የእምነት በር

@kiyyaa2929


https://t.me/kiyyaa2129 #የግሩፑ ሕግጋት

1. ስድብ አይፈቀድም፡፡
2. የሌላ ቡድን ማስታወቂያ አይፈቀድም፡፡
3. የግለሰቦችን ምስልና የግል መረጃ መለጠፍ አይፈቀድም፡፡
4. በክርስትና ቤተ እምነቶች መካከል ክርክር አይፈቀድም፡፡
5. ስለ ሃይማኖት እንጂ ስለ ሌላ ጉዳይ ውይይት ማድረግ አይፈቀድም፡፡
6 ግሩፑ የክርስቲያኖች እና የሙስሊሞች የመወያያ ግሩፕ ነው!👈👆

የእምነት በር

21 Jan, 00:27


🖋  ውይይት


የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፡፡ ያዙዋቸውም፣ ክበቡዋቸውም፣ ለእነሱም (መጠባበቅ) በየመንገዱ ተቀመጡ፡፡ ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም በደንቡ ቢሰግዱ፣ ግዴታ ምጽዋትንም ቢሰጡ መንገዳቸውን ልቀቁላቸው፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡
    ሱራ 9:5⃣

[[እናቴ ከእስልምና ከወጣች እገላታለሁ ]]

[[ልጄ ከእስልምና ቢወጣ እገለዋለሁ]]

[[እፎይ እና እሙ ሙርተድ መገደል አለባቸው]]

        🙆 ሌሎችም እርሶች የተዳሰሰበት

ወንድም እፎይ
ወንድም ሳሚ
ወንድም ሰላም ለኩሉ
ወንድም RD
ወንድም ክርስትያን
እኅት እሙ ሙርተድ
        🆚
ሙስሊሙ < Ziyad
ሙስሊሙ <ያሲን
ሙስሊሙ <Amir
ሙስሊሙ < አህመድ

ሌሎችም ሙስሊሞች የተገኙበት

ግሩም ውይይት 😍

የእምነት በር

21 Jan, 00:26


🖋ውይይት

ወንድም እፎይ
ወንድም ጄምዲ
ወንድም ክርስቲያን
ከሙስሊም ወገኖቻችን ጋር 🖋

ከእስልምና የወጣ ይገደላል🙆

እኔ አንተን ባገኝህ እገልሃለሁ አለው 👈

ሌሎችም እርሶችንም የተዳሰሰበት ውይይት
ይደመጥ

የእምነት በር

21 Jan, 00:26


አረ የሙስሊሞች ፈተና በዛ🤯

ለሴጣን አልጋ የማዘጋጀት እዳ ተጥሎባቸው ሲያሳዝኑ ለነገሩ ወንድሞቻቸው ናቸው ለካ😁😁


Jabir b. 'Abdullah reported that Allah's Messengor (ﷺ) said:There should be a #bedding for a #man. a bedding for his #wife and the third one for the #guest, and the #fourth one is #for the #Satan.

"ጃቢር ቢ.  አብደላህ እንደዘገበው ፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ ፦ #በማንኛዉ ጊዜ አንድ አልጋ #ለቧል አንድ #ለሚስት አንድ #ለእንግዳ አንድ #ለሸይጣን መኖር አለበት። "

حَدَّثَنِي أَبُو الطَّاهِرِ، أَحْمَدُ بْنُ عَمْرِو بْنِ سَرْحٍ أَخْبَرَنَا ابْنُ وَهْبٍ، حَدَّثَنِي أَبُو هَانِئٍ، أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا عَبْدِ الرَّحْمَنِ، يَقُولُ عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهُ ‏ "‏ فِرَاشٌ لِلرَّجُلِ وَفِرَاشٌ لاِمْرَأَتِهِ وَالثَّالِثُ لِلضَّيْفِ وَالرَّابِعُ لِلشَّيْطَانِ ‏"‏ ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 2084 In-book reference : Book 37, Hadith 67
USC-MSA web (English) reference : Book 24, Hadith 5190  (deprecated numbering scheme)

የእምነት በር

21 Jan, 00:26


ዳግም የተወለድኩበት 5 ኛ አመት ልደቴ ዛሬ ነው

የእምነት በር

21 Jan, 00:16


ኡስታዜ ሙስሊሞች በሐጅ ጊዜ ራሶቻቸውን ሚላጩት ለምንድነው
በጠቅላላ ምስራቃዊያን ማለትም ቻይናውያን ሕንዳውያን
ጣዖቶቻቸውን ሚያመልኳቸው ራሶቻቸውን በመላጨት ወይም በማሳጠር ነው
ለምሳሌ የቻይና ቡድሂዝም መነኩሴዎች ራሶቻቸውን ይላጫሉ
የህንድ ሂንዱይዝም ጣዖት አምላኪዎች
ራሶቻቸውን ተላጭተው ታዕዋፍ ያደርርጋሉ ወይም ጣዖቶቻቸውን ይዞራሉ
ይህም ከእስልምና አራት ሺህ አመታት በፊት የነበረ ስርዓተ አምልኳቸው ነው

ሙሐመድ ራስን ተላጭተው ወይም አሳጥረው ካዕባን መዞር በቀጥታ የኮረጀው ከሂንዱዝምና ከቡድሂዝም ነው

ታዲያ ሱራ 48:27 ራሶቻችሁን ላጭታችሁ አሳጥራችሁም የተከበረውን መስጊድ ግቡ የሚለውን የቁርአን አንቀጽ ከአላህ ተቀብለውት አይደለም ነው ምትለኝ

አዎ በትክክል
ነብዩ ከዬትኛውም የሰሙትን ትረካ አላህ ገለፀልኝ እያሉ ያልተማሩትን ያጭበረብሩ ነበር እንጂ ምንም አይነት ከፈጣሪ የሰሙት ቃል የላቸውም

አን ኢብኑ አባስ ረዲየላሁ ዓንሁማ ቓለ ኣለማዮ ቐዲመ ነቢዩ ሰ.ዐ.ወ መከ አመረ አስኻበሁ አን የጡፉ ቢልበይቲ ወቢሰፋ ወመርዋ ሱም የኺሉ ወየኽሊቑ አው ዩቕሲሩ
حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ أَبِي بَكْرٍ، حَدَّثَنَا فُضَيْلُ بْنُ سُلَيْمَانَ، حَدَّثَنَا مُوسَى بْنُ عُقْبَةَ، أَخْبَرَنِي كُرَيْبٌ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ لَمَّا قَدِمَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ أَمَرَ أَصْحَابَهُ أَنْ يَطُوفُوا بِالْبَيْتِ، وَبِالصَّفَا وَالْمَرْوَةِ، ثُمَّ يَحِلُّوا، وَيَحْلِقُوا أَوْ يُقَصِّرُوا‏.‏
ኢብኑ አባስ እንደተረከው፡- ነብዩ ( ሶ.ዐ.ወ) ወደ መካ በመጡ ጊዜ ሶሓቦቻቸውን በካዕባ ዙሪያ እና በሶፋ እና በመርዋ መካከል ጠዋፍ እንዲያደርጉ፣ ኢህራም እንዲጨርሱ እና ፀጉራቸውን እንዲላጩ ወይም እንዲያሳጥሩ አዘዙ
Sahih al-Bukhari 1731

ለቐድ ሰደቐ አላሁ ረሱለሁ እሩእየ ቢልኻቒ ለተድኹሉነል መስጂደል ሐራመ ኢንሻኣላሁ አሚኒይነ ሙኸሊቒይነ ሩኡሰኩም ወሙቐሲሪይነ ላ ተኻፉነ ፈአሊመ ማ ለም ተእለሙ ፈጀኣለ ሚን ዱኒ ዛሊከ ፈትኸ ቐሪበ
لَّقَدْ صَدَقَ اللَّهُ رَسُولَهُ الرُّؤْيَا بِالْحَقِّ ۖ لَتَدْخُلُنَّ الْمَسْجِدَ الْحَرَامَ إِن شَاءَ اللَّهُ آمِنِينَ مُحَلِّقِينَ رُءُوسَكُمْ وَمُقَصِّرِينَ لَا تَخَافُونَ ۖ فَعَلِمَ مَا لَمْ تَعْلَمُوا فَجَعَلَ مِن دُونِ ذَٰلِكَ فَتْحًا قَرِيبًا
አላህ ለመልክተኛው ሕልሙን እውነተኛ ሲኾን አላህ የሻ እንደ ኾነ ጸጥተኞች ኾናችሁ ራሶቻችሁን ላጭታችሁ፣ አሳጥራችሁም የማትፈሩ ስትኾኑ የተከበረውን መስጊድ በእርግጥ ትገባላችሁ፤ ያለውን በእርግጥ እውነት አደረገለት፡፡ (ከእርቁ) ያላወቃችሁትንም ነገር ዐወቀ፡፡ ከዚህም በፊት ቅርብን መክፈት አደረገ፡፡
አገር የመክፈት ምዕራፍ الفتح 48:

የእምነት በር

21 Jan, 00:14


ቁርዓን ብረት ከሰማይ ነው የወረደው ይላችኋል ሃቢቢ እና ሃቢብቲሞች ምን እሱ ብቻ ኧረ በግ እና ፍየልም ከሠማይ ናተው ይላል 🤥🤭

ሱራ 57 ÷25
لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ ۖ وَأَنزَلْنَا الْحَدِيدَ فِيهِ بَأْسٌ شَدِيدٌ وَمَنَافِعُ لِلنَّاسِ وَلِيَعْلَمَ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ وَرُسُلَهُ بِالْغَيْبِ ۚ إِنَّ اللَّهَ قَوِيٌّ عَزِيزٌ

መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደእነርሱ አወረድን፤ #ብረትንም_በውስጡ_ብርቱ_ኀይልና_ለሰዎች_መጠቃቀሚያዎች_ያልሉበት_ሲኾን_አወረድን፡፡ (እንዲጠቀሙበት) አላህም ሃይማኖቱንና መልክተኞቹን በሩቅ ኾኖ የሚረዳውን ሰው ሊያውቅ (ሊገልጽ አወረደው)፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡

👉ስለ እንስሳት ደግሞ

خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ ثُمَّ جَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَأَنزَلَ لَكُم مِّنَ الْأَنْعَامِ ثَمَانِيَةَ أَزْوَاجٍ ۚ يَخْلُقُكُمْ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ خَلْقًا مِّن بَعْدِ خَلْقٍ فِي ظُلُمَاتٍ ثَلَاثٍ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ لَهُ الْمُلْكُ ۖ لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ فَأَنَّىٰ تُصْرَفُونَ

ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፡፡ ከዚያም ከእርሷ መቀናጆዋን አደረገ፡፡ #ለእናንተም_ከግመልና_ከከብት_ከፍየል_ከበግ_ስምንት_ዓይነቶችን(ወንድና_ሴት)_አወረደ፡፡ በእናቶቻችሁ ሆዶች ውስጥ በሦስት ጨለማዎች ውስጥ ከመፍጠር በኋላ (ሙሉ) መፍጠርን ይፈጠራችኋል፡፡ ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ስልጣኑ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ፡፡

የእምነት በር

21 Jan, 00:12


እውነት ነው አዎ እውነት ነው

እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው አዎ መንገድ ነው
ህይወት ነው በእርግጥ ህይወት ነው
ኢየሱስ የጌቶች ጌታ ነው

ወደ እግዚአብሔር አብ የምንደርስበት
አንድያ ልጁን የምናምንበት
የህይወት መንገድ እርሱ ብቻ ነው
የባህሪ አምላክ ብለን ስናምነው
እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው አዎ መንገድ ነው
ህይወት ነው በእርግጥ ህይወት ነው
ኢየሱስ የአማልክት አምላክ ነው

በማርያም ስጋ የተገለጠው
ወልድን ስናውቅ ነው አብን ያወቅነው
አብ በእርሱ እንዳለ እርሱም በአብ አለ
በኃይል በሥልጣን የተካከለ
እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው አዎ መንገድ ነው
ህይወት ነው በእርግጥ ህይወት ነው
ኢየሱስ እርሱ ጌታ ነው

ሥጋዉን ቆርሶ ደሙን አፍሶ
ህይወት የሰጠን በደልን ክሶ
እኛም ዳሰስነው በላን ጠጣነው
በዝግ ቤት ሳለን ገብቶ ያየነው
እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው አዎ መንገድ ነው
ህይወት ነው በእርግጥ ህይወት ነው
ኢየሱስ የጌቶች ጌታ ነው

ፈቅዶ ቢወሰን በአጭር ቁመት
ረቂቁ ቢገዝፍ በጠባብ ደረት
መንሹ በእጁ ነው ሁሉን ያጠራል
በዓለም ሊፈርድ ዳግም ይመጣል
እውነት ነው አዎ እውነት ነው
መንገድ ነው አዎ መንገድ ነው
ህይወት ነው በእርግጥ ህይወት ነው
ኢየሱስ የጌቶች ጌታ ነው

ዘማሪ ገ/ዮሐንስ ገ/ጻድቅ

የእምነት በር

21 Jan, 00:12


ሙሐመድ በመጽሐፍ ቅዱስ አለን?

ሙስሊሞች በመጽሐፍ ቅዱስ ሙሐመድ አለ
ብለው ለሚያነሶቸው

መልስ
በወንድም አኬ 🆚በወንድም ዮሐድ

እሚገርመው ሙሐመድ ሽታውም አልተገኘም 😋

የእምነት በር

21 Jan, 00:12


እኛም ደስ ብሎናል እግዚአብሔር ይመስገን 🥰🥰

“ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።”
— 2ኛ ዮሐንስ 1፥9

“ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉ፥ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛውም አንድ።”
— ዮሐንስ 10፥16🥰🥰

የእምነት በር

21 Jan, 00:08


በነበር የቀረ ታሪክ አለኝ አሁን ግን ይመስገን የጌታ ነኝ ትለናለች እህታችን እንኳን ጌታ ረዳሽ

የእምነት በር

21 Jan, 00:06


#የያዕቆብ_ሌሊት ያድርግልን ማለት ምን ማለት ነው?

መጀመሪያ ያዕቆብ ማነው!?
ቅዱስ ያዕቆብ የይስሐቅ ልጅ ማለትም የአባታችን የአብርሃም የልጅ ልጅ ነው።
የአብርሃም ልጅ ይስሐቅ ርብቃን አገባ ርብቃም መካን ስለነበረች ልጅ አልነበራትምና አባታችን ይስሐቅ ስለ ሚስቱ እግዚአብሔርን ለመነ እግዚአብሔርም ተለመነው ርብቃ ሚስቱም ፀነሰች።

ልጆቹም በሆዷ ውስጥ ይገፋፉ ነበር ርሷም እንዲህ ከሆነ ይህ ለእኔ ምኔ ነው አለች። ከእግዚአብሔርም ትጠይቅ ዘንድ ሄደች።

እግዚአብሔርም እንዲህ አላት ሁለት ወገኖች በማህፀንሽ ናቸው ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል ታላቁም ለታናሹ ይገዛል።

ትወልድ ዘንድ ዘመኗ በተፈፀመ ጊዜም እነሆ በማህፀኗ #መንታ ነበሩ።
በፊትም የወጣው ቀይ ነበረ ሁለንተኛውም ጠጉር ለብሶ ነበር ስሙም #ዔሳው ተባለ።
ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር ስሙም #ያዕቆብ ተባለ።

አባታቸው ይስሐቅም ዔሳውን ይወድ ነበር
እናታቸው ርብቃ ግን ያዕቆብን አብልጣ ትወደው ነበር

ስለዚህም አባታቸው ይስሐቅ በሸመገለ ጊዜ በጣም አርጅቶ ነበርና ለሚወደው ልጁ ሊባርከው (ሊመርቀው) አሰበ። ነገር ግን እናታቸው ርብቃ የዔሳውን ምርቃን ለያዕቆብ በመምከር የዔሳውን በረከት አስወሰደችበት።

ዔሳውም በጣም ተናዶ ወንድሙ ያዕቆብን ለመግደል ወሰነ በረከቱን ወስዶበታልና።

እናቱ ርብቃም ይህ የታላቁ ልጇ የዔሳውን ቃል ደረሰላት ታናሹንም ልጇን ያዕቆብንም አስጠርታ እነሆ ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ይፈቅዳል። ልጄ ሆይ ቃሌን ስማ ተነስና ወደ ካራን ምድር ወደ ወንድሜ ወደ ላባ ሂድ የወንድምህ ቁጣ እስኪበርድለት ጥቂት ቀናት በዚያው ተቀመጥ ብላ አሳመነችው። ያዕቆብም እሺ ብሎ መንገዱን ጀመረ። ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወደ ካራን ሄደ።

ወደ አንድ ስፍራም ደረሰ ፀሐይም ጠልቃ ነበርና ከዚያ አደረ በዚያም ስፍራ ድንጋይ አነሳ ከእርሱም በታች ተንተርሶ በዚያ ስፍራ ተኛ።

ሕልምም አለመ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ ራሱም ወደ ሰማይ ደረሰ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበርና።

እነሆም እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር እንዲህም አለ የአባትህ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ ይህችን አንተ የተኘህባትን ምድር ለአንተም ለዘርህም እሰጥሃለሁ

ዘርህም እንደ ምድር አሸዋ ይሆናል እስከ ምዕራብና እስከ ምስራቅ እስከ ሰሜንና እስከ ደቡብ ትስፋፋለህ የምድርም አህዛብ ሁሉ ባንተ በዘርህም ይባረካሉ።

እነሆም እኔ ከአንተ ጋራ ነኝ በምትሄድበትም መንገድ ሁሉ እጠብቅሃለሁ ወደዚችም ምድር እመልስልሃለሁ የነገርሁህን ሁሉ እስካደርግልህ ድረስ አልተውህምና።

ያዕቆብም ከእንቅልፉ ተነስቶ በእውነት እግዚአብሔር በዚህ ስፍራ ነው እኔ አላወቅሁም ነበር አለ። ፈራ እንዲህም አለ ይህ ስፍራ እንዴት ያስፈራ ይህ ስፍራ የእግዚአብሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይደለም ይህም የሰማይ ደጅ ነው።

ያዕቆብም ማልዶ ተነሳ ተንተርሶት የነበረውንም ድንጋይ ወስዶ ሐውልት አድርጎ አቆመው በበላዩም ዘይትን አፈሰሰበት።

ያዕቆብም ያንን ስፍራ ቤቴል ብሎ ጠራው አስቀድሞ ግን የዚያንች ስም ሎዛ ነበረ።

ያዕቆብም እንዲህ ብሎ ስእለት ተሳለ። እግዚአብሔር ከእኔ ጋራ ቢሆን በምሄድበትም በዚች መንገድ ቢጠብቀኝ የምበላውንም እንጀራ የምለብሰውንም ልብስ ቢሰጠኝ፥

ወደ አባቴ ቤትም በጤና ብመለስ እግዚአብሔር አምላኬ ይሆንልኛል።

ለሐውልት የተከልሁት ይህም ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት ይሆናል ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአስር እጅ አነዱን እሰጥሃለሁ። ብሎ ቃል ገባ።

✝️ ስለዚህም እኛም #የያዕቆብ_ሌሊት ያድርግልን የምንባባለው እግዚአብሔር አምላክ ከቅዱሳን መላእክቱ ከእኛ ጋር እንዲያድርና ጥሩ የሰላም እንቅልፍ እንዲያስተኛን ቅዱሳን መላእክትን በሕልማችን እንዲያሳየን ከመጥፎ ህልም እንዲጠብቀን እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንዲሆን ከመጥፎ አጋንንት እንዲጠብቀን #የያዕቆብ_ሌሊት ይሁንልን እንላለን።
ለበለጠ ኦሪት ዘፍጥረት (26-30) አንብቡት

Mule Ze Kdst Ldeta