አዳዲስ ክፍሎችን በማቋቋም ተቋማዊ ማሻሻያ እንደሚያደርግ አስታዉቋል።

የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በቅርቡ በፓርላማ ቀርበው የባንክ ኢንዱስትሪውን ነፃ ለማድረግና የብሔራዊ ባንክን አሠራር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በጉጉት የሚጠበቁትን ሁለት አዋጆችን ማንሳታቸው ታዉቋል።

ተቆጣጣሪ አካሉ ኢኮኖሚውን በዘመናዊ አሰራር ለመንዳት አካሄዱን በአዲስ መልክ እንደሚያደራጅና ይህም በብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ በተደረጉ ለውጦች የተመቻቸ መሆኑን ገልጸዋል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

19 Nov, 08:46


የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት ከኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስትር ጋር በአማራና ኦሮሚያ ባለው ግጭት እና በ ትግራይ ተዋጊዎችን በማቋቋም ዙሪያ መወያየታቸው ተገለጸ!

የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት ከኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሀመድ ጋር በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ያለውን ግጭት መፍታት በሚቻልበት ጉዳይ እና የትግራይ የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ መልሶ የማዋሐድና በምቋቋም ሂደትን በማጠናከር ዙሪያ በአዲስ አበባ መወያየታቸውን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል።

ትናንት በተካሄደው ውይይቱ የአሜሪካ-ኢትዮጵያ ግንኙነቶችን ለማጠናከር የሚያስችሉ መንገዶችም መዳሰሳቸው ተገልጿል።ውይይቱን ያካሄዱት የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋን ጨምሮ የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ምክትል ረዳት ጸሃፊ የሆኑት ስፔራ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች የመከላከያ ረዳት ፀሃፊ የሆኑት ማውሪን ፋሬል እና ሌሎች የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴርን ያካተተ ልዑካን ቡድን እና የመከላከያ ሚንስትሯ አይሻ ሞሐመድ መሆናቸውን የኤባሲው መረጃ አመላክቷል።

የመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል ያለው የሁለትዮሽ ወታደራዊ ግንኙነት ለቀጣናዊ መረጋጋት፣ ለፀረ ሽብርተኝነት ትግልና ለሰላም ግንባታ ወሳኝ ሆኖ መቆየቱን ገልጸው ይህንን ለረጅም ጊዜ የቆየ ወታደራዊ ግንኙነት ኢትዮጵያ ዋጋ እንደምትሰጥና ግንኙነቱንም የበለጠ ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ተናግረዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።

በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች የመከላከያ ረዳት ፀሃፊ ማውሪን ፋሬል በበኩላቸው አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር በተለይ በፀጥታና ሰላም ያላትን የቆየ ወታደራዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት ገልፀዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 18:13


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትምህርት ተቋማት የሰለጠነ ሰው ኃይል ምንጭ እንዲሆኑ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተሰማ!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ተቋማት መተግበር አለበት ያሉትን መመርያ ማውረዳቸው የተገለጸ ሲሆን፤ ተቋማቱ መሰረታዊ ለውጥ እንዲደረግባበቸው መታዘዙን የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

ተላለፈ የተባለውን ይኸው መመርያ ከተለያዩ አገራት ልምድ የተቀሰመ የስልጠና አሰጣጥ የትምህርት ሞዴል መሆኑን ተገልጿል።"ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ላይ አስተላለፉት የተባለው የስልጠና ሞዴል ለመሆኑ ምን መሳይ ነው?" ሲል አሐዱ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድርን (ዶ/ር) ጠይቋል።

የኢንስቲትዮቱ ዋና ዳይሬክተር ላነሳንላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፤ "የስልጠና ሞዴሉ ፐብሊክ ፕራይቬት ኮንኔክሽን ይሰኛል" ብለዋል።አሐዱም ይኸው የስልጠና ሞዴል በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥራ ጉብኝት ካደረጉባቸው የሩቅ ምስራቅ አገራት የተቀዳ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ጋር በነበረው ቃለ ምልልስ ለማወቅ ችሏል።

በኢትዮጵያ በርካታ ቁጥር ያለው ወጣት ኃይል ቢኖርም አብዛኛው የሰለጠነና የክህሎት ባለቤት እንዳልሆነ ዶክተር ብሩክ የገለጹ ሲሆን፤ የትምህርት ሞዴሉ ሁነኛ መፍትሔ መሆኑን ተናግረዋል።አክለውም፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክረ ሀሳብ ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት የሚችል መሆኑንና ተፈፃሚነቱ እንዲረጋገጥ ብርቱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ገልጸዋል።

ይህንን የስልጠና ሞዴል በተመለከተም በሌሎች አገራት ያለውን ልምድ ጠቅሰው፤ "አዋጭነቱን የተረጋገጠለት ነው" ብለዋል።አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሙያ ትምህርት ተቋማትን ለማስፋፋት እየተደረገ ያለውን ጥረት ጨምሮ እየተስተዋለ ያለው ውጤት ጥሩ በሚባል ደረጃ ላይ መሆኑ ተነግሯል።ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም ቢሆኑ ከቀለም ትምህርት ባሻገር ሙያ ተኮር የትምህርት ዝግጅት እንዲሰጡ እየተመከረበት መሆኑን ከዋና ዳይሬክተሩ ሰምተናል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 12:56


ሰመኑን መርካቶ የተፈጠረው...

ባሳለፍነው ሰኞ ህዳር 2 ቀን 2017ዓ.ም በመርካቶ ገበያ ያሉ ነጋዴዎች ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ነው የመጣነው ያሉ ሰዎች ያለ ደረሰኝ ለምን ሸጣችሁ በሚል እቃችንን ወርሰውብናል ማለታቸው ይታወሳል፡፡

በዚህና ተያያዥ ምክንያቶች በእለቱ በመርካቶ ያሉ በርከት ያሉ ሱቆች ዝግ ሆነው ውለዋል፡፡ጉዳዩን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በሰጠው መግለጫ የተባለው ችግር በመርካቶ እንደተፈጠረ አምኖ ነገር ግን የነጋዴዎችን እቃ ወርሰዋል የተባሉት ግለሰቦች ከገቢዎች ቢሮም ይሁን ከየትኛውም የመንግስት አካል ያልተወከሉ ህገ ወጦች ናቸው ብሏል፡፡

በቢሮው የታክስ ኢንቴሌጀንስና ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ተስፋዬ ነጋሽ እኛ ምንም አይነት ንብረት የመውረስ መብት የለንም መወረስ ካለበትም ይህንን የሚሰራው የጉምሩክ ኮሚሽን ነው ብለዋል፡፡ግለሰቦቹ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ባዘጋጁት ተሽከርካሪ እቃዎችን ጭነው ሄደዋል፤ ከአንዳንዶቹ ነጋዴዎች ደግሞ ገንዘብ ተቀብለው ተሰውረዋል ያሉት ኃላፊው ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ነጋዴዎቹ ለፀጥታ አካላት መረጃዎችን በመስጠት ተባባሪ እንዲሆኑ ጠይቀዋል፡፡

በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች መንግስት ከመርካቶ ገበያ የነጋዴዎችን እቃ መውረስ ጀመረ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው ያሉት ኃላፊው ውዥምብሩ የተፈጠረው በዚህ ምክንያት መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ኃላፊው የተፈጠረውን ሲያስረዱም የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ከዚህ ቀደም ይሰራ እንደነበረው ያለ ደረሰኝ ግብይት እንዳይፈፀም ለማድረግ ያለመ የቁጥጥር ስራ ነው ብለዋል፡፡

ከዚህ ቀደም ይህ ስራ ሲሰራ የነበረው በአለፍ ገደም ነበር፤ አሁን ምንም ዓይነት ግብይት ያለ ደረሰኝ እንዳይከወን ለማድረግ ከህዳር 1 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ መልክ የጀመርነውን ስራ ከመርካቶ በመጀመራችን ይህንን ነው ያደረግነው ብለዋል፤ አቶ ተስፋዬ፡፡ከዚህም በተጨማሪ በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የመርካቶን የንግድ እንቅስቃሴ የሚቆጣጠሩ ባለሙያዎች ያለ እጅ መንሻ የማሰሩ መሆኑን አረጋግጫለሁ ያለው ቢሮው ሁሉንም የመርካቶ ተቆጣጣሪዎችን በማንሳት በአዲስ መተካቱንም ተናግሯል፡፡

ቢሮው እየሰራሁ ባለው የቁጥጥር ስራ ያለ ደረሰኝ ሲገበያይ የተገኘን ማንኛውም ሰው 100 ሺህ ብር እንደሚቀጣ እወቁልኝ ብሏል፡፡መርካቶን ጨምሮ በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ያሉ አምራቾች፣ አስመጪዎችና ቸርቻሪዎች የትኛውንም ግብይት በደረሰኝ እንዲፈፅሙ ይገደዳሉ ተብሏል፡፡በመርካቶ አካባቢ ያለው በነጋዴዎች ዘንድ የተፈጠረው ውዥምር ረግቦ ነጋዴዎች ወደስራቸው እየተመለሱ መሆኑም ተጠቅሷል፡፡

የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ በያዝነው 2017 ዓ.ም 230 ቢሊዮን ብር ከገቢ ግብር ለመሰብሰብ ውጥን ይዞ በ3 ወር ውስጥ 47 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡንና ከዚህ ቀደም ገቢ በቁጥጥር ማነስም ይሁን በሌላ ገቢ የማሰበሰብባቸው የነበሩ ዘርፎችን ወደ ግብር ሥርዓቱ እያስገባሁ ነው ማለቱ ይታወሳል፡፡

(ሸገር ራዲዮ)
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 12:22


ለቀድሞዋ ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የምስጋና መርሃ ግብር ሊደረግ ነው!

ባለፈው መስከረም ወር መጨረሻ ከፕሬዝዳንትነታቸው ለተሰናበቱት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፤ በኃላፊነታቸው ላይ ሳሉ ላከናወኗቸው ስራዎች የምስጋና መርሃ ግብር ሊደረግላቸው ነው። ከነገ በስቲያ አርብ ህዳር 6፤ 2017 የሚደረገውን ይህን መርሃ ግብር ያዘጋጁት በሴቶች ጉዳይ ላይ የሚሰሩ ሰባት ሀገር በቀል እና አለም አቀፍ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መሆናቸውን ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።

የቀድሞዋ ፕሬዝዳንት ስልጣናቸውን ለተተኪያቸው ታዬ አጽቀ ስላሴ ያስረከቡት፤ የስድስት ዓመት የስልጣን ዘመናቸው ከመገባደዱ ሁለት ሳምንት አስቀድሞ ነበር። የቀድሟዋ ፕሬዝዳንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ፤ የመክፈቻ ንግግር እንዲያቀርቡ አስቀድሞ ተይዞ የነበረው መርሃ ግብር ተሰርዞ በምትኩ አምባሳደር ታዬ ንግግር ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።

በፌደራል መንግስት ደረጃ ይፋዊ የሽኝት ስነ ስርዓት ላልተደረገላቸው ሳህለ ወርቅ፤ የምስጋና መርሃ ግብር የተዘጋጀው በአዲስ አበባው ሸራተን አዲስ ሆቴል ነው።የምስጋና መርሃ ግብሩ ዋና አላማ የቀድሞዋ ፕሬዝዳንት በሴቶች አመራር ረገድ ላከናወኗቸው ስራዎች በሴቶች አማካኝነት ምስጋና ለማቅረብ መሆኑን ፕሮግራሙን የማዘጋጀት ኃላፊነት የወሰደው የመቅዲ ፕሮዳክሽን ኦፕሬሽን ማናጀር አቶ በሃይሉ ተከተል ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 09:20


ኤርትራውያን ከኢትዮጵያ ለመውጣት እስከ 4ሺህ ዶላር የሚደርስ የተጋነነ ክፍያ እንደሚጠየቁ ገለጹ!

በኢትዮጵያ የሚኖሩ ኤርትራውያን ወደ ሌሎች ሀገራት ለመሄድ ሲፈልጉ የመውጫ ቪዛ ለማስመታት እስከ 4ሺህ ዶላር የሚደርስ የተጋነነ ክፍያ እየተጠየቁ መሆናቸውን ገልጸዋል።የክፍያው ምክንያት ግልፅ እንዳልኾነና ወጥነትም እንደሌለው የተናገሩት ኤርትራውያኑ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የክፍያውን መጠን ዳግም እንዲመለከተው መጠየቃቸውን የአሜሪካ ድምጽ ዘግቧል።

የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ፣ እየተጠየቀ ያለው ክፍያ፣ ለመውጫ ቪዛ ሳይሆን፣ በሕገወጥ መንገድ ለቆዩበት ጊዜ የሚወሰን ቅጣት ነው ማለቱን ዘገባው አመላክቷል፡፡ክፍያው በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ሃገራት ዜጎች ላይ ተፈጻሚ እንደሚሆን የተቋሙ የውጭ ዜጎች ምዝገባና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አዳነ ደበበ ገልጸዋል።

አክለውም ክፍያው የውጭ አገር ዜጎቹ በኢትዮጵያ የሚቆዩበት ጊዜ በጨመረ ቁጥር ክፍያውም እንደሚጨምር ጠቅሰው፤ በህገወጥ መንገድ፣ በሀገሪቱ ውስጥ እየኖሩ ያሉ የውጭ ሀገራት ዜጎች፣ በተቋሙ ተመዝግበው ህጋዊ የመኖሪያ ሰነድ እንዲይዙም አሳስበዋል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 08:40


ኢትስዊች ከአንድ ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን ጨምሮ ሁሉም ባንኮች ባለአክሲዮኖች የሆኑበት ኢትስዊች ኩባንያ በተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት ካፒታሉን ከ2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ ማድረሱንና ከአንድ ቢሊዮን 55 ሚሊዮን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ።በተለያዩ የኤቲኤም ማሽኖች ገንዘብ የማውጣትን ጨምሮ ከባንክ ወደ ባንክ ገንዘብ የማስተላለፍ (P2P transfer) አገልግሎቶችን በማስተሳሰር የሚሰራው ኩባንያው የትርፍ መጠኑ መጨመሩን ተከትሎ የአንድ ባለ አንድ ሺህ ብር አክሲዮን የትርፍ ድርሻ ወደ 73 ነጥብ 7 በመቶ አድጓል ሲሉ ሊቀመንበሩ አቶ ሰለሞን ደስታ ጠቅሰዋል።

የመንግሥት ለዲጂታል ዘርፉ የተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ በመሆኑ የሀገሪቱ የዲጂታል ፋይናንስ ሥርዓት ከፍተኛ እመርታ አሳይቷል ሲሉ ሊቀመንበሩ ትላንት ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም በተካሄደው የኢትስዊች አክሲዮን ማህበር የባለአክሲዮኖች 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባቀረቡት ሪፖርት አስታውቀዋል።የኦፕሬሽን ሥራዎችን በተመለከተ በሒሳብ ዓመቱ በአጠቃላይ የብር መጠኑ 399 ነጥብ 63 ቢሊዮን እንዲሁም ብዛቱ 146 ሚሊዮን 407 ሺህ 829 የሆነ የኤቲኤም እና የፖስ አገልግሎት መስጠቱን ጠቁመዋል።

ከዚህም ውስጥ የብር መጠኑ 270 ነጥብ 7 ቢሊዮን እንዲሁም ብዛቱ 49 ነጥብ 69 ሚሊዮን የሆነ በሞባይል ከፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ተቋም ወደ ሌላ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ገንዘብ የማስተላለፍ (P2P transfer) አገልግሎት መከናወኑን ተናግረዋል።ኢት ስዊችም ብሔራዊ ስዊች እንደመሆኑ በፋይናንስ ተቋማት መካከል ተናባቢነትን በመፍጠር፤ ዘመናዊ ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና አካታች ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት በመፍጠር ሂደት ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል ማለታቸውንም ከኢፕድ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ከእርስ በእርሱ ተናባቢ ከሆነ የኤቲኤም እና የፖስ አገልግሎት ጋር በተያያዘ የእርስ በእርስ ተናባቢነትን ወደ ኋላ የሚጎትቱ አሠራሮችን ተግባራዊ የሚያደርጉ የፋይናንስ ተቋማት መኖራቸው ሌላኛው ተግዳሮት እንደሆነ አውስተው፤ የፋይናንስ ተቋማት እነዚህን አሠራሮች እና ተግባራት በማስቀረት ዘመናዊ እና ደረጃውን የጠበቀ የክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር ተቋማዊ ርብርብ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 08:08


ቢሊየነሩ መስክ የመንግሥትን ብቃት የሚገመግም መስሪያ ቤት ኃላፊነት ሹመት ተሰጠው!

የተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የምርጫ ቅስቀሳ የጀርባ አጥንት የሆነው ቢሊየነሩ ኤለን መስክ የመንግሥትን ብቃት የሚገመግም አዲስ መስሪያ ቤት የኃላፊነት ሹመት ተሰጠው።ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኤለን መስክ ለሪፐብሊካን እጩ ፕሬዚዳንትነት ተወዳድረው ከነበሩት ቪቬክ ራምስዋሚ ጋር በጋራ ይህንን መስሪያ ቤት ይመራሉ ብለዋል።

መስሪያ ቤቱ በዋነኝነት የመንግሥት ቢሮክራሲን ለማስወገድ እና ወጪን በመቀነስ ላይ ከመንግሥታዊ ስራ ውጭ ምክር እና መመሪያ ይሰጣል ተብሏል።መስሪያ ቤቱ መንግሥታዊ ሚና የለውም የተባለ ሲሆን ምን አይነት ቅርጽ እንደሚኖረው እስካሁን ግልጽ አልሆነም።

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የፎክስ ኒውስ አቅራቢውን ፒት ሄግስትን የመከላከያ ጸሓፊ እንዲሁም ጆን ራትክሊፍን የብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር አድርገው መርጠዋል።ኤለን መስክ በመንግሥት ብቃት እና የበጀት ቅነሳ ላይ ለመስራት ፍላጎት እንዳለው ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ተናግሮ ነበር።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

13 Nov, 08:06


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

13 Nov, 08:06


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

13 Nov, 08:06


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት በ አዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት
- ትራንስክሪፕት

የዝግጅቱ ቦታ:
📍 Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር 7& 8

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ:
[Registration Link](https://forms.gle/m6w7WF8x7uivDsYz7

YeneTube

12 Nov, 14:28


በመኪና አደጋ በ27 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ

በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በተከሰተ የመኪና አደጋ በ27 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል።

አደጋው የደረሰው ዛሬ ማለዳ 12፡30 ሰአት ከቴፒ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የብጦ ቀበሌ መሆኑ ተመላክቷል።

በዚህም በ16 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ11 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

12 Nov, 13:55


በወራቤ ባልተለመደ መልኩ የደም ማነስ ህመም መጨመር እየተስተዋለ መሆኑ ተነገረ

በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ሶስት ወራት ከ62 ሺ በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት እንዳገኙ ተነግሯል።

በተቋሙ ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ ለ62 ሺህ 4 መቶ 51 ዜጎች በተመላላሽ ፣ በድንገተኛና በአስተኝቶ ህክምና አገልግሎት መስጠት መቻሉን የሆስፒታሉ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን ቡድን መሪ የሆኑት አ/ቶ አብዱልጃበር አብደላ ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል ።

የእናቶችና ህፃናት ሞትን ከመቀነስ አንፃር በተለይም ወላድ እናቶችን መንከባከብና ጤናቸውን መጠበቅ የተቻለ ሲሆን ለ1160 እናቶች የወሊድ አገልግሎት እንደተሰጠ ተጠቁሟል ። በተጨማሪም በተቋሙ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እየተሰጠ ሲሆን ባለፉት ሶስት ወራት 1 ሺ 5 መቶ 72 የቀዶ ህክምና አገልግሎት መስጠት መቻሉ ተገልጿል።

ይሁን እንጂ የበጀት እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እንዳለ የተገለፀ ሲሆን ወጪ ለመቆጠብ እንዲያግዝ በሆስፒታሉ እየተመረተ ያለውን የጽዳትና የንጽህና መስጫ ቁሳቁስ በሌሎች ዘርፎችም ማስቀጠል እንደሚገባ ተጠቁሟል ። በሌላ በኩል በተለየ ሁኔታ እየተስተዋለ ያለውን የደም ማነስ ህመም መጨመር በተመለከተ ጥናት ማድረግ ይገባል ተብሏል ።ከዚህ በተጨማሪም ለመድኃኒት አቅርቦት ቅድሚያ በመስጠት የህክምና ክፍሎችን ማስፋፋትና ማሻሻል፣ የህክምና ቁሳቁስና ማሽኖች አቅርቦት ላይ አማራጮችን  መጠቀም እንደሚገባ ተጠቁሟል ።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

12 Nov, 13:42


🛑 ለቢዝነሶች የቀረበ ጥሪ 🛑

https://mesirat.acceleratorapp.co/application/new?program=mesirat-entrepreneurs-application-form-seventh-cohort ላይ ተመዝግበው
- በፋይናንስ፣
- በማርኬቲንግ፣
- በቴክኖሎጂ፣
- በኔትወርኪንግ፣
- የባለሙያ አማካሪዎችን በማግኘት፣
- በአገልግሎት ሰጪነት እና
- በአማካሪነት ድጋፍ ያግኙ።

የመስራት ስራ ፈጠራ ፕሮግራም አካል ይሁኑና ቢዝነስዎ እንዲያድግ አጠቃላይ ድጋፍን ያግኙ።
ፕሮግራማችን የባለሙያ ምክር ማግኘት፣ ጠቃሚ ግብአቶች እና ተመሳሳይ አስተሳሰብ ካላቸው ስራ ፈጣሪዎች ጋር ንቁ እድገትን ለማፋጠን የተነደፈ ነው።

ሴቶች እና አካል ጉዳተኞች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ!

#መስራት #ስራፈጠራ #MesiratEthiopia #Entrepreneurship #Opportunity #GPM #Mesirat

YeneTube

12 Nov, 09:32


የሚዲያ ህግ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ሁሉን ያሳተፈ ውይይት በአስቸኳይ እንዲደረግበት ተጠየቀ፡፡

በቂ የባለድርሻ አካላት ውይይት ሳይደረግበት ወደ ቋሚ ኮሚቴ የተመራው የሚዲያ ህግ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የሕዝብንም ሆነ የባለድርሻ አካላትን ድምፅ በተገቢ ያለማካተቱ ተተችቷል፡፡በሚዲያ ሕጉ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ አሳሳቢ ይዘት ላይ ከጋዜጠኞች የሙያ ማህበር እና ከሰብዓዊ መብት ድርጅቶች በኩል መግለጫ ወቷል፡፤

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 19/2017 በ6ኛው ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ባካሄደው 2ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013ን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር እይታ ለዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መምራቱን ያስታወሰው መግለጫው

፤- በአዋጁ ከለላ ተሰጥቷቸው የነበሩ የቁጥጥርና ሚዛን መጠበቂያዎች በረቂቅ አዋጁ ሊሻሩ የሚችሉ መሆናቸው በእጅጉ እንደሚያሳስበው

፤- የማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በሥራ ላይ የሚገኘውን የመገናኛ ብዙኃን ሕግ በርካታ አንቀፆች ይዘትና መንፈስን የሚቀይር በመሆኑ

፤-ረቂቅ ማሻሻያው የአካሄድና የይዘት ግድፈቶች በስፋት የሚስተዋሉበት በመሆኑ፤

፤- በረቂቁ ማሻሻያ ላይ ምንም ዓይነት የሕዝብ ውይይቶች ባለመከናወናቸው የሲቪል ማኅበረሰቡን፣ የሚዲያ ሙያተኞችን እንዲሁም የሌሎች መብቶች ተሟጋቾችንና የማኅበረሰብ ድምፆች እንዳይሰሙ የሚያደርግ በመሆኑ

፤- ማሻሻያውን ለማዘጋጀት የተሔደበት መንገድ ግልጽነትና አሳታፊነት የጎደለው በመሆኑ እንዲሁም የረቂቅ አዋጁ አስፈላጊነት በገለልተኛ አካል በተሠራ ጥናት ስለመለየቱ የቀረበ ማስረጃ ባለመኖሩ

ጉዳዩ አስችኳይ መፍትሔም ሊፈለግለት እንደሚገባው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማህበራቱ በወጡት የጋራ መግለጫ አሳስበዋል፡፡

ስለሆነም

፤-የማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ አስፈላጊነት ላይ በጥናት የተደገፈ ማስረጃ እንዲቀርብበት
፤- በባለድርሻ ወገኖች ሰፊ ውይይትና መግባባት እንዲደረስበት፣
፤-በጥናቱ እና ውይይቱ መሠረት ማሻሻያ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑ ከታመነበት፣ የማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ በምክር ቤቱ ከመፅደቁ በፊት ትርጉም ያለውና ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ ውይይት እንዲከናወን፣
፤- የውይይቶቹ ግብዓቶች በአግባቡ ተካትትው ረቂቁ እንዲዳብር፣ከፍተኛ ጥንቃቄ በማድረግ የማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ መንፈስ ዴሞክራሲን ከማስፈንና የመገናኛ ብዙኃንን ነጻነትን ከማረጋገጥ አንፃር የነበረውን አስቻይ የሕግ ማዕቀፍ የሚንድና ወደኋላ የሚጎትት እንዳይሆን ከታች ስማቸው የተዘረዘሩ ማህበራት በአጽንኦት ጠይቀዋል፡፡

1) የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (CARD)
2) የህግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ መብቶች (LHR)
3) የኢትዮጵያ ሰራተኞች መብቶች ተሟጋች (ELRW)
4) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (EHRCO)
5) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል (EHRDC)
6) የኢትዮጵያ ሴቶች ድርጅቶች ጥምረት (NEWA)
7) የኢትዮጵያ ሴቶች መብቶች ተሟጋች (EWRA)
8) የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር (EWLA)
9) ሴታዊት (Setaweet)
10) ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ (AHRE)
11) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማህበር (EMMPA)
12) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት (CEHRO)
13) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያ ሴቶች ማህበር (EMWA)
14) ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ (HRFE)

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Nov, 09:01


የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጀመሪያው ርዕሰ መሥተዳድር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጀመሪያው ርዕሰ መሥተዳድርና የነፃነት ትግል ዓርበኛ የነበሩት አቶም ሙስጦፋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡አቶ አቶም በክልሉ ሕዝቦች የነፃነት ትግል ውስጥ እጅግ ውድ የሆነ ዋጋ ከከፈሉ የነፃነት ዓርበኞች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱ መሆናቸውን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገልጸዋል፡፡

አቶ አሻድሊ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት፤ "አቶ አቶም ዕድሜ ዘመናቸውን ለክልሉ ሠላምና ልማት ሲታትሩ የኖሩ ባለ ራዕይ መሪ ነበሩ" ብለዋል፡፡በክልሉ ሠላምና መረጋጋትን ለመፍጠር ያበረከቱት አስተዋፅዖ በክልሉ ሕዝብ ታሪክ ውስጥ የላቀ ስፍራ የሚሰጠውና ሲወሳ የሚኖር መሆኑንም ገልጸዋል፡፡

ርዕሰ መሥተዳድሩ አክለውም በቀድሞ ርዕሰ መሥተዳድር ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን የገለጹ ሲሆን፤ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸውም መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Nov, 08:37


የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት አቅራቢው ኤም ፔሳ ሳፋሪኮም (M-PESA) የደንበኞቼ ቁጥር 8.3 ሚሊዮን ደርሷል አለ፡፡

ይህም አምና በመስከርም ወር ከነበረው 1.2 ሚሊዮን ደንበኞች በ6 እጥፍ ብልጫ አለው ብሏል፡፡በአጠቃላይ  በኤም ፔሳ  የተደረገው ግብይት  ደግሞ 6.4 ቢሊዮን ብር መድረሱን ኩባንያው ለሸገር በላከው መግለጫ ጠቅሷል።

የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም በሁሉም አገልግሎቶቹ ስኬት ማስመዝገቡን ተናግሯል፡፡ኩባንያው በኔትወርክ እና አገልግሎት ሽፋን ከአጠቃላይ ህዝቡ  46 በመቶ ደርሷል፣ ይህም ከ12 ወራት በፊት ከነበረውጋር ሲነጻጸር 30 በመቶ እድገት አሳይቷል ብሏል።

በመላ ሀገሪቱ ከ3,000 በላይ የኔትወርክ ማማዎችን መገንባቱን የጠቀሰው ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት የሞባይል አገልግሎት ንቁ ደንበኞቹ ከ6.1 ሚሊዮን በላይ መድረሳቸውን አስረድቷል፡፡

Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Nov, 07:50


ግንባታው ሙሉ በሙሉ ያልተጠናቀቀው የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ 80 ሜጋ ዋት ማምረት ጀምሯል ተባለ!

የግንባታ አፈጻጸሙ 82 በመቶ መድረሱ የተገለጸው የአይሻ የንፋስ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ስምንት የንፋስ ተርባይኖች ተከላ ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ አሁን ላይ 80 ሜጋ ዋት ኃይል ወደ ብሄራዊ የኃይል ቋት የማስገባቱ ሥራ መጀመሩ ተገለጸ።120 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታው አፈጻጸም 82 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡

የግንባታ ሥራው ደረጃ በደረጃ እየተሠራ መሆኑን እና በዚህም ስምንት ክላስተር ያላቸው 80 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችሉ የንፋስ ተርባይኖች ተከላ ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ አሁን ላይ 80 ሜጋ ዋት ኃይል ወደ ብሄራዊ የኃይል ቋት የማስገባቱ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን አስታውቀዋል።የተቀረውን 40 ሜጋ ዋት ኃይል ወደ ቋት ለማስገባት የሚያስችሉ የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ ቢሆንም ተርባይኖችን የመትከል ሥራው በፋይናንስ አቅርቦት ምክንያት ለሁለት ዓመታት ባለበት እንዲቆም ተደርጎ እንደነበር አውስተዋል፡፡

አሁን ላይ ግን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አበዳሪዎችን ሳይጠብቅ በራሱ ፋይናንስ ግንባታውን ለማካሄድ ወስኖ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ሃላፊው መናገራቸውን ከኢፕድ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።የአይሻ ፕሮጀክት እየተገነባበት ያለው አካባቢው ከባህር ለሚነሳ ንፋስ ቅርብ በመሆኑ ተርባይን የማንቀሳቀስ አቅማቸው ከፍተኛ መሆኑን ገልጸው፤ በዚህም ከሌሎቹ በአንጻራዊነት ሲታይ ፕሮጀክቱ የተሻለ ኃይል የማመንጨት አቅም እንዳለው ተናግረዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

12 Nov, 07:47


❇️ In Africa Together ❇️
አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች ተጋባዥ በሆኑበት በአይነቱ ልዩ የሆነ ኢቨንት በ አዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች አዘጋጅቶ እንደነበር እና ከብዙ ሺ በላይ ተማሪዎች የዚህ እድል ተሳታፊዎች እንደነበሩ ይታወቃል ።
📌እርሶስ በተለያየ አጋጣሚ ይህ እድል አምልጦታል አያስቡ ኢን አፋሪካ ቱጌዘር ይህ እድል ላመለጣቸው ተማሪዎች በድጋሚ የእድሉ ተሳታፊ
የምትሆኑበትን እድል አዘጋጅቶላችዋል።

ይምጡና 🇺🇸 ከአሜሪካ፣ 🇨🇦 ከካናዳ፣ 🇩🇪 ከጀርመን፣ 🇫🇷 ከፈረንሳይ፣ 🇪🇸 ከስፔን፣ እና 🇦🇪 ከዱባይ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ተወካዮችን በኦንላይን ያግኙ።

🎓 በሀይስኩል
🎓 በዲግሪ
🎓 በማስተር


እኛጋር ሲመጡ ምን ያስፈልጎታል:
- ፓስፖርት / የልደት ሰርተፍኬት
- ትራንስክሪፕት

የዝግጅቱ ቦታ:
📍 Addis Ababa, Harmony hotel - ህዳር 7& 8

🎟️ ያለምንም ቅድመክፋያ !
ይፋጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው!

✍️ የመመዘገቢያ ገጽ:
[Registration Link](https://forms.gle/m6w7WF8x7uivDsYz7

YeneTube

12 Nov, 07:47


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

12 Nov, 07:47


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

11 Nov, 18:41


አፋልጉኝ

የጠፋ እቃ አፋልጉኝ ወረታውን እንከፍላለን።

የጠፋበት ቦታ #ከአትላስ ማብራት ተሻግሮ ከሞተር ላይ የወደቀብን እና የጠፋብን ስለሆነ አንድ ጥቁር ፌስታል የሀበሻ ቀሚስ እና የወንድ ሀበሻ ልብስ።

ያገኘ ሰው

በ0908305560
0952626262
0962627762
0980526262

@Fikerassefa ላይ ይላኩልን ያገኙ ከሆነ

YeneTube

06 Nov, 06:32


#Update

ዶናልድ ትራምፕ ሶስተኛውን ወላዋይ ግዛት፣ 19 ድምጽ ያላትን የፔንስሌቫኒያ ግዛት አሽንፈዋል። ይህም ማለት ከተቀሩት አራት ወላዋይ ግዛቶች አንዱን ካሸነፉ፣ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት መሆናቸውን ያረጋግጣሉ።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Nov, 06:29


የልጆዎ ምቾት ያሳስቦታል?

ለልጅዎ ምቾት ሳንፎርድን ቀዳሚ ምርጫዎ ያድርጉ!
ጥራት፣ ውበት፣ እና ምቾት በአንድ ላይ አሟልቶ ለልጆት ሰላማዊ እንቅልፍ በመጨነቅ ዘመናዊ የልጆች አልጋ በተመጣጣኝ ዋጋ እየሰራን እንገኛለን።
ምን ይሄ ብቻ፣
ሶፋ ፣ አልጋ ፣ የቲቪ ማስቀመጫ ፣ የመመገብያ ጠረጴዛ እና ወንበር ዲዛይኖቻችን ከምቹነት፣ ከጥራት እንዲሁም ከውበት ጋር የተጣመሩ ናቸው።

ወርክ ሾፕአችንን ጦር ሀይሎች ወደ ቤተል በሚወስደው መንገድ ድሪም ታወር አጠገብ ያገኙታል።
አሁኑኑ ይደዉሉ ፦ +251978777775 / +251976777775

YeneTube

06 Nov, 06:29


ለዕድገት ቁልፉ ምንድን ነው?
ኢንቨስትመንትን ከንግድ ግቦች ጋር ማጣጣም የሚቻለው እንዴት ነው?

ለስልጠናው አሁኑኑ ይመዝገቡ! https://forms.gle/UW9zXcPzEwnciHYL9

"የኢንቨስትመንት እቅድ – የእድገት ስትራቴጂ" ስልጠናን በነፃ ይሳተፉና ውጤታማ የኢንቨስትመንት ስትራቴጂዎችን ያግኙ!
🗓 ጥቅምት 28, 2017 ዓ.ም
🕒 ከቀኑ 8:00 እስከ 11:00 ሰዓት

#ዕድገት #ኢንቨስትመንት #መስራት

YeneTube

06 Nov, 06:29


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

06 Nov, 06:11


#Update

ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ ትራምፕ በምርጫው የማሸነፍ እድላቸው ከ95 በመቶ ማለፉን እየዘገበ ይገኛል።

@YeneTube

YeneTube

06 Nov, 05:44


#Update

ዶናልድ ትራምፕ ሌላኛውን ወላዋይ ግዛት ጂዮርጂያን ማሸነፋቸውን ሲቢኤስ ዘግቧል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Nov, 05:04


#Update

ሪፐብሊካኖች የሴኒት አብላጫ ድምጽ ማግኘታቸውን አረጋግጠዋል።

@YeneTube

YeneTube

06 Nov, 04:31


#Update

ዶናልድ ትራምፕ ወላዋይ ከሚባሉት አንዱ የሆነውን ሰሜን ካራልዮናን አሸንፈዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

06 Nov, 03:26


ኒውዮርክ ታይምስ ዶናልድ ትራምፕ ምርጫውን የማሸነፈቸው እድል ወደ 78% ከፍ ማለቱን እየዘገበ ይገኛል።ይሁን እንጂ ወላዋይ የሚባሉት ግዛቶች ውጤት ገና ይፋ አልተደረገም።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 17:09


በጆርጂያ በሐሰተኛ የቦምብ ዛቻዎች የተነሳ ለተወሰኑ ደቂቃዎች ምርጫ ተቋረጠ!

በጆርጂያ አምስት ሐሰተኛ የቦምብ ዛቻዎች ነበሩ ሲል ሲቢኤስ ዘግቧል።የአካባቢው የምርጫ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር የሆኑት ናዳይን ዊሊያምስ በዛቻው የተነሳ በሁለት የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች በግምት ለ30 ደቂቃዎች ቦታውን ለቀው ወጥተው ነበር ብሏል።

አካባቢው አትላንታ ከተማን የሚያካትት ሲሆን፣ በሁለቱ ስጋቱ ተከስቶባቸው በነበሩ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ሰዓትን ለማራዘም የፍርድ ቤት ይሁንታን ለማግኘት እየተሞከረ እንደሆነ አስታውቋል።

በተመሳሳይ ዜና በፔንሴልቫንያ እንዲሁ በተፈጠረ የቴክኒክ ችግር ምክንያት መራጮች የምርጫ ወረቀታቸውን ስካን ማድረግ ባለመቻላቸው የተነሳ ለባከኑ ሰዓታት የምርጫ ሰዓቱን ለማራዘም ለፍርድ ቤት ጥያቄ መቅረቡ ተሰምቷል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 15:42


በዚህ ወር ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ_ጭማሪ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

መንግሥት ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ያለው የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ ጭማሪ፣ በዚህ ወር ተግባራዊ አለመሆኑን ተሰምቷል።


በአአ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ መንግሥት ሠራተኞች በተወሰኑ ወረዳዎች ከሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን እና ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል።

ቢሮው፣ ለከተማ አስተዳደሩ የመንግሥት ሰራተኞች ጭማሪው የሚከፈልበት ጊዜ የተራዘመው የሰራተኞችን መረጃ ለማደራጀት ጊዜ ስለሚያስፈልግ ነው የሚል ምላሽ ሰጥቷል ።
ሆኖም ሰራተኞቹ ቢሮው እስካሁን ምን ያህል የመንግስት ሰራተኛ እንዳለ እና ሌሎች ከደሞዝ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን አያውቅም ወይ? የሚል ጥያቄ ማንሳታቸው ተሰምቷል ።

ሰራተኞቹ እስካሁን የተጨመረላቸውን ደሞዝ የሚገልጽ ይፋዊ ደብዳቤ አልደረሳቸውም።
በተጨማሪም ከተማ አስተዳደሩ አዲስ የመዋቅር ማሻሻያ አደረጃጀት ጥናት አድርገው የብቃት መመዘኛ ፈተና ለሰጡት ተቋማት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪው ይዘገያል መባሉንም ዋዜማ ተገንዝባለች። ጭማሪው የሚዘገየው ተቋማቱ የሰራተኞችን የሥራ ደረጃ ምደባ ገና ስላልጨረሱ ነው ተብሏል።
ከተማ አስተዳደሩ በመጀመሪያው ዙር የብቃት ምዘና ፈተና የተሰጠው ለቤቶች ልማት አስተዳደር ጽህፈት ቤት፣ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽህፈት ቤት፣ የሥራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ፅሕፈት ቤት፣ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ፅሕፈት ቤት፣ ኅብረት ሥራ ፅሕፈት ቤት እና የመሬት ልማት አስተዳደር ፅሕፈት ቤት መሆኑ ይታወሳል።

Via :- ዋዜማ
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

05 Nov, 15:41


ቤቶን እና ቢሮዎን እናሳምርልዎ

ሳንፎርድ ፈሪኒቸር

👉🏼 ለልጆዎ ምቾት ጥራት ያላቸው አልጋዎች፣
👉🏼 ለቤትዎ ዘመናዊ እና ውብ ቲቭ ስታንዶችን፣
👉🏼 ለቢሮዎ ውበትን ከጥራት ጋር ያዋሃዱ ጠረጴዛ እና ወንበሮች፣
👉🏼 እንዲሁም ለኪችኖ ፤ በፈለጉት ድዛይን የሚያምሩ ኪችን ካቢኔቶችን፣ በተመጣጣኝ ዋጋ ሰርተን እናስረክብልዎ!!!

ወርክ ሾፕአችንን ጦር ሀይሎች ወደ ቤተል በሚወስደው መንገድ ድሪም ታወር አጠገብ ያገኙታል።

ለበለጠ መረጃ፡ 0978777775/0976777775 አሁኑኑ ይደውሉ!

YeneTube

05 Nov, 09:27


ስድስት መራጮች ባሏት ከተማ ትራምፕ እና ሃሪስ እኩል ድምፅ አገኙ!

ዲሞክራቷ ካማላ ሃሪስ እና ተቀናቃኛቸው ዶናልድ ትራምፕ የምርጫ ቅስቀሳቸውን አጠናቀዋል።የምርጫ ኮሮጆ ለድምፅ ሰጭዎች ክፍት ያደረገችው የመጀመሪያዋ የአሜሪካ ከተማ ኒው ሀምፕሸር ግዛት የምትገኘው ዲክስቪል ኖች ናት።

በከተማዋ የምርጫ ጣቢያዎች የተከፈቱት በአካካቢው ሰዓት አቆጣጠር ሰኞ እኩለ ለሊት ነው። ከተማዋ ሁሌም የምርጫ ጣቢያዎቿን የምትከፍተው እኩለ ለሊት ነው። የምርጫ ጣቢያው ሁሉም መራጮች ድምፃቸውን እስኪሰጡ ክፍት ሆኖ ቆይቷል።ባለፈው ጥር በከተማዋ የመጀመሪያ ዙር ምርጫ ሲካሄድ ድምፅ ለመስጠት የተመዘገቡ ሰዎች ቁጥር 6 ነበር።

የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ኒው ሀምፕሸር ግዛት የአሜሪካ ምርጫ ምን ሊመስል እንደሚችል ፍንጭ የምትሰጥ ግዛት ናት ይሏታል።ስድስቱም የአካባቢው ነዋሪዎች ድምፅ ከሰጡ በኋላ ቆጠራ የተደረገ ሲሆን ሃሪስ 3 ትራምፕ 3 ድምፅ አግኝተዋል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 09:06


አባይ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ዘይት በ አዲስ አበባ መርካቶ ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ።

በቅርቡ ስራ የጀመረው አባይ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ምርቱን በ አዲስ አበባ መርካቶ ለህብረተሰቡ ለገበያ ማቅረቡን አስታውቋል።

ፋብሪካው የማምረት ስራውን ጀምሮ በክልሎች ሲያከፋፍል መቆየቱን ገልፀው አሁን ላይ በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን የዘይት ዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት እንዴ አገር የበኩሉን የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት በመወጣት ላይ መሆኑን ገልፀው ዉክልና ወስደው ለህብረተሰቡ ማከፋፈል ለሚፈልጉ ድርጅቶች ከታች ባለው ስልክ አድራሻ +251911087248/307241 በመደወል ውክልና መዉሰድ ይቺላሉ።

YeneTube

05 Nov, 09:05


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

05 Nov, 08:04


ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ብድር ሰጠች!

በአለም አዲስ አገር ለሆነችው ደቡብ ሱዳን የተሰጠው ብድር በሁለቱ አገራት መካከል አገናኝ ለሚሆን መንገድ ግንባታ የሚውል ነው።የአራት አመት እፎይታ ኖሮት በ10 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቀው ብድር ከ738 ሚሊየን ዶላር በላይ ነው።

በደቡብ ሱዳን ድንበር ውስጥ የሚገነባው 220 ኪሜ መንገድ በኢትዮጵያ ተቋራጮች እና አማካሪዎች እንዲከናወን በሁለቱ አገራት ከስምምነት መደረሱ ተገልጿል።የብድር አመላለሱም በካሽ እና በድፍድፍ ነዳጅ እንደሚሆን ነው የተጠቀሰው።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 07:33


ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዕዳ መክፈያ እና ካፒታል ማሳደጊያ የሚውል 900 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያለው ቦንድ ለሽያጭ ሊቀርብ ነው!

የገንዘብ ሚኒስቴር 900 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያለው የመንግስት ዕዳ ሰነድ (ቦንድ) እንዲያወጣ የሚፈቅድ የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ቀረበ። ገንዘቡ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልከፈሉትን ዕዳ ለመክፈል እና ለባንኩ ካፒታል ማሳደጊያ የሚውል ነው።ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 26፤ 2017 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ የቀረበው ይህ አዋጅ፤ “የመንግስት እዳ ሰነድ” የሚል ስያሜን የያዘ ነው።

አዋጁን ማውጣት ያስፈለገው፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለበት “ከፍተኛ ዕዳ” በባንኩ የፋይናንስ ገጽታ ላይ “ከፍተኛ ተጽዕኖ ስላስከተለ” መሆኑ በረቂቅ ህጉ ላይ ተጠቅሷል።የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመንግስት ለልማት ድርጅቶች ካበደረው ውስጥ እስካሁን ያልተሰበሰበው የገንዘብ መጠን፤ ከ846 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል። የልማት ድርጅቶቹ ብድሩን ከመንግስታዊው ባንክ የወሰዱት፤ ለተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ነው።

መንግስት የልማት ድርጅቶቹ ውስጥ ያልተከፈለ ከፍተኛ ብድር ያለበት፤ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን ነው። ኮርፖሬሽኑ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መክፈል ይገባው የነበረው ብድር ከእነ ወለዱ 191.79 ቢሊዮን ብር እንደሆነ አዋጁን ለማብራራት በቀረበ ሰነድ ላይ ተጠቅሷል።ከመንግስት ተቋሟት መካከል ባልተከፈለ ከፍተኛ የብድር መጠን ሁለተኛውን ቦታ የያዘው፤ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ነው።

የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን በሁለት ዙር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተበደረው የገንዘብ መጠን ከእነ ወለዱ 110.68 ቢሊዮን ብር እንደሆነ በአዋጅ ማብራሪያው ላይ ሰፍሯል።እንደ ስኳር ኮርፖሬሽን ሁሉ በሁለት ዙሮች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘብ የተበደረው የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፤ ባልተከፈለ የከፍተኛ ብድር መጠን ሶስተኛውን ቦታ ይዟል።የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የተበደረው የገንዘብ መጠን ከእነ ወለዱ ሲሰላ 80.17 ቢሊዮን ብር ነው።

ከእነዚህ ሶስት የመንግስት ልማት ድርጅቶች በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩኘ እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች የተባሉት የመንግስት ተቋማትም በቢሊዮኖች የሚቆጠር ብር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መበደራቸውን ለፓርላማ የቀረበው ሰነድ ዘርዝሯል።የልማት ድርጅቶቹ በዚህ መልክ የተበደሩትን ገንዘብ ለሜጋ ፕሮጀክቶች ቢያውሉትም፤ ፕሮጀክቶቹ “ከጥናት ጀምሮ በርካታ የተወሳሰበ ችግር ያለባቸው” መሆኑን የአዋጅ ማብራሪያ ሰነዱ አትቷል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 06:58


የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን አውሮፕላን ተረከበ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤር ባስ A350-1000 አውሮፕላን በፈረንሳይ ቱሉዝ ከኤርባስ ኩባንያ መረከቡን አስታወቀ፡፡400 መቀመጫዎች ያሉት አውሮፕላኑ የላቀ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ቴክኖሎጂ የተገጠመለትና Ethiopia land of origins የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡

በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው፣ የአየር መንገዱ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲ ለሚክ፣ የኤር ባስ ኩባንያ ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ተብሏል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቅርቡ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ አየር መንገዱ 124 አውሮፕላኖችን ለመግዛት ማዘዙን መናገራቸው ይታወሳል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 06:41


“በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያለው ግጭት አሳስቦናል፣ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያሉ የእርስ በርስ ግጭቶች እልባት እንዲያገኙ የፖለቲካ ውይይት ወሳኝነት አለው” - አንቶኒ ብሊንከን

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በስልክ ማውራታቸው ተገለጸ።“በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያሉ የእርስ በርስ ግጭቶች እልባት እንዲያገኙ የፖለቲካ ውይይት ወሳኝነት አለው” ሲሉ አንቶኒ ብሊንከን ከጠ/ሚኒስትር አብይ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት ወቅት መናገራቸው የመስሪያ ቤታቸው መግለጫ አመላክቷል።

አሜሪካ “በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያለው ግጭት ያሳስባታል” ሲሉ መናገራቸውን መግለጫው አካቷል።አንቶኒ ብሊንከን ከጠ/ሚኒስትር አብይ ጋር በስልክ ያወሩት በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት ዙሪያ እንደነበር ጸ/ቤታቸው ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።አንቶኒ ብሊንከን “ኢትዮጵያ የሰላም ስምምነቱ ተግባራዊ እንዲደረግ ለምታደርገው ጥረት ሀገራቸው እገዛ ለማድረግ ዝግጁ ናት” ሲሉ መናገራቸውን መግለጫው ጠቁሟል።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ጠ/ሚኒሰትር አብይ በአፍሪካ ቀንድ እየተካረረ በመጣው ውጥረት ዙሪያም መምከራቸውንም የመስሪያ ቤታቸው ቃል አቀባይ ቢሮ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

05 Nov, 06:34


የልጆዎ ምቾት ያሳስቦታል?

ለልጅዎ ምቾት ሳንፎርድን ቀዳሚ ምርጫዎ ያድርጉ!
ጥራት፣ ውበት፣ እና ምቾት በአንድ ላይ አሟልቶ ለልጆት ሰላማዊ እንቅልፍ በመጨነቅ ዘመናዊ የልጆች አልጋ በተመጣጣኝ ዋጋ እየሰራን እንገኛለን።
ምን ይሄ ብቻ፣
ሶፋ ፣ አልጋ ፣ የቲቪ ማስቀመጫ ፣ የመመገብያ ጠረጴዛ እና ወንበር ዲዛይኖቻችን ከምቹነት፣ ከጥራት እንዲሁም ከውበት ጋር የተጣመሩ ናቸው።

ወርክ ሾፕአችንን ጦር ሀይሎች ወደ ቤተል በሚወስደው መንገድ ድሪም ታወር አጠገብ ያገኙታል።
አሁኑኑ ይደዉሉ ፦ +251978777775 / +251976777775

YeneTube

01 Nov, 19:11


የመምህራን ምገባ በሸገር ከተማ ተጀመረ !

በሸገር ከተማ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት ቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሪና መምህራን የምግብ ፕሮግራም በመተግበር ላይ ይገኛል።

በዚህ ፕሮግራም የተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥን ማስወገድ የተቻለ ሲሆን መምህራንም በማስተማር እና በመማር የበለጠ እንዲተጉ አድርጓል ተብላል።

በሸገር ከተማ በሚገኙ 256 ትምህርት ቤቶች የተማሪ እና የመምህራን ምግብ ፕሮግራም እየተካሄደ ሲሆን እስካሁን ለ148,795 ተማሪዎች እና ለ3,707 መምህራን መስጠት ተችሏል።.
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

01 Nov, 16:13


በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የወጫሌ ወረዳ አሥተዳዳሪ የሆኑት ንጉሤ ኮሩን ጨምሮ ከ ሃምሳ በላይ የሚሆኑ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ዛሬ ጥቅምት 22/2017 ዓ.ም ማለዳ ላይ ራሱን ያኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ በሚጠራው አማጺ ቡድን በተከፈተባቸው ጥቃት መገደላቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች።

የወረዳው አሥተዳዳሪ፣ የዞን አመራሮች እንዲሁም በርካታ የመንግሥት ታጣቂዎች ታጣቂ ቡድኑ በስፋት ይንቀሳቀሳል ወደሚባልበት ካራ ተብሎ ወደሚጠራው ስፍራ ዛሬ ማለዳ 12 ላይ ለጸጥታ ስራ ተሰማርተው እንደነበር ዋዜማ ሰምታለች።

በስፍራው እንደደረሱም ታጣቂ ቡድኑ በከፈተባቸው ድንገተኛ ጥቃት የወረዳ አሥተዳዳሪውን ጨምሮ ከሃምሳ በላይ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ወዲያው ሕይወታቸው ሲያልፍ፣ የወረዳው የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊውን ጨምሮ በርካቶች ደግሞ ቆስለው ወደ ሙከጡሪ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የዐይን እማኞች ለዋዜማ አረጋግጠዋል።

በጥቃቱ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ከሙከጡሪ ሆስፒታል ሪፈር ተጽፎላቸው ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸውን የገለጹት የዋዜማ ምንጮች፣ የሟቾች ቁጥር ከዚህም ሊያሻቅብ እንደሚችል ገልጸዋል።

ንጉሤ ኮሩ ከዚህ ቀደም በዞኑ የአለልቱ ወረዳ አሥተዳዳሪ በመሆን፣ በዞኑ ደግሞ በተለያዩ ኃላፊነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፣ በቅርቡ ደግሞ የወጫሌ ወረዳ አሥተዳዳሪ ሆነው መሾማቸውን ዋዜማ ባደረገችው ማጣራት መረዳት ችላለች።

[ዋዜማ]
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

01 Nov, 15:05


አባይ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ዘይት በ አዲስ አበባ መርካቶ ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ።

በቅርቡ ስራ የጀመረው አባይ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ምርቱን በ አዲስ አበባ መርካቶ ለህብረተሰቡ ለገበያ ማቅረቡን አስታውቋል።

ፋብሪካው የማምረት ስራውን ጀምሮ በክልሎች ሲያከፋፍል መቆየቱን ገልፀው አሁን ላይ በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን የዘይት ዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት እንዴ አገር የበኩሉን የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት በመወጣት ላይ መሆኑን ገልፀው ዉክልና ወስደው ለህብረተሰቡ ማከፋፈል ለሚፈልጉ ድርጅቶች ከታች ባለው ስልክ አድራሻ +251911087248/307241 በመደወል ውክልና መዉሰድ ይቺላሉ።

YeneTube

01 Nov, 15:03


ኢትዮጵያ ውስጥ የጊግ ኢኮኖሚን ጥቅም ማወቅ ይፈልጋሉ?

በቢዝነስ፣ በህግ እና በፋይናንስ ዙርያ የሚሰጠውን የጊግ ኢኮኖሚ ስልጠና በቴሌግራም ቦት በኩል ይውሰዱ!

በ https://t.me/mesirat_academy_bot?start=Mesirat_Socials ተመዝግበው ስልጠናውን ይጀምሩ!

ስልጠናውን ሲጨርሱ ሰርተፍኬቶን እንዳይረሱ!

#MesiratEthiopia #Entrepreneurship #BusinessGrowth #GigEconomy #Workshops #Mesirat

YeneTube

01 Nov, 14:07


በጋምቤላ ክልል የተከስተው ከፍተኛ የወባ ወረርሽኝ የመቀነስ አዝማሚያ ማሳየቱ ተገለጸ!

ከዚህ በፊት በጋምቤላ ከተማ በመንገሺ እና ጎሬ ወረዳዎች ከፍተኛ የሆነ የወባ ወረርሽኝ መከሰቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታዉቆ እንደነበር አይዘነጋም።ከሰሞኑ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍልች በተለይም በአማራ ትግራይ እና በአንድ አንድ የደቡብ ኢትዮጵያ ክፍሎች ከፍተኛ የሆነ የወባ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር መገለጹ ይታወሳል።

ከዚህ ጋር ተያይዞም በጋምቤላ በሚገኙ መንገሺ እና ጎደሬ ወረዳዎች እንዲሁም በከተማው ተከሰቶ የነበረዉ ከፍተኛ የሆነ የወባ ወረርሽኝ አሁን ላይ መቀነስ ታይቶበታል ተብሏል፡፡ለዚህ ደግሞ እንደሀገር የወባ በሽታን ለመከላከል በተጀመረው ዘመቻ የአጎበር ስርጭት እና የኬሚካል ርጭት አስተዋፅኦ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አሰፋ ገልጸዋል።

በተጨማሪም የወባ ተጋላጭ በሆኑ የክልሉ ወረዳዎች የአካባቢ ጽዳትና ቁጥጥር ሥራዎችን በመስራት፤ የቅድመ መከላከልና ጥንቃቄ ሥራ መከናወኑን አስረድተዋል፡፡ኃላፊዉ አክለውም የወባ ወረርሽኙን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የማህበረሰቡን ተሳትፍ ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ገልጸዉ፤ "በሌሎች ወረዳዎችና አካባቢዎችም እንዳይስፋፋ ጥረት እየተደረገ ነዉ" ብለዋል።

[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Nov, 12:07


በኮንታ ዞን በተከሰተ የመሬት መንሸራተት የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ገለጸ!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ጫሬ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሥድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ፡፡በቀበሌው ትናንት ምሽት የጣለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ ዛሬ ጠዋት 2 ሠዓት ላይ የመሬት መንሸራተት መከሰቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ተናግረዋል፡፡

በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት ሰዎች የሁለት ቤተሰብ አባላት ሲሆን ከአንደኛው ቤተሰብ አራት እንዲሁም ከሌላኛው ቤተሰብ ሁለት ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ አስረድተዋል፡፡በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋም ሁለት ቤት መውደሙን አረጋግጠዋል፡፡

የነፍስ አድን ሥራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸው፤ እስከ አሁን 4 አስከሬን ተገኝቷል ብለዋል፡፡በአካባቢው አሁንም መሬቱ እየተናደ መሆኑ እና የውኃ ሙላት (ጎርፍ) መኖሩ የነፍስ አድን ሥራውን በሚፈለገው ልክ እንዳይሆን አድርጎታል ነው ያሉት፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Nov, 10:26


ክቡር ዶክተር ማሕሙድ አሕመድ ከመድረክ ሊሰናበት ነው ተባለ፡፡

በኢትዮጵያ ከ50 ዓመታት በላይ ከልጅነቱ አንስቶ የአገራችንን ሙዚቃ በተለያዩ የአገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን፣ የአገራችንን ሙዚቃ ከአገር አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ እንዲደመጡ ያደረገው ጋሽ ማህሙድ አህመድ ማይኩን ሊሰቅል መሆኑ ተገልጧል፡፡ጋሽ ማሐሙድ ለአገራችን የሙዚቃ ዕድገት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የጎንደር ዩኒቨርስቲ የክቡር ዶክተር ማዕረግን መስጠቱ የሚታወስ ነው፡፡

በአገራችን የሙዚቃ ዘርፍ ስመጥር የሆነውን የሙዚቃ አባት ከሙዚቃ አለም ለማሰናበት ወይም ማይኩን ሊሰቅል ሲዘጋጅ እጃችንን አወዛውዘን መሸኘት አግባብነት የለውም በሚል በጆርካ ኢቨንት አዘጋጅነት ሽኝቱን በደመቀ እና በታሪክ ማስታወሻነትም ለማስቀመጥ መታሰቡን ሰምተናል፡፡

በዚህም ጥቅምት 22 ቀን ከጋሽ ማሕሙድ ኮሚቴ በመረከብ ጥር 3 ቀን 2017 ዓ.ም. በሚለኒየም አዳራሽ ደረጃውን የጠበቀ የድምጻዊው የመጨረሻ የህይወት ዘመን ስንብት ኮንሰርት እንደሚዘጋጅ ተነግሯል፡፡በእለቱም የክቡር ዶ/ር አርቲስት ማሕሙድ አሕመድ የሙዚቃ ሕይወት ላይ የተዘጋጀ መፅሀፍ እንደሚመረቅም ተነስቷል፡፡

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Nov, 08:20


ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የሲሚንቶ ምርት ለገበያ ማቅረብ መጀመሩን አሰታወቀ!

በቅርቡ ሥራ የጀመረው ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከትናንት ጀምሮ ምርቱን ለገበያ መቅረቡን አስታውቋል፡፡ፋብሪካው የማምረት ሥራውን በፍጥነት እንዲጀምር የተደረገው ምርቱን በቶሎ ወደ ገበያ በማቅረብ በሀገር ደረጃ ያለውን የሲሚንቶ ገበያ ለማረጋጋትና እንደሀገር የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት ለመወጣት መሆኑ ተገልጿል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Nov, 07:45


ከ156 ዓመታት በኋላ የአጼ ቴዎድሮስ ጋሻ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ!

እኤአ 1868 በመቅደላ ጦርነት ወቅት የተወሰደው የአጼ ቴዎድሮስ ጋሻ ከ156 ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕ)፤ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፤ የአርበኞች የልጅ ልጆች፣ በተገኙበት ርክክብ ተደርጓል።

ጋሻውን ለማስመለስ ከአንድ ዓመት በላይ የፈጀ ጥረት ተደርጓል።ከአንድ ዓመት በፊት ቅርሱ በእንግሊዝ ለጨረታ ቀርቦ የነበረ ቢሆንም በተደረገው ጥረት ጨረታው እንዲነሳ ተደርጓል።ልዑል ኤርሜያስ ሣህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴና በኢትዮጵያ ንጉሳዊ በጎ አድራጎት ባለአደራ ድርጅት ወደ ኢትዮጵያ መመለሱ ተገልጿል።

Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

01 Nov, 07:42


ለዕድገት ቁልፉ ምንድን ነው?
ኢንቨስትመንትን ከንግድ ግቦች ጋር ማጣጣም የሚቻለው እንዴት ነው?

ለስልጠናው አሁኑኑ ይመዝገቡ! https://forms.gle/UW9zXcPzEwnciHYL9

"የኢንቨስትመንት እቅድ – የእድገት ስትራቴጂ" ስልጠናን በነፃ ይሳተፉና ውጤታማ የኢንቨስትመንት ስትራቴጂዎችን ያግኙ!
🗓 ጥቅምት 28, 2017 ዓ.ም
🕒 ከቀኑ 8:00 እስከ 11:00 ሰዓት

#ዕድገት #ኢንቨስትመንት #መስራት

YeneTube

01 Nov, 07:42


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

01 Nov, 07:42


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

31 Oct, 17:56


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፥ ባንኮች እርስ በርሳቸው የሚበዳደሩበት የገንዘብ ገበያ ይፋ አደረገ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፥ ባንኮች እርስ በርሳቸው የሚበዳደሩበት የገንዘብ ገበያ ይፋ አድርጓል።ብሔራዊ ባንኩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ እንደ ተቆጣጣሪ አካልነቱ መመሪያና የሥነምግባር ደንብ በማውጣትና ባንኮች እርስ በርሳቸው ለሚያደርጉት የገንዘብ ግብይት የሚጠቀሙበትን የኤሌክትሮኒክስ መገበያያ ሥርዓት በማፅደቅ ምቹ ሁኔታን መፍጠሩን ጠቅሷል።

በባንኮች መካከል የሚደረግ የገንዘብ ገበያ መጀመሩ ባንኮች የአጭር ጊዜ የገንዘብ ጉድለትን በመሸፈን ወይም ትርፍ ገንዘብን ለሌሎች ባንኮች በማበደር የገንዘብ ፍሰትን በብቃት እንዲያስተዳደሩ ያስችላቸዋል፤ በዚህም የባንክ ዘርፉን ለማጠናከር ይረዳል ብሏል።በተጨማሪም በባንኮች መካከል ጤናማ ውድድርን በመፍጠር ዘመናዊ የባንክ ለባንክ የገንዘብ ግብይትን ለማዳበርና በአጠቃላይ የገበያ መረጋጋትን ለማሻሻል ይረዳል ነው ያለው።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Oct, 09:32


አንዳንድ ኤምባሲዎች የኢትዮጵያን ሃብት በመዝረፍና በጥቁር ገበያ ሥራ ላይ መሰማራታቸውን ጠ/ሚ አብይ አህመድ ገለጹ!

የኢትዮጵያን ሃብት የመዝረፍና የውጭ ምንዛሬ ቢዝነስ መስራት ስራቸው የሆነ አንዳንድ ኤምባሲዎች መኖራቸውን ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ይህን የገለጹት እየተካሄደ ባለው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበቅ ወቅት ነው።

“ነገር እንዳናበላሽ የታገስናቸው ስራቸው ግን ጥቁር ገበያ ማሯሯጥ የሆነ ኤምሲዎች አሉ” ያሉት አብይ አህመድ፤ “ጤናማ ዝምድና የማያደርግ ማንም ኤምባሲ እኛ አንፈልግም” ብለዋል።ስራቸው ይህ የሆነ ኤምባሲዎች ላይ ጥብቅ ክትትል እንደሚደረግ እና የማይታረሙ ከሆነ እርምጃ እንደሚወሰድ በንግግራቸው አመላክተዋል።

በኩባንያ ስም፣ በፍራንኮ ቫሎታ ስም፣ በወርቅ ንግድ ስም የኢትዮጵያን ገበያ የሚያዛቡ ገለሰቦች መኖራቸውንም አክለው ተናግረዋል።የኢትዮጵያ የጥቁር ገበያ ዶላርና ወርቅ በባቡር እና በተሽከርካሪ ከአገር እንደሚወጣ የገለጹት ጠ/ሚንስትሩ ይህን ዘረፋ መከላከል ያስፈልጋል ሲሉ አክለዋል።አንዳንድ ሀገራት በዚህ መንገድ ኢትዮጵያን መዝረፍ መብት እንደሆነ እንደሚያስቡ ገልጸው ነገር ግን ኢትዮጵያ ከብሄራዊ ጥቅሟ አንጻር ጥያቄ ስታነሳ እንደ “ግስላ” ይሆናሉ ብለዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Oct, 09:23


"አሁንም ለድርድር እና ምክክር ዝግጁ ነን" ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብስባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን አባል የሆኑት አቶ አበባው ደሳለኝ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡

በጥያቄያቸውም "በአማራ ክልል በሁለት ወራት ውስጥ የጸጥታውን ሁኔታ ለመቆጣጠር የታሰበ ቢሆንም፤ ከአንደ ዓመት በላይ ቆይቷል" ብለዋል፡፡አባሉ "መንግሥት የሰላምና የጸጥታ ችግሩን ለመፍታት እየሄደበት ያለው ርቀት ወታደራዊ ብቻ ነው ስለምን ፖለቲካዊ መፍትሄ ማምጣት አልተቻለም?" ሲሉም ጠይቀዋል፡፡

ይህንን በተመለከተ ለምክር ቤት አባላት ምላሽ ለመስጠት በምክር ቤት የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሲመልሱ፤ "ሰው አመዛዛኝ ፍጡር ነው" ያሉ ሲሆን፤ "ለዲሞክራሲ ስርዓት መነጋገሩ የተሻለ ነው" ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ ጥያቄ ያቀረቡላቸውን የምክር ቤት አባል "እርሶ ካገዙን አሁንም ከድርድር እና ምክክር ዝግጁ ነን" ብለዋል፡፡

"ከዚህ ቀደም ሽማግሌዎች ልከን ነበር ግን በእንብርርክክ ሄደው የመጣው ውጤት የምትመለከቱት ነው በዚህ ምክንያት ሊሳካልን አልቻለም" ብለዋል፡፡"ሰላም እንፈልጋለን" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ ጦርነት በፍጹም መንግሥታቸው የሚፈልገው ጉዳይ እንዳልሆነ ለጥያቄው ምላሽ ሲሰጡ ተናግረዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Oct, 08:38


አዲስ አየር መንገድ ለመገንባት ጥናት ተደርጎ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐብይ አህመድ አስታወቁ!

ሐሙስ ጥቅምት 21ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እያካሄደ ነዉ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከምክር ቤት አባላት ለተነሳላቸዉ ጥያቄ ምላሽ እና ማብራሪያ በመስጠት ላይም ይገኛሉ።

ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ማብራሪያ ከሰጡባቸው ጉዳዮች ውስጥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 124 አዳዲስ አውሮፕላኖችን ማዘዙን እና በአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩን ገልጸዋል፡፡

በሌላ መልኩ ኢትዮጵያ 8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት ማስመዝበቧን እና ባለፈው አመት 8 ነጥብ 4 የተመዘገበ ዕድገት መገኘቱን የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስቴሩ፤ በዚህም ዓመት ከዓምናው የተሻለ ዕድገት እንደሚመዘገበ ጨምረው ገልጸዋል፡፡

በተመሳሳይ በኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ወራት 180 ቢሊየን ብር ገቢ የተገኘ ሲሆን መቶ በመቶ እቅዱን ያሳካ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ይህም ገቢ የተደረገውን ሪፎርም ተንተርሶ የተገኘ ገቢ መሆኑን እና በ2014 ዓመት በሶስት ወራት ውስጥ የነበረው ገቢ 70 ቢሊዮን ብር እንደነበረ አስታውሰው በ2015 ዓመት ደግሞ በሶስት ወራት ውስጥ 93 ቢሊዮን ብር መግባቱን በመግለጽ የልዩነት ስፋቱን አመላክተዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Oct, 07:58


በበጀት አመቱ 72 ያህል ኘሮጀክቶች በኢንደስትሪዉ ዘርፍ ስራ ይጀምራሉ ተብሏል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬዉ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ የኢንደስትሪ ዘርፍን ከነበረበት 59 በመቶ አቅም ወደ 67 በመቶ እድገት እንደሚያስመዘግብ ተናግረዋል።ከጠቀሳቸዉ አዳዲስ የኢንዱስትሪ አምራች ኘሮጀክቶች ዉስጥ በጨርቃጨርቅ 9 ኢንዱስትሪዎች በምግብ እና መጠጥ 41 ኢንዱስትሪ በኮንስትራክሽን እና ኬሚካል ግብአት አቅራቢ 4 ኢንደስትሪዎች ÷ በቴክኖሎጂ 15 ኢንደስትሪዎች እንዲሁም የወታደራዊ ግብአት ፋብሪካ 3 ወደ ስራ ይገባሉ ብለዋል።

ከዚህ በተጨማሪም የወርቅ ÷ የብረታብረት እና የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ ምርት እንደሚጠበቅባቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።የኢንዱስትሪ ፓርኮች ዉስጥ የሀገር ዉስጥ ባለሀብቶች ለማሳተፍ ተደርጓል በተባለዉ ስራ 50 በመቶ ያህሉ አሳታፊ ለማድረግ መቻሉ ተነግሯል።በዘንድሮዉ በጀት አመት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዉስጥ የኢንደስትሪዉ ዘርፍ 12.8 ድርሻ ይኖረዋል ተብሏል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Oct, 07:45


‘’መንግስት እስካሁን የሰላም እና የጸጥታን ችግርን ለመፍታ እየሄደ ያለው በወታደራዊ መንገድ ነው፤ ለምን ፖለቲካዊ መንገድን አልደፈረም’’ ሲሉ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባል ጠየቁ፡፡

‘’በመላው ሀገሪቱ ያለው ጅምላ፣ የንጹሃን ግድያ፣ ህግወጥ እስራት፣ ጾታዊ ጥቃት፣ ህገ ወጥ ቤት ፈረሳ አሁንም እንደ ቀጠሉ ነው’’ ሲሉ እንደራሴው ተናግረዋል፡፡

‘’በአማራ ክልል ንጹሃን በድሮን እና በከባድ መሳሪያ እየሞቱ ነው’’ ሲሉ የምክር ቤት አባሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ አንስተዋል፡፡

‘’የሲቪል ተቋማትም እየወደሙ ነው’’ ሲሉ አስረድተዋል፡፡

‘’በአዲስ አበባ፣ በአማራ ክልል እና በተለያ አካባቢዎች አስር ቤቶች የተጨናነቁት ያለፍርድ በታጎሩት አማራዎች ነው’’ ሲሉም ተናግረዋል፡፡

የምክር ቤቱ አባል የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ የክልሉ ምክር ቤት አባላት ሆነ ተብሎ በሚመስል ሁኔታ ከአንድ ዓመት በላይ ያለፍርድ አሉ ብለዋል፡፡

‘’ጋዜጠኞች፣ አንቂዎች፣ ፖለቲከኞች ለሁለት ዓመት ያህል ያለ ፍርድ በእስር ቤቶች፣ አሉ ፍትህ የሚያገኙት መቼ ነው’’ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጠይቀዋል፡፡

‘’ዜጎች ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሰው መስራት አልቻሉም መንገስት ይህን ችግር የሚፈታው መቼ ነው’’ የሚል ጥያቄም ተነስቷል።

‘’የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ምን አመጣ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት ላይስ ምን ለውጥ አመጣ?’’ በሚልም እንደራሴዎች ጥያቄዎቻቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበዋል።

በቁጫ እና ዘይሴ ምርጫ ክልልሎች ህገመንግስታዊ ጥያቂ ያነሱ ሰዎች፣ የህዝብ ተወካዮች ላይ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እየተፈፀመ ነው፤ መንግሰት ያስቁም በሚልም እንደራሴዎች አንስተዋል።

ሌሎች ጥያቄዎችም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረቡ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩም መልስ መስጠት ጀምረዋል

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

31 Oct, 07:44


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

31 Oct, 07:44


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

27 Oct, 14:08


የ1997 የኮንዶሚኒየም ቤት ተመዝጋቢዎች አቤቱታ በ15 ቀናት ውስጥ መፍትሔ ካልተሰጠው ለፓርላማ እንደሚቀርብ ተገለጸ

የጋራ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ቤት ለማግኝት ተመዝግበው ገንዝብ በባንክ ሲቆጥቡ የነበሩና እስካሁን ቤቱን ያላገኙ የ1997 ዓ.ም. ተመዝጋቢዎች አቤቱታ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምላሽ ካልሰጠበት፣ በ15 ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚያቀርበው የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡

ለሃያ ዓመታት ያህል ቤት ይደርሰናል ብለው እየጠበቁ ቢሆንም፣ መንግሥት ምላሽ አልሰጠንም ያሉ ቢያንስ 67 ሰዎችን አቤቱታ ተቀብሎ እየመረመረ መሆኑን የገለጹት፣ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና አስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና ናቸው፡፡

‹‹የቀረበውን አቤቱታ ተቀብለን የከተማ አስተዳደሩን ማብራሪያ ጠይቀናል፡፡ ምላሽ ካልመጣ ተቋሙ የሚወስደው ዕርምጃ ይኖራል፤›› ያሉት ኃላፊው፣ ‹‹በ1997 ዓ.ም. ተመዝግበን ቤት ሳይደርሰን ለሌሎች ተሰጥቷል፤›› በሚል ተደራጅተው ጠይቀዋል፣ ‹‹እኛም ጥያቄ አቅርበናል፡፡ ነገር ግን የከተማ አስተዳደሩ እስካሁን መልስ አልሰጠንም፤›› ብለዋል፡፡

የከተማ አስተዳድሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቅርቡ ከተለያዩ የኅብረተሰብ  ተወካዮች ጋር በነበረ ውይይት ባደረጉት ንግግር፣ ከዚህ በፊት በ2015 ዓ.ም. በተላለፉት ቤቶች የ1997 ዓ.ም. ቆጣቢዎች ሁሉም ዕጣ እንዲወጣላቸው መደረጉንና ለተመዘገቡት ሁሉ ቤት ተሰጥቶ መጠናቀቁን ገልጸው ነበር፡፡

ይሁን እንጂ የሕዝብ ዋና ዕንባ ጠባቂ ተቋም ግን በዚህ ሁኔታ ከከተማ አስተዳደሩ የደረሰው ምላሽ እንደሌለ የገለጹት አቶ መንግሥቱ፣ ለረዥም ጊዜ ጠብቀው ምላሽ ያልተሰጣቸውን ሰዎች አቤቱታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ  የመጨረሻ ዕልባት እንዲያገኝ ይደረጋል ብለዋል፡፡

በ1997 ዓ.ም. የቤት ምዝገባ በርካቶች ተመዝግበው ለሃያ ዓመታት ሲቆጥቡ መቆየታቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት የተሠሩትን ቤቶችን ለአርሶ አደር ልጆች፣ ለፖለቲካ ሹመኞችና ለተለያዩ ግለሰቦች እየሰጠ ነው በማለት ቅሬታ ሲያቀርቡ ነበር፡፡

ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባና በሸገር ከተማ ቤታቸው የፈረሰባቸው ነዋሪዎች ባቀረቡት አቤቱታ ካሳና ተለዋጭ ቦታ እንዲሰጥ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲያቀርብ እንደነበር መረጃ የደረሰው ዕንባ ጠባቂ  ተቋም፣ አሁን በመሀል አዲስ አበባ ከሚከናወነው የኮሪደር ልማት ጋር በተገናኘ የደረሰው የሕዝብ አቤቱታ የለም ሲሉ አቶ መንግሥቱ አስረድተዋል፡፡

በአሁኑ ወቅት ወደ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በብዛት እየቀረቡ ያሉ አቤቱታዎች የሥራ ስንብት፣ የመሬት አገልግሎት፣ የጡረታ መብትና የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን የተመለከቱ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡

@Yenetube @Yenetube

YeneTube

27 Oct, 11:03


የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከአማራ ክልል ጋር የሚወዛገብባቸውን ግዛቶች የሚመለከት መመሪያ አፀደቀ

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ አዲስ በማኅበራት የሚገነቡ ቤቶችን በሚመለከት ባዘጋጀው መመሪያ፣ ክልሉ በአሁን ወቅት ከአማራ ክልል ጋር የሚወዛገብባቸውን ግዛቶችን የተመለከቱ አንቀጾችን አካቶ ማፅደቁ ታወቀ።

የጊዜያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ መስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም. ያፀደቀውና በፕሬዚዳንቱ አቶ ጌታቸው ረዳ ተፈርሞ ሥራ ላይ የዋለው በትግራይ ክልል የሚገነቡ የማኅበር ቤቶችን የሚመለከተው መመሪያ፣ ከጦርነቱ አንስቶ እስካሁን ድረስ በኤርትራ ኃይሎች ተይዘው የሚገኙ እንዲሁም፣ ክልሉ ከአማራ ክልላዊ መንግሥት ጋር እየተወዛገበባቸው የሚገኙና በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መሠረት መፍትሔ ያገኛሉ የሚላቸው ግዛቶች ላይ መከተል የሚያስፈልጉ አሠራሮችንም የሚያብራራ አንቀጽም ይዟል።

የመመሪያው ክፍል አራት ‹በትግራይ በኅብረት ሥራ ማኅበራት የሚሠሩ ቤቶች› በሚል ሥር የተካተቱ ተከታታይ አራት አንቀጾች፣ ከተሞችን በአራት ክፍል በመመደብ ከቪላ ቤት እስከ አራት ወለል ሕንፃ የሚደርሱ የግንባታ ዓይነቶች በኅብረት ሥራ ማኅበራት ተፈጻሚ ስለሚሆኑበት ያስረዳል።

አምስተኛው አንቀጽ በትንንሽ ከተሞች የሚገነቡ የሕንፃ ዓይነቶችን ደረጃና የግንባታ ሁኔታ የተመለከተ ሆኖም ተደንግጓል።

በዚህም መሠረት በመመሪያው አንቀጽ 12፣ ከ80 ካሬ ሜትር እስከ 132 ካሬ ሜትር ስፋት ባለው መሬት ላይ ባለ አራት ወለል ሕንፃ ግንባታ እንደሚካሄድባቸው የሚገልጽ ሲሆን፣ የተጠቀሱት ከተሞች መቀሌ፣ ዓዲግራት፣ አክሱም፣ ሽረ እንዳ ሥላሴ፣ ዓብይ ዓዲ፣ ዓድዋ፣ ኮረም፣ ውቅሮና አላማጣ ናቸው።

በተከታዩ አንቀጽ ለንግድ አገልግሎት የሚሰጡ ተጨማሪ ወለሎችን መገንባት የሚፈልጉ ማኅበራት፣ ግንባታውን መፈጸም የሚያስችል የገቢ ምንጭ እንዳላቸው ለሚመለከተው አካል ማረጋገጫ ማቅረብ እንደሚኖርባቸው በመጥቀስ፣ ባለ ሦስት ወለል ሕንፃ ግንባታ የሚካሄድባቸው ከተሞች ሁመራና ሽራሮ እንደሆኑ ተጠቅሷል።

በአንቀጽ 14 ሥር ባለአንድ ወለል ሕንፃ እንደሚገነቡና ተጨማሪ የንግድ ወለል ከፈለጉ ከላይ ከተጠቀሰው አንቀጽ ጋር ተመሳሳይ አካሄድ እንደሚከተሉ አብራርቶ፣ በመመሪያው ላይ የተጠቀሱት ከተሞች ደግሞ ማይካድራ፣ ዳንሻ፣ ማይፀብሪ፣ ቆራሪትና ማይጋባ መሆናቸውን ገልጿል፡፡

የከተሞችን ዝርዝር ካስቀመጡት አንቀፆች የመጨረሻው ከቀደመው ጋር በተመሳሳይ፣ በማኅበራት ባለአንድ ሕንፃ ወለል እንደሚገነቡ የሚጠቅስ ሲሆን፣ የተካተቱትም እንትጮ፣ ዕዳጋ ዓርቢ፣ ፍረ ወይኒ፣ መኾኒ፣ ዕዳጋ ሓሙስ፣ እንዳባጉና፣ ሀገረ ሰላም፣ ሓውዜን፣ ዛላንበሳ፣ እንዳስላሰ ኣጽቢ፣ ራማ፣ ዓዲ ዳዕሮና ዓዲ ጉደም ናቸው።

መመሪያው ማኅበራቱ በመረጡት ተቋራጭ ቤቶቹን ማስገንባት እንደሚችሉ ሲጠቅስ፣ የግንባታ ወጪ ግምት ግን በየከተማ አስተዳደሮቹ የሚወሰን እንደሆነ ይገልጻል። የከተማ አስተዳደሩ የግንባታ ዲዛይን ለማኅበራቱ እንደሚያቀርብ፣ ነገር ግን ማኅበራቱ የራሳቸውን ዲዛይን የመጠቀም ፍላጎት ካላቸው ለሚገኙበት ከተማ አስተዳደር በማቅረብ ማፀደቅ እንደሚችሉም ተጠቅሷል።

ለግንባታ በቅድሚያ የሊዝ ቁጥር እንደሚያስፈልግ፣ በተጨማሪም የሚመለከተው የከተማ አስተዳደሩ ተቋም በማኅበሩ ስም ዕዳ አለመኖሩን ማረጋገጥ እንደሚኖርበት ተገልጿል።

የትግራይ የመሬትና ማዕድን ቢሮ በመመሪያው ወሳኝ ሠልጣኖች የተሰጡት ሲሆን፣ እነዚህም ለማኅበራቱ የማልሚያ ቦታ የመስጠት፣ የማኅበር ምዝገባ ፈቃድ የመስጠት፣ ማኅበራት ለግንባታ ከሚያስፈልጋቸው ገንዘብ 15 በመቶውን በዝግ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጣቸውን ማረጋገጥና እነዚህን መሠረት በማድረግ ለተጠቃሚዎች መሬት በዕጣና በሊዝ ማስተላለፍ ናቸው።

ምንም እንኳን መመሪያው የፀደቀው በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም. ቢሆንም ጉዳዩ ይመለከታቸዋል የተባሉት ማኅበራት ግን ከጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም. በፊት የተመዘገቡና ገንዘብ ሲቆጥቡ የቆዩትን ብቻ እንደሆነ፣ እንዲሁም የአዲስ ማኅበራት ምዝገባም በጊዜያዊነት እንዲቆም መደረጉ ታውቋል፡፡

Via Ethiopian Reporter

YeneTube

27 Oct, 10:02


ሳንፎርድ፡ ዘመናዊ እና ቦታን የሚቆጥብ የቤት እቃዎችን ለ ቤትዎ

ጥራት እና ጥንካሬ መለያችን የሆንን ሳንፎርድ ፈርኒቸር ለቤትዎ ዘመናዊ እና ቦታን የሚቆጥብ የቤት እቃዎችን ይዘን ከች ብለናል።

ሶፋ ፣ አልጋ ፣ የቲቪ ማስቀመጫ ፣ የመመገብያ ጠረጰዛ እና ወንበር ዲዛይኖቻችንን ከምቹነት ከጥራት እንዲሁም ከውቤት ጋር የተጣመሩ ናቸው።

ከ15 አመት በላይ ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች እርሶዎን በሚመጥን ዋጋ ቤቶትን እናሳምርልዎ!!!

አሁኑኑ ይደዉሉ ፦ +251978777775 +251976777775

YeneTube

26 Oct, 13:57


የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ አዲሱን የመቐለ ከንቲባ ከስራ አገዱ።

ፕሬዝደንቱ ዜዳንት " ለዶ/ር ረዳኢ በርሀ " በትላንትናው እለት ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ፤ አዲሱ የመቐለ ከተማ ከንቲባ ዶ/ር ረዳኢ በርሀ ህጋዊ ያልሆነ ተግባራቸውን እንዲያቆሙ አሳስበዋል።"የመቐለ ከተማ ምክር ቤት መጠቀምያ በማድረግ የጊዚያዊ አስተዳደሩ ስራ የሚፃረር ተግባር መፈፀም አይቻልም " ያለው የፕሬዝደንቱ ደብዳቤ የአዲሱ ከንቲባ ሹመት በጊዚያዊ አስተዳደሩ ተቀባይነት እንደሌለው አስረድቷል።

አቶ ጌታቸው " የጊዚያዊ አስተዳደሩን የሚፃረር አቋም በመያዝ በጊዚያዊ አስተዳደሩ ስር ያለን መዋቅር መምራት አትችሉም ፤ ጊዚያዊ አስተዳደሩም ከእርስዎ ጋር መሰራት አይችልም " ብለዋል።በመቐለ ከተማ የሚገኙ የመንግስት መዋቅሮች " ህጋዊ አይደሉም " የተባሉት ከንቲባ የሚሰጡዋቸው አመራሮች እና ትእዛዞች ተቀብለው እንዳይፈፅሙ ፕሬዝዳንቱ አስጠንቅቀዋል።አዲሱ የመቐለ ከንቲባ ዶ/ር ረዳኢ በርሀ ፤ ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሚመሩት ህወሓት የስራ አስፈፃሚ ሆነው የተመረጡ መሆናቸው ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

26 Oct, 09:07


"ህወሓት ከሦስት ወራት በኃላ ጉባኤ አዘጋጅቶ እንዲጠራን እንጠብቃለን" ምርጫ ቦርድ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነሐሴ 3/2016 ዓ.ም. በቁጥር አ1162/11/15180 ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በጻፈው ደብዳቤ ፖርቲው በልዩ ሁኔታ በመመዝገብ የህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትም መስጠቱ ይታወሳል፡፡በመሆኑም ሰርተፍኬቱ ከሰጠበት ቀን ጀምሮ ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ ሦስት ወራት ለጉባኤ እንዲጠሩን እንጠብቃለን ሲሉ የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ዉብሸት አየለ ተናግረዋል።

ሰርተፍኬቱ ሁለት መሰረታዊ ሃላፊነት ህወሓት ላይ ይጥላል ያሉት አቶ ውብሸት፤ የመጀመሪያው በ6 ወራት ውስጥ ጉባኤ እንዲያደርጉ መሆኑን ለአሐዱ ተናግረዋል። ጉባኤ ከማድረጋቸው ቀደም ብሎ ከ21 ቀን በፊት ለቦርዱ ማሳወቅም ይገባቸው ነበር ብለዋል።ጉባኤ አድርገው አመራሮቻቸውን የምርጫ ቦርድ ታዛቢዎች ባሉበት መመርጥ ይጠበቅባቸው ነበር ሲሉም ነግረውናል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጠቅላላ ጉባዔውን ሊያደርግ መሆኑን በመገናኛ ብዙኃን መነገሩን ተከትሎ፤ ቦርዱ ለፓርቲው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ጽፎ እንደነበር መዘገቡ ይታወሳል፡፡ህወሓት የቦርዱን ማሳሰቢያ ወደ ጎን በመተው ጉባኤውን ካደረገ፣ ለጉባኤው እና በጉባኤ ለሚተላለፉ ውሳኔዎች እውቅና እንደማይሰጥ ቦርዱ አሳስቦ ነበር፡፡

ነገር ግን ህወሓት የምርጫ ቦርድን ማሳሰቢያ ወደ ጎን በመተው 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ከዚህም ጉባዔው ማብቂያ ላይ የድርጅቱን ምክትል ሊቀመንበር እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 17 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ከስልጣን ማንሳቱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

አሁን ላይ የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ዉብሸት፤ "ህወሓት የዕውቅና ሰርተፍኬቱን ካገኘበት ቀን ጀምሮ ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ ሦስት ወራት ውስጥ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ ለጉባኤ እንዲጠራን እንጠብቃለን" ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

26 Oct, 08:21


ኢትዮጵያ ከኤርትራ ሊያደርጉት የነበረው የእግር ኳስ ጨዋታ ተሰረዘ!

በቻን ማጣርያ የመጀመርያ ዙር ኢትዮጵያ ከኤርትራ ሊያደርጉት መርሐ ግብር ወጥቶላቸው የነበረው ጨዋታ ኤርትራ ከውድድሩ ራሷን ማግለሏን ካፍ በማሳወቁ ተሰርዟል።ኢትዮጵያ በቀጣይ ዙር የሱዳን እና ታንዛንያ አሸናፊን እንደምትገጥም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።

በአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) የማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ጥቅምት 21 ቀን 2017 እና ጥቅምት 24 ቀን 2017 የደርሶ መልስ ጨዋታዋን በደቡብ ሱዳን ጁባ እንደምታደርግ ተገልጾ እንደነበር ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

26 Oct, 06:39


እስራኤል በኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች!

እስራኤል ከእኩለ ለሊት ጀምሮ በኢራን ወታደራዊ ተቋማት ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች።ኢራንም በበኩሏ ንጋት ላይ እንዳስታወቀችው በዋና ከተማዋ ቴህራን፣ ኹዜስታን እና ኢላም በተባሉ ግዛቶቿ ውስጥ የሚገኙ ወታደራዊ ሰፈሮች የእስራኤል ጥቃት እንደተፈጸመባቸው አስታውቃለች።

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ጥቃቱን የፈጸመው ኢራን እና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ አጋሮቿ የሆኑ ታጣቂ ቡድኖች ለፈጸሙት “ለወራት የዘለቀ ጥቃት" ምላሽ መሆኑን አስታውቋል።ይህ የእስራኤል ጥቃት የተፈጸመው ቴህራን ውስጥ ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር የሐማስ ፖለቲካ መሪ በመገደላቸው ኢራን ከ200 በላይ ባሌስቲክ ሚሳዔሎችን መስከረም 21/2017 ዓ.ም. በእስራኤል ላይ ከተኮሰች በኋላ ነው።

የእስራኤል አየር ኃይል ሌሊቱን የፈጸመው ጥቃት ኢራን በእስራኤል ላይ የተኮሰቻቸውን ሚሳኤሎች የሚያመርቱ ተቋማትን፣ የአየር ጥቃት መከላከያ እና የሚሳዔል ማስወንጨፊያ ሥርዓቶችን ዒላማ መደረጋቸውን ተገልጿል።ኢራን በወታደራዊ ይዞታዎቿ ላይ ጥቃት እንደተፈጸመባት አረጋግጣ፤ ነገር ግን “ጥቃቱ ውስን ጉዳት” ቢያደርስም በተሳካ ሁኔታ ማክሸፏን አስታውቃለች ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

26 Oct, 06:22


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

26 Oct, 06:22


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

26 Oct, 05:38


ሳንፎርድ፡ ዘመናዊ እና ቦታን የሚቆጥብ የቤት እቃዎችን ለ ቤትዎ

ጥራት እና ጥንካሬ መለያችን የሆንን ሳንፎርድ ፈርኒቸር ለቤትዎ ዘመናዊ እና ቦታን የሚቆጥብ የቤት እቃዎችን ይዘን ከች ብለናል።

ሶፋ ፣ አልጋ ፣ የቲቪ ማስቀመጫ ፣ የመመገብያ ጠረጰዛ እና ወንበር ዲዛይኖቻችንን ከምቹነት ከጥራት እንዲሁም ከውቤት ጋር የተጣመሩ ናቸው።

ከ15 አመት በላይ ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች እርሶዎን በሚመጥን ዋጋ ቤቶትን እናሳምርልዎ!!!

YeneTube

25 Oct, 18:05


አንጋፋው የእግር ኳስ ሰው አሥራት ኃይሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ!

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በተጫዋችነት እና በአሰልጣኝነት ለረጅም ጊዜ በማገልገል ግዙፍ አሻራቸውን ያሳረፉት አንጋፋው የእግር ኳስ ሰው አሥራት ኃይሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።አሥራት ኃይሌ በተጫዋችነት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን፣ በጥጥ ማህበር እና በቅዱስ ጊዮርጊስ አገልግለዋል።

በአሰልጣኝነትም በተለያዩ ጊዜያት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን እና የሀገሪቱን ክለቦች በመምራት የሴካፋ ድልን ጨምሮ የተለያዩ ስኬቶችን ማስመዝገብ የቻሉ ናቸው።

ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ የቆዩት አሰልጣኝ አሥራት ኃይሌ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 15:06


ኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ወራት ወደ ውጭ ከላከቻቸው ምርቶች፤ 1.5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተነገረ!

የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ የሶስት ወራት አፈጻጸም፤ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ83 በመቶ በመጨመሩ፤ 1.5 ቢሊዮን ዶላር መገኘቱን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።በአጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ ጭማሪ ቢታይም፤ ወደ ውጭ ከተላኩ የጫት እና የጥራጥሬ ምርቶች የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነጻጸር መቀነሱን ሚኒስቴሩ ገልጿል።

ይህ የተገለጸው፤ የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ ሀገር ከሚልኩ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ትላንት ሐሙስ ጥቅምት 14፤ 2017 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ላይ ነው።በዚሁ ስብሰባ ላይ የዘንድሮ በጀት ዓመት የሶስት ወራት የወጪ ንግድ እቅድ አፈጻጸም ለተሰብሳቢዎች ቀርቧል። በአዲሱ የጥራጣሬ እና የቅባት እህሎች የቀጥታ ግዢ መመሪያ ላይም ውይይት ተደርጓል።

በንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የወጪ ንግድ ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ በረከት መሰረት፤ በዘንድሮ በጀት ዓመት ሶስት ወራት ከወጪ ንግድ ሊገኝ ታቅዶ የነበረው አጠቃላይ ገቢ 1.12 ቢሊዮን ዶላር እንደነበር ለተሰብሳቢዎች ገልጸዋል።በሩብ ዓመቱ ሀገሪቱ ከዘርፉ ያገኘችው ገቢ በእቅድ ከታየዘው በ385 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ብልጫ ያለው እንደሆነም አመልክተዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 13:57


በህንጻዎች ስር የተገነቡ የመኪና መቆሚያ ስፍራዎችን ለሌሎች አገልግሎቶች ያዋሉ ህጋዊ እርምጃ ሊወስድባቸው ነው!

የሕንፃ ሥር የተሽከርካሪ ማቆሚያ ስፍራዎችን ለሌላ አገልግሎት ባዋሉት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን እንደገለፀ ኢዜአ ዘግቧል።በከተማው አብዛኞቹ የህንጻ ባለንብረቶች ለመኪና ማቆሚያነት ፈቃድ ያገኙበትን ቦታ ሸንሽነው ለንግድና ለሌሎች አገልግሎቶች እያሉ መሆናቸውን የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አማረ ታረቀኝ ገልፀዋል።

ችግሩን ለመፍታት ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ሲሰራ ቢቆይም ለውጥ ስላልታየበት ህጋዊ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀመር ተናግረዋል።በከተማዋ የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና የትራፊክ ፍሰቱን የተሳለጠ ለማድረግ ከመንገድ ዳር የተሻለ የመኪኖች ማቆሚያ ያስፈልጋል ያሉት ሀላፊው ለዚህም የህንፃ ባለቤቶች ህጉን እንዲያከብሩ አስጠንቅቀዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 12:09


በትራንስሚሽን መስመር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል!

ከበደሌ - መቱ -ጋምቤላ የተዘረጋው ባለ 230 ኪቮ ትራንስሚሽን መስመር ከበደሌ 36 ኪሜ ላይ ብልሽት በመበላሸቱ በመቱ፣ ጋምቤል ክልል እንዲሁም ደምቢዶሎ ከተማ የሃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል።

ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ብልሽቱ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተጠግኖ አገልግሎቱ እስኪመለስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ተጠይቋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 09:48


የእንስሳት ክትባት የሚያመርቱ አራት የውጭ አገር ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ፋብሪካቸውን ሊተክሉ መሆኑን ተሰማ

በቅርቡ የእንስሳት ክትባት የሚያመርቱ አራት የውጭ አገር ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ፋብሪካቸውን ሊተክሉ መሆኑን የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን የእንስሳት ክትባት ችግር የተነሳ የእንስሳት ጤና አጠባበቅ ላይ ክፍተት ሲስተዋል መቆየቱን ባለስልጣኑ ተናግሯል።

ወደ ኢትዮጵያ ገብተው ክትባት ለማምረት የተስማሙት ኩባንያዎች፤ የችግሩን ስፋት ያጠቡታል የሚል እምነት እንዳለ በግብር ባለስልጣን የእንስሳት መድሀኒት ቁጥጥር ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ሰለሞን ከበደ ተናግረዋል።

ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ደረጃ የእንስሳት ክትባት የሚያመርት ድርጅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንሰቲትዩት ብቻ እንደነበር የገለጹት ኃላፊው፤ "የውጭ ኩባንያዎችን ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ መፈቀዱ ክፍተቱን መድፈን ያስችላል" ብለዋል።

ወደ ሀገር ይገባሉ የተባሉት ክትባት አምራች ኩባንያዎች የማምረተ አቅምና የጥራት ደረጃቸውን በተመለከተ ሰፊ ግምገማ ሲደረግለት መቆየቱን ዶክተር ሰለሞን አስታውሰዋል።መንግሥት የያዘው የእንስሳት ጤና ጥበቃ እንቅስቃሴ አካል መሆኑን ኃላፊው ጨምረው ለአሐዱ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ በብቸኝነት የእንስሳት ክትባት በማምረት የሚታወቀው የመንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው ብሔራዊ የእንሰሳት ጤና ጥበቃ ኢንሰቲትዩት ሲሆን፤ የተቋቋመው በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ እንደነበር ይታወቃል።በርካታ የውጭ ምንዛሪ ከሚጠይቁ የግብርና ምርቶች መካከል አንዱ የእንስሳት ክትባት ተጠቃሽ መሆኑን በግብርና ባለስልጣን የእንስሳት መድኃኒት ቁጥጥር ኃላፊው ከዶክተር ሰለሞን ለማወቅና ችለናል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 08:55


የምክክር ኮሚሽኑ ጥቂት ወራት የቀሩት ቢሆንም “የስራ ጊዜው እንዲራዘም አልጠየቅንም፣ አልፈልግም” ሲሉ ዋና ኮሚሽነሩ አስታወቁ!

በየካቲት ወር አጋማሽ 2014 ዓ.ም 11 ኮሚሽነሮችን ይዞ ለሶስት አመታት የስራ ጊዜ የተቋቋመው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመኑ ሊጠናቀቅ አምስት ወራት ቢቀሩትም “አሁን ባለው ሁኔታ የኮሚሽኑ ጊዜ እንዲራዘም አልፈልግም እንዲራዘምም አልጠየቅንም” ሲሉ ዋና ኮሚሽነሩ ፕሮፌሰር መስፍን ገለጹ።

ከሚሽኑ የስራ ጊዜው ሊጠናቀቅ ከአምስት ወራት ያነሱ ጊዜያት በቀሩበት ሁኔታ በትግራይ እና አማራ ክልል ያልጀመራቸውን ስራዎች ጨምሮ ሀላፊነቱን ሙሉ ለሙሉ ማጠናቀቅ ይችላል ወይ? ተብለው በአልአይን የተጠየቁት ዋና ኮሚሽነሩ አስቸጋሪ ይሆናል ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

“የታጠቁ ሀይሎችን እስካሁን ገጽ ለገጽ ወይም በቀጥታ አግኝተን አነጋግረናቸው አናውቅም፤ ነገር ግን ለድህንታቸው ሙሉ ዋስትና እንደምንሰጥ ከዛም አልፎ በውጭ ሀገራት ተገናኝተን ሀሳባቸውን እንዲያቀርቡ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ፈቃደኛ መሆናችንን ገልጸናል” ብለዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 08:22


አቶ ታዲዮስ ታንቱ የ6 ዓመት ከ3ወር ጽኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተጣለባቸው!

የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና ግጭት መቀስቀስ ወንጀል የተከሰሱትን አቶ ታዲዮስ ታንቱ በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የህገ-መንግስትና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አቶ ታዲዮስ ታንቱን በተከሰሱበትና ጥፋተኝነት በተባሉባቸው 3 ክሶች ነው የጽኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት የጣለባቸው።

አቶ ታዲዮስ ታንቱ ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም የጥላቻ ንግግር በማሰራጨት እና የእርስ በርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በፍትህ ሚኒስቴር በተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በኩል ተደራራቢ አራት ክሶች ቀርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል።ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው አንደኛው ክስ ላይ እንዳመላክተው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 32/(1)ሀ እና አንቀጽ 257/ሀ ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ግንቦት 11 ቀን እና በመጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም እና በተለያዩ የዩቲዩብ ቻናሎች ህዝባዊ አመጽ መቀስቀስ ወንጀል የሚል ነው።

በ2ኛ ክስ በተመለከተ ደግሞ የጥላቻ ንግግርንና ሀሰተኛ መረጃን ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁ 1185/2012 አንቀጽ 4 እና 7/4 በመተላለፍ ታህሳስ 3 ቀን 2014 ዓ.ም በአንድ የዩቲዩብ ቻናል ሀሰተኛ መረጃ አሰራጭተዋል የሚል ክስ በዐቃቤ ሕግ ክስ ቀርቦባቸው ነበር።

በ3ኛ ክስ ደግሞ የወንጀል ህግ ከንቀጽ 32 /1ሀ ና አንቀጽ 337 በመተላለፍ የመከላከያ ሰራዊትን እቅስቃሴን ለማሰናከልና የመከላከል አደጋ እንዲደርስ ለማድረግ በማሰብ ሀሰተኛ ወሬ በመንዛት ቅስቀሳ ማድረግ ወንጀል የተከሰሱ ሲሆን በ4ኛ ክስ የኮምፒዩተር ወንጀል አዋጅ ቁ 958/2008 አንቀጽ 14 በመተላለፍ ህዝባዊ አመጽ እንዲፈጠር ቀስቃሽ መልዕክት በድምጽና በተቀሳቃሽ ምስል ተሰራጭቷል የሚል ክስ ቀርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል።

ፍርድ ቤቱም የ6 ልጆች አባት መሆናቸውንና የ70 ዓመት አዛውንት መሆናቸውን ከግምት ውስጥ አስገብቶ ሁለት የቅጣት ማቅለያ በመያዝ በዕርከን 24 መሰረት በ6 ዓመት ከ3 ወራት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

25 Oct, 08:21


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170

YeneTube

25 Oct, 08:21


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

24 Oct, 20:16


"ልማት የሰውን ልጅ ሲያፈርስ በዓይኔ አየሁት"

በማለት አርቲስት አዜብ ወርቁ ታሪካቸውን የፃፈችላቸው የእድሜ ባለፀጋ ህይወታቸው አለፈ


"ልማት የሰውን ልጅ ሲያፈርስ በዓይኔ አየሁት" በማለት አርቲስት አዜብ ወርቁ ታሪካቸውን የፃፈችላቸው የእድሜ ባለፀጋ ህይወታቸው ማለፉ ታወቀ።

መስከረም 4 ቀን አርቲስት አዜብ የልማት ተነሺ ተብለው ሰዎች ድንገት ቤታቸው ሲፈርስ ስለገጠማቸው ጉዳት ለማሳየት ታሪካቸውን ያጋራችላቸው ግለሰብ ታሪክ እንዲህ ይነበባል:

"ገና ጎረምሳ እያለ ከተወለደበት ገጠር ወጥቶ 250 ኪሎሜትር በእግሩ ተጉዞ አዲስ አበባ ገባ። አዲስ አበባ የግለሰቦች ንግድ ቤት ተቀጥሮ ከጽዳት አንስቶ የተለያዩ ስራዎችን ሰርቶ ከራሱ አልፎ ወላጆቹን ቤተሰቡን ረድቶ፣ ትዳር መስርቶ፣ ልጆች አፍርቶ፣ የግል ንግድ ከፍቶ ሲኖር ቆይቶ የዛሬ 60 ዓመት አካባቢ ከፈረንሳይ ኢምባሲ ወረድ ብሎ ከሃይዌዩ ድልድይ ስር የግንብ ግድግዳ ላይ “ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያ” የሚለው ጽሁፍ በደማቁ በቀይ ቀለም ከተጻፈበት ፊትለፊት ወደ ቤላ በሚወስደው ቀኝ መታጠፊያ መንገድ ላይ መሬት ገዝቶ ቆንጆ ቤት ሰርቶ ኑሮውን መሰረተ።

12 ልጆችን አሳድጎ፣ አስተምሮ ለወግ ለመዓረግ አበቃ፣ የልጅ ልጅ አየ። አሁን የ 94 ዓመት አዛውንት ነው። ጠንካራ፣ ደግ፣ ሰራተኛ፣ ተጫዋች፣ ቀልድ አዋቂ፣ ሰው ሁሉ የሚወደው፣ ሰውን ሁሉ የሚወድ፣ ሃይማኖቱን አክባሪ እምነቱን አጥባቂ ነው። የግቢ አትክልት ይወዳል፣ ግቢው በወይን፣ በአቩካዶ፣ በኮክ፣ በአፕል፣ በቡና ዛፍ የተሞላ የሚያምር ግቢ ነው። የአትክልት ፍቅሩ ለራሱ ቤት ብቻም አይደለም፤ ሰፈር ውስጥ እየዞረ በሰው ቤት በዘመድ ቤትም ችግኝ ከቤቱ እየወሰደ ይተክላል።

ይህ ጠንካራ ሰው በቅርቡ በህመም አልጋ ላይ ዋለ ፥ “በቂ ኖሬያለሁ ሆስፒታል እንዳትወስዱኝ በኖርኩበት ባረጀሁበት ቤት አስከሬኔ ይውጣ” አለ። ልጆቹ ቃሉን አከበሩለት ቤቱ ውስጥ እንዳለ ሀኪም እያየው በልጆቹ፣ በልጅ ልጆቹ በቤተዘመድ በጎረቤት ተከቦ እንዲያስታመሙት አደረጉ። ጳጉሜ 5 ቀን 2016 ዓ.ም የ አዲስ ዓመት ዋዜማ በሰፈሩ አንድ ዜና ተሰማ፣ ከወረዳ የመጡ ሰዎች እየዞሩ ለልማት እየመዘገቡ ነው የሚል። የአዲስ ዓመት በዓል ማግስት መስከረም 2 መጥተው በ20 ቀን ውስጥ ቤታችሁ ለልማት ሊፈርስ ስለሆነ ለመስከረም 3 ጠዋት ለስበሰባ ኑ የሚል መልእክት በቃል ብቻ ተነገረ።

እንዲህ ያለ ዱብ እዳ ሲሰማ ለህግ ጉዳይ መዋሉ ቢቀር እንኳን ህልም ይሆን እንዴ ብሎ ድጋሚ አይቶ ለማረጋገጥ የሚያስችል ብጣቂ ወረቀት አልተሰጠም፣ ልክ እንደ ክፉ መርዶ ነጋሪ በር አንኳኩተው በቃል ትዕዛዝ ሰጥተው ሄዱ።

መስከረም 3 በስብሰባው ላይ ስልክም ሆነ ማንኛውም ድምጽ እና ምስል መቅጃ ይዞ መግባት ባልተፈቀደበት ስብሰባ ላይ ለተሰብሳቢዎቹ ቤታችሁ ለልማት ይፈርሳል የሚለው መርዶ ተነገራቸው። ለምን? ለጫካ ፕሮጀክት ልማት። መቼ? እስከ መስከረም 20። ተሰብሳቢው ደነገጠ “ልጆቻችንን ትምህርት ቤት አስመዝገበናል፣ ዩኒፎርም አሰፍተናል፣ የደከመ ታማሚ ቤታችን ስላለ ጊዜው አይበቃንም፣ የእለት ጉርሴ ከቤት ኪራይ የማገኘው ብቻ ነው፣ ምን ልሁን? የሚሉ አዛውንቶች፣ እናቶች፣ አባቶች፣ ጮኸው አልቅሰው ተናገሩ። ሁለት ሳምንት አላችሁ ተባሉ። ይህ ቤተሰብ የመራ፣ ሀገር ያቀና፣ ስንቱን ያስተማረ፣ የዳረ፣ አስታሞ በክብር የቀበረ፣ የተጣላን አስታራቂ የሐገር ሽማግሌ፣ አልጋ የያዘ መንቀሳቀስ፣ መንቃት የማይችል፣ ፈጣሪው ጋ እስኪሄድ ቀኑን የሚጠብቅ አረጋዊ እስከ መስከረም 20 ይነሳ ቤቱ ይፈርሳል ተባለ።"

አርቲስት አዜብ ወርቁ በዚህ መልኩ ታሪካቸውን ካጋራች በኋላ ለእስር ተዳርጋ ነበር።

አሁን ላይ መሠረት ሚድያ በደረሰው መረጃ እኚህ ግለሰብ ቤታቸው ይነሳል በተባለበት እለት፣ ማለትም መስከረም 20 ቀን ህይወታቸው አልፏል።

የአካባቢው ነዋሪዎች የሰጡን መረጃ እንደሚጠቁመው የእድሜ ባለፀጋው ግለሰብ ቤታቸው ከመፍረሱ በፊት እንደ ምኞታቸውም አስከሬናቸው ከመኖሪያ ቤታቸው ተሸኝቷል፣ ቤተሰቦቻቸውም፣ ጎረቤት፣ እድሩም ሀዘናቸውን በመኖሪያ ቤታቸው በተገቢው ሁኔታ አስተናግደዋል።

ምንጭ :- መሠረት ሚዲያ
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

24 Oct, 19:57


በትግራይ ክልል የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት የራሳቸውን ሲኖዶስ ማቋቋማቸውን ገለጹ

በትግራይ ክልል አህጉረ ስብከት የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ያቋቋሙት “መንበረ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ከፍተኛ ቤተ ክህነት” ትላንት ባወጣው መግለጫ፣ “የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ” በሚል መቋቋሙን አስታወቀ።

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዚህ ላይ ጉዳይ ላይ እስከ አኹን የተባለ ነገር የለም። ኾኖም ቤተ ክርስቲያኒቱ በተለያዩ ጊዜያት ባወጣቻቸው መግለጫዎች ግን፥ እንቅስቃሴው ቀናኖውን የሚፃረር ሕገ ወጥ እንደኾነ አውግዛ፣ “አንድ መንበር አንድ ሲኖዶስ እና አንድ ፓትርያርክ” የሚለውን የቤተ ክርስቲያኗ አስተምህሮ እና ቀኖና ሊከበር እንደሚገባው በአጽንዖት አሳስባ ነበር።

ዘገባው የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ነው።
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

24 Oct, 17:35


የብሪክሰ‍ ስብሰባዎች ስኬቶች:-

በሩሲያ ካዛን የተካሄደው የብሪክስ ስብሰባ ለአዳዲስ አባላት መስፈርቶችን ከማዘጋጀት አንስቶ የሕብረቱን አዲስ ልማት ባንክ ሥራ ለማስፋት ስምምነቶች፣ የዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የብሪክስ የእህል ልውውጥን ማቋቋም እና ሌሎችም በርካታ ጠቃሚ ክንዋኔዎችን አስመዝግቧል።

Via :- Sputnik
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

24 Oct, 16:15


"መርካቶ ሸማ ተራ ተከስቶ በነበረው አውዳሚ የእሳት አደጋ ወቅት አንዳንድ የእሳት አደጋ አጥፊ ቡድን አባላት ከባለሱቆች ጋር የገንዘብ ድርድር ሲያደርጉ እንደነበር ሰምቻለሁ፣ ከአንድ እና ከሁለት ሳይሆን 8 ሰዎች አረጋግጠውልኛል"

(Via Elias Meseret)

በስፍራው ከደረሱ በኋላ እሳቱን ከማጥፋት ይልቅ "ማንን ነው ምናናግረው?" በማለት ለረጅም ደቂቃዎች ማጥፋት እንዳልጀመሩ እነዚህ የአይን እማኞች ይናገራሉ።

"ማለት የፈለጉት ብር እንዲሰጣቸው ከማን ጋር ነው ምንደራደረው ነው። ይህ ነገር የተለመደ ቢሆንም ይሄ ሁሉ ንብረት እስኪወድም ግን በዚ ደረጃ አይመስለኝም ነበር" ያለኝ አንድ የአደጋው ተጎጂ ቤተሰብ ይህን መረጃ በስፍራው የነበሩ በርካታ ሰዎች እንደሚያውቁ ነግሮኛል።

መሠረት ሚድያ ደግሞ በደረሰው መረጃ በስፍራው ቀድመው በአምቡላንስ የደረሱ የእሳት አደጋ ቡድን አባላት 4 ሚልዮን ብር በመቀበል በድርድር ተስማምተዋል።

ብር ከፋዮቹ በጊዜው የነበሩ የሱቅ ባለቤቶች ሲሆኑ የብዙ ሚሊዮን ብር ንብረት ሱቆቹ ውስጥ ላይ ስለነበራቸው የተጠየቁትን ለመክፈል ምርጫ ስላልነበራቸው አላቅማሙም ነበር፣ ጠያቂዎቹ ደግሞ በጊዜው ቀድመው አምቡላንስ ይዘው የደረሱ የእሳት አደጋው ሰራተኞች ናቸው ተብሏል።

ይህን ድርጊት የፈፀሙት ሁሉም ሳይሆኑ በእሳት አደጋ ሰራተኞች መሀል የሚገኙ የሰው ንብረት ውድመት ሳይታያቸው እና ሙያቸውን የካዱ ጥቂቶች እንደሆኑ ይሰማኛል።

ጉዳዩን "ውሸት" ምናምን ብሎ ለማለፍ ሊሞከር ይችላል፣ የሚያዋጣው ግን አጣሪ ቡድን ወደስፍራው በመላክ እነዚህን አሳፋሪ ጥፋተኞች በህግ መጠየቅ ነው።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 15:05


የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ
አየር መንገድ 3.7 ሚ. ዶላር እንዲከፍለው ጠየቀ!

የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 3.7 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት የረጅም ጊዜ ዕዳውን እንዲከፍል ጠየቀ፡፡የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን በጻፈው ደብዳቤ፣ ይህ ዕዳ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ የቆየ መሆኑን አሰታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ወደ ኤርትራ የሚያደርገውን በረራ ያቆመው ከኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት በፊት ነበር፡፡ በኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን እየተጠየቀ ያለው ክፍያ እ.ኤ.አ የ1997/1998 ዓ.ም ነው ተብሏል።ይህን ተከትሎም፣ የኤርትራ መንግስት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ኤርትራ ውስጥ በሚገኝ ፍርድ ቤት መክሰሱን ለማወቅ ተችሏል፡፡

የኤርትራ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፣ አየር መንገዱ በኤርትራ የሚያደርገውን በረራ እስከ ሴፕቴምበር 30/ 2024 እንዲያቆም የሰጠውን የጊዜ ገደብ ተከትሎ፣ አየር መንገዱ ባለፈው ወር፣ በረራውን ማቆሙ ይታወቃል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሃላፊዎች ባለፈው ወር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የገንዘቡን መጠን ሳይጠቅሱ፣ የኤርትራ መንግስት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕዳ እንዳለበት ገልጸው ነበር፤ የገንዘቡን መጠን ሳይገልጹ።የኤርትራ መንግሥት፣ ለአየር መንገዱ መክፈል ያለበት የ3 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ እንዳለበት ተነግሯል፡፡

Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 14:17


በኢትዮጵያ ሕገ-ወጥ የሕጻናት ዝውውር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ተነገረ!

በኢትዮጵያ ሕገ-ወጥ የሕጻናት ዝውውር እየጨመረ መምጣቱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ሚኒስቴሩ ይህንን ያለው ከደቡብ የአገሪቱ ክፍል ወደ መሐል አገር የሚደረገውን የሕጻናት ፍልሰት እየተበራከተ መምጣቱን ተከትሎ ያስጠናውን ጥናት መሰረት አድርጎ ነው፡፡

በጥናቱ እንዳመለከተው ወደመሀል ከተማ የሚፈልሱ ሕጻናት ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን ለአሐዱ የተናገሩት በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕገ-ወጥ የሕጻናት ዝውውር ቁጥጥር ኃላፊ አቶ በለጠ ሰውአለ ናቸው፡፡

ኃላፊው እሕጻናቱ የሚፈልሱበት ምክንያት ሲያስረዱ፤ ዋነኛው በክልልሉ እየተባባባሰ የመጣውን ድህነትና ሥራ ማጣት መሆኑን ይገልጻሉ።ከዚህ በተጨማሪም በደቡብ ክልል የተዘረጋ ሕገ-ወጥ የደላሎች መስመር መኖሩን ጠቅሰው፤ የችግሩ ስፋት አስረድተዋል።

ይሁንና መንግሥት ይህንኑ እንቅስቃሴ ለመግታት ክልሎችን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍል የሚገኙ ሕጻናት ፍልሰታ ላይ የሚሰሩ ተቋማትን እየመከረበት መሆኑን ኃላፊው በለጠ ሰውአለ ገልጸዋል።ኃላፊው አክለውም፤ የሕጻናት ዝውውርን ለመቆጣጠር በአገራቀፍ ደረጃ መመርያ ወጥቶለት ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎችን እየተደረጉ ቢሆንም በአፈፃፀሙ ረገድ ክፍተቶችን መኖራቸውን ነግረውናል።

በተያዘው በጀት ዓመትም የሚኒስቴር መስርያቤቱ የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል አንዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።ይሁንና ከደቡብ ኢትዮጵያ ክፍል የሚፈልሱና ለሕገወጥ ስደት ሰለባ የሆኑ ሕፃናት ቁጥር እያሻቀበ መምጣቱን ከተለያዩ ተራድኦ ተቋማት የተገኘውን መረጃ ጠቅሰው ሐላፊው ለአሐዱ ገልፀዋል።

ደቡብ ኢትዮጵያ የአገሪቱ ክፍልን ጨምሮ ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚነሱ ህፃናት መዳረሻቸው አዲስአበባ እንደሚያደርጉም ከሚኒስቴር መስርያ ቤቱ ያገኘነውን መረጃ ተመልክተናል።ይህንኑ ችግር ለመፍታት በሚልም
በቅርቡም የአዲስአበባ ከተማ መስተዳድር ከተለያዩ ክልሎች ጋር በህፃናት ፍልሰት ዙርያ ምክክር መድረኮችን ሲደረግ መቆየቱ የሚታወስ ነው።

በርከት ያሉ መረጃዎች እንደሚያሳዮት ከሆነም
ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎ ወደ አዲስ አበባ የሚጎርፉ  ህፃናትን በርካታ ሲሆኑ ኑሯቸውን በጎዳና ያደረጉ ህፃናት ቁጥር ከ60 ሺ እንደሚበልጥ ተገልጿል።በርካቶቹ ወላጅ አልባ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባስጠናው አንድ ጥናት ላይ ተጠቅሷል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 13:59


ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የትምህርት ሥራ መታጎሉ ተገለጸ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የተነሳ እስከ አኹን በአንዳንድ ትምሕር ቤቶች ትምሕርት አለመጀመሩን ወላጆች ገለጹ።

ከግል እና አንዳንድ የመንግሥት ትምሕርት ቤቶች ውጪ አብዛኞቹ እንዳልተከፈቱ፣ ቢከፈቱም ከሁለት በላይ መመሕራን ስለማይገቡ ትምሕርት አለመጀመሩን የተናገሩ ወላጆች፣ ስጋታቸውን አጋርተዋል።

የክልሉ መምሕራን ማኅበር በወላይታ ዞን፣ በጋሞ ዞን፣ በኮንሶ ዞን እና በጎፋ ዞኖች የሚገኙ 28 ወረዳዎች የሚገኙ በሺሕዎች የሚቆጠሩ መምህራን ደመወዝ በወቅቱ እንደማይከፈል አስታውቋል።

Via VOA
@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

24 Oct, 13:19


#MoE

የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።

ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

@Yenetube @Fikerassefa

YeneTube

24 Oct, 13:18


ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው  ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMhNYSvDS/       ለበለጠ መረጃ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወሱ
     https://www.tiktok.com/t/ZMhN2XcBE/

በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ

YeneTube

24 Oct, 12:01


መንግሥት በዶሮ መኖ ላይ የጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ የውጭ ኩባንያዎች ከገበያው እንዲወጡ እያደረገ ነው ተባለ!

መንግሥት በቅርቡ ከውጭ የሚገቡ የተቀነባበሩ የዶሮ መኖዎች ላይ በጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ የተነሳ፤ በኔዘርላንድ ያሉ የዶሮ መኖ አቅራቢያ ድርጅቶች ከገበያ እየወጡ መሆናቸውን አንድ የኔዘርላንድ ኩባንያ ለአሐዱ ተናግሯል።

ትሮው ኒውትሮን የተሰኘው ይኸው የዶሮ መኖ አቅራቢ የኔዘርላንድስ ኩባንያ፤ ውሳኔውን ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ የሚልካቸው ምርቶቹን መቀነሱን ገልጿል።

በትሮው ኒውትሮን ኩባንያ የመኖ ገበያ ጥናትና ሽያጭ ሐላፊ ዶክተር ደመቀ ወንድማገኝ ለአሐዱ እንደነገሩት፤ መንግሥት አደረኩት ባለው ማሻሻያ መሰረት የተቀነባበሩ የዶሮ መኖዎች ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ መጣሉን ተከትሎ በኔዘርላንድ መሰረታቸውን ያደረጉ ላኪዎች ላይ ተፅእኖ መፍጠሩን ጠቁመዋል።

ከዚህ ቀደም በርካታ የኔዘርላንድስ ኩባንያዎቹ ለኢትዮጵያ ገበያ የተቀነባበረ የዶሮ መኖ ሲያቀርቡ የቆዩ ሲሆን፤ አሁን ላይ ገበያቸውን እየቀየሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።

በዚህ ዙርያ የኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጋር ውሳኔው ማሻሻያ እንዲደረግበት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑን ገልጸው፤ ገበያው በእጅጉ መቀዛቀዙን ኃላፊው ገልጸዋል።

ይህም በኢትዮጵያ ያለውን የእንስሳት መኖ አቅርቦት ችግር የሚባብስ ሲሆን ዘርፉንም በእጅጉ እየጎዳው መሆኑ ተነግሯል።ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ የዶሮ መኖ የሚልኩ ኩባንያዎችን ስታፈላልግ እንደነበር የሚታወስ ነው።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 09:09


"የኢትዮጵያ ጦር በሶማሊያ መስፈሩ ይህ ነው የሚባል ለውጥ አላመጣም፣ እንዲያውም የአልሸባብ እንቅስቃሴ እንዲጨምር አድርጓል” -ሶማሊያ

ባለፉት ግዜያት የኢትዮጵያ ጦር በሶማሊያ መስፈሩ ይህ ነው የሚባል ለውጥ አላመጣም እንዲያውም የአልሸባብ እንቅስቃሴ እንዲጨምር አድርጓል ሲል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።ሶማሊያ በቀጣይ ከአፍሪካ ሀገራት ተወጣጥቶ ተልዕኮ ተሰጥቶት በግዛቴ በሚሰፍረው ጦር ዙሪያ የትኞቹ ሀገራትን ማዋጣት አለባቸው የሚለውን የምመረጠው እራሴ ነኝ ስትል ገለጸች።

ሶማሊያ ይህንን የገለጸችው የአፍሪካ ህብረት በሚያሰማራው ጦር ዙሪያ ኢትዮጵያ ስለሚኖራት ሚና እና ስለሶማሊያ ሉዓላዊነት በሚያትተው የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ላይ ነው።

“ኢትዮጵያ ከቅርብ ግዜያት ወዲህ በተናጠል የምትወስዳቸው እርምጃዎች የሀገራችንን ሉዓላዊነት የጣሰ ነው፣ ይህም በሀገሪቱ ላይ ያለንን እምነት የሸረሸረ ነው” ሲል የገለጸው መግለጫው ከሶማሊላንድ ጋር የደረሰችውን ስምምነት በአብነት አስቀምጧል፤ “በሰላም ማስከበር ሂደት ላይ ወሳኝ እና አስፈላጊ የሆነውን መተማመን እንዳይፈጠር አድርጓል” ሲል ኮንናል።

Via Addis Standard
@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 08:41


ዩናይትድ ኪንግደም እና ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ወቅታዊ ጉዳይና በሽብርተኝነትና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዙሪያ ተወያዩ!

የዩናይትድ ኪንግደም ሴክሬት ኢንተለጀንስ ሰርቪስ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፣ በደኅንነትና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ የሚያከናውናቸውን የትብብር ሥራዎች ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ መስማማታቸውን አገልግሎቱ አስታወቀ።የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች፤ በተቋማት ደረጃ በሚከናወኑ የሁለትዮሽ ጉዳዮች እንዲሁም በቀጣናዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ በስፋት በአዲስ አበባ ተወያይተዋል ተብሏል።

በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅትም ቀጣናዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች በተለይም ደግሞ የቀይ ባሕር ወቅታዊ ጉዳይ፣ የደኅንነትና ሽብርተኝነት፣ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችንና ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን በቅንጅት ለመከላከል በቀጣይ የሚደረጉ የመረጃ ልውውጥ ስራዎችን ዳሰዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 08:16


ዜጎችን ከአስገድዶ መሰወር ለመጠበቅ የወጣውን አለማቀፍ ስምምነት ኢትዮጵያ እንድታጸድቅ ኢሰመኮ ጥሪ አቀረበ!

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአዲስ አበባ ከተማ፣ እንዲሁም በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች የሚፈፀሙ የአስገድዶ መሰወር ሁኔታን ሊያቋቁሙ በሚችሉና ያሉበት ሳይገለጽ በተራዘመ እስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን ሁኔታና በተመለከተ መግለጫ አዉጥቷል።

ጉዳዩን በሚመለከት ጥብቅ ክትትል አድርጌያለሁ ያለዉ ኮሚሽኑ ከሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ተወስደው ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ የቆዩ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፤ ከ50 በላይ ሰዎችን የተመለከቱ አቤቱታዎችን መመርመሩን አስታውቋል፡፡ኢሰመኮ አያይዞም "ይህ ሪፖርት እስከወጣበት ቀን ድረስ 44 ሰዎች ከ1 ወር እስከ 9 ወር በተለያዩ መደበኛ ባልሆኑ ቦታዎች ከቆዩ በኋላ መለቀቃቸውን አረጋግጫለሁ" ብሏል።

ሆኖም ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ በተራዘመ እስር፣ መደበኛ ባልሆኑ ማቆያ ቦታዎች፣ ብሎም በአስገድዶ መሰወር ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ገልጿል፡፡በዚህም አዲስ አበባን ጨምሮ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች መደበኛ ባልሆኑ ማቆያ ቦታዎች ሰዎችን የማቆየትና የማሰር ተግባር እንዲቆም ሁሉም የሚመለከታቸው የሕግ እና የጸጥታ አካላት ተገቢውን ትኩረት እንዲሰጡ ኢሰመኮ ጠይቋል፡፡

አሁንም ያሉበት ቦታ በማይታወቅ፣ ብሎም የአስገድዶ መሰወርን ሊያቋቁም በሚችል ሁኔታ ውስጥ ያሉ ሰዎችን የመንግሥት የጸጥታ አካላት አፋጣኝ ምላሽ ሊሰጡ ይገባልም ብሏል።ይህን መሰሉ የመብት ጥሰት እንዲቆም በአለማቀፍ ደረጃ ሁሉንም ሰዎች ከአስገድዶ መሰወር ለመጠበቅ የወጣው ስምምነት ድርጊቱን ለመከላከል በመንግሥት ሊወሰዱ የሚችሉ እርምጃዎችንም የሚያካትት በመሆኑ ስምምነቱን ኢትዮጵያ ልታፀድቅ ይገባል ብሏል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

YeneTube

24 Oct, 08:13


ጉያ የበረንዳ ስራ

ለስራዎ ቦታዎ ይሁን ለመኖሪያ ቤትዎ የፀሃይና ዝናብ መከላከያ በረንዳ ማሰራት የሚፈልጉ ከሆነ በመረጡት ማቴሪያል በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያለው ስራ እንሰራልዎታለን።

ስልክ:
0954260423
0973007170