ከደራሲያን እልፍኝ @kederasiyan Channel on Telegram

ከደራሲያን እልፍኝ

@kederasiyan


ከደራሲያን እልፍኝ (Amharic)

ከደራሲያን እልፍኝ የሚደረግን በተመሳሳይ ማስተዳደር እና በላቀ ህዝብ እና ሲኦስትያን እና ሌላ የፍቅር ቤተሰብ ማህበረሰብ አላማ ነው። ከአሮጌ ወዳጆችና አስተዋወቁ ወደ ከደራሲያን እልፍኝ በመመልከት እና በመጠቀም ሌሎችን ከተማ ዋጋ አሰንሃውን ለማሻሻል በማለት ካንተ ስልጣን ብቻ ነህ። አንዳንድ እና በጥሬ የሚባሉ ግንድ እስከዚህ መስራት ላይ ናቸው። በምርጫ ሽᑯቱን እና ፍቅርን ከከተማ ውጪ ማህበረሰብ አላማ ያወራል። አንድ ሲዋጋድ ብዙም ህዝብ እና ባላም ህዝብ ስኡእንን ቻመል በሚሆነው ጥበቃ ከተማህ ከሚ ቤተ ሰብ የሚለየው ወጣት የለም።

ከደራሲያን እልፍኝ

17 Feb, 18:39


DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ

የፈለጉትን ጨዋታ በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ 👇


https://t.me/addlist/RkUIrr74mbcxYjI0

Add your channel @jowaver

ከደራሲያን እልፍኝ

17 Feb, 17:43


DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ

የፈለጉትን ጨዋታ በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ 👇


https://t.me/addlist/RkUIrr74mbcxYjI0

Add your channel @jowaver

ከደራሲያን እልፍኝ

17 Feb, 15:11


እኔ በየቀኑ ገንዘብ እየሰራሁበት ነው 😱😱💵💵💵
እናንተም አሁኑኑ ጀምራችሁ ገንዘብ መስራት ጀምሩ 💸💸💸
በየቀኑኑ ከ1000-15,000 ብር ገንዘብ መስራት ጀምሩሩ💸💸

ስራውን ለመጀመር ከስር ያለውን link ተጫኑ

https://t.me/addlist/RkUIrr74mbcxYjI0

add your channel @jowaver

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 19:59


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 19:13


🔊 በ አዲሱ curriculum በሀገራችን ኢትዮጵያ ከ 1ኛ -- 12ኛ የሚገኙትን ትምህርቶች ሙሉ መፅሀፎች አና የመምህር መምርያዎች አንዲሁም ሌሎች አጋዥ መፅሐፍቶች በ pdf የምታገኙበትን ቻናል ከታች ታገኛላቹህ 📚👏

🤩 ከዚህ በኋላ ከ physics teacher ጋር መሸዋወድ ቀረ 😅 ኧረ ከ maths መምህር ጋር መጨቃጨቁንስ ብትሉ 😳

Add yours 👉 @Wviceberg

🚨ማሳሰቢያ 🚨
Uniform አና ID የሌለው አንዲሁም ያረፈደ መግባት አይፈቀድም 😁😂👇👇👇


https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 18:37


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 18:19


🔊 በ አዲሱ curriculum በሀገራችን ኢትዮጵያ ከ 1ኛ -- 12ኛ የሚገኙትን ትምህርቶች ሙሉ መፅሀፎች አና የመምህር መምርያዎች አንዲሁም ሌሎች አጋዥ መፅሐፍቶች በ pdf የምታገኙበትን ቻናል ከታች ታገኛላቹህ 📚👏

🤩 ከዚህ በኋላ ከ physics teacher ጋር መሸዋወድ ቀረ 😅 ኧረ ከ maths መምህር ጋር መጨቃጨቁንስ ብትሉ 😳

Add yours 👉 @Wviceberg

🚨ማሳሰቢያ 🚨
Uniform አና ID የሌለው አንዲሁም ያረፈደ መግባት አይፈቀድም 😁😂👇👇👇


https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 17:25


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 16:59


😱ዓለም ሁሉ ስለዚህ አያወራ ነው 😳, አናንተስ አልሰማችሁም?

አዲሱ በ online ገንዘብ ማግኛ ስራ ይፋ ሆኗል , በቃ ድህነት ሚባል ነገር ጠፋ 👏
መስራት ለምትፈልጉ ብቻ ያለው ቦታ ትንሽ ስለሆነ ሳትቀደሙ ቅደሙ 📢

ከታች ያለውን ተጫኑ 👇, አፍጥኑት🔥


https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

12 Feb, 16:30


🔊 በ አዲሱ curriculum በሀገራችን ኢትዮጵያ ከ 1ኛ -- 12ኛ የሚገኙትን ትምህርቶች ሙሉ መፅሀፎች አና የመምህር መምርያዎች አንዲሁም ሌሎች አጋዥ መፅሐፍቶች በ pdf የምታገኙበትን ቻናል ከታች ታገኛላቹህ 📚👏

🤩 ከዚህ በኋላ ከ physics teacher ጋር መሸዋወድ ቀረ 😅 ኧረ ከ maths መምህር ጋር መጨቃጨቁንስ ብትሉ 😳

Add yours 👉 @Wviceberg

🚨ማሳሰቢያ 🚨
Uniform አና ID የሌለው አንዲሁም ያረፈደ መግባት አይፈቀድም 😁😂👇👇👇


https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

11 Feb, 20:35


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

11 Feb, 20:18


😱ዓለም ሁሉ ስለዚህ አያወራ ነው 😳, አናንተስ አልሰማችሁም?

አዲሱ በ online ገንዘብ ማግኛ ስራ ይፋ ሆኗል , በቃ ድህነት ሚባል ነገር ጠፋ 👏
መስራት ለምትፈልጉ ብቻ ያለው ቦታ ትንሽ ስለሆነ ሳትቀደሙ ቅደሙ 📢

ከታች ያለውን ተጫኑ 👇, አፍጥኑት🔥

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

11 Feb, 20:02


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

11 Feb, 18:30


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

05 Feb, 17:29


🔊🗣አሁን ባሉት 15 ደቂቃዎች ዉስጥ ማለትም አስከ 2:45 ድረስ የሚቆይ የልዩ አድል የ 1500 ብርር ሽልማት ዕጣ ይወጣል 📢
አናንተም አድሉ ሳያመልጣቹህ ቶሎ ብራቹህን ውሰዱ 🏃‍♂‍➡️👏🔥

የቀረው ቦታ ውስን ስለሆነ በፍጥነት ተቀላቀሉ 🫵
ከታች ያለውን ተጫኑት 👇

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 20:18


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 19:33


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 19:20


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 19:15


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 18:56


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 18:54


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 18:39


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 17:54


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 17:30


🔊🗣አሁን ባሉት 15 ደቂቃዎች ዉስጥ ማለትም አስከ 2:45 ድረስ የሚቆይ የልዩ አድል የ 1500 ብርር ሽልማት ዕጣ ይወጣል 📢
አናንተም አድሉ ሳያመልጣቹህ ቶሎ ብራቹህን ውሰዱ 🏃‍♂‍➡️👏🔥

የቀረው ቦታ ውስን ስለሆነ በፍጥነት ተቀላቀሉ 🫵
ከታች ያለውን ተጫኑት 👇

ከደራሲያን እልፍኝ

04 Feb, 12:45


ለመልካም ቀናችን!!

#አንድ ሠው ሶቅራጠስ ወዳረፈበት እልፍኝ ሄዶ እንዲህ አለው፡፡

‹‹ሶቅራጠስ ወዳጄ፣ እገሌ ስለተባለው ወዳጅህ ዛሬ የሠማሁት ነገር ምንም ደስ አይልም›› አለው፡፡

ሶቅራጦስ መከዳው ላይ እንደተደገፈ መልስ ሳይሰጠው ዝም አለ፡፡

ሠውዬውም እንደገና ‹‹ይገርማል ከእርሱ አይጠበቅም፤ በጣም ገርሞኛል›› ሲል ተናገረ፡፡

ሶቅራጦስ፣ ይህ ሠው በቀላሉ እንደማይፋታው ስለተረዳ አንድ መደራደሪያ አቀረበለት፡፡

‹‹ስለ ወዳጄ ልትነግረኝ የፈለከውን እንድሠማህ ከፈለግህ ሶስት ጥያቄዎች አሉኝ፤ እነርሱን በቅድሚያ ልትመልስልኝ ይገባል! ይህ ሲሆን ብቻ ነው የምሰማህ›› አለው፡፡

ሠውዬው ለወሬው ቢቸኩልም አማራጭ ስላልነበረው በሶቅራጠስ ሀሳብ ተስማማ፡፡

‹‹የመጀመሪያው ጥያቄዬ የእውነት ጥያቄ ነው" አለ ሶቅራጠስ።

"ስለወዳጄ የሠማኸው መቶ በመቶ እውነት ነው ወይ?›› ሲል ጠየቀ፡፡

ሠውዬውም፡- ‹‹መቶ በመቶ እንኳን እርግጠኛ መሆን አልችልም›› ሲል እያመነታ መለሰለት፡፡

‹‹በጣም ጥሩ! ልትነግረኝ የፈለግከው እርግጠኛ ያልሆነ ነገር ነው ማለት ነው፡፡ እሺ ሁለተኛው ጥያቄዬ የመልካምነት ነው፡፡ የምትነግረኝ መልካም ነገር ነው ወይ?›› ሲል ሶቅራጠስ አቀረበ ጥያቄውን፡፡

ሠውዬውም፡- ‹‹እርሱማ መልካም አይደለም›› አለ ቱግ ብሎ፡፡
የሶቅራጠስ ጥያቄዎች ለማውራት የቋመጠለትን ወሬ እንዳያወራ እንቅፋት መስለው ታዩት።

ሶቅራጦስም ‹‹እውነትነቱ ያልተረጋገጠና መልካም ያልሆነ ነገር ልትነግረኝ ፈልገሃል፡፡ እሺ ሶስተኛውና የመጨረሻው ጥያቄዬን ልጠይቅህ?›› አለው፡፡

ሠውዬውም ጥያቄውን ለመስማት ፈጥኖ ‹‹እሺ›› አለ፡፡

ሶቅራጦስ ጠየቀ፤ ‹‹የምትነግረኝ ነገር ለእኔ የሚጠቅመኝ ነገር አለው ወይ?››

‹‹የለም! የለም! መጥቀም እንኳን አይጠቅምህም። ብቻ ብትሰማኝ...›› ብሎ ሰውዬው መቅለስለስ ጀመረ።

ይሄን ጊዜ ሶቅራጦስ ‹‹ታዲያ እንደምን አድርጌ እውነትነቱ ያልተረጋገጠ፤ መልካም ያልሆነ እና ለእኔ ምንም ጥቅም የሌለው ነገር ልንገርህ ስትለኝ እንዴት እሰማሃለሁ። ዞር በል ካጠገቤ አልሰማህም!!›› አለው ይባላል፡፡

ስንቶቻችን ነን ሰው የሚነግረን ነገር እውነት፣ መልካምና ጠቃሚ መሆኑን አጣርተን የምንሰማው?

ስንቶቻችን ነን ለሰው ቁምነገር ብለን ልንናገር ስንል ከሶስቱ አንዱን ማሟላቱን የምናረጋገጠው?

አሁን እኮ ሰው ዝም ብሎ የተነገረውን ስለሚሰማ በቀላሉ እንደ እንስሳ የሚነዳ ሆኗል፡፡ በየሶሻል ሚዲያው ላይ ፖስት የሚደረጉት ብዙዎቹ መረጃዎች እውነት ያልሆኑ፣ መልካምነት የሌላቸው እና ለእኛ ምንም ጥቅም የማይሰጡ ናቸው፡፡ በተቃራኒው የውሸት መረጃዎች ሆነው ስንቱን ያጭበረበሩ፣ ሰይጣናዊ ርምጃ ለመውሰድ የሚገፋፉ ሆነው ሳለ ያለማቅማማት እንሰማቸዋለን፡፡

አሁን አሁን እውነት ከሚናገሩት ሰዎች በላይ በመርዝ የተለወሰ ውሸት የሚናገሩ ሰዎች የተሻለ ብዙ ተከታይ አላቸው፡፡ መልካም መልካሙን ከሚሰብኩ ሰዎች ይልቅ የጥፋት ሰባኪዎች ብዙ ደጋፊ አላቸው፡፡ የጀገኑት ፍለጠው/ቁረጠው ባዮች ናቸው፡፡

እነሱን ማስቆም አይቻል ይሆናል፤ ነገር ግን እነሱን አለመስማት/አለመከተል ቀላል ነው፡፡ እነዚህን የሶቅራጠስ 3ቱ ጥያቄዎችን እንደ ወንፊት ተጠቅመን ማጣራት ብቻ በቂ ነው፡፡

‹ፅሁፉን› እውነት፣ መልካም እና ጠቃሚ ሆኖ ካገኛችሁት #Like #Share አድርጉት፡፡

መሳፍንት ተፈራ

##LIKE👍👍እና
ለምትወዱት 20 ሰው ሼር አርጉት📗📒📕📗📒📕
📚
┄┉┉✽‌»‌🎶••✿••🎶»‌✽‌┉┉┄ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!




━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆንን እናመሰግናለን 🙏
ለሃሳብ እንዲሁም ለማንኛውም አስተያየት

@kederasiyanBot ላይ ያስፍሩልን


ቻናሉን ለመቀላቀል
Join us 👇👇👇
https://t.me/kederasiyan.

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 18:59


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 18:47


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 18:37


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 18:30


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 18:17


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 18:02


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 17:59


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 17:48


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 17:40


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 17:33


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 17:22


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 17:15


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Feb, 16:59


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

02 Feb, 17:37


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

02 Feb, 17:29


🔊🗣አሁን ባሉት 15 ደቂቃዎች ዉስጥ ማለትም አስከ 2:45 ድረስ የሚቆይ የልዩ አድል የ 1500 ብርር ሽልማት ዕጣ ይወጣል 📢
አናንተም አድሉ ሳያመልጣቹህ ቶሎ ብራቹህን ውሰዱ 🏃‍♂‍➡️👏🔥

የቀረው ቦታ ውስን ስለሆነ በፍጥነት ተቀላቀሉ 🫵
ከታች ያለውን ተጫኑት 👇

ከደራሲያን እልፍኝ

02 Feb, 17:22


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

https://t.me/addlist/4EThdkbExq1jNWJk

ከደራሲያን እልፍኝ

30 Jan, 15:50


🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹

ADD YOUR CHANNEL @jotop8

ከደራሲያን እልፍኝ

29 Jan, 14:21


እኔ በየቀኑ ገንዘብ እየሰራሁበት ነው 😱😱💵💵💵
እናንተም አሁኑኑ ጀምራችሁ ገንዘብ መስራት ጀምሩ 💸💸💸
በየቀኑኑ ከ1000-15,000 ብር ገንዘብ መስራት ጀምሩሩ💸💸

ስራውን ለመጀመር ከስር ያለውን link ተጫኑ

https://t.me/addlist/RkUIrr74mbcxYjI0

add your channel @jowaver

ከደራሲያን እልፍኝ

29 Jan, 09:44


እኔ በየቀኑ ገንዘብ እየሰራሁበት ነው 😱😱💵💵💵
እናንተም አሁኑኑ ጀምራችሁ ገንዘብ መስራት ጀምሩ 💸💸💸
በየቀኑኑ ከ1000-15,000 ብር ገንዘብ መስራት ጀምሩሩ💸💸

ስራውን ለመጀመር ከስር ያለውን link ተጫኑ

https://t.me/addlist/RkUIrr74mbcxYjI0

add your channel @jowaver

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 18:03


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 17:29


🔊🗣አሁን ባሉት 15 ደቂቃዎች ዉስጥ ማለትም አስከ 2:45 ድረስ የሚቆይ የልዩ አድል የ 1500 ብርር ሽልማት ዕጣ ይወጣል 📢
አናንተም አድሉ ሳያመልጣቹህ ቶሎ ብራቹህን ውሰዱ 🏃‍♂‍➡️👏🔥

የቀረው ቦታ ውስን ስለሆነ በፍጥነት ተቀላቀሉ 🫵
ከታች ያለውን ተጫኑት 👇

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 15:29


🎬ምን አይነት ፊልም መመልከት ይፈልጋሉ?😱😱😱😱😱😱😱😱😱👇👇👇

▶️የቱርክ ፊልም    JOIN 👈 ይንኩ

▶️የአሜሪካ ፊልም   JOIN 👈 ይንኩ

▶️ የህንድ ፊልም     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የቻይና ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ

▶️የአማርኛ ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ

▶️ተከታታይ ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️ አኒሜሽን ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️አክሽን ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የጫካ ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የፍቅር ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️የ ካርተን ፊልሞች    JOIN  👈  ይንኩ

እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ

                    JOIN

ይቀላቀሉ                        ይቀላቀሉ


Add your channel
@gofx19

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 13:23


ከ5k በላይ ለሆናችሁ ብቻ

አዲስ folder ጀምረናል እየገባችሁ ተቀላቀሉ 5k+wave ይላል

ማሳሰቢያ :folder ውስጥ ያሉት ቻናሎች ወደ 30 ሲደርሱ ስራ ሰለምንጀምር አሁኑኑ ይመዝገቡ
በዚህ user name 👇👇
@Theothokos21 link ላኩ

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 11:38


🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹

ADD YOUR CHANNEL @jotop8

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 02:20


አሳዳጄን አመለጥኳት
አመለጠችኝ ያሣደድኳት።
ኗሪ ሆንኩኝ እንደፍየል
በነብርና በቅጠል መሀል።

አቤት አለች ያልጠራኀት
የጠራኀት ድምፅም የላት።
ራቂኝ 'ምላት ጎኔ ወድቃ
ቅረቢኝ ምላት ከኔ ርቃ።

አንዴ ስታደን አንዴም ሳድን
እረፍት አጥቼ ስባክን
የዕድሜዬን ጀምበር ብታዘባት
ልትጠልቅ ምንም አልቀራት።

         ደበበ ፡ ሰይፉ

╔═══❖•❖═══╗


╚═══❖•❖═══ ╝
❥❥               ⚘               ❥❥ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!




━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆንን እናመሰግናለን 🙏
ለሃሳብ እንዲሁም ለማንኛውም አስተያየት

@kederasiyanBot ላይ ያስፍሩልን


ቻናሉን ለመቀላቀል
Join us 👇👇👇
https://t.me/kederasiyan.

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Jan, 01:05


🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹

ADD YOUR CHANNEL @jotop8

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 18:42


የ እንግሊዝ ፕርሚየልግ ቻወታ የ ስፔን ላሊጋ ሆነ የተለያዩ ጫወታዎች የምታዩበት ቻናል ልቶቁማችሁ ቻናል በመቀላቀል ማየት ይችላሉ

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 18:07


👀 DSTV ቤት መሄድ ቀረረረረረ💥

😘 የፈለጉትን ጨዋታ የ ሁሉንም League በ LIVE STREAM የሚያሳይ ቻናል ተከፈተ⚡️

ጨዋታው Live ካለፋቹህ ደግሞ በ Video በተለያየ ጥራት ወድያውኑ ይለቀቃል, ኢንተርኔት ባይኖራችሁም Downlad አድርጋቹህ መኮምኮም ነው 😉😍

Add yours 👉 @Wviceberg

🤔ታድያ የ ኳስ አፍቃሪ ከሆናችሁ ምን አየጠበቃቹህ ነው 😳, ሁሉም በ ነፃ አኮ ነው
ኑ በ ነፃ ተቀላቀሉ 👇👇👇

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 17:29


🔊🗣አሁን ባሉት 15 ደቂቃዎች ዉስጥ ማለትም አስከ 2:45 ድረስ የሚቆይ የልዩ አድል የ 1500 ብርር ሽልማት ዕጣ ይወጣል 📢
አናንተም አድሉ ሳያመልጣቹህ ቶሎ ብራቹህን ውሰዱ 🏃‍♂‍➡️👏🔥

የቀረው ቦታ ውስን ስለሆነ በፍጥነት ተቀላቀሉ 🫵
ከታች ያለውን ተጫኑት 👇

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 17:06


😁 መሳቅ ይፈልጋሉ? 🤣 ኦ --- አው;  በምድር ላይ መሳቅ የማይፈልግ ማን አለ
Add yours 👉 @Wviceberg

እንግድያውስ ኑ አንድላይ አብረን እንሳቅ😂 አብረን👇👇👇

🚧 ማሳሰቢያ 🚨 👉 ስትስቁ አንዳያንቃቹህ ከጎናችሁ ዉሃ መያዝ አትርሱ 😁😋

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 16:10


🎬ምን አይነት ፊልም መመልከት ይፈልጋሉ?😱😱😱😱😱😱😱😱😱👇👇👇

▶️የቱርክ ፊልም    JOIN 👈 ይንኩ

▶️የአሜሪካ ፊልም   JOIN 👈 ይንኩ

▶️ የህንድ ፊልም     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የቻይና ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ

▶️የአማርኛ ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ

▶️ተከታታይ ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️ አኒሜሽን ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️አክሽን ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የጫካ ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የፍቅር ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️የ ካርተን ፊልሞች    JOIN  👈  ይንኩ

እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ

                    JOIN

ይቀላቀሉ                        ይቀላቀሉ


Add your channel
@gofx19

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 13:27


🚨ጊዜው የዝውውር ነው።

ዛሬ የተደረጉ አዳዲስ የዝውውር ዜናዎች ለመመልከት የትም ሳሄዱ #TRANSFERNEWS የሚለውን መንካት በቂ ነው።👇

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 09:55


🎬ምን አይነት ፊልም መመልከት ይፈልጋሉ?😱😱😱😱😱😱😱😱😱👇👇👇

▶️የቱርክ ፊልም    JOIN 👈 ይንኩ

▶️የአሜሪካ ፊልም   JOIN 👈 ይንኩ

▶️ የህንድ ፊልም     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የቻይና ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ

▶️የአማርኛ ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ

▶️ተከታታይ ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️ አኒሜሽን ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️አክሽን ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የጫካ ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ

▶️የፍቅር ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ

▶️የ ካርተን ፊልሞች    JOIN  👈  ይንኩ

እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ

                    JOIN

ይቀላቀሉ                        ይቀላቀሉ


Add your channel
@gofx19

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 09:36


🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹

ADD YOUR CHANNEL @jotop8

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 08:05


በ 𝗢𝗡𝗟𝗜𝗡𝗘 ገንዘብ መስራት ይፈልጋሉ ?

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Jan, 06:21


🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹

ADD YOUR CHANNEL @jotop8

ከደራሲያን እልፍኝ

22 Jan, 17:02


እኔ ወድሻለሁ
(በእውቀቱ ስዩም)
እኔ ወድሻለሁ
ታስሮ እንደመፈታት
እንደጣኦስ ውበት
እንደዝሆን ብርታት
ዳዊትን ከጎልያድ
ደርቦ እንደመምታት፤
እኔ ወድሻለሁ
ጦም ውሎ እንደመጉረስ
ወልዶ እንደመታረስ
ቶምቦላ እንደመድረስ
ካላሙዲ ንብረት
ግማሽ እንደመውረስ፤
እኔ ወድሻለሁ
እንደመቅደስ እጣን
እንዳፍለኛ ስልጣን
እኔ ያንች ቡዳ
ያንች ልዝብ ሰይጣን።
('አዝማቹ የገብረ ክርስቶስ ደስታ ነው'
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

22 Jan, 17:02


አልፈልግም ስትለኝ እምባዬ እንዳይመጣ ታግዬ ፈገግ አልኩኝ ። ለእምባዬ ፊት መስጠት አልፈለኩም ። የሄደን ሰው እምባ አይመልሰውም ብዬ ነው መሰለኝ !

ግን ከፋኝ ፦

ተደግፌባት ነበር ። አደጋገፌ በጥርጣሬ አልነበረም ። ከኔ እሷን አምናት ነበር ፣  እንዳልጎዳት ስጣጣር ነበር ። እንዳላሳዝናት ሁኔታዬን ሁሌ አየው ነበር !

አልፈልግህም ስትለኝ ....

ጭር አለብኝ  በግርግር ውስጥ ጭርታ ስሜት እንዴት ይወለዳል ? ጭርታው አስፈራኝ ጭርታው ድብርት ወለደ ። ስታብራራ  መልስ መስጠት አልፈለኩም ። እንዲ ስለው እንዲ ይላል ብላ ምላሽ ተሸክማ እንደመጣች ገብቶኛል ።

ምላሽ ካጠና ሰው ጋር ውይይት ትርፍ የለውም ። ማን ለማን ብሎ ከማን ጋ ይሆናል ?  ይሄ መስቀል ሳላጉረመርም የምሸከመው ነው !!

ግን ይሄን ሁሉ ሲሰማኝ ፈገግ ብዬ ነበር ።

እሷም አልፈልግህም ስለው ፈገግ ብሎ ነበር ትል ይሆናል ።

By Adhanom Mitiku
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

17 Jan, 11:08


ለምንድነው ሲያገቡ ቆንጆ የሚሆኑት?
(አሌክስ አብርሃም)

ላለፉት ሁለት መቶ አመታት ስለቁንጅና ሚስጥር በጥልቀት ሳጠና እንደነበር ታውቃላችሁ(አወ በሉ ለጨዋታው😀) እና አንድ ነገር ታዘብኩ ፤ አዲስ እንዳገባች ሴት የመጨረሻ ቆንጆ የትም የለም። ትዳሯ አዲስ ፣ ልብሷ አዲስ፣ ቤቷ አዲስ፣ ሶፋዋ አዲስ፣ ባሏ አዲስ😀 ዘመዶቿ አዲስ፣ አልጋዋ አዲስ፣ ሰውነቷ አዲስ፣ ስሟ አዲስ /ወይዘሮ/ ሎሽኗ አዲስ ፣ ከምንም በላይ ግን ተስፋ፣ ረፍት ትልቅ የመሀበራዊ ኑሮ ስኬት፣ ስክነት፣ ራስን መቻል፣ መከበር በዛ ላይ የምታፈቅረውን ሰው ካገባች እረፍት! ልክ እንደኤርታሌ ትኩስ ውበት ከውስጧ ወደውጭ ይፍለቀለቃል! ለማረጋገጥ ከፈለጋችሁ ተቃራኒውን ተመልከቱ። ብዙ ሴቶች ሲፋቱ አለመረጋጋት ፣ ትሮውማ ፣ የማህበረሰቡን ጫና ለመቋቋም መደበቅ ወይም ከመጠን በላይ በባህሪም ባለባበስም ማፈንገጥ ፣ ስለተፋታሁ ምንም አልሆንኩም እንደውም አምሮብኛል አይነት ጉዳትን በብዙ ማስመሰል መዋብ መሸፋፈን! ውበት ከውጭ ከሜካፕ ወደውስጣቸው ነው የሚፈሰው! አብሮ መኖር እንጅ ትዳር አይፈርስምና ሐሳባቸው ወደፊት ለመሄድ ብዙ ጊዜ ይወስዳል! አንዴ ከተጋቡ ሰማኒያቸውንም ይቅደዱ ልብሳቸውን "አንድ" ሁነዋል እንዲል ቃሉ ሙሉ የሚባል መለያየት የለም! የሆነ ሁኖ አዲስ ያገቡ ሴቶች ሁሉም ቆንጆወች ናቸው።

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

17 Jan, 04:47


ሚኒባሷ

(ደረጀ ይመር)


እንደ ወትሮው ለዕለት ጉርሴ ተጣድፌ የወጣሁት ወፍ ጭጭ ሳይል ነው፡፡ ጎኔን ከማሳርፍባት ጭርንቁስ ጎጆዬ ተስፈንጥሬ፣ ከሥራ ገበታዬ ለመከተት፤ ብዙ ርቀቶችን ማቆራረጥ ይጠበቅብኛል፡፡ ለሰዐት እንደሚሮጥ አትሌት፣ በላይ በላይ ሳልተነፍስ የደረስኩበት ቀን ትዝ አይለኝም፡፡ ይኼ ሁሉ ግራ ቀኝ መወዝወዝ፣ ጎተራን ለማደላደል ነው፤ያውም በመናኛ ፈረንካ፣ይኹና፡፡
እንደ እናት ክንድ፣ እቅፍ ድግፍ አድርጋ፣ ከሥራ ገበታዬ የምትከተኝ ባለፉርጎዋ አውቶቢስ፣ ዛሬ አለጠባይዋ የውሃ ሽታ ሆናለች፡፡ ከሥራ ሰዐት መግቢያ ጥቂት መሽረፉ፤ በሥጋ ኮንክሪት ለተሞላው ዱለኛው አለቃዬ፣ ሽመል ማቀበል ነው፡፡ ዳግም ከተላተምኩት፤ ቆሜ የምሄድ አይመስለኝም፡፡ ከዚህ ቀደም እየተርገፈገፈ፤ እላዬ ላይ ለመፍረስ ተገልግሎብኛል፡፡ አሁን በቀጭን ገመድ ላይ  እንደሚራመድ አስማት ሠሪ፣ ምንም አይነት ስህተት እንድሰራ አይፈቀድልኝም፡፡ ለእንጀራ ገመዴ ዋስትና ብቸኛው መላ፤አስማተኛ መሆን ነው፡፡
ሰዐቱ እየነጎደ ነው፡፡ ባለፉርጎዋ አሁንም ብቅ አላለችም፡፡ በሥጋት ተወጥሬ ወዲህ ወዲያ በመንከላወስ ላይ ሳለሁ፣ ድንገት አንዲት ከርካሳ ግልገል  ሚኒባስ፣ ከፊት ለፊቴ ገጭ አለች፡፡ ሆድ ዕቃዋን ከፍታ፣ አላፊ አግዳሚውን ወደ እልፍኟ መጋበዝ ጀመረች፡፡ ኪሴ ውስጥ ያለው ፈረንካ አያወላዳም፡፡ የባለፉርጎዋ አስቤዛ ነው፡፡ ልጨክንበት ወሰንኩ፡፡ ምርጫ የለኝም፤ ከቢጤዎቼ ጋር በአንድነት ተደምሬ፤ ሚኒባሷ ላይ ተሰቀልኩ፡፡
ሚኒባሷ እየተንፏቀቀች፣ የአዲስ አበባ መግቢያ ደጃፍን ለመሳለም ተቃርባለች፡፡ ከትውልድ ከተማዬ የተሰደድኩት በምክንያት ነው፡፡ ኑሮ እጅ ወደ ላይ ብሎ ቢማርከኝ፤ክፉ ቀንን እንደ ቅዝምዝም ጎንበስ ብዬ ለማሳለፍ፤ እልፍ አልኩኝ፡፡ ቤት ኪራይ ሽሽት፤ስንፏቀቅ ስንፏቀቅ፤ ድንገት ራሴን ከአዲስ አበባ ማዶ አገኘሁት፡፡
“ሹፌር ድምፁን ቀንሰው፣እንዴት እናውራ?” አለች ከጎኔ የተቀመጠችው ባለቃጭል ድምጽ ጉብል፡፡ ልብ አንተርክክ ጠይም ዓሣ መሳይ ናት፡፡
“ይሄን የመሰለ የውበት አድባር እስካሁን እንዴት ዘነጋሁት? ጤባ ነኝ፤” አልኩኝ ለራሴ፡፡
ጤባ የምትለው ቃል፣ ከውስጤ ማጉተምተም አፈትልካ የወጣች መስሎኝ፤ተሳፋሪውን ዘወር ዘወር ብዬ ጎበኘሁት፡፡ ምንም የተፈጠረ ነገር የለም፤ በቀጭኑ የተለቀቀው ሙዚቃ፣ ተሳፋሪውን አርምሞ ውስጥ ከትቶታል፡፡ ከያኒው ኮርኳሪ ስንኞችን በዜማ ጅረት ላይ እንደ ታንኳ ቀዝፎ ከጆሮ ያደርሳል፡
ቀጭን ጌታ ሄዶ ቀጭን ጌታ መጣ
ደንዳናው ጫንቃዬ አመል አላወጣ
ልቤም አለገመም
ሆዴም አልጎደለም
እኔ ምንተዳዬ
የምል ወለም ዘለም፤
“ይሄ ደፋር ከያኒ እየቦጠለቀ እኮ ነው፤ እኔ ቦተሊካ አይገባኝም፤ቅርብ አዳሪ ነኝ፤ቅርብህን ተመልከት የተባልኩ ባለራዕይ ትውልድ፤” በሩቁ ቦተሊካ፣ የቅርቤን ጠይም በመዘንጋቴ እየተቆጨኹ፣ በዐይኔ ልዘይራት ፊቴን ወደ እርሷ መለስኩ፡፡
ውበቷ ከቅድሙ በባሰ ተጋነነብኝ፤ ስልኳን ጆሮዋ ላይ ለጥፋ ታንሾካሹካለች፡፡ የፍቅር ጨዋታ እንደሆነ አካላዊ ቋንቋዋ ያሳብቃል፡፡ በየመሀሉ እያዋዛች ትስለመለማለች፡፡ ቅናት ቢጤ በውስጤ ሲያቆጠቁጥ ተሰማኝ፡፡ በማላውቃት ሴት በተፈጠረብኝ የስሜት መቅበዝበዝ ራሴን ታዘብኩት፡፡ 
ባለሦስት እግር መንኮራኮር ከሚኒባሷ ፊት ጥልቅ ስትል፣ መብከንከኔ ተናጠበ፡፡ የዘዋሪው  ፍሬን አያያዝ፣ እኔን እና ውቧን ጉብል  አካል ለአካል “ቺርስ” አባባለን፡፡
“ውይ ተረፍን” አለች የተበታተነውን የስልኳን ቀፎ እየገጣጠመች፡፡
“ደግማ ብትገባበት ምን አለ?” ወርቃማው ዕድል እንዳያመልጠኝ ምላሴን አሾልኩ፡፡   
“ምን ማለት ነው?”
“ደግሜ እንድገጭሽ”
ቀልዴ እንዳልከሸፈ የገባኝ፤ ጠይም ገጽታዋ እንደ ፀሃይ ሲበራ ነው፡፡ “የመጀመሪያው ቀልድ ከተሳካልህ፤ክሌቱ፣ሠልስቱ ብለህ አከታትል፤ያን ጊዜ የዘራኸውን ሳቅ ታጭዳለህ፤”  ብሎ የመከረኝ ሴት አውል ባልንጀራዬ፣ ትዝ አለኝ እና ወዝ ያለው ጫወታ ላክል አፌን ሳሞጠሙጥ፤
“ወራጅ” አለች
ሙዳ ሥጋ ከላዬ ላይ ተገንጥሎ ሲወድቅ ተሰማኝ፡፡ በአቅመቢስነት ስሜት በዐይኔ ተከተልኳት፡፡ ቄንጠኛነቷ ከሠረገላ ላይ የምትወርድ ንግሥት አስመስሏታል፡፡ ጠይም አስማት፡፡ ልዘይራት ስሰናዳ፣ በሦስት ፊደል በታነጸ መቀስ ቃል ተሰነካከልኩኝ፡፡ ወ ራ ጅ! ከከርካሳዋ ሚኒባስ ያተረፍኩት የቃል ውርስ፣ ሰቀቀን ሆኖብኛል፡፡ ሚኒባስ ላይ በተሰቀልኩ ቁጥር፣ ጦሰኛውን ቃል ላለመስማት፣ ጆሮዬን እደፍናለሁ፡፡ ወራጅ! ለካስ ተሰቅሎ መውረድ እንዲህ ያማል፡፡ ወራጅ!

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

16 Jan, 17:32


ሆድዬ

ከዕለታት ባንዱ ቀን ባንድ ቁርጥ ቤት ቁጭ ብለን ፍርፍርና ላላ አዝዘን እየበላን ስልኳ ጠራ፡፡ ስልኳ ሲጠራ ብልጭ የሚለው ነገር (flash ) አለው፡፡ ከማንሣቷ በፊት ፈገግ ብላ “እቴቴ ናት” አለችኝ፡፡ እናቷን “እቴቴ ነው” የምትላት፡፡ ምን እሷ ብቻ መላ ቤተሰቡ እንዲያ ነው የሚላት፡፡ ስልኩ ከሚረጨው መብራት ለመከለል እጄን እየጋረድኩ “እኮ አንሺዋ” አልኩኝ፡፡ ተበሳጨሁ እንዴ?
“ደረቅ እንደሱ አይባልም! አይደረግም!” ብላ ክንዴን ከቆነጠጠችኝ በኋላ ወደ ‘ሬስት ሩም’ ተጣደፈች፡፡ ስልኩን ጨርሳ ስትመለስ “ክፈልና እንሒድ!” አለች፡፡
“ምን መጣ?”
“ክፈልና እንሒድ አልኩኮ ‘ከተማ ውስጥ ረብሻ አለ’ አሉ፡፡”
“መች ሰላም ውሎ ያውቃል?”
“ሆሆሆ…ቀልዱን ተውና ባጃጅ ጥራ…” ብላ ውብ ዐይኗን ስታጉረጠርጥብኝ አስተናጋጁን ተጣራሁ፡፡
የኔ ውድ ማናት? መቅዲ ማናት? እንዴት ተዋወቅን?
ከዕለታት ባንዱ ቀን (እንዲያ ማለት ትወዳለህ ይሉኛል ፎታች ወዳጆቼ)… ከፒያሳ 33 ቁጥርን አውቶብስ ይዤ ወደ ኮተቤ (የታክሲ ረዳቶቹ ‘ኩተቤ’ የሚሉት) መሳለሚያ እየሔድኩ ነበር፡፡ ዐራት ኪሎ ላይ አንዲት ልጅ ገባች፡፡ እንደምን ያለች ናት? ዳሌዋ ኩሩ ነው? መቀመጫዋ ያምራል? እኔ እንጃ! ‘በደንብ አልገለጻትም’ ብለው ሐያሲያን ይውገሩኝ እንጂ አልናገርም፡፡ የእራስን ሰው እንዲያ ማለት ይቻላል? ልክ አይመጣም እኮ!
ብዙ ገጠመኝ ግን አለኝ፡፡ ሸጋ ጠባይ ካላችሁ አንዱን አሁን እነግራችኋለሁ፡፡ ዝግጁ?
ከዕለታት ባንዱ ቀን የምትወደውን ደረጃ 1 ማስቲካ ‘ፖፖቲን’ የተሰኘ (አሁን ‘ትሪደንት’ ተክቶታል መሰል?) ልገዛ ወደ ኋላ ቀረት ብዬ ነበር፡፡ አንድ ወጣት “እናቱ መቀመጫሽ እንዴት ያምራል! የት ነው የማውቀው? እርግጠኛ ነኝ የኾነ የአማርኛ ፊልም ላይማ ዐይቸዋለሁ፡፡” ፈገግ እያለ “ከምር ግን የእራስሽ ነው?” የኔ እናት! ከማፈሯ የተነሣ ‘ረዥም ምላሱን ቢሰበስብልኝ ’ብላ የቀላ ፊቷን ወደሱ አዞረች፡፡ መቀመጫዋን ከዐይኑ ማሸሽዋ ነበር፡፡ አጅሬ ሊተው ነው?
“እንዴ! ከኋላም ከፊትም ማማር እንዴት ነው ነገሩ ጎበዝ? እረ ‘ፌር (fair)’ አይደለም? ምንም ለሌለው እናካፍል እንጂ!”
ሆዴን ይዤ ስስቅ ዞር ብሎ ዐየኝና ድንግጥ ብሎ ጠጉሩን እያፍተለተለ “እረ ብሮ (bro) ሰው አለ አይባልም እንዴ? እ?…ከምር ‘ፌር’ አይደለም”፡፡
መቅዲ ይህ ሳቄ አናዷታል መሰል፡፡ ፊቷ ፍም መስሎ “እረ በደንብ ሳቅ! አንተ ምናለብህ!” አስከትላም ግራ በተጋባ ግን ደግሞ ለማወቅ በመሻት ድምፀት፤ “እኔ የምልህ ያንተ የኾነችን ሴት ሌላ ወንድ ሲለክፋት ምላሽህ ሳቅ ነው?”
እንዲህ ዓይነት ቦምብ ጥያቄዋን ለምጀዋለሁ፡፡ ንጹህ ልብ የሚጠይቀውን ጥያቄ በብቃት የሚመልስ እርሱ ብጹእ ነው፡፡
“ማን ቆንጆ ሁኚ አለሽ?”
ክንዴን ጨምድዳ “አትቀልድ የምሬን ነው”
“ብቻሽን ነበርሽ እኮ ማሬ፡፡ ሴት ብቻዋን ትኾን ዘንድ መልካም አይደለም፡፡ ሴት ብቻዋን ከኾነች ባትደፈርም አልተደፈረችም አይባልም” አልኩ ውድነሽ በጣሙን የነፍስ አባት አፍ ተውሼ፡፡
“የቀረብኩህ ሲመስለኝ ትርቅብኛለህ፣ ያወቅኩህ ሲመስለኝ ይበልጥ ትርቅብኛለህ” አለችና ይበልጥ ደረቴ ላይ ተለጥፋ ከንፈሬን ታየኝ ጀመር፡፡ … ያለ ቃል፣ ያለ ንክኪ በዐይኗ ከንፈሬን ስትስመኝ ታወቀኝ፡፡ /እራሴን አዋደድኩ እንዴ?/
… ዐራት ኪሎ ላይ አንዲት ጠይም ልጅ ገባች፡፡ መገናኛን እንዳለፍን ቲንጥየ የምሳ ዕቃ በቲንጥየ ቦርሳ በትክሻው ያንጠለጠለ ሰው ከኋላዋ ይጠጋታል፡፡ …ይጠጋታል…ይጠጋታል… ይጠጋታል፡፡ ይጠጋታል ብቻ ሳይኾን ከፊት ከቆሙት ሰዎች ጋር ያጠጋጋታል፡፡ ምን ያጠጋጋታል ያላትማታል ማለቱ ሳይሻል ይቀራል? ! ልጅቱ ቢጨንቃት ምንም ፍሬቻ ሳታበራ መሬት ላይ ዝርፍጥ አለች፡፡
ለክፋቱ ደግሞ ጂጂ ታዜማለች፡፡ እንዲህ እያለች “…ተው ሽሸኝ አልሸሽም ተው ሽሸኝ አልሸሽም እንዲያ ስንባባል አለብኝ ጭልምልም…” ይሄኔ ከወንበሬ ብድግ አልኩና ከጎኔ ላለው ጎልማሳ ሰው እንኳ ወንበሬን አደራ ማለት አልደፈርኩም፡፡ የዛሬ ጊዜ ሰው ለአደራ ይበቃል እንዴ? እናም ባንድ እጄ ወንበሩን፣ በሌላኛው እጄ ልጅቱን ክንዷን ጨምድጄ ወንበሬን አስረከብኳት፡፡ (ወንበር ማስረከብ እንዲህ እንደ ዘበት! ሆሆሆ…የኛ ሀገር ፖለቲከኞች ሳይናደዱብኝ ይቀራሉ?) ከኋላዋ ‘ግፋ አባቴ’ ሲል የነበረው ሰው በጎሸ ዐይኑ አጉረጠረጠብኝ፡፡ የቆመ ቀንዱን ወጥሮ “…‘ልውጋ፣ልስረቅ’ እያለ ሲቅበዘበዝ እጅ ከፍንጅ የያዝኩት እኔ ምን ያስፈራኛል?” ስል እራሴን አጀገንኩት መሰል ዐይኑን ከኔ ላይ አሸሸ፡፡ ተመስገን!
አንገቱን አቀርቅሮ ዐይኔን ሲሸሽ… ሲሸሽ… ሲሸሽ… ቆይቶ መውረጃው ሲደርስ ምን ቢለኝ ጥሩ ነው? ምቀኛ!
ከትናንቷ ‘ልጅቱ’ ከዛሬዋ ‘መቅዲ’ ጋር የተዋወቅነው በዚህ መልኩ ነበር፡፡
ከኋላም ከፊትም የምታምረዋን ሴት የሰጠኝን የአንበሳ አውቶብስን ውለታ፣ ዛሬ ባቡር መጣ ብዬ የምረሳ ሰው አይደለሁም፡፡ ከቶዉኑም! እንድያውም የአንበሳ አውቶብስ ቀን እንዲታወጅ በግሌ እፈልጋለሁ፡፡
መቅዲና እኔ ባጃጅ ጠርተን እንደገባን “ውዴ አትወጂኝም?” የባጃጁ ሹፌር በ’ስፖኬ’ው ሲሾፈን ዐየዋለሁ፡፡ ምን ማየት ብቻ ጆሮውን እዚች ወሳኝ ምላሽ ላይ እንደተመሰጠ ያወቅኩት ከኋላ የመኪና ጥሩንባ ሲያንባርቅብን ነው፡፡
“አንተ እኮ ነህ! የሥራህን ይስጥህ” ብላ ስቃ የማታውቀውን ሳቅ (ወይም ሰምቼው የማላውቀውን ብለው ይሻላል መሰል?) ሳቀች፡፡ የባጃጁ ሹፌር እንደተናደደ ከአነዳዱ መገመት ይቻላል፡፡
“እኮ ንገሪኛ ውዴ አትወጂኝም?”
ክንዴን እየቆነጠጠች “ደረቅ! መጀመሪያ ሲጃራና ጫትህን ተው!” የባጃጁ ሹፌር ድምፅ አውጥቶ ‘እርፍ’ አላለም?! ይሄ ክፉ! እኛ ለጥላቻ ጊዜ የለንም፡፡ ፍቅር ብቻ! ፊቷ ቅጭም ብሎ የቀላው ጉንጬን ሳመችኝ፡፡ እራሷ ትወግረኝ ይኾናል እንጂ በፍጹም ከሚወግሩኝ ወገን ቆማ አትገኝም፡፡ በጭራሽ!
እንዲህ ናት እሷ፡፡
የእቴቴ ልጅ ቁጥብ ናት! የእቴቴ ልጅ ሐቀኛ ናት! የእቴቴ ልጅ ሆደ ቡቡ ናት!
የእቴቴ ልጅ የዋህ ናት! ከሁሉ አብልጬ የምወደው ይሄን የዋህነቷን ነው፡፡ አንድ ቀን ሳጨስና ስቅም ዐይታኝ አታውቅም፡፡ ማንም እንዲያ ሲያደርግ ‘ዐየነው’ ያላትም ከቶ የለም፡፡ አንድስ እንኳ! ሊነግሯትም አይችሉም፤ቢነግሯትም አታምንም፡፡ ከኔ በቀር ማንንም አታምንም! ማንንም!
እኔ ነኝ ለቀልድ ብዬ የነገርኳት፡፡ እኔ ነኝ በእራሴ ላይ ያሟረትኩት፡፡ ወዲያውም ፈተና መኾኑ ነው መሰል? ሰው እራሱን ፈትኖ ሳይጨርስ ሌላ ይፈትናል? አያሌ ‘April the fool’ ነገሮች በሕይወታችን ይገጥሙናል፡፡ “ይሄን እንደ አንዱ ቁጠሩት” ብለን ማለፍ ግን የምንችል አይመስለኝም፡፡
የውዴን የተደበቀ ውበት አሳየኝ እንጂ፡፡ “ትምባሆ እምጋለሁ፣ ጫትም እበላለሁ” አልኳት፡፡ የነገርኳትን አመነች፡፡ እምነት ፍቅርን ይቀድመዋል ወይስ ይከተላል? አምናም አልቀረች፡፡ አዘነችልኝ ወይም አዘነችብኝ፡፡ ለዚህ ነው ይበልጥ የምወዳት! ለዚህ ነው እንደ ነፍሴ የምወዳት! “ትምባሆ እምጋለሁ፣ ጫትም እበላለሁ” ማለቴን “እውነተኛ ፍቅር አይዋሽም…፡፡ ለዛ ነው ገመናህን ገልጠህ ያሳየኸኝ” ነበር ያለችው፡፡ ይቺ በተሳሳተ ዘመን የተፈጠረች ትክክለኛ ሴት ናት፡፡ (She is the right person but born at the wrong time የሚባልላት) እሷ ደብዝዛ ብዙ አስመሳዮችን የምታጋልጥ ንጹሕ ነፍስ!
***
ስልኳን እያቀበለችኝ፤ “ስወድህ ይሄን መብራት አጥፋልኝ፡፡ ዐይኔን ሊያጠፋው ነው’፡፡ የሰውንም ግልምጫ አልቻልኩትም፡፡”
“እዚች ላይ ከሳምሽኝ ብቻ” ብዬ ከንፈሬን በሌ

ከደራሲያን እልፍኝ

16 Jan, 17:32


ባ ጣቴ እየተመተምኩ አሳየኋት፡፡
“እኮ እዚሁ? ሰ…ው ፊት?” አለች ዐዩኝ አላዩኝ ብላ እየተገላመጠች፡፡ የኔ ውብ!
“አዎ” ብዬ ድርቅ!
“ደረቅ! ጉንጭህን እስማለሁ” ብላ ከመቅጽበት ጉንጬን ሳመችኝ፡፡ ምኔን እንደምትነካው እንጃ እንኳን ስማኝ በጇ ስትነካኝ፣ ጊዜ የቆመ ይመስለኛል፡፡ ወዲያው ስልኳን ተቀብዬ ካስተካከልኩ በኋላ መሥራትና አለመሥራቱን ለማረጋገጥ በኔ የስልክ ቁጥር ስደውልላት ማን ብሎ ቢወጣ ጥሩ ነው?- ‘my love’
የጣሉትን ነገር ሲያገኙ ወይስ አዲስ ነገር ማግኘት--የቱ ያጓጓል? የቱ ይበልጥ ልብን ያሞቃል? የያዙትን ወይስ ተስፋ ያደረጉበትን ነገር ማጣት---የቱ ይበልጥ ያሳዝናል? የትኛው ይበልጥ ልብ ይሰብራል?
ካህሊል ጂብራን “ለሷ ከተፈጠረው ከእውነተኛ አፍቃሪዋ በቀር የሴትን ልብ ማን ያገኘዋል?” ብሎ የለ፡፡ እናም ይሄን (‘my love’) መልእክት ካነበብኩ በኋላ ልቧን ‘በርብሬያለሁ’ና ምድር ጠበበችኝ፡፡ /የክንድን መቆንጠጥ መልእክት የማይስት ሰው ይሄ እንዴት ይጠፋዋል? የሚል ባይጠፋም ንጉሥ የሆንኩ ያህል ተሰማኝ፡፡ ጨነቀኝ፤እንቅልፍ አጣሁ፡፡ ንጉሥነት ያስጨንቃል? ታድያ አሁን ድንገት ተነሥቼ ‘አላጨስም አልቅምም ነበር እኮ!’ ብላት ዳግም የምነግራትን ታምነኛለች? እውነተኛ ፍቅር አይዋሽም ትል የለ? ለምን ዋሸኋት? ከንጉሥነት ወደ ሕዝብነት፣ ከሸክላነት ወደ ገልነት እንዲህ እንደዋዛ?! አይደረግም፡፡
እናስ እንደ ከዚህ በፊቱ ከባጃጅ ስትወርድ “ውዴ አትወጅኝም?” ስላት፣ ምን ትለኛለች?
“ደረቅ መጀመሪያ ሲጃራና ጫትክን ተው!” ከሚለው ምላሽዋ ጋር እኮ የቤተሰብ ያህል ተላምደናል፡፡
“ውዴ አትወጅኝም ?” ስላት ምን ልትለኝ ትችላለች?
“ ዋሾ! መጀመሪያ ታማኝ ሁን!”
በስመ አብ አይኾንም!
እናስ እንደከዚህ በፊቱ ከባጃጅ ልትወርድ ስትል “ውዴ እኔ ግን ምንሽ ነኝ?” ስላት፤ ምን ትለኛለች?
ዐይንዋ እምባ እንዳቀረረ ቃሉ እየተናነቃት “ንጹህ ወንድሜ!”
በስመ አብ አይኾንም! ከዚህ ከዚህማ ሲጃራና ጫት ብጀምር ይሻላል! (ቂቂቂቂ…)
@kederasiyan
(ሙሉጌታ ቢያዝን)
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

16 Jan, 12:40


ውሽንፍር ለብሼ

ይኸው ሰማይ በራ… ህዋው ቦገግ አለ፣
የኮከቦች መንደር ….ተመሰቃቀለ፣
ከበደ ነጎድጓድ…. በረዶም ወረደ፣
ዘመናት የፀናው… አለት ተንጋደደ፣
…………………….
በዚህ ምፅዓት መሀል…ወንጀሌን ቆጥሬ፣
መጥፋቴ ነው አልኩኝ፣
ከሃያል ክንዱ ላይ… ቅንጣት ቢልክብኝ፣
እንክርዳድ አከልኩኝ፣
በቆምኩበት ራድኩኝ፣
………………………..
እናም ባሻገሬ…በፅናት የቆመ
ታየኝ እና ፃድቅ፣
ሸሸሁኝ ወደ እርሱ…ቢሸሽገኝ ብዬ
ከዚያ ሁሉ ድቅድቅ፣
ግን ከፋ ነጎድጓድ…ብልጭታ ጨመረ፣
ምድርን ይንጣት…ያስጮሃት ጀመረ፣
ፍጥረት ተከተተ፣
ከፃድቅ ሰው ጉያ… ከእግሮቹ ስር ሆኜም
ቁጣ በረከተ፣
…………………………
አዘንኩ ለዚያ ሰው… እኔ በእሱ ልድን
ስገባ በእቅፉ፣
እሱ በእኔ ሰበብ..ታሰበኝ መርገፉ፣
ለኃጥዓን የመጣ… እንዲል መፅሐፉ፣
………………………
ፃድቅ ከሚጠፋ…ልጥፋ ከአጠገቡ
ከእቅፉ ወጥቼ፣
ሄድኩኝ ከእርሱ ርቄ
ቆምኩኝ ለብቻዬ…አንገቴን አቅንቼ፣
ድንገት ልብ ገዛሁ፤
ምህረቱ እንደማያልቅ… ሲታወሰኝ ክብሩ
ጀገንኩኝ በዶፉ፣
ሊያጠፋኝ በበራው…ሄድኩኝ በብልጭታው
በብርሃን አክናፉ፣
ፍፁም ጠፋሁ ካለም…ከመቅደሱ ገባሁ
ቆምኩኝ ከደጃፉ፣
ወንጀሌን ሳልቆጥር…በምህረቱ ሳምን
እንደ ንስር ፀናሁ…ጀገንኩኝ በዶፉ፣
ዙፋኑ ስር ሆኜ…ቅጣቶቼ አለፉ.፡፡

(አብዱራሕማን ጀማል)

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

15 Jan, 20:00


ካንቺ ጋራ ስሆን

ዓመቱ አንድ ቀን
መከፋት አያውቀን
በሳቅሽ ይበራል ድቅድቁ ጨለማ
ዓለም ያረምማል ድምፅሽን ስሰማ

ዐይኖችሽ ያዩኛል በፍቅር በስስት
ልብሽ ይመራኛል መንገዴን እንዳልስት
ቃልሽ ያፅናናኛል ቀርበሽ ስታወጊኝ
ሁሉን እሆናለው ጎንሽ ስታረጊኝ

ካንቺ ጋራ ስሆን
ጀምበር ውብ ነው መልኳ
የምሽቷ ብርሀን ታምራለች ጨረቃ
ጥርስሽ ያስረሳኛል መከፋት ማዘኔን
እዘነጋዋለሁ ሰው እንኳ መሆኔን

ካንቺ ጋራ ስሆን
ጊዜ ባይሄድ ምነው ባይቆጥር ደቂቃ
አቅፌሽ ተኝቼ አቅፌሽ ብነቃ

አይደክመኝም ውዴ መልክሽን ሳስተውል
ሳቅሽን ሳስተውል
ኩርፊያሽን ሳስተውል
መቼም አይሰለቸኝ
በሄድሽበት ሄጄ በዋልሽበት ብውል ።

በረከት_ዘውዱ





ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!




━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆንን እናመሰግናለን 🙏
ለሃሳብ እንዲሁም ለማንኛውም አስተያየት

@kederasiyanBot ላይ ያስፍሩልን


ቻናሉን ለመቀላቀል
Join us 👇👇👇
https://t.me/kederasiyan.

ከደራሲያን እልፍኝ

14 Jan, 17:37


ሰላም ቤተሰቦቻችን እንዴት አመሻችሁልን? እስኪ ለምሽታችን ይሆነን ዘንድ እነሆ ይህንን ግጥም ጀባ አልናችሁ......
ባያቸውስ ኖሮ ?
(ሚካኤል አስጨናቂ)

እርግት ያለች ወተት
ስክን ያለች ቡና …
ይሄን ችኩል ዘመን
አልዋጀችምና …
ተንገበገብኩላት
ተሳተብኝ አቅሌ
ሆንኩላት ባተሌ ።

ጥልል እንደ ጠላ
ኩልል እንደ ጠበል
ከአንገቷ ስር ገነት
ገድ ጥሎኝ ብጠለል
አ..ን..ሰ…ፈ…ሰ…ፈ…ች….ኝ
አ…ር..ገ…ፈ...ገ…ፈ…ች…ኝ
ቃላት ሳ’ተነፍስ
ጥርሶቿን ሳትገልጥ
ቅቤ ሆነ ልቤ..
ገጽዋ ላይ ሲቀልጥ ፤

ያን ጊዜ ተቃናች !
ብታጣብኝ ኩራት
ስስ ጎኔ ቢገርማት
(ዓይኖቿ ፍም እሳት)
አንገቴን ሰበርኩኝ
ፈርቼው ይሄን ፍም
ቢሆንም …
ቢሆንም …
ለዓይኖቿ አፀፋ
መስጠት ሳልፈልግም
ለንቋሳው
……………………….. ተንጋለልሁ
ለዚ’ች ሞቃት ግርግም
:
ደረቷ ላይ ፍግም !



ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!




━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆንን እናመሰግናለን 🙏
ለሃሳብ እንዲሁም ለማንኛውም አስተያየት

@kederasiyanBot ላይ ያስፍሩልን


ቻናሉን ለመቀላቀል
Join us 👇👇👇
https://t.me/kederasiyan.

ከደራሲያን እልፍኝ

14 Jan, 09:06


🔥#ዝክረ_ታሪክ‼️

ጥር ስድስት (6) ቀን ሺህ ስምንት መቶ አስራአንድ (1811) ዓመተምህረት

ከሁለት መቶ ስድስት (206) ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት ታሪክን የኋሊት

«መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፣
የሴቱን አናውቅም፣ ወንድ አንድ ሰው ሞተ»

ንጉሥ ነገሥት አጼ ቴዎድሮስ ጥር ስድስት (6) ቀን ሺህ ስምንት መቶ አስራአንድ (1811) ዓመተምህረት ሻርጌ በተባለ ቦታ ቋራ ውስጥ፣ ከጎንደር ከተማ በስተ ምዕራብ አቅጣጫ ተወለዱ።

በትውልድ ስማቸው ካሣ ኃይሉ ሲባሉ፣ በፈረስ ስማቸው ደግሞ አባ ታጠቅ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሣ ወይም አንድ ለናቱ ተብለው ይጠራሉ የ19ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ንጉሥ ነገሥት፤ ወታደር እንዲሁም ፖለቲከኛ ነበሩ።

መይሳው ካሣ በዘመነ መሣፍንት ተከፋፍላ የነበረችውን ኢትዮጵያን አንድ የማድረግ ታላቅ ራዕይ ይዘው የተነሱ ጀግና ስለነበሩ፤ በሺህ ስምንት መቶ አርባ ሰባት (1840) ዓመተምህረት አጠቃላይ የዘመነ መሣፍንት ሥርዓትን በመቃወም በሰሜናዊ ባላባቶች ላይ ዘመቻ ጀመሩ።

በጦርነት የገጠሟቸውን ባላባቶች ሁሉ ድል ስላደረጉ፣ መጀመሪያ የራስነት ማዕረግን በኋላም የንጉሥ ማዕረግን በአንድ ዓመት ውስጥ ተቀዳጁ። በየጊዜው በሚያደርጉት የተሳካ ዘመቻ የዘመኑን ባላባቶች ኃይል በመሰባበር የካቲት ሦስት (3) ቀን ሺህ ስምንት መቶ (1847) ዓመተምህረት መይሳው ካሣ ፤ ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ነገሥት ሆኑ። "ቴዎድሮስ" የሚለው ስም ከግሪክ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም «ጤዎስ ዶሮስ»፣ 'የአምላክ ስጦታ' ማለት ነው።

የዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ንግሥና የዘመነ መሳፍንት መቃብር በመሆን የዘመናዊ ኢትዮጵያን ታሪክ “ሀ” በማለት ጀመረ። በዘመነ ንግሣቸው አጼ ቴዎድሮስ አገሪቱን የሚያሻሽሉ በርካታ ሥርዓቶችን አስተዋውቀዋል።

ከነዚህም ውስጥ ባርነትን የሚያግድ አዋጅ፣ የመጀመሪያውን መንገድ ግንባታ፣ የሥርዓተ ንዋይና የፖለቲካ ሥርዓቱን በማዕከላዊ መንገድ ማዋቀር ለአብነት ይጠቀሳሉ። በሺህ ስምንት መቶ አምሣ ሁለት (1852) ዓመተምህረት ንጉሥ ነገሥቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርስት የነበረውን መሬት ለገበሬዎች በማከፋፈላቸው ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ተጣሉ።

ይህን ተከተሎ በየቦታው አመጽ በሚነሳበት መካከል አውሮፓውያን ሚሲዮኖችም ከእንግሊዝ መንግሥት ጋር በተነሳሳ አለመግባባት ምክንያት በአጼው ታሰሩ።

በወረሃ መጋቢት በሺህ ሰምንት መቶ ሥልሳ (1860) ዓመተምህረት ላይ የእንግሊዝ መንግሥት በሮበርት ናፒየር የሚመራ፣ በጊዜው እጅግ ግዙፍ የተባለ ኃይልን አሰናድቶ አውሮፓውያን እስረኞችን ለማስፈታት ጦር ላከ። ሚያዝያ አምሥት (5) ቀን በሺህ ሰምንት መቶ ሥልሳ (1860) ዓመተምህረት ይህ ጦር በመቅደላ ምሽግ ላይ በሚገኘው፣ በአመጽ በተዳከመው የንጉሱ ጦር ላይ ውጊያ ከፈተ።

በውጊያው መሃልም የንጉሥ ነገሥቱ ጦር ክፉኛ ተጎዳ የእንግሊዝ የጦር አበጋዞችም ዳግማዊ ቴዎድሮስ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁም ንጉሡ እንዲህ ብሎ ነገር የለም አሉ ጦራቸው በውጊያ የተዳከመው አጼው እራሳቸውን በክብር ሰው። በወቅቱም ይህን ጀግንነት ያየው የአገሬው ህዝብም እንዲህ በማለት ስንኝ ቋጥሮላቸዋል፦

አያችሁልኝ ወይ የአንበሳውን ሞት፣
በሰው እጅ ሞሞትን ነውር አድርጎት፣
እርሳሱን እንደ ጠጅ እርሱ ሲጠጣት። እኛም ከሁለት መቶ ስድስት (206) ዓመታት በፊት ለተወለዱት ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ እንኳን ተወለዱ መልካም ልደት እንላለን።

#የኋላው_ከሌለ_የለም_የፊቱ‼️
#ይህ_የኛ_የኢትዮጵያውያን_ታሪክ_ነውn‼️



ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!




━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆንን እናመሰግናለን 🙏
ለሃሳብ እንዲሁም ለማንኛውም አስተያየት

@kederasiyanBot ላይ ያስፍሩልን


ቻናሉን ለመቀላቀል
Join us 👇👇👇
https://t.me/kederasiyan.

ከደራሲያን እልፍኝ

14 Jan, 05:41


💡ሁሌም ቢሆን ጥቁር ብቻ መስሎ ከሚታይህ ቀን ጀርባ የታዘለ ደማቅ ብርሃን አለ፣ ሊገፈትሩህ ከበረቱ እልፍ ክንዶች ኋላ ሊያቀኑህ የቆሙ ልስልስ መዳፎች አሉ፣ አንሸራትተው ከሚደፉህ ሃሳቦች ባሻገር በተስፋ ሞልተው የሚያቆሙህ ቅን ሀሳቦች ተሰልፈዋል።

💎 ያላየኸው ነገ ብዙ አዲስ የህይወት ገፆችን ይዞ ይጠብቅሃል ካጎነበስክበት ቀና ትላለህ ሀዘንህ በሳቅ ይተካል፣ ጉስቁልናህን ወዝ ይሽረዋል፣ ይህ እንዲሆን ግን ነገን ጠብቀው ፦ ተስፋ አትቁረጥ ነገ ያንተ ሲሆን ብቻ አሸናፊ ነህ::

     🙏!!🙏







ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!




━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆንን እናመሰግናለን 🙏
ለሃሳብ እንዲሁም ለማንኛውም አስተያየት

@kederasiyanBot ላይ ያስፍሩልን


ቻናሉን ለመቀላቀል
Join us 👇👇👇
https://t.me/kederasiyan.

ከደራሲያን እልፍኝ

13 Jan, 19:55


‹‹ይመስገን በደሌ››

÷÷÷÷÷÷÷÷÷

ምሽት አስራ ሁለት ሰአት፡፡

‹‹ሰለቸኸኝ›› ብላ በድላኝም የሚያዳላላት ልቤ ላይ ተረማምዳ በሄደች በዓመቱ ተመልሳ መጣች፡፡

‹‹ናፈቅኸኝ- እንዳንተ የሚወደኝ አጣሁ›› ብላ፡፡

ያኔ እንደዋዛ ትተውኝ የሄዱ እግሮቿን እንደዋዛ ወደእኔ ስትመለስባቸው…

ካለ እሷ ያሳለፍኩትን ገሃነምን ገነት የሚያስመስል አመት አውቃ አይደለም፡፡

ምን ነካው እስክባል አብራኝ ሳትሆን ስሟን የጠራሁበትን፣
በየጎዳናውና በየአደባባዩ ያለምክንያት ስንጠራወዝ ሳላያት የተከተልኳትን፣
በናፍቆትዋ ብዛት ለለየለት እብደት አምስት ጉዳይ የደረስኩበትን ጊዜ አታውቀውም፡፡

የእሷን ጠረን ያጣሁበት አመት አስራሁለቱም ወር ክረምት ሆኖ መውጣቱን አታውቅም፡፡

የጉዳቴን ጥልቀት ሳትጠይቅ፣ የስብራቴን ልክ ሳትረዳ…

ዛሬ፣በምሽት ልክ ላንሰራራ ስንጠራራ፣ ልድን ዳር ዳር ስል ‹‹ናፈቅከኝ›› ብላ መጣች እንጂ ለዚህ ሁሉ ግድ የላትም፡፡

ይሄው በሬ ላይ ቆማ ስትቅለሰለስ፣ በሽታዬ አገርሽቶብኝ፣ ጨክኜ ልመልሳት ጉልበት ሳጣ፣ ያለ ይሉኝታ ገፍተር አድርጋኝ ቤቴ ከመግባቷ፣

የገረጣ ፊቴን አይታ ሳትደነግጥ፣ የከሳ ገላዬን ተመልክታ ሳትሳቀቅ፣

‹‹እንዴት ከረምህ?›› እንኳን ሳትለኝ፣

አልጋው ላይ እንደ ኳስ ወርውራኝ ከተጠመጠመችብኝ በኋላ፣
እንክትክት አድርጋው ሄዳ ወጌሻ አጥቶ የከረመ ልቤን ትንፋሽ ባሸነፋቸው ቃላቶችዋ ታባብለዋለች፤
በእጦቷ የተጎዳ ሰውነቴን ተጠግታ ክፉኛ ፣ በአደገኛ ሁኔታ ትተሻሸኛለች፡፡

ካልበረታሁ፣ በዚህ ሰበበኛ ገላዋ ጎትታ ለአንድ አመት ወደነበርኩበት ሲኦል ልትመልሰኝ ነው፡፡
እምቢ ካላልኩ፣ የዚህች ሴት ገላዋ ረጅም ገመድ ነው፡፡

የምወደው፤ የምሞትለት ግን ደግሞ ወደ መቀመቅ የሚያወርደኝ ረጅም ገመድ፡፡

‹‹በናትሽ ተይ›› አልኳት ጉልበቴን ሰብስቤ- ስማኝ ትንፋሽ ሊያጥረኝ ሲቃጣ፡፡
‹‹ለምን….አልናፈቅኩህም?›› አለችኝ መሳምና መተሻሸቷን ጨምራ፡፡

ከአልጋው ላይ ተስፈንጥሬ ተነሳሁና ብቸኛዋ የቤቴ ወንበር- በርጩማ ላይ- ቁጭ አልኩና ዝም ብዬ እያየኋት፣
‹‹ለዚህ አይደለም የናፈቅሽኝ›› አልኳት፡፡

ያልኳት እንዳልገባት የገባኝ ግን ቸኩላ እንዲህ ስትለኝ ነበር፡፡

‹‹እሺ ምንም አናደርግም…ና ወደ አልጋው…ስለናፈቅከኝ ብቻ አንተ ጋ…እዚህ ልደር››

ጠባቡና ያልተነጠፈ አልጋዬ ላይ በደልዳላና የሚያስጎመጅ ግማሽ እርቃን ሰውነቷ ስትቅበጠበጥበት አንደበትዋ ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቷ የሚለማመጠኝ መሰለኝ፡፡

ና…ና….

ዲ-ያ-ቢ-ሎ-ስ፡፡

‹‹አይሆንም…እደሪ ብልስ የት ትተኛለሽ?›› አልኩ የገዛ ቤቴን እንደ አዲስ እየቃኘሁ፡፡

ከአልጋዬ በስተቀር የሚተኛበት ነገር የለም፡፡

ከሷ ጋር አልጋዬን መጋራት ደግሞ ገደል አፋፍ ላይ እንደመቆም ነው፡፡
ጫፌን ነካ ካደረገችኝ ተምዘግዝጌ መውደቄ ነው፡፡
እንደዚያ ለማድረግ ምኔን መንካት እንዳለባት ደግሞ አሳምራ ታውቃለች፡፡

‹‹በመሃል ትራስ እናደርጋለን…ብዙ ትራስ›› አለችኝ አሁንም ቅብጥብጥ ሰውነቷን መቆጣጠር ባቃታት መልኩ እየሰራት፡፡

በእኔና እሷ የተነፋፈቀ ገላ መሃከል እንኳን የትራስ ክምር ቀይባህር ቢዘረጋም ለውጥ የለውም፡፡
ዋናው ቁምነገር ግን እሱ አይደለም፡፡

ለአንድ አመት የከፈልኩት ከባድ ዋጋ በአፍታ ደስታ እንዲሰረዝ አልፈልግም፡፡
ያ ሁሉ እሷን የመርሳት ስቃዬን እሷን በማግኘት ድል እንዲመታ አልፈቅድም፡፡

ለእኔ ይሄንን ገላ አቅፎ መተኛት ማለት….

በስንት መከራ ሲጋራ አቁሞ ከሱስ የተላቀቀ ሰው ከሲጋራ ሱስ መላቀቁን በማስመልከት ሲጋራ ቢያጨስ ማለት ነው፡፡ ምን አይነት እብደት ነው…?

ልክ ይሄን ሳስብ…
ነቃሁ፡፡ በረታሁ፡፡

ከበርጩማዬ ሳልነሳ እንድትሄድ ጠየቅኳት፡፡
በአፏ ሳይሆን አይኖቿ፣ በዳሌዋ፣ በጭኖቿ፣ በጡቶቿ እምቢ አለችኝ፡፡

ያን ጊዜ የናፍቆቷ አይነት ተለይቶ ተገለጠልኝ፡፡

መክሳት መጎሳቆሌን እያየች አንዴት ነህ ሳትለኝ የእሷው ገመምተኛ የሆነ ገላዬን ማቀፍ የፈለገችው ናፍቆትዋ ምን አይነት ቢሆን እንደሆነ ገባኝ፡፡

ጭካኔዋ፡፡ ራስ ወዳድነቷ፡፡

ይሄን ሳውቅ …
ቅድም ያባበለኝ መቅበጥበጥዋ፣ ቅድም ያማለለኝ ገላዋ ወጥመድ ሆኖ ታየኝ፡፡

ያኔ ይበልጥ በረታሁና ከመጠየቅ አልፌ እንድትሄድ አዘዝኳት፡፡
እምቢ ብላ ስትሞላፈጥ ገፍትሬ ማስወጣት ሲቀረኝ ገፍቼ አስወጣኋትና በሬን ቆለፍኩ፡፡

ልክ ያኔ …

ከሄደች በሃዘን ጭጋግ ታፍኖ የከረመው ቤቴ በምሽት ከየት መጣ ባልኩት ብርሃን ሲጥለቀለቅ ፣
አመት ሙሉ ተርበው ሲጠብቋት የነበሩት አይኖቼ በማገገሜ የደስታ እምባ ሲያቀርሩ ተሰማኝና

‹‹አሁን አገገምኩ፡፡ እንኳንም ተመልሳ ምንም እንዳልጎደለብኝ አሳየችኝ…›› አልኩ፡፡

አሁን…

‹‹እንዳንተ የሚወደኝ ሰው አጣሁ›› ብላ የምትመለስ ሴት ሳትሆን፣
‹‹እንዳንተ የምወደው ሰው የለም›› ብላ አብራኝ የምትቆይ ሴት እንደምትገባኝ ስለገባኝ፡፡

‹‹ለመቁረጥ በመታደሌ- ይመስገን በደሌ›› እያለ የዘፈነው ማን ነበር!?
(by Hiwot Emshaw)
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

13 Jan, 18:56


የኔ እህት አዚህ ሰፈር ነሽ?
(አሌክስ አብርሃም)

አንድ የሰፈራችን ባለሱቅ የሆነ ቀን በበሩ ሳልፍ "ወንድሜ" ብሎ  በአክብሮት  ጠራኝና  እዚህ ሰፈር ነው የምትኖረው? ብሎ ጠየቀኝ! "አወ" አልኩት እንዴት ረሳኝ ብየ በመገረም! የረዢም አመት ደንበኛየ ነበር። ቀጠል አድርጎ
ሲጃራ ታጨሳለህ እንዴ?
አይ አላጨስም
አቁመህ ነው?
አይ ከመጀመሪያውም አላጨስም
ጫትስ ትቅማለህ እንዴ?
አይ አልቅምም
አቁመህ ነው?
ቅሜ አላውቅም! ለምንድነው ግን የምትጠይቀኝ አልኩ ገርሞኝ ። ጥያቄየን ችላ ብሎ

እ...የስልክ ካርድ ከኔ ትወስድ ነበር እንዴ?
አወ (ደግሞ እውነቴን ነው ከሱ ሱቅ ነበር የምገዛው)

ባለስንት ነበር የምትገዛው? 
ባለመቶም ፣ ባለ ሃምሳም ...ባለ ....

ተወው አስታወስኩ! የመቶ ብር ካርድ አለብህ  ስምህን መዝገብ ላይ አይቸዋለሁ
ማነው ስሜ ?
ስምህ ምን ያረጋል ጋሸ? ዋናው ካርዱ ነው ....😀

በኋላ ስሰማ ይሄ ሚስኪን ባለሱቅ አእምሮውን ታሞ አማኑኤል ሆስፒታል ገብቶ ነበር አሉኝ። ሚስቱን ነበር ሱቁ ውስጥ ለረዢም ጊዜ የማያት! እና  ዘለግ ላለ ጊዜ ታክሞ ከአማኑኤል ተሽሎት ወጣ። ሁሉ ነገር ተስተካክሎ አንድ ነገር ብቻ ትንሽ ልክ አልመጣለትም እየተባለ ይወራል። ማንኛውም በሱቁ በር የሚያለፍ ሰው ዱቤ ወስዶ ያልከፈለው  ይመስለው ስለነበር እያስቆመ አጭር መስቀለኛ ኢንተርቪው ያደርጋል። ከምንም በላይ ግን ያሳቀቀን እትየ ማርታን ጠርቶ ጠየቃት የተባለው  ነገር ነው። እትየ ማርታ ዕድሜዋ 40 የተሻገረ ዘናጭ ሴት ናት!
"እህቴ ይቅርታ እዚህ ሰፈር ነሽ?" አላት
አወ ምን ልርዳህ? አለች በሚያምር ፈገግታ
ፔሬድ ማየት አቁመሻል እንዴ  ወይስ ታያለሽ ? አበደች ...
"ስድ ምናባህ አገባህ?" በኋላ ባሏ ተነግሮት ሊያናፍጠው ወደሱቁ ሲሄድ "ሞዴስ በዱቤ ወስዳ ያልከፈለችኝ መስሎኝ ነው ጋሸ ! ግን ከመጣህ አይቀር  ታጨሳለህ እንዴ.....
#share

ከደራሲያን እልፍኝ

13 Jan, 09:32


ባህራም ፈጠን፣ ፈጠን ብሎ እየተራመደ፣ ተካ ላይ ደረሰበት። ተካ ሁለቴ ቡጢ ቢሰነዝርበትም ፣ ባህራም ጎንበስ ብሎ አሳለፈው። እሱ ደግሞ በተራው፣ የተካን ጭንቅላት ከዛፍ ጋር አጋጨው ፤ ነፍሱ እስኪወጣ ደበደበው። ተካ በዚህ ድብደባ ሁለት የፊት ጥርሶቹን አጣ።ኒኮል እያለቀሰች ባትለምነው ሊገድለው ይችል ነበር። ከሁለት ሳምንት በኋላ ፣ ተካ የሰው ሰራሽ ጥርስ አስተከለ።

ጃምሺድና ልዑልሰገድ ደግሞ አሉ፤ ሁለቱም የኒኮል ውሽማዎች ናቸው። አብረው ቁማር ይጫወታሉ። ነገር ግን ጃምሺድ ፣ ልዑልሰገድ ከኒኮል ጋር መተኛቱን እንዲያቆም ጭንቅላቱ ላይ ሽጉጥ ደግኖ አስጠነቀቀው። ልኡልሰገድ ግን ይህንን ከቁብም ሳይቆጥር ቀጥታ ኒኮል ጋር ይሄድና ይተኛታል። ተመልሶ ጃምሺድ ጋር ይሄድና ይህንኑ ሲነግረው፦

" በጣም ወንድ ነህ" አለው። ነገር ግን ቀኑ አልደረሰምና የንዴት ሳቅ ስቆ አሳለፈው።

ለተወሰነ ግዜ ህይወት እንዲህ ቀጠለ። ጃምሺድ ከኒኮል ቀጥሎ የሚወደው ነገር ቢኖር ቁማር ነው። ደግሞ የሃብታም ልጅ ነው። ብሩን በየካዚኖው እየዞረ ይበትናል። ልዑልሰገድን ና ላዝናናህ ብሎ ሌላ ከተማ ይወስደዋል―እንደ ልብ ቆመሩ፣እንደ አሳ ጠጡ። በመጨረሻ ጃምሺድ በሁለቱም ራስ ቅል ውስጥ አንድ አንድ ጥይት አስቀመጠ።ከወራት በኋላ ፣ ጃምሺድ ቃሉን ጠብቆ የሉልሰገድና የራሱን ህይወት አጠፋ።

እቺ ከላይ ስትታይ የማትማርከው ኒኮል፣ የስንቱን ህይወት አመሳቀለች።

🤖🤖🤖

ትኩሳት የስብሃት ገብረእግዚአብሔር መፅሀፍ ነው።

አንዲት ገፀባህርይ አለች። ፈረንሳዊት ናት። ሲልቪ ትባላለች። ስብሃት ከጓደኛው ተመስገን ነጥቆ ጠበሳት። አንድ ቀን ወይን ቀማምሰው በስካር መንፈስ ሆና እንዲህ ትለዋለች፦

"ሴት አማልክት ናት። ለምሳሌ ያንን ጎረምሳ ተመልከት።
ፀጉራማ ደረቱን ተመልከት። ፈርጣማ ክንዶቹን ተመልከት
ለየትኛው አምላክ ነው የሚታዘዘው?! እኔ ግን በጥቅሻ ብቻ እጠራዋለሁ። ከኮሎኝ የበለጠ የተፈጥሮ መአዛው የኔ ነው። ጡንቻማ ሰውነቱ የኔ ነው። ለደስታዬ ላቡን ያፈሳል። እዚህ አለም ላይ ዋጋ ያላቸው ነገሮች ሁሉ የኔ ናቸው። ቤቱን፣ ገንዘቡን፣ መኪናውን፣ ህንፃውን ማለቴ አይደለም። ይሄ ወንዳወንድ ጎረምሳ የኔ ነው። ውብ እና ዋጋ ያላቸው ነገሮች ሁሉ የኔ ናቸው። ታዲያስ ሴት አማልክት አይደለችም?"

🤖🤖🤖

አማንዳ

አማንዳ ወፍራም ናት። ድብልብል ፊት፣ ድብልብል ከንፈር፣ ድብልብል ሰውነት ያላት። ውብ ወርቃማ ፀጉሯን እና ሰማያዊ አይኖቿን ስብ ውጦት ፣ መልኳ ጠፍቷል።

ልዑልሰገድ ለመጀመሪያ ግዜ የተዋወቃት አንድ ፓርቲ ላይ ነው። ፓርቲው ላይ ሳይያዙ የቀሩት ሁለት ሴቶች ብቻ ናቸው። አንዲት ደቃቃ ሩቅ ምስራቃዊት እና አማንዳ። ሩቅ ምስራቃዊቷ በጣም ታምራለች፤ ነገር ግን ተመስገን አልጋ ውስጥ ትሞትብኛለች ብሎ ስለፈራ፣ አማንዳን አቅፎ ሄደ።

ከዚያ በኋላ አማንዳ እና ልዑልሰገድ አብረው በየቦታው መታየት ጀመሩ። ጓደኛሞቹ(ስብሀት፣ ባህራም፣ ተካ፣ ልኡልሰገድ ፣ ተመስገን) ቁጭ ባሉበት፣ አማንዳ እየተድበለበለች ትመጣለች ። ይኼኔ ተካ ልኡልሰገድን " በል፣ ይኼንን ሄደህ አንደባል" ይለዋል። ልኡልሰገድ በጣም እየተበሳጨ " ይኼን ተካ ግን አንድ ቀን እገለዋለሁ !" ይላቸዋል ለሌሎቹ።

   ልኡልሰገድ ከሄደ በኋላ፣  ከአማንዳ ጋር እስከአሁን አብረው የቆዩበትን ሚስጥር እየገመቱ ይሳሳቃሉ።

" ልኡልሰገድ  ድሮ የሚስዮን ተማሪ ነበር። ሚስዮኖች ደግሞ ግብረገብ ያስተምራሉ። ለዛ ይሆን?!" ይላል ስብሀት በበኩሉ ለራሱ።

ታዲያ ስብሀትና ልኡልሰገድ በጋራ የሚማሩት ኮርስ ነበራቸው። ስብሀት ልኡልሰገድን ፈልጎ ቤቱ  ሲሄድ ብዙ ግዜ አማንዳን ያገኛታል። ሲያወሩ ለካ አማንዳ ከሰባው ሰውነቷ ስር ተወዳጅ ነፍስ ናት።

አሜሪካዊ ቤተሰቦቿም በጣም ሀብታም ናቸው።ታዲያ አባቷ ለአማንዳ የልደት ስጦታ ይሆን ዘንድ ውድ መኪና ይልኩላታል። መኪናው ግን ዘገየ። አማንዳ በዚህ በጣም ተናዳ ነበር። በኋላ ግን እንኳንም ዘገየ አለች። ምክንያቱም ልኡልሰገድ የቀረባት ፣ ለመኪናዋ ሳይሆን እሷን ብሎ መሆኑን አታውቅም ነበራ!  ለስብሐት ይሁንን ሁሉ ስታጫውተው የዋህ ነፍሷን አየ፤ እንደ ታላቅ እህትም ወደዳት።

በዚህ መሐል ልኡልሰገድ ኒኮልን መተኛት ጀመረ። ሌሎች ምክንያቶችም ተደማምረው አማንዳ ወደ ሀገሯ ለመመለስ ተነሳች። በአውሮፕላን እየተጓዘች ሳትወድ የተለየችውን ልኡልሰገድን እያሰበች መነፋረቅ ጀመረች። አጠገቧ የተቀመጠው ሰካራም

" እንኳን! ፍቅረኛሽ ተለይቶሽ ነው! ማን እንደዚህ ተድበልበዪ አለሽ!" አላት።

የሰካራሙ ስድብ፣ እልህ ሆናትና ውፍረቷን ልትገላገለው ወሰነች። እንደአሰበችውም አደረገች። በመጨረሻ ሸንቃጣ እና ውብ ሆነች። በዚህ ውበቷ ልኡልሰገድን እንደምትማርክ አመነች ። አማንዳ ወደ ፈረንሳዊቷ ከተማ ኤክስ ስትመለስ ይህንን ተስፋ ሰንቃ ነበር።ነገር ግን በሕይወት አልደረሰችበትም ፤ ልኡልሰገድ ለዘለዓለሙ አሸልቦ ነበር።
ባህራም

ማኑ ባህራምን ወደ ኢራን ሊወስደው ፈረንሳይ ኤክስ ድረስ መጥቷል። በኢራን አብዮት እየተቀጣጠለ ነው። ለአብዮቱ ደግሞ ባህራም በጣም ያስፈልገዋል ።

ባህራም በበኩሉ መሄድ አይፈልግም። ትምህርቱን ቢያቋርጥ ችግር የለውም። ግን ኒኮል እርጉዝ ናት።

ይኸኔ ማኑ ስብሐት ጋር መጣ። ስብሐት ስለ ኒኮል ፣ ጃምሺድ እና ልዑልሰገድ ነገረው።

አሁን ማኑ ጠቃሚ ነገር አገኘ። በቀጥታ ኒኮል ጋር ሄደ። ማኑ አስፈሪ ገፅታ አለው። ግንባሩ ጠባብ ሲሆን ሰውነቱ ደም የሚዘዋወርበት አይመስልም። ማኑ ለኒኮል እንዲህ አላት፦

"ልጁ የጃምሺድ ወይም የልኡልሰገድ ነው ብለሽ ንገሪው።"

ኒኮልም ሳትወድ በግድ የተባለችውን አደረገች። ለባህራም ልጁ ያንተ አይደለም ብላ ደብዳቤ ፃፈችለት።ን

ማኑ የሚፈልገውን አገኘ። ከባህራም ጋር ወደ ኢራን ለመሄድ መዘጋጀት ጀመሩ።

የስብሐት ገብረእግዚአብሔር “ትኩሳት” ላይ አንብቤው የነበረ አንድ ድንቅ ታሪክ ድንገት ዛሬ ትዝ አለኝና ላጫውታችሁ ወደድኩ።

የልብወለዱ አብይ ገጸ-ባህሪ ባህራም ድንገት ትካዜ ይገባዋል፤ ተስፋ መቁረጥም ይጫጫነዋል። ልብወለዱን በአንደኛ መደብ የሚተርክልን ስብሐት ግን፡ ጓደኛውን ካለበት ድብርት መንጭቆ ለማውጣት ይህንን ታሪክ ይነግረዋል።
መቼቱ ኩባ ነው። ፊደል ካስትሮ ከወዳጅ ሀገር የመጣበትን ትልቅ እንግዳ በሀገሪቱ አራቱም አቅጣጫ እየዞረ ያስጎበኘዋል። ካስትሮና እንግዳው ሀገሩን እያካለሉ ደህንነቱ ብዙም ወደማያስተማምን አካባቢ ሊጓዙ ሲሞክሩ፡ የጦር መሳሪያ እስካፍንጫቸው በታጠቁ ታጣቂዎች መንገዱ ተዘግቷል። ካስትሮ እና አጃቢዎቹ ከመኪናቸው ወርደው የታጣቂዎቹን መሪ ያነጋግራሉ።

ካስትሮ፡ “እንግዳ እያስጎበኘሁ ስለሆነ መንገዱን ብትለቁልን”

ታጣቂው፡ “ለኛ ምንም አታስብልንም እንዴ?! አሁን የምትጓዝበት አቅጣጫ ጠላቶችህ እንደ ልባቸው የሚፈነጩበት ቦታ እኮ ነው። አንት ብትገደልና ብትሞት እኛንስ ምን ይውጠናል?”

በዚህን ግዜ ባህራም በአይኑ ሙሉ እምባ ግጥም አለ፦
“እንደዚህ አይነት ውብ ታሪክ ሰምቼ አላውቅም”
------------------------------------------------------------------------

ለህዝብ የሚያስብ መሪ ብቻ ሳይሆን ለመሪው የሚያስብ ሕዝብ, , ,??? ለኛ በጣም ሩቅ ነው!!! 😗



ስብሐት ገብረእግዚያብሄር

ከደራሲያን እልፍኝ

13 Jan, 08:51


የትኩሳት ትኩሳ

‹‹..ጥሩ ነው ወጣት መሆን፡፡ ገንዘብ ባይኖርህም ጤና ይኖርሃል፡፡ መልክ ባይኖርህም አንጎል ይኖርሃል፡፡ ደስታ ባይኖርህም ንዴት ይኖርሃል፡፡ ፍቅር ባይኖርህም ተስፋ ይኖርሃል፡፡ እውቀት ባይኖርህም ጉራ ይኖርሃል፡፡ መጨቆን ቢበዛብህ ሬቮሊሽን ታነሳለህ፡፡ መኖር ቢያስጠላህ ወይም ቢያቅትህ ራስህን ትገድላለህ፡፡ ሠው ባያውቀውም ቅሉ ታሪክ ይኖርሃል፡፡ ወጣት ነህና፡፡… ››

(ትኩሳት - ስብሐት ገ/እግዚአብሔር)

🤖🤖🤖

የትኩሳቱ ባህራም እጅግ የሚደንቀኝ ባህሪ ነው። ኢራናዊ ሆነ እንጂ ከአማርኛ ስነፅሁፍ ታላላቅ ገፀባሕርያት አንዱ ይሆን ነበር። የምናብ ውጤት ሳይሆን ስጋ የለበሰ፣ ደም የሚዘዋወርበት፣ ልቡ የሚመታ የእውነት የነበረ ሰው መሆኑ ይበልጥ ይደንቀኛል።

©©©

ባህራም ከልቡ ኮምዩኒስት ነው። አሜሪካንና ኢምፔሪያሊዝምን አምርሮ ይጠየፋል። ከስብሃት ጋር የተዋወቁት በአንድ አጋጣሚ ነበር።

ስብሐት ብዙ ግዜ የሚተኛው ጠዋት ነው። ከሰአት እነተመስገን ክፍል ስለሚገቡ ቁልፋቸውን ተቀብሎ ሲፅፍ ይውላል። ማታ? ማታማ የኤክስን ጎዳናዎች ንጉስ ይሆንባቸዋል። ብቻውን በአውራ ጎዳናዎቹ ይዘዋወራል።

ከምሽቱ በአንደኛው እንደተለመደው ሲዘዋወር አንድ ጥግ ላይ አንዱ ኢራናዊ ከሁለት አሜሪካውያን ጋር ትግል ገጥሟል። አበሻነቱ ነሽጦት ጠጠር አንስቶ አነጣጥሮ ወረወረ። አንዱን አሜሪካዊ ግንባሩ ላይ አገኘው። ወዲያው ደንግጠው ሁለቱም ሸሹ።

ኢራናዊውን ያውቀዋል። ከነተመስገን ጋር ብዙ ግዜ ያየዋል። አጠገቡ ሲደርስ ልብሱን እያራገፈ ይስቃል። ያ ኢራናዊ ባህራም ነበር። ባህራም ኢትዮጵያዊ ጓደኞች ነበሩት። ስለዚህ ከስብሃት ጋር በአይን ይተዋወቃሉ። ያን ቀን ለመጀመሪያ ተጨባብጠው ተዋወቁ።

ባህራም በተሰባበረ ፈረንሳይኛ

"ጣልያኖችንም ያባረራችኋቸው በዚሁ ድንጋይ የመወርወር ጥበባችሁ ነው እንዴ?!" ብሎ ይቀልዳል። "እኛም አሜሪካኖችን ከሃገራችን ለማባረር ጥሩ መሳሪያ ሳይሆን አይቀርም"  አለ ባህራም እየሳቀ።

ፈረንሳይኛው ብዙ የሰዋሰው ስህተት አለው። ቢሆንም ለመግባቢያ በቂ ነው። በቀልዱ አብረው ከሳቁ በኋላ

"ሰልፍ ዲፌንስ እንደምታውቅ እነ ተመስገን ነግረውኛል። ለምን አልተጠቀምክበትም"

"ምክንያቱም ኮምዩኒስት መሆኔን ይደርሱበታል"

ካለ በኋላ "ሃለላሴ ሙት" አለ በአማርኛ። ሁለቱም ከልባቸው ሳቁ።

በመጨረሻ

"የኢትዮጵያ እና የኢራን ወዳጅነት ለዘለአለም ይኑር"

"Yankee go home" አለ። ከዚያ በኋላ እያፏጩ እየተሳሳቁ ወደ ሲቴ አመሩ።

©©©

ባህራምና ኒኮል የፍቅር ጓደኞች ናቸው። የተገናኙት ፓርቲ ላይ ነው። ኒኮል በየምሽቱ አለመጠን ጠጥታ ካገኘችው መንገደኛ ጋር አብራ የማደር ባህሪ(one night stand) አምጥታ ነበር። በአንዱ ምሽት ሰክራ ከባህራም ጋር ወደቤቱ ሄዱ። ጠዋት ስትነቃ ራሷን ባህራም አልጋ ውስጥ አገኘችው። ጫፏን አልነካትም። ባህራም በግዜ ተነስቶ ቁርስ እያበሰለ ነበር። መንቃቷን ሲያይ በታላቅወንድማዊ የቁጣ ቃና

"በቃ ካገኘሽው ወንድ ጋር ጠጥተሽ ማደር ጀብዱ፣ አዋቂነት ይመስልሻል አይደል" አላት።

"በገዛ ህይወቴ ምንም አያገባህም" አለች እየተቆናጠረች።

"እንዴት አያገባኝም?! እኔም እህት አለኝ እኮ። እህቴ እንዲህ ስትሆን እንዴት አያገባኝም።"

ኒኮልና ባህራም ከዚህ ወዲህ የማይለያዩ ጥንዶች ሆኑ። የሚወራው ግን ሌላ ነው። ይቺ ባለ አመዳም ከንፈር ባህራምን ያማለለችው በገንዘብ ነው። ቤቶቿ ሃብታም ስለሆኑ ብዙ ብር ይልኩላታል እየተባለ ይወራል። ባህራም በድንቅ ስብእናው እንዳማለላት የሚያውቁት ጥቂቶች ናቸው።

©©©

ስብሐት ስለ ባህራም እንዲህ ይላል፦

ባህራም ሰውነቱ በፀጉር የተሸፈነ ነው። ግን ንፁህ ልጅ ነው። ፈረንሳይኛው የተሰባበረ ነው። ቢሆንም ትልቅ ስብእናውን ከማየት አላገደኝም። አያችሁ ሰዎች በሚናገሩበት ግዜ ከመልእክታቸው በቃላት የሚያስተላለፈፉት 20% ብቻ ነው። የቀረውን የምንረዳው ከአካላዊ ገፅታቸው ነው። የባህራም የተሰባበረች ፈረንሳይኛ የምትገልፀው የስብእናው መጠን 20% ነው። ዋናውን የሰውዬውን ስብእና የምትረዳው በፊቱ ገፅታ፣ በእጆቹ እንቅስቃሴ፣ በድምፁ ቃና ነው። ለዚህ ነው ባህራም በፈረንሳይኛ ቢንተባተብም ታላቅ ስብእናውን ስብሐት ከማየት ያላገደው።

©©©

ነገር ግን ይህ የተሰባበረ ፈረንሳይኛ በትምህርት ውጤቱ ላይ ጣጣ አመጣበት። አስተማሪዎቹ ስለ መልሱ ትክክለኛነት እንጂ ስለ ተፈታኙ ስብእና አያገባቸውም። ባህራም በአንዱ ትምሀርት F አመጣ። ወደቀ። አንድ አመት ደገመ። ይህንኑ በተሰባበረው ፈረንሳይኛው ለስብሐት በሚያሳዝን ቃና ይነግረዋል፦

"ፈረንሳዮች በቋንቋቸው ስትመጣ አይወዱም። የማይረባ ሃሳብ በትክክኛ ሰዋሰው ከነገርካቸው ያደንቁሃል ፣ ያጨበጭቡልሃል። ሃሳብህ ምን ትልቅ ቢሆን ፈረንሳይኛህ ከተሰባበረ አይሰሙህም። ተራው ህዝብ እንዲህ ነው። ፐሮፌሰሮቹም እንዲህ ሲሆኑ ግን ይገርምሃል። እኛ በደንብ የምናውቀውን ፅንሰሃሳብ ፈተንሳይኛውን አምጠን እንደምንም 3 ገፅ እንፅፋለን። ፈረንሳዮቹ በቋንቋቸው እየተራቀቁ 6 ወይም 7 ገፅ ይፅፋሉ። ታዲያ ፕሮፌሰሮቹ ሃሳብህን አያዩም። ሰዋሰውን እየመዘኑ ይጥሉሃል። አሁን ተመልሼ የማላገኘው አንድ አመት ባከነብኝ። እኔም፣ ቤተሰቤም፣ ሃገሬም አንድ አመት ተነጠቅን።

©©©

ኤክሳንፕሮቫንስ ውስጥ ከመላው አለም የመጡ ብዙ ተማሪዎች አሉ። ተማሪዎቹ በስኮላርሽፕ የሚማሩ ሲሆን ለኑሮ የሚያስፈልጋቸውን ወጪ የሚመሩት ከቤተሰቦቻቸው በሚላክላቸው ገንዘብ ነው። የባህራም ቤተሰቦች ግን ገንዘብ መላክ አቁመዋል። ባህራም እጅግ ተጨንቋል። በመጀመሪያ ለደህንነታቸው። ለጥቆ ለኑሮ የሚያስፈልገውን ገንዘብ የሚያገኘው ከነሱ በመሆኑ። ቀናት፣ ሳምንታት፣ ወራት ተቆጠሩ። የቤተሰቦቹ ጉዳይ ግን የውሃ ሽታ ሆነ። ለቀናት የሚበላው አጥቶ ተራበ። ክብሩን ረሳ። ቀጥ ብሎ አከራዩ አሮጊት ጋር ሄደ። ርቦኛል አላት። ዳቦና ወተት ሰጠችው። ሆን ብሎ ሰክሮ አብሯት አደረ።

©©©

በአማርኛ ስነፅሁፍ ውስጥ የሚደንቁኝ አራት ስብእናዎች አሉ። የፍቅር እስከ መቃብሩ ጉዱ ካሳ፣ የሰንሰለቱ ስነወርቅ፣ የሀዲሱ ሀዲስ እና አራተኛው የትኩሳቱ ባህራም ናቸው።

🤖🤖🤖

ኒኮል

ኒኮልን የሚከጁሏት ብዙ ናቸው።ባህራም ጓደኛዋ ነው  ፣ ጃምሺድና ሉልሰገድ በድብቅ ይተኟታል።። እንደውም ለጃምሺድ እና ልዑልሰገድ  ሞት ምክንያት የሆነችው ኒኮል ነች።ስብሐትም በወሬ  ብቻ የሚያውቀውን የጭኗ ውስጥ ሙቀት እያለመ በስሜት ይቃጠላል። 

ተካ ደግሞ አለ። ሴት መተኛት ያምረውና ኒኮልን ሲያያት ጥሩ ምርጫ ሆና አገኛት―ዘርዛራ ጥርስ፣ አመዳም ቆዳ፣ ባህራም እራሱ የሚተኛት ለገንዘቧ ብሎ መሆን አለበት ሲል አሰበ።  አንድ ቀን ቤቷ ሲሄድ ብቻዋን አገኛት።

"ምነው ያለወትሮህ" ብትለው

" ለአንቺ የሚሆን ጨዋታ አለኝ" አላት።

አካሄዱ ሲገባት፣ በትህትና ቤቷን ለቆ እንዲወጣ በሩን አሳየችው። ተካ ግን ዘወትር ሌሎች ሴቶች ላይ እንደለመደው፣ እጇን ጠምዝዞ ፣ ፀጉሯን ጨምድዶ ፣ በጥፊ እያጮለ በሃይል ሊገናኛት ሞከረ። ኒኮል እያለቀሰች ነፍሰጡር መሆኗን ስትነግረው ግን፣ የሱሪውን ዚፕ ቆለፈና፣ ከቤቷ ውልቅ ብሎ ወጣ።

ብዙም ሳይቆይ፣ ባህራም በሌላ ጉዳይ ተናዶ ቤት ሲመጣ፣ ኒኮልን ፀጉሯን ተንጨባሮ ፣ ፊቷ ደም መስሎ ፣ እያለቀሰች አገኛት። ጉዳዩን ከኒኮል አፍ እንደተረዳ፣ ተካን ፍለጋ በፍጥነት ከቤት ወጣ። ኒኮል ደግሞ፣ ባህራም ተካን ካገኘው ይጎድለዋል ብላ ስለፈራች ከኋላ  ሱክ ፣ ሱክ እያለች ትከተለዋለች።

ከደራሲያን እልፍኝ

13 Jan, 08:19


"የሰው ልጅ ሁልጊዜ እንባ ውስጥ እንደዋኘ ነው። ነገር ግን በየጊዜው ከዋናው ወጣ እያለ የሳቅን ፀሃይ እንደሚሞቅ ደግሞ አትርሳ።"

ዝም ብዬ አየሁት (ክንፈን) እውነቱን ነው።

"ሌላስ?" አልኩት

"እውነትን አታብዛ "

"ምን?"

"ሕይወት ውስጥ እውነት ብቻውን አይገኝም። ሕይወት እንደ ቡና በወተት ነው። ወተቱ እውነት ቡናው ውሸት ይሁን። ግን ይሄ ልዩነት በአንጎላችን ውስጥ ይኑር እንጂ ሲኒው ውስጥ በአንድ በኩል ቡና በሌላው ወተት የለም። ሲኒው ውስጥ ያለው ቡና በወተት ነው። ሕይወትም ውስጥ በቀኝ በኩል እውነት በግራ በኩል ውሸት የለም። ሕይወት ውስጥ የምታገኘው የእውነትና የውሸት ቅልቅል ነው።"

[ ጋሽ ስብሓት፦ ሌቱም አይነጋልኝ ]

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

09 Jan, 18:26


ጠብቀኝ ብቻ ነበር ያለቺኝ ....

ተሸበርኩ ፣ ግርግር ፈጠርኩ ፣  ትንሽ ብቻ ጠብቀኝ ያለቺኝ አይመስልም ነበር።

ከመጠበቅ  ጋር ጥሩ ትዝታ የለኝም .....!

ወንድሜ እቤት ጠብቀኝ እንዳትወጣ ብሎኝ ወደ ውጪ ወጣ የሆነ ነገር ይዞ ነበር መሰለኝ እቃ ለመቀበል ይመስለኛል ።

ቆየ ....

  ጩኸት ስሰማ ወጣሁ  ግርግር አለ ግርግሩን እየገላለጥኩ ሳይ ወንድሜ ነው  ።  ወግተውት እያጣጣረ ... ሲያቃስት ደረስኩ .....ሆስፒታል ሳይደርስ  ሞተ

እጮኛዬ ትንሽ  ግዜ ስጠኝ  ብላኝ  እየጠበኳት  መሞሸሯን ሰማሁ "እንኳን ደስ አለሽ አልኳት" ምን ይሰማት ይሆን?  ትስቅ ይሆን? አሳዝናት ይሆን?  ትሸልል   ይሆን? ፀፀት ይሰማት ይሆን?  ብቻ ያመመኝ መጠበቄ ነበር ።

አጎቴ  ሁለት አመት ጠብቀኝ እኔ ያለሁበት አገር እወስድሃለሁ ለመኖር ህልምህን ለማሳካት ምቹ ነው ብሎኝ በአንድ አመት ከአስር ወር በኋላ ጠፋ ...ድምፁን ሰምተን አናውቅም

ጠብቀኝ ስባል እፈራለሁ .....

መጠበቄን ለመርሳት እርምጃ እቆጥራለሁ፣ ኮሚቴ አዋቅራለሁ ፣  የድሮ ህንድ ፊልም አያለው   ፣ ድሮ አስረኛ ክፍል ስለህልሙ የነገረኝን የክላሴን ልጅ እንዴት ሆንክ ለማለት ስልኩን አፈላልጋለሁ ...በዚህ ሁሉ መሃል እየጠበኩ እንደሆንኩ ልቤ አይዋሽልኝም ።

ቁስላችን አይሞትም ይቀበራል እንጂ ።
  ©Adhanom Mitiku

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

06 Jan, 17:29


ሰብአ ሰገል
-----------💗------------

ኮከቡንም ሲያዩ ከመጠን በላይ ተደሰቱ። ወደ ቤትም በገቡ ጊዜ ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩ፤ ተንበርክከውም ሰገዱለት። ሣጥኖቻቸውን ከፍተው ወርቅ፣ ዕጣን፣ ከርቤም አቀረቡለት።


ማቴዎስ 2:10-11                                                                                                                      እንኳን ለጌታችንና ለመድሀኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በአል በሰላም አደረሳችሁ።

ከደራሲያን እልፍኝ

26 Dec, 18:45


‹‹ አስማተኛ››
፡(ሕይወት እምሻው)
((((+++++)))))

ልጅ እያለች፣ እናቷ አንድም ቀን አሻንጉሊት ገዝታላት አታውቅም፡፡

በዚህ የተነሳ ፣ የጎረቤት ልጆችና የጓደኞቿን መጫወቻ አሻንጉሊቶች በቅናት ስታይ ውላ በምሬት ስታለቅስ ያመሸችባቸው ቀናት ጥቂት አልነበሩም፡፡ 

እናቷ የቡና አጣቢ ደሞዟን ለአንድ ወር ስትለጥጥ አራት የሙት ልጆቿን ሆድ በመሙላትና አሻንጉሊት በመግዛት መካከል መምረጥ ነበረባት፡፡

ረሃብ እረፍት አይሰጥም፣ አሁንም አምጣ አምጣ፣ ነዝናዛ እና አትርሱኝ ባይ ነው፡፡  አሻንጉሊት ማጣት ግን ለጊዜው ቢያስለቅስም ቆይቶ ይዘነጋል፡፡
ስለዚህ ልጆችዋን ማብላት መረጠች፡፡

በተረፈው ብልኃቷ ደግሞ ልጇ በጓደኞቿ መጫወቻ አሻንጉሊቶች እንድትደሰት ትገፋፋት ነበር፡፡

‹‹ሂጂ በሚሚ አሻንጉሊት ተጫወቺ›› ትላታለች ቀስ ብላ፡፡ ‹‹እናቷ ገላዋን እያጠበቻት ነው››
‹‹ማክዳ አጠገብ ቁጭ በይና እስቲ አንዱን መጫወቻሽን አውሺኝ በያት፡፡ ብዙ እኮ ነው ያላት›› እያለች፡፡

ልጅቱ ግን የልጆቻቸውን ሆድ ሞልተውም አሻንጉሊትም በሚገዙ ወላጆች ትቀናለች፡፡
እንዲህ ያሉት ወላጆች፣ ልዩ ፍጡር፣ አስማተኛ ይመስሏታል፡፡

የአሻንጉሊት ለማኝ መሆኗ ውስጥ ውስጥዋን ይበላው፣

በተለይ ሚሚና ማክዳ ገና ስትመጣ እንዳዩ አሻንጉሊቶቻቸውን ሲደብቁ ወይ ሰብስበው ሲያቅፉ፣ ፊታቸውን አጥቁረው ሲጠብቋት በእናቷ ታፍርና ትናደድ ነበር፡፡ 

ብዙውን ጊዜ፣ በስንት ምልጃና ልምምጥ ቢሰጧትም
ቶሎ አምጪው፣
አቆሸሽው፣
የራስሽን አስገዢ እያሉ ክፉኛ ሲያሸማቅቋት እምባዋን እያዘራች ወደቤቷ ትመለሳለች።

‹‹እናትሽ የማትገዛልሽ?›› ሲሏት መልሷ ሁሌም አንድ ነው፡፡
‹‹የእኔ እናት እንደናንተ እናት አስማተኛ አይደለችም››
‹‹አባትሽስ?››
‹‹አባት የለኝም››

ግራ ተጋብተው፣ ‹‹ለመሆኑ ግን አስማተኛ ምንድነው?›› ሲሏት
‹‹ሁሉንም ነገር ማድረግ የሚችል ሰው›› ትላቸዋለች፤ ሲባል የሰማችውን፡፡

በተለይ በማክዳ ባርቢ ዶል ፍቅር ተጠምዳ ነበር፡፡ የሚያብለጨልጭ ሮዝ ቀሚሷ፣ ረጅምና ዧ ብሎ የሚወርደው ወርቃማ ፀጉሯ! ባርቢ እሷ በዓለም ላይ የምትመኘውን ነገር ሁሉ የያዘች አሻንጉሊት ነበረች፡፡ የእሷ ፀጉር ከርዳዳና አጭር ነው፤ ልብሶቿ ደግሞ ቀዳዳ የማያጣቸው ሰልቫጅ፡፡

,,,

ከዓመታት በኋላ አድጋና ባለሥራ ሆና ከእናቷ ቁጡና ፈራጅ አይኖች ለመራቅ የራሷን ቤት ስትከራይ ከድስትና መጥበሻ፣ ከስኒና ኩባያ፣ ከሰሃንና ወጥ ማውጫ በፊት ቤቷን በምን ሞላች?

በአሻንጉሊቶች፡፡

ከአራት በአራት አንድ ክፍሏ አንደኛው ግድግዳ በእንጨት መደርደሪያ ተይዟል፡፡
ለመጽሐፍት አይደለም- ለአሻንጉሊቶች፡፡

ተጠንቅቃ ነበር የደረደረቻቸው፡፡ ትንሽ፣ መሃከለኛ፣ ትልቅ፣ በጣም ትልቅ፡፡ ሶፋዋ አናት ላይ የሶስት አመት ወፍራም ልጅ የሚያህል ሮዝ ቴዲ ቤር፣ ቴሌቪዥኗ ላይ እግሮቹ ፈርከክ ያሉ ትልቅ ቀጭኔ፡፡

እናቷ ልትጎበኛት በመጣች ቁጥር  የአሻንጉሊት ክምሯን ‹‹የሕፃን ስራ›› ብላ ታጣጥለው ነበር፡፡

‹‹ሽሮ በርበሬ ከእኔ እያስቋጠርሽ አንቺ በገንዘብሽ ተጫወቺ›› እያለች፡፡

በእናቷ ንግግርና ተግሳጽ ሳትከፋ ትስቃለች።
እናቷ እነዚህ አሻንጉሊቶች ምን እንደሚወክሉና ምኗን እንደሚያክሙ ሊገባት አይችልም፡፡


ባይገባትም ግድ የላትም፡፡ ስለዚህ እንዲህ ነው እንዲያ ነው ሳትል የእናቷን የዘወትር ቁጣ ሳቅ ብላ ታልፈዋለች፡፡

ዛሬ ላይ በእናቷ አይኖች በአሻንጉሊት የምትጫወት የህጻን ትልቅ ብትሆንም፣

በዚህ ሁሉ መጫወቻ የምታባብላት አልቃሻ ህጻን ውስጧ እንዳለች ብታውቅም፣  የኑሮን ነገር አድጋ ስታየው፣ ኖራ ስትመረምረው፣ ጠልቆ የገባት አንድ እውነት ግን አለ፡፡
ባደገችበት ሰፊ ሰፈር ብቸኛዋ አስማተኛ የእሷ እናት ነበረች፡፡
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

23 Dec, 09:05


ጆሮ እንኳን የማትሰጡ መናጢወች አትሁኑ!
(ዓሌክስ አብርሃም)

ማንም ሰው፣ የፈለገ ጠንካራ ቢሆን የሆነ ጊዜ ችግሩን የሚሰማው ሰው ይፈልጋል፤ የገንዘብም ይሁን ሌላ እርዳታ ምናምን ከእናንተ ባይፈልግ እንኳ በቃ የሆነ የሚሰማው ጆሮ የሚሰጠው ሰው። እና አንዳንድ "ብሽቅ" ሰወች አሉ፤ የገጠማችሁን፣ያዘናችሁበትን፣ ወይም የተበሳጫችሁበትን፣ ከአቅማችሁ በላይ ሆኖ ሊያሳብዳችሁ የደረሰን ከባድ ጉዳይ ስታወሯቸው ተሽቀዳድመው "እኔምኮ" ብለው የራሳቸውን እንቶ ፈንቶ ችግር ለአንድ ሰዓት የሚዘበዝቡ! ከችግራችሁ ጎን ችግራቸውን እያስሮጡ ሰዓት አሻሽለው ለመቅደም የሚጣጣሩ። ሰው በችግር ይወዳደራል? ቢያንስ ምንም ማድረግ ማፅናናት ባትችሉ እንኳን አይዞህ/አይዞሽ፣ ፈጣሪ ይርዳህ ፣ ያልፋል፣ ምንድነው ታዲያ እኔ በዓቅሜ ላደርግልህ የምችለው? ምናምን በሉ እስኪ! በየጓዳቸው በችግር እያለቀሱ በደስታ በሀዘን አብረው ሲደሰቱና ሲያፅናኑ የኖሩ አባትና እናቶች ነበሩኮ ያሳደጉን! ወይስ ጎዳና ነው ያደጋችሁት? ቢያንስ ችግሩን ያወራችሁን ሰው ድካም ፣ሕመም እንደተረዳችሁት ማሳየት ትልቅ ነገር ነው። በዓለም ላይ ችግር የሌለበት አንድም ሰው የለም። ቢያንስ በየተራ መሰማማት ማንን ገደለ?

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

15 Dec, 18:54


ሁሉም እያነሳ
ብረት እና ዘገር
ሰው ህግን ሲተካ
ሂደት እርቃን ሲቀር
ውጊያው ሁለት ሲሆን
በነፍስና ፣ ሥጋ
ምሽት አይኑን ከድኖ
ቀንቶለት ያነጋ
ይቅረብልን ባዋጅ
ይዘገብ ፣ ይነገር ...
ማሸነፍ ነውና
ሰላም ውሎ ማደር!!

(ሚካኤል አ)

ከደራሲያን እልፍኝ

15 Dec, 18:09


በጣም አሪፍና በቅርቡ የሚጠናቀቅ airdrop ነው ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩት እንዳትቆጩበት

ከደራሲያን እልፍኝ

15 Dec, 18:06


t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref833660916
🥳 Hey, want to visit the Zoo together?
🦒 Here, you can buy animals, upgrade enclosures, and take part in an Airdrop!
🎁 Claim your welcome bonus and pick your first animal!

ከደራሲያን እልፍኝ

14 Dec, 06:13


የቱ ፍቅሬ ስቦህ እንደምንፈታኸኝ 
እኔኮ ብኩንነኝ
አንተ ስትሰቀል ከዐይሁድ ጋር የምገኝ
እኔኮ ምንም ነኝ ተራ የህመም ሰው
ጌታዬ እንድትምረኝ ምክንያትህ ምንድነው ?
በከሀሊነትህ ብቆምም የኔ አሳር
ከደግነት ደጅህ የቆረጥኩኝ ምሳር
ብቶደኝ ብትምረኝ እኔ ምን ታድዬ
ከሰቀሉህ ጋር ልስቀልህ ጌታዬ
እንዲህ ነኝ መፃጉ ውለታ ምረሳ
ስወድህ እንድኖር ህመሜን አትፈውስ
ቀንበሬን አታንሳ ።
ስንኩር ነው የኔ እግር ለሀሰት ያጋደለ
ጠማማ ነው ልቤ ፍቅርህን የጣለ
ቀጤማ ነው እጄ ክፋት ያቃጠለው
ያዙት ያን ክርስቶስ ብሎ ሚጠቁመው
እውር ነው ብሌኔ እያየ ሚከዳ
ከደግነት ኩሬ መዐት የሚቀዳ
እዳ ነኝ ለራሴ እዳ ነኝ ለአለም
ሲጀመር ነው የካድኩህ ሲፈፀም አይደለም
አልጋን ተሸከሚ ስትለኝ የኔ አባት
ልቤን አናተበው የመራመድ ክፋት
አትማረኝ መዳኑ አትማረኝ ጌታዬ
አልጋን መሸከሜ ለኔ መጥፋት
እንጂ መፈወስ አይደለም
እጆቼ ላንቺ ነው ትለኝም አነበረም
እናማ
ይቅር በለኝ እና ከመቅደስህ ልፅና
እጆችህን ስጠኝ ብርታት ሁነኝና።

By bline asefa

ከደራሲያን እልፍኝ

10 Dec, 19:33


ጀርባ ይጠና ስትሉ ምን ትዝ አለኝ ...
(አሌክስ አብርሃም)

"ከእያንዳንዱ ስኬታማ ወንድ ጀርባ አንዲት ጠንካራ ሴት አለች"  የምትሉት ተደጋጋሚ ጥቅስ አልበዛም? አልሰለቸም? ዝም ስንል እውነት መሰላችሁ?  ብዙ ሀብታሞች ከጀርባየ የሊስትሮ ሳጥን እንጅ ሴት ነበረች ሲሉ ተሰምተው አያውቁም!  የሆነ ሆኖ ግን እውነት ነው ቢባል እንኳን  ከእያንዳንዱ ሰንደል ሰክቶ ከሚዞር ወንድ ጀርባም ፓኮ ሙሉ ሰንደል ይዛ ሲያልቅበት እየለኮሰች የምታቀብል ሴትም አለችኮ! ዋሸሁ? በየሰፈራችሁ ያሉ የአዕምሮ ህመምተኞችን በምን አበዱ ብላችሁ ጠይቁ!

አንዴ ጓደኛየ ጋር በጎፋ ስናልፍ ግንብ ተደግፎ ሲጋራ የሚያጨሰውን ሰውየ እያሳየኝ ሚሊየን ጊዜ የሰማሁትን የዛን "የማትመጣ ሴት ይጠብቃል" የሚባለውን ሰው ታሪክ ሊነግረኝ በመቋመጥ...."ስማ አብርሽ ከዚህ ሰውየ ጀርባ ምን እንዳለ ታውቃለህ?" አለኝ  "አዎ! ለኮሪደር ልማት ያልፈረሰ ግንብ ይታየኛል" አልኩት፤ተቀየመኝ! 

ለዚህ ሚስኪን ሰው ሁሉም ኢትዮጵያዊ ገጣሚ "ጥበቃ" የሚል ግጥም ፅፏል። ሰውየው በመቆም ብቻ ለኢትዮጵያ ስነፅሁፍ ባበረከተው አስተዋፅኦ አለመሸለሙ ይገርመኛል። በተለይ ሴት ገጣሚያን ሁሉም የሰውየውን ፅናት በግጥሞቻቸው ስላዳነቁ ከሰውየው ይልቅ ቁመው ያልጠበቋቸውን ወንዶች እንደሚያሸሙሩ ያልገባን ይመስላቸዋል። የሆነ ሆኖ ይሄ ሁሉ ግጥምና ዘፈን ሰውየውን ከቆመበት አላንቀሳቀሰውም። የሆነ ቀን ወደአእምሮው ቢመለስ እንኳን ሰንደሉ ሲያልቅበት እየለኮሱ የሚያቀብሉ የጥበብ ሰወች ከኋላው ተሰልፈው አይዞህ እያሉት በየት በኩል? ውድቀታችሁ የጥበበኞችን የመፃፍ ሙድ የሚያነሳሳ "ቪያግራ" ከመሆን ይጠብቃችሁ።

ይችን ጨምሬ ልጨርስ፤ አንድ ታዋቂ የአገራችን ባለሀብት ታሪክ ነው። የሆነች የገጠር ከተማ ገና ፎከታም የአስረኛ ክፍል ተማሪ እያለ አንዲት የሀብታም ልጅ አፈቀረ።  ቤተሰቦቿ  ያንን ችጋራም የስንቅ ተማሪ ልጃቸው ጋር ሲያዩ አነሰራቸው። "አሁን ይሄ ልጅ ቢያስረግዛት ደሃ የሚባል፣ ሁለት አፍ፣ አራት ሆድ፣ ሰባት ጆሮና ምንም እጅ የሌለው ፍጥረት ልትወልድብን አይደለምን?" አሉና  ልጅቱን ወደአዲስ አበባ ላኳት።  አዲስ አበባ ያኔ አሜሪካ በሉት። በቀጣዮ ቀን ሁልጊዜ የሚገናኙበት ቦታ ቁሞ ሲጠብቃት የለችም፣ በቀጣዮም ቀን የለችም ፤ በሶስተኛው ቀን ቤተሰቦቿ አዲስ አበባ እንደላኳት ከሰፈሯ ልጅ  ሰማ! ልቡ ክፉኛ አዘነ ፣ ደማ ...እንባው በአይኑ ግጥም አለ ....ከተማ ሄዶ ጥንቢራው እስኪዞር መስከር ፈለገ።

ወዲያው ግን እዛው እንደቆመ የገጠር ሰወች እንቁላል ሊሸጡ በዘንቢል ሞልተው ወደከተማ ሲሄዱ ተመለከተ። ያችን ልጅ ለመጋበዝ አልበላም አልጠጣም ብሎ ያጠራቀማት ኪሱ ውስጥ የተቀመጠች አምስት ብር አስታወሰ ፣ ከተማ ባዶ እጀን ከምሄድ አለና ጊዜው ደህና ነበር ያኔ  ዘንቢል ሙሉ እንቁላል ገዝቶ ከተማ ወስዶ አትርፎ ሸጠው። ትርፉን ሲያየው ደነገጠ፤ መጠጡን ትቶ አሪፍ ጥብስ በላ። ያ የተኮራመተ የተማሪ አንጀት ላይ ሲያርፍ ጥብሱ እንደድራግ አነቃቃው! ከዛች ቀን ጀምሮ ትምህርቱንም ልጅቱንም ትቶ ንግዱ ላይ አተኮረ ...ዛሬ ከቡና እስከሌጦ፣ ከሪል ስቴት እስከከተማው ሴት የግል ርስቱ ሆኗል። ማን ግጥም ፃፈለት? ማንም። ሊሞዚኑን ተደግፎ ለቆመ ሰው ማን ግጥም ይፅፋል። ገጣሚው ከቅናት የተረፈ ጊዜ አይኖረውም።  እንደውም አስደግሞ ነው ይሉታል። ወንድሜ እመነኝ ጠንካራ ከሆንክ ሴቶች ብቻ ሳይሆኑ ወንዶችም አገሮችም መንግስቶችም ዕድሎችም ከኋላህ ናቸው። አያምጣውና  እያለቃቀስክ ከቆምክ ግን የተደገፍከው ግምብ ይሸሽሀል።

ለዚህ ሐብታም ባለታሪካችን በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ በፍቅር ላልወደቀ ሰው  የተዘጋጀ ቅኔ እንደሚከተለው እዘርፋለሁ ፦

ደሀ ፍቅርን በቤተሰብ ተከለከለ
ደሀ ፍቅርን  በቤተሰብ ተከለከለ
ዓይኑን ከሴት እግሩን ከትምርት ነቀለ
ሐብታም እከሌ በቆመበት
ከንቁላል ተፈለፈለ
ከሌለህ ከኋላ ማንም የለ

ድገመው!😀

@kederasiyan
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Dec, 06:05


በመኖር አጸድ ውስጥ
(በእውቀቱ ስዩም)
ጊዜ ከሰው መሀል- መርጦ ሲያቀማጥል
ማጣት አለ ደሞ፥
የወለዱትን ልጅ፥ ጉድፍ ላይ የሚያስጥል
በተፈሰከ ቀን፥ ጾምን የሚያስቀጥል::
እድልና ትግል በሚጫወቱበት
በደልዳላው ስፍራ
አለቃና ጭፍራ-
-ቃል ሲለዋወጡ፥ ውልና መሀላ
“አብረን እናድጋለን” ቢባል ለይስሙላ
ወንዙን ሳያጎድል ፥ሐይቁ መች ሊሞላ፤
ጸሐይ ብትወጣ
ፍጥረት በጠቅላላው ጸጋዋን ቢቀበል
የደመናም ጠበል፥
ለሁሉ ቢደርስም
አንደኛው አያድግም፥ አንዱን ሳያከስም::

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Dec, 06:05


ባየሽኝ ጊዜ

ላይሰናስል ሳዳውር፤
ላይጠረቃ ሳጋብስ፤
አለሁ እንዳጋሰስ።

ላይከትም ከአቦል ጀምሬ፣
በረካ አልባ ቡን ሳንቃርር፣
የማይፈፀም ሩጫ ገጥሜ፣
በባእዳን ውርጭ ጠይሜ፣
ስኳትን ቅስሜን ቀልጥሜ፣
“ቃል” ላይወጣኝ ተለጉሜ፣
“ኖሯል” ካልሽው ፥ ይኸው አለሁ።

የቅኔ ቆሌዬ በኖ፤
ዲዳነት ቋንቋዬ ሆኖ፤
ደስታ ጣእሙ ጠፍቶ፤
በአልጫ ኑሮ ተተክቶ፤
ከተማ ሳለሁ ድብርት፤
ከአሸን መሃል ብቸኝነት፤
አየሽ ጉዴን የኔ እናት!

ነጠላ ነብሴ ጤዛሽን ሲሻ፣
ሐሞቴ በጥምሽ ሲደብን፥
አለመጣራትሽ ይነደኛል፤
ዝምታሽ ያበሳጨኛል፤
ለምን ፥ ግን ለምን ይለኛል፤

ልቀጣሽ ፥ ልቆጣሽ ወጥናለሁ፣
ቀን ያማይወልድ ፥ ቃል አሰናዳለሁ፤

ኩርማን ምናቤን አዋክቤ፣
ቃል ከሃሳብ አናብቤ፣
የምትጎጂበትን ባልጩት ጠርቤ፣
የምወግርበት ደንግያ ፡ ለስድቤ፣
አጫለሁ ፥ እሰደራለሁ፤

አፌን ከፍቼ አንቺን ልቆጣ፣
የብሶትን ትንፋግ ፡ ጮኬ ላስወጣ፣
የቃላት ሳማ ቀነጥባለሁ፤
ጭካኔሽን ልዘረዝር፥
ስንክሳሬን አዘጋጃለሁ፤

ንጋት ጠብቅና ቀና እላለሁ፤
ማልጄ ወደ ምስራቅ አያለሁ፤
ከማትጠፊበት አማትራለሁ፤
ያኔ ትወጫለሽ፤
ጨለማን ገሰሽ ትፈነጥቂያለሽ፤
ባየሁሽ ፥ ባየሽኝ ግዜ. . . .

የወጠንኩትን ፥ ቃል ጥያቄዬን ዘነጋዋለሁ፤
ሁሉ ይጠፋና ትሁት ሆናለሁ፤
ሳይሽ ፥ ሳይሽ... ውላለሁ፤
በምትሄጂበት እከተላለሁ።

(ያሬድ ይልማ)

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

26 Nov, 18:57


ባዶ እስኪሆን ድረስ
(ሚካኤል አስጨናቂ)

እንባውን ይሰፍራል ፣ ኑሮ ያሻመደው
ጥርሶቹን ይገልጣል ፣ ምቾት የታደለው።
ሰፍረን እናውቃለን ፣ እንባን በኩባያ
ሀጫ ጥርስ ዘግነናል ፣ ስጥ ሆኖ ገበያ ።

ይሄን እናውቃለን ፣ ጥንትም ነበር ድሮ
የሷ ግን ገረመን ፣ ውል ሳትን ዘንድሮ ።

ትስቅ ነበር እኮ ፣ ሆዷን በእጇ ይዛ
ከጨዋታ መኃል ፣ አንዱን ሰበዝ መ’ዛ
አንድም አልሰማንም ፣ ሀዘን እንጉርጉሮ
አንገት አልደፋንም ፣ ቀኖቿ ተቆጥሮ
እንዲህ በሳቅ ውሀ ፣ ገፅዋ ተሸርሽሮ…
እስክናጣት ድረስ ፣ ያቺን መልካም እንስት
ከቶም አላየንም ፣ ቁዝሚያ ና ምልክት
ሳቅ እንዴት ይሆናል ?
የመታመም ቅኔ
……………….  ዝግ ያለ ስንብት?

ከደራሲያን እልፍኝ

25 Nov, 18:25


‹‹ዋለለ››
-----
(ክፍል ሁለት)

-------------------

ለብቻችን ሆነን ለማውራት ስንፈልግ ስንፈልግ የምናዘወትረውና ሰው የማይበዛበት ካፌ ቀጠርኩት፡፡

ቦታውን የመረጥኩት በነገርኩት ነገር ቢናደድ እንኳን ቤት ውስጥ ስላልሆንን እንደ አባትና እናቴ ወይ እንደልቡ እንዳያንባርቅብኝ ያግደዋል፣ ግን ደግሞ ሰው ስለማይበዛበት በማናውቃቸው ሰዎች ፊት ገመናችንን ለማስጣት አንገደድም ብዬ ነው፡፡ 

ብዬ ነበር፡፡

ግን ያላሰብኩት ሆነ፡፡

ቀድሜው ደርሼ ትንሽ እንደጠበቅኩት ሰማያዊ ሱፍ ግጥም አድርጎ ለብሶ መጣ፡፡
ግራ ተጋባሁ፡፡
አማን ሰርግ ወይ የስራ ኢንተርቪው ከሌለበት ሱፍ መልበስ ሞቱ ነው፡፡ 
ምን ተገኘ?
በእሱ አለባበስ ተገርሜ ሳላበቃ ገና ከመቀመጡ ለወትሮው ትእዛዛችንን ተቀብለው ለብቻችን የሚተዉን አስተናጋጆች ባልተለመደ ሁኔታ ወዲህ ወዲያ ውር ውር እያሉ ሲመለከቱን ይበልጥ ግራ ተጋባሁ፡፡

ምንድነው?

ግራ መጋባቱ ሳይለቀኝ ሰላም ካልኩት በኋላ ራሴን ወንበሩ ላይ አመቻችቼ እንዲህ አልኩት፤

‹‹አማንዬ ስማኝማ…የማናግርህ ትልቅ ጉዳይ አለ ግን ሳልጨርስ እንዳታቋርጠኝ እ?››

በቃኝ ስልህ እንዳትጮህ፣ እንዳትናደድ ማለቴ ነበር፡፡

ገና የምለውን ነገር ሳይሰማ ፊቱ በደስታ እያበራ፣ ‹‹ሄዋንዬ እሺ ወዳንቺ እንሄዳለን ግን መጀመሪያ ልነግርሽ የጓጓሁለት ነገር ስላለ ሳልፈነዳ በፊት እኔ ልቅደም?›› አለኝ፡፡

ምንድነው?

‹‹ምን…ምንድነው ምታናግረኝ?›› አልኩ፡፡
አዲስ መጫወቻ እንደተገዛለት ህጻን ልጅ እየቦረቀ፣
‹‹የማወራሽ ትልቅ ነገር አለ›› አለኝ፡፡

ጌታ ሆይ!

‹‹ቪዛውን ሰጡህ?›› አልኩት አዎ ካለኝ እንዴት አድርጌ በቶሎ ማርሽ እንደምቀይር እያሰብኩ፡፡
‹‹አዎ ግን ስለ እሱ አይደለም የማናግርሽ!›› አሁንም ጥርሶቹ በሙሉ እስኪታዩኝ እየሳቀ፡፡

ስለ እሱ አይደለም?

እኔ የሚለኝን ነገር ለመረዳት ስባዝን የሚከተሉት ነገሮች በቅደም ተከተል ሆኑ፡፡

1ኛ- ቅድም ሲተራመሱ የነበሩት አራት አስተናጋጆች  40 ኢንች ቲቪ የሚያህል ፍቅር ስንጀምር የተነሳነው ሰልፊ ፎቶ ያለበት ኬክ እየተንገዳገዱ ተሸክመው መጡ፡፡
2ኛ- ቤስት ፍሬንዱ  በትልቅ ስልኩ የሚሆነውን ሁሉ እየቀረጸና በጫት አረንጓዴ የሆኑ ጥርሶቹን ፈልቅቆ እያሳየ አጠገቤ መጥቶ ከነስልኩ መሽከርከር ጀመረ፡፡
3ኛ- ዛሬ እንለያይ ልለው የቀጠርኩት ቦይፍሬንዴ መሬት ላይ በግራ እግሩ ተንበርክኳል፡፡ በቀኝ እጁ ቀይ፣ ከፋይና ተከፍታ ቀለበት የያዘች ሚጢጢ ሳጥን ወደ ፊት አንከርፍፎ፡፡

ቀለበት! ባለ ፈርጥ የቃልኪዳን ቀለበት፡፡
እኔ ወንበሩ ላይ እንደተለሰነ  ሰው በተቀመጥኩበት ‹‹ታገቢኛለሽ?›› ብሎ ጠየቀኝ፡፡

ያን ጊዜ ነው የወንዲ ማክ
“ታገቢኛለሽ ወይ” ሙዚቃ በካፌው ስፒከሮች ያለቅጥ ያንባረቀው፡፡

ዘፈኑ፣
‹‹ውዴ…እኔና አንቺ ለዚህ ቀን እንደርሳለን ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ?›› ብሎ በንግግር ሲጀምር፣
ክው አልኩ፡፡  ህእ! አስቤ አላውቅማ!
ዝም ብዬ በተቀመጥኩበት ጓደኛው መቅረጹን ሳያቆም መጥቶ በግድ ጎትቶ አስነሳኝና የተንበረከከው አማን ፊት አቆመኝ፡፡

ቁልቁል ሳየው እንዲህ ብሎ ቀጠለ፡፡
‹‹ሄዋንዬ፣ ካናዳ ሄደን አዲስ ሕይወት እንድንጀምር እፈልጋለሁ፡፡ ቀለበት እንሰር፤ እንጋባና አብረን እንሂድ፡፡ እንውለድ፤ እንክበድ፡፡ ታገቢኛለሽ?››
ጌታ ሆይ!

ከባድ ወጥመድ ውስጥ ገባሁ፡፡ ለዚያውም በቪዲዮ የሚቀረፅ ወጥመድ ውስጥ፡፡

ዘፈኑ ሲሟሟቅ፣ ካፌው ውስጥ የነበረው ጥቂት ሰው ሁሉ ወደ እኛ ሲመለከት፣ የከበቡን አስተናጋጆች (ታሪካችንን ያውቁት ይመስል) እያሽቃበጡ ሲያጨበጭቡ፣ ጓደኛው ብዙ እንደተከፈለው የቪዲዮ ባለሙያ እየዞረን ሲቀርጽ፣ አማን አይን አይኔን ሲያየኝ እንደ መንቃት ይባስ ደነዘዝኩ፡፡

ልቤና መንፈሴ ዋለለ፡፡
ምን ባደርግ ይሻለኛል?
እምቢ ብዬ እዚህ ሁሉ ሰው ፊት ላዋርደው…ቅስሙን ልስበረው?
ቲክቶክ ላይ ሊለቀቅ የሚችል ቪዲዮ ላይ ‹‹እምቢ አላገባህም!›› ልበለው?
ወይስ በይሉኝታ እሺ ብዬው ራሴን የባሰ ማጥ ውስጥ ልክተት?

‹‹እ….ታገቢኛለሽ?›› አለ ደግሞ በልምምጥ፡፡

በተበታተነ ሃሳቤ መሃል አማንን አተኩሬ አየሁት፡፡

በድንገት ፊት ለፊቴ ተንበርክኮ ‹‹አግቢኝና ካናዳ ልውሰድሽ›› የሚለው ልለየው ያቀድኩት ቦይፍሬንዴ ብቻ እንዳልሆነ ተከሰተልኝ፡፡

ፊት ለፊቴ የተንበረከከው የማይደገምና ብዙዎች የሚመኙት፣ ብዙዎች መስዋእትነት የሚከፍሉለት፣ ንብረት ሸጠው የሚገዙት ታላቅ ከዚች ሃገር የማምለጥ እድል ነው፡፡
ስራ ለመሄድ የታክሲ ወጪዬን እንኳን የማይሸፈን አስር ሺህ ብር ደሞዝ እየተቀበልኩ እየኖርኩ እንዲህ ያለውን ታላቅ እድል እምቢ ብዬ ብገፋ የእግዜርን ዐይን መውጋት አይሆንም?

እምቢ ብለው፣ እማዬ ቆዳዬን ነው የምትገፈው፡፡
ጓደኞቼ እብድ ነሽ ይሉኛል፡፡ የአማን ዐይኖች ያረፉባት የልብ ጓደኛዬ ደግሞ ይሄንን እድል ብታገኝ ከመቀበል አልፋ ለማንኛውም ብላ (ለቀብድ እንዲሆን ) መንታ ታረግዝለት ነበር፡፡

ስለዚህ እሺ ልለው ወሰንኩ፡፡

ነገር ግን አማንን አግብቼ ካናዳ ብሄድ መንገድ የለመዱ አይኖቹ ሌሎች ሴቶችን ሲቃኙ፣ ጓደኞችና ኳስ ጨዋታን ደጋግሞ ከእኔ ሲያስቀድም፣ ከእሱ በስተቀር ሌላ ሰው በማላውቅበት ሃገር በብቸኝነት ሲያቆራምደኝ ታየኝና  ‹‹እሺ›› የምትለዋ ቃል ከንፈሬን አልፋ መውጣት አቃታት፡፡

ቢሆንም እሺ አልኩት፡፡

የከበበን ሰው ሁሉ በሆታ ሲያጅበን፣ ካናዳን ከመርገጤ ታናሽ እህቴን ቶሎ ወስጄ እንደምፈታው እያሰብኩ ነበር፡፡

Hiwot Emshaw
https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

25 Nov, 18:23


‹‹ዋለለ››
(ክፍል አንድ)
----------------

ከቦይፍሬንዴ ጋር መለያየት የነበረብኝ ከስድስት ወራት በፊት ነበር፡፡ ግን ይሄው ደህና ከጀመረ በኋላ አለ ቅጥ እንደተንዛዛውና ለዛውን እንዳጣው ሰው ለሰው ድራማ ነገሮችን ስጎትት ስጎትት እዚህ ደረስን፡፡

ለምን በጊዜ መቁረጥና መለያየትን ፈራሁ?

ምነው እንደ ትዕግስት ዋልተንጉስ ሰራሽ አትበሉኝና፤ ይሄ ጠባዬ ከልጅነት ጊዜ ጠባሳዬ ጋር ይገናኝ ይመስለኛል፡፡

ሰውን ፊት ለፊት ገጥሞ በግልጽ ማውራትና ያበጠን ማፈንዳት ክፉኛ እፈራለሁ፡፡ ሰዎች ከጣራ በላይ እየጮሁ ሲያወሩ ሁለመናዬ ይረበሻል፤ ጠብ ያርደኛል፡፡

እናቴ አባቴ ላይ በሆነው ባልሆነ ትጮህበት ነበር፡፡

አለ አይደል…ለምን ማታ የተቃጠለውን የመኝታ ቤት አንዱን አምፖል ወዲያው አልቀየርከውም ብላ ድምፅዋ አድዋ ተራሮች ድረስ እስኪሰማ ታምባርቅበታለች፡፡  እሱም የዋዛ አይደለም- መልሶ ያምባርቅባታል፡፡ ያን ጊዜ ሽንቴ ሊያመልጠኝ ይዳዳል፡፡

በእንዲህ ሁኔታ ሲጯጯሁ በነበረ ጊዜ ሁሉ እንደኔ በፍርሃት የምትርደውን ታናሽ እህቴን ይዤ ወደ መኝታ ክፍላችን እሸሽና በሩን ዘግቼ ክፍላችን ራስጌ ጠረጴዛ ላይ ያለችው ቴፕ ውስጥ ያኘሁትን ሲዲ አለ ቅጥ ከፍ አድርጌ እከፍትና ከጩኸትና ስድባቸው ልከልላት እሞክራለሁ፡፡

እኔን የሚከላከልልኝ ሰው ግን አልነበረልኝም፡፡ ያን ጊዜ ጭንቅላቴን እግሮቼ መሃል ድፍት አድርጌ ጆሮዎቼን በሁለት እጆቼ ለመሸፈን እየሞከርኩ ፣

ለምን ቀስ ብለው አያወሩም?
ለምን እንዲህ ከሚጮሁ ነገሮችን በውስጣቸው ችለው በዝምታ አያሳልፉም? እል ነበር፡፡

ለዚህ ይመስለኛል ሁለት አመት ተኩል አብሬው ከቆየሁት ቦይፍሬንዴ ጋር ሲሆን ከዐመት፣ ቢያንስ  ከስድስት ወራት በፊት መለያየት ሲኖርብኝ እስከዛሬ ነገሮችን ችዬ የከረምኩት፡፡

ያለ ነገር አይደለም ልለየው የምፈልገው፡፡ ምክንያቶች አሉኝ፡፡ ሁለቱ አንኳር ችግሮቼ እነዚሁና!

አንደኛ- ለእኔ የሚሆን ጊዜ የለውም፡፡ የማስበውን ያህል፣ የማስብለትን ያህል አያስበኝም፣ አያስብልኝም፡፡  ከሥራ እና ከእንቅልፍ የተረፈውን ሰዐቱን በተቀዳሚነት የሚሰጠው ለሁለት ነገሮች ነው፡፡ ለእግር ኳስና ለጓደኞቹ፡፡ እኔ የትርፍ ጊዜ ሥራው፣ ትዝ ስለው ጊዜ የሚሠጠኝ ነገር ነኝ፡፡

ወንድሙ ጅራ፣
‹‹የእኔ ጉዳይ የኔ ኑሮ ካሁን በኋላ፣
ያንቺ ሆኗል የኔ ፍቅር የኔ ወለላ፣
ቅድሚያ የምሰጥሽ ከምንም፣
ለእኔ በምድር ላይ ያለሽ ጉዳዬ ነሽ›› ብሎ ሲዘፍን ደሜ የሚንተከተከው ለዚህ ነው፡፡

ሁለተኛ- ዐይኖቹ ቅብዝብዝ ናቸው፡፡

እዚህም እዚያም ሌላ ያያሉ፡፡

ቆንጆ ሴትን በመስገብገብ ሰርቀው ይቃኛሉ፡፡ ሌላ ሴት ያያል ስላችሁ ዝም ብሎ መንገድ ላይ፣ በየካፌው ብቻ እንዳይመስላችሁ፡፡ እነዚሁ ቀበጥባጣ ዐይኖቹ ስንቱ ሴት ላይ ነጥረው  ሲያበቁ የልጅነትና የልብ ጓደኛዬ ላይም አርፈዋል፡፡

እርግጥ ነው እሱ በለመደው ምኞቱ ይመልከታት እንጂ በሁለቱ መሃከል ምንም የተፈጠረ አይመስለኝም፡፡ ቆይቶ ግን፣ ‹‹እኔ ግን አስተያየቱ ስለሚደብረኝ አብሬያችሁ ባልሆን›› ስትለኝ ሃፍረት አንገቴን አስደፋኝ፡፡ ያኔ ነበር ልለየው የሚገባኝ ግን እንዳልኳችሁ ሁኔታን ተጋፍጦ ማለፍ ስለማይሆንልኝ ታስሬ ቆየሁ፡፡

ለዚህ ነው ነፃነት መኮንን የምትባል የዘጠናዎቹ ዘፋኝ፣
‹‹ከእኔ ምን አጥተህ ነው- ከእኔ ምን ጎድሎህ ነው፣
ዐይንህ ታዲያ ሌላ የሚያየው -መንገድ መንገድ ያሰኘው››  የሚል በልጅነቴ የሰማሁት ዘፈን ዛሬ ደርሶብኝ ሲገባኝ የተብሰለሰልኩት፡፡

ይህንን ጉዳይ ይበልጥ ያወሳሰበውን ነገር ደግሞ ልንገራችሁ፤ ቦይፍሬንዴ እንዲህ በብዙ ነገር ስሜቴን ይጉዳው፣ ጨጓራዬን ይላጠው እንጂ ደህና ጎን የለውም ለማለት አልችልም፡፡

ይንከባከበኛል፡፡ ጊዜውን እንጂ ገንዘቡን አይሰስትም፡፡ ሁልጊዜ በአበባና በተለያዩ ስጦታዎች እንዳንበሸበሸኝ ነው፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ያለ ምክንያት፣ ሳይጠየቅ፣ ሳይጠበቅበት የሚገርም ነገር ያደርጋል፡፡ ለምሳሌ ቤት ደብሮኝ ቁጭ ብያለሁ ምናምን ስለው ቻኖሊ ሄዶ የምወደውን ኑድልስ አሰርቶልኝ ቤት ድረስ ያመጣልኝና ስሞኝ ይሄዳል፡፡

ደስ አይልም?

የዛሬ ዘጠኝ ወር አባቴ ሲሞትም ካጠገቤ አልተለየም፡፡ ቀን በሉት ሌሊት በሉት እጄን ይዞ ትከሻዬን እየደባበሰ ሲያፅናናኝ፣ ነገሮችን ሲያስተካክልና ስርአት ሲያሲዝ፣ እኔንም፣ እናቴንም፣ እህቴንም አንደኛ ዘመድ የተባለ ሰው ካደረገው በላይ ሲንከባከብና ሲያፅናናን ከረመ፡፡

ይሄን ሁሉ ሲያይ የሰነበተው እድርተኛ፣ ጎረቤትና ዘመድ አዝማድ፣ ‹‹ይሄማ ብረት መዝጊያ ነው›› ብሎ የምስክር ወረቀት ሰጠው፡፡
በዚያች ሰሞን ለነበረው ቦይፍሬንድነቱ ያ የምስክር ወረቀት ቢያንስበት እንጂ አይበዛበትም ግን…..እንዳልኳችሁ ሁልጊዜ እንደዚህ አይደለም፡፡ ያ ነው ናላዬን የሚያዞረው፡፡ አንዱን ይዞ ወጥ ሰው  ቢሆንማ ምንኛ በቀለለኝ፡፡

አባቴን አፈር ባቀመስን በሶስተኛው ወር፣
‹‹የካናዳ ቪዛ ፕሮሰስ ከጀመርኩ ሶስት ወር ሆነኝ፡፡ እያለቀልኝ ነው፡፡ ከተሳካልኝ የምመለስ አይመስለኝም›› አለኝ፡፡
ከጀመርኩ፡፡ እያለቀልኝ ነው፡፡ ከተሳካልኝ፡፡ የምመለስ አይመስለኝም፡፡
አያችሁት አይደል!

የእሱ ነገር እንዲህ ነው፡፡

ራሱን ብቻ ነው የሚያስበው፡፡ አንድም ቦታ ስለ እኔ አላሰበም፡፡ እቅዱ ውስጥ አልደመረኝም፡፡

ልክ እንዲህ ሲለኝ በቃ እንለያይ ማለት ነበረብኝ ግን መልሼ ሳስበው ቪዛ አግኝቶ በቅርቡ መሄዱ ላይቀር ለምን አፌን አበላሻለሁ …? ለቅሶው ላይ እንደዛ ሲሆንልኝ ያየስ ሰው ምን ይላል…ልታግስና ካናዳ ወስዳ ትገላግለኝ ምናምን ብዬ ዝም አልኩ፡፡ 

ዝም ብልም ራስ ወዳድነቱ ለእሱ የነበረኝን ስሜት ከፍቅር ወደ ተራ ጓደኝነት፣ ከተራ ጓደኝነት ደግሞ ወደ ‹‹መቻል›› በፍጥነት ያወርደው ጀመረ፡፡

‹‹በቅርብ ይሄድና ሁሉ ነገር ያበቃለታል›› ብዬ መጠበቄን ቀጠልኩ፡፡

ግን አልሄደም፡፡

ጭራሽ የዛሬ ወር የቪዛ ፕሮሰሱ እንዳሰበው እንዳልሄደለትና ተጨማሪ መረጃ አሟላ ብለው እንደጠየቁት፣ በዚህ ምክንያት ከዘገየ ለአንድ ዐመት እዚሁ እንደሚቆይ አይነግረኝም?

ኤጭ!

ለዚህ ነው ዛሬ የመጣው ይምጣ ብዬ እንለያይ ልለው የቀጠርኩት፡፡ ከዚህ በላይ መጠበቅ አልፈልግም፤ አልችልም፡፡

ይቀጥላል . . .
Hiwot Emshaw
https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

14 Nov, 03:49


📆 Majors, the wait is over!

There was much excitement and many questions, but the coveted date is here!

On November 28 at 12:00 PM UTC, we will launch on OKX. And it’s not the only exchange — we’ll be launching on others too. Don’t worry, and stay tuned!

A task related to OKX is already available in the game. It’s the perfect time to complete it, Major! 📈

By the way, games and tasks are the only ways to earn rankings. This will be the case until the listing.

Didn’t we say November would be hot? ⭐️

ከደራሲያን እልፍኝ

14 Nov, 01:03


ሲዲ ሊያልቅ በጣት የሚቆጠሩ ቀናት ቀርተዋል ፣ ብዙ ዋጋ ሊኖረው ይችላል ተብሎ የተገመተው ሲድ በተለያዩ ትልልቅ ኤክቼንጆች ላይ ሊስት እንደሚደረግ ተገልጿል።

ታዲያ 1 ሲድ እንኳን ዋጋ ሰላላት እስካሁን ያልጀመራቹት አሁኑ ጀምሩት 15 ቀን እየሰለቻቹ በሰትሰሩ ምናልባት ትካሱ ይሆናል ልፋታቹን

ለመጀመር
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=833660916

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Nov, 17:14


በነገራችን ላይ እስካሁን ድረስ የairdrop ስራ ቀልድ የሚመስለው ብዙ ሰው አለ....
ነገር ግን እውነታው ከቀልዱ በተቃራኒ ነው....
ብልሆች እየተለወጡበት ነው.....
ለምሳሌ በDogs
እስካሁን እኔ በሰማሁት በኢትዮጵያ እስከ 960$ የሰራ ሰው አለ(ከዛ በላይም ሊኖር ይችላል)።

960×120= 115,200 ብር በጥቂት ጊዜያት ውስጥ.... ሌላ የሰራ ሰው በሰራው ልክ አግኝቷል

አሁንም አልረፈደባችሁም Dogs  ካልሰራችሁ ሁለተኛው dogs የተባለውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊስት ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀውን paws የተሰኘውን airdrop እንዳይቆጫችሁ ካሁኑ ጀምሩ .......🫡

መቼም Dogsን ያየ  pawsን ችላ አይልም.....
ላልጀመራችሁ እነሆ ሊንክ




https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=rnxtpqeG
LFG!
PAWS is the new top dog! 🐾

ከደራሲያን እልፍኝ

07 Nov, 11:08


'ሰው የጣለው ሲነሣበት አይወድም'

የሠርጉን ፎቶ ለጥፎ ዐየኹት…
ከእኔ ጋር ለመኾን ጥሮ ነበር። በግልጽ ፍቅሩን ዐሳይቶኛል፤ ለምኖኛልም።
እኔ እምቢ አልኩኝ እንጂ…
ልቤን አልሞላልኝም።
ልቤ ላይ ስላልሞላ አልኮራኹበትም፣ ነፍሴም አልተቀበለችዉም።
የሠርጉ ፎቶ ላይ ዐይኔ አልነቀል አለ። ሚስቱን ለብቻ… እሱን ለብቻ እየነጠልኩ አፈጠጥኩበት።
ሚስቱ በጣም ታምራለች! ፎቶዉን የተነሡበት ቦታ እንዴት እንደሚያምር!
እጅግ ብዙ ሰው የተነሱት ፎቶ ሥር ደስታቸዉን ገልጸዋል…
ቀናኹ… ለማንም የማልተነፍሰዉን ቅናት ቀናኹ።
ምን አለ በእሷ ቦታ እኔ በነበርኩ!!!
ለካ እንዲህ ያምራል!
“እንዲህ ሞገሳም ነው?” አልኩ፤
አሁን እሱ፡ ምኑን ለእኔ ያንሳል፧
ዕጣ ፈንታዬ ጨፍኖኝ ካልኾነ በቀር፤ ወይ ለኔ የነበረው ስፍራ ያለውን ነገር እንዳልመለከት ባይረታኝ፤ ዛሬ ሠርጌ ነበር።
የጣልኩትን… የገፋኹትን ሌላ እጅ ላይ ሳየው ቀናኹ።
ልቤ እስኪሸቀሽቀኝ፤ ድብርት እስኪጣባኝ ድረስ ስሜቴ ወረደ፤ ዱካክ ተላፋኝ።
ግን ለምን ቀናኹ?
ቀድሞኝ ስላገባ ይኾን…?
ልቤ የሚያርፍበት ስላላገኘ ይኾን…?
አሠሣዬ በድል ስላልተጠናቀቀ ይኾን…?
ሰው አልፈልግም ያለዉን ሌላ በሚፈልገው እጅ ላይ ሲያዩት ይደብር ይኾን…?
አላውቅም ግን ቀናኹ። ስጦታዬን ይኾን እንደዋዛ የተውኩት? ውሳኔዬን ጊዜ ይመሰክርልኝ ይኾን?
ይሄም ቢኾን ግን ልቤ ከቅናቱ ጋር ታግሎ “መልካም ጋብቻ” ብዬዋለኹ።
By Adhanom Mitiku
@kederasiyan
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

05 Nov, 18:05


#paws ስማቹ አጠገብ ይችን እሞጂ 🐾

አሰቀምጡና 5000 ውሰዱ

ያልጀመራችሁ.... Start


https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=i2GUv1Ot

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Nov, 16:03


በተጀመረ በጥቂት ቀናት ብዙ ተስፋ የተጣለበት Paws airdrop መነጋገሪያ ሆኗል።

እንደ ብዙ ሰዎች አስተያየት ይሄ Airdrop ብዙ ላይቆይ ይችላል በቀናቶች ውስጥም Verify ተደርጓል።

የተወሰኑ Tasks ስላሉት ብዙ ለማግኘት ያስቸግራል ቢሆንም ብዙ sim በመጠቀም እና invite በማድረግ ብዙ መስራት ትችላላችሁ

ያልጀመራችሁ ጀምሩ ጥሩ እድል ነው



https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=i2GUv1Ot

ከደራሲያን እልፍኝ

01 Nov, 12:09


SEED !

Seed እንደሚታወቀው በ Binance list የመሆን እድሉ 100% ያለቀ ይመስላል ምክኒያቱም Binance lab invest እንዳደረገበት አብዛኛው የ Crypto ዙሪያ ዜናዎች ዘግበውታል

SEED ምንድነው?

- Seed ከ Web3 ፕሮጀክት ጋር የተቆራኘ Gaming እና Social interaction ፕሮጀክት ነው. Airdrop በመሆን በገነባው ፕሮጀክት መሰረት በ November 2024 ለ ተጠቃሚዎች Token ይሰጣል

- Seed Total supply cap 20 ሚልየን ነው, ይህም ፋርም ስታደርጉ ብዙ ቁጥር ለመስራት ትቸገራላችሁ ነገር ግን Active መሆን ከቻላችሁ ጥሩ እድል ነው, በተለይ Bird hunt አድርጎ እዛው ላይ መሸጥ ብዙ ነጥብ እንድትሰበስቡ ያደርጋል

Snapshot እና listing በኖቬምበር መጨረሻ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል

ለመጀመር



t.me/seed_coin_bot/app?startapp=833660916

ከደራሲያን እልፍኝ

31 Oct, 06:26


የቱ ጋር መሰለህ…
(ሚካኤል አ)

መባቻ ጅምርህ
የነፍስህ ድባቴ
ውድቀት እንግልትህ
ያኔ …
ባሽትሪ መያዣ ፣ በሲጋራ ብናኝ
በርጋፊ ቅጠል ፣ ድባቧ የሚቃኝ
በዛች ጠባብ ክፍል
ምጥን መሰብሰቢያ
ዙሪያህን ሰው ሞልቶህ
ቀንህን ማጣፊያ
ለአፕላይ ግብዣ የተዘረጋች ጣት
በሚግተለተል ጢስ ፣ ሰንቃልህ እሳት
እሷን ለመቀበል ስትፈግግ ባ’ክብሮት
የሰበብ አስባብ ጢስ
ቀረ ቤትህን ወርሶት።

የቱ ጋር መሰለህ?

በቀይ መብራት ፍካት
በቅልቅል ሽቶ አዲስ አይነት ክርፋት
በጭላጭ ብርጭቆ ተላኮበት ድራፍት
ከስፒከር ማህፀን ሙዚቃ ተለቆ
ጭፈራ እና ዳንሱ አንድ ላይ ተዛንቆ
የቀይ ሴትን ታፋ ዓይንህ በስስ ሰርቆ
በምራቅህ ድርቀት ጉሮሮህ ተጨንቆ
ጠቅሰህ ስትጠራት
ያቺን የሞት ብልቃጥ
ከባቷ ፈልቅቀህ ዕፅዋን ስትቀምሳት
በገላህ ፍሰሀ መቅደስህን ናድካት ።

የቱ ጋር መሰለህ?

የልጅነት ልምድህ
ከሰንበት ቤት ገዳም
ምልልስ ብርታትህ
በዋዛ ሲቀየር
የያሬዱ ወረብ
በእስክስታ ሲዛወር
ስትዘነጋ ፀሎት
ሳይንስ ከእምነት ልቆት
ኒቼ ቦታ ሲወርስ የየኔታን መንበር
የነፍስህ ቁዘማ መንደርደሪያ ነበር።

ትዝ አለህ?

ዘር መራጭ ስትሆን
የደም ሴል መንጣሪ
ጆሮህ ዳባ ሲለብስ
ለፍጥረት እንግልት
ለህፃናት ጥሪ…
መንገድህ ሲሳለጥ
በ V 8 መኪና
ዝርግ አስፓልት ሲመስልህ
ጉርብጥብጥ ጎዳና ፤
ስቆልኛል ስትል ጥርሱን የነከሰ
እንባው አንሸራሽሮህ ጌታ ዘንድ ደረሰ።

ያን ጊዜ ተከፋህ!

ጥሬ እየቆረጥክ ሆድህ ሲመረመር
እስቲም ሳውና ገብተህ ፊትህ ሲጭበረበር
በድሎትህ መኃል
ገላን የሚያኮስስ የእሾህ ስንጥር ነበር።

ትዝ አለህ?

መኝታህ በምቾት ተሞልቶ በአጀብ
እንቅልፍህ ሲናጠብ?

ትዝ አለህ?

በውድ ቀለም ቤቶች ልጆችህ ሲማሩ
ከግብረገብ ታዛ ተናንሰው ሲቀሩ?

ትዝ አለህ?

የጉያህ መልካም ሴት
የአጥንትህ ፍላጭ
‘አሁን ከምን ጊዜው
ሆነችብኝ ምላጭ? ‘
ብለህ ስትቆዝም … ?

እንዲያ ነው አይዋ…
ግፍ ፅዋው ሲሞላ
በትሩን አይመርጥም።

ትዝ አለህ?
ታወሰህ?
የቱ ጋር መሰለህ?
የተፈታው ውሉ
የጎደልክ ከሙሉ
‘ኧረ ስከን’ ሲሉ
ከዕድሜ የተማሩ
የጋሽ ውቤን ምክር
የእመት ጉሌን ዝክር
ረግጠህ ስትበር…
ስትሻገር ፣ ስጥስ
የምስኪናን ድንበር
የዛሬ ውድቀትህ ፣ በግጥም ሊነገር
ክንፍህ የተመታው ይሄን ጊዜ ነበር።
ትዝ አለህ?

አዎን እሱ ጋር ነው!

ከደራሲያን እልፍኝ

30 Oct, 17:33


Paws ኤርድሮፕ ከዶግስ መመሳሰሉ ወይም የብሉም እና የኖትኮይን መስራቾች መደገፋቸው እና ኤርድሮፑን መጠቀማቸው ብቻ ሳይሆን ኤርድሮፑ ብዙም የማይቆይ መሆኑን ብዙዎቻቹ መረዳት መቻል አለባቹ 👋

Paws ረጅም ጊዜ የሚቆይ ኤርድሮፕ አይደለም ስለዚ ያልጀመራቹ ጊዜያቹን ተጠቀሙበት.....

ከላይ ባለው ምስል መሰረት ታስኮችን ወጥራችሑ ስሩዋቸው.......እስካሁን ካልጀመራችሁ ይኸው ሊንክ





https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=2OIf4vqv
LFG!
PAWS is the new top dog! 🐾

ከደራሲያን እልፍኝ

30 Oct, 09:38


🔹ጀምሩት | አዲስ ነው ... ከቻላችሁ Multiple account

✔️አሰራሩን እነግራችኋለው (ገና viral አልሆነም)

✔️first come first serve (በደንብ ስሩት ከአሁኑ)

✔️Error ካላችሁ ደጋግማችሁ reload እያደረጋችሁ ሞክሩት!

✔️ምንም ልፋት የለውም!

✔️NOTCOIN ,DOGS እና HAMSTER በሰራችሁት ልክ ነው Initial coin ሚሰጣችሁ!








https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=2OIf4vqv
LFG!
PAWS is the new top dog! 🐾

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Oct, 17:23


‹‹ስለ አምቦውኃው››

--
ከባሌ ጋር ባለትዳር ጓደኞቻችንን ኤልያስና ሕሊናን ልንጠይቅ ቤታቸው ተገኝተናል፡፡

ለዓመታት ትዳራቸው ከመሠረቱ የተናጋ እስኪመስል ክፉኛ ቢነቃነቅም፣ ለረጅም ጊዜ ‹‹በቃ ተለያዩ›› ብለን ብንሰጋም፤ በቅርብ ደውለው  ‹‹እሑድ ቤት ኑ እና ምሳ ብሉ›› ሲሉን ግን ያጠላባቸው ጥቁር ደመና ተገፍፎ ለትዳራቸው አዲስ ፀሃይ የወጣለት መስሎን ደስ አለን፡፡

መስሎን፡፡ ተሳስተን ነበር፡፡

ምሳውስ በደኅና አልፎ ነበር፡፡ ነገር የተበላሸው፣ የዘወትር አጉል ዐመላቸው ያገረሸው፣  ከምሳ በኋላ የሚጠጣ ቀርቦ መጫወት እንደጀመርን ነው፡፡

ባሌ አምቦውኃ ሲጠይቅ፡፡

‹‹ውይ…አምቦውኃ ሳልገዛ ረሳኹ›› አለ ኤልያስ ጭንቅላቱን እያከከ፡፡
ቀጥሎ ‹‹ይቅርታ በናትኽ-›› ብሎ ሳይጨርስ
ባሌ ዘሎ ገባና፣
‹‹ምንም ችግር የለውም፡፡ ምግቡ ጣፍጦኝ ወጥቄ ወጥቄ ነው፡፡ ተወው ውኃውን እጠጣለኹ፡፡›› ሲል ሕሊና ፊት ላይ እንደ ጥይት የምፈራው የውሸት ፈገግታ ተሣለ፡፡

‹‹ብገድልኽ ደስ ይለኛል ግን ሰው ፊት ስለኾንን እተውሃለኹ›› የሚለው ፈገግታዋ፡፡

ሴትና ሚስት አይደለኹ?
ይሄንን ፊት አውቀዋለኹ፡፡
የእሷ ግን ገደብ ጥሶ ያስፈራል፡፡

‹‹አይ ኤልያስ…ያንተ ነገር…ብታስታውሰው ነበር የሚገርመኝ›› አለች ዝቅ ባለና ሰላማዊ በሚመስል ግን እንዳልኾነ በሚያሳብቅ ድምፅ።

ኹላችንም ዝም አልን፡፡

‹‹የኹልጊዜ ፀባይኽ ነው ግዴለሽነት›› ብላ ጨመረች፡፡

ኤልያስ ሶፋው ውስጥ ነቅነቅ አለና ‹‹ዌል…ቢዚ ነበርኩ…›› አለ፡፡

‹‹ቢዚ? ›› ኦምብሬ ቅንድቦቿን ወደ ላይ ሰቅላ ቶሎ መለሰችለት፡፡

‹‹ ምንድነው ቢዚ ያረገኽ በናትህ..ቀኑን ሙሉ ላፕቶፕና ስልክ  እየቀያየሩ መጣድ ነው ቢዚ ያደረገኽ? ….ሠራተኛ ሄዶብኝ ቀኑን ሙሉ ብቻዬን ቤት ሳፀዳ እና ምግብ ስሠራ የዋልኩት እኔ እንኳን ቢዚ ነበርኩ አላልኩም›› አለች ቅድም ከነበረው ድምፅዋን ከፍ አድርጋ፡፡
‹‹ሕሊና…ሥራ ስሠራ ነበር…አንቺ መቼም ቢሮ ካልተሔደ ቤት የሚደረግ ነገር ሥራ አይመስልሽም..ደግሞ ኹለት ዐይነት የጾም ወጥና ሰላጣ መስራት ነው ቀኑን ሙሉ የሚፈጀው….?  ቢያንስ እኔ ገንዘብ የሚያስገኝ ሥራ እየሠራሁ ነበር…እኔ የምልህ ታሜ…እኔ ጋር ብቻ ነው ወይስ ሁሉም ሚስት እንደዚህ ነገር ፈላጊ ነው..? ››
ቀልድ አስመስሎ የምሩን ነው የተናገረው፡፡

ግንባሩ ላይ ላብ ቸፍ ያለበትን ባሌን ይዤ ብወጣ ደስ ባለኝ ግን ትንፋሽ አልሰጡንም፡፡ ከነ መፈጠራችንም የረሱን ይመስል ቀጠሉ፡፡
‹‹ገንዘቡ ያንተ እንደኾነ ለማውራት መቼም ሰበብ አታጣም…ለሚስትኽና ለልጆችኽ እናት የምታወጣው ገንዘብ ውለታ ይመስልሃል አይደል…ለዚህ ነው አምቦውኃ ገዝተኽ ለመምጣት እንኳን የምትንጠባረረው….ክብርኽ ይነካ ይመስል..››
‹‹ሕሊና….ጨዋታ እንቀይር-››ባሌ ጣልቃ ገባ፡፡

አልሰሙትም፡፡ እኔና ባሌ በጭንቀት እርስ በርስ ተያየን፡፡

‹‹ዌል…ቤት የምትውይው አንቺ ነሽ…ሠራተኛ የለኝም ትያለሽ…በመጡ በሳምንቱ እንሒድየሚሉት ለምንድነው ብለሽ ጠይቂ እስቲ…ዐመልሽ ነው…ዐመልሽ….አሁን አምቦውኃአለመግዛቴ ትልቅ ነገር ኾኖ ነው ሰው ፊት የምትነተርኪኝ››

‹‹ልክ ነኽ፡…ቤት ነው አይደል የምውለው…ሳውና ባዝ ሳደርግ ሜካፕ ስቀባ ነው የምውል የሚመስልኽ አይደል…አንተ ልጆችኽ እንደ ኩስ የምትጥሏቸውን ልብሶች መሰብሰቡ፣ ምግብ መሥራቱ፣ ቤት ማጽዳቱ ሥራ አይደለም አይደል…የንግሥት ሕይወት እኮ ነው ያለኝ…አይደል? ››

‹‹እኔ እንደዛ አላልኩም…እንደለመድሽው ነገር አትጠምዝዢ…የኾነው ኾኖ ሰው እንዴት ለአንድ አምቦውኃ እንዲህ ይሆናል..እንዴት እንዴት ነው ኹሉ ነገር የነገር ወጥመድ የሚኾንልሽ ግን?  መንግሥት ያልመዘገበው ችሎታ ነው…አይደለም እንዴ ሜላት…ነው ወይስ አንቺም እንዲህ አይነት ሚስት ነሽ…ሁሉ ሴት እንዲህ ነው ወይስ የእኔዋ ብቻ ናት….? ››

‹‹እኛ ብንሔድ ይሻላል›› ብዬ ተነሣኹና የባሌን እጅ ጎትቼ ልነሣ ስል፣
ሕሊና ቅድም ያልነበራትን በትሕትና የረሰረሰ ፊት ሠርታ አጠገቤ ቆመችና-
‹‹ሜሉ በእናትሽ አትሒዱ…ይቅርታ…ይሄ ነው የኔ ኑሮ…ኤልያስ ይቅርታ ጠይቃት…ቤትኽ ጠርተኽ ሰው ትሳደባለኽ…? ›› አለችው እያየችው፡፡

ይሄን ጊዜ ባሌ ተነሥቶ ቆመና፤
‹‹ግዴለም…እናንተም ጉዳያችኹን ለብቻችኹ ጨርሱ›› ብሎ ይዞኝ መውጣት ስንጀምር ወደ ቀልቡ የተመለሰው ኤልያስ ሮጥ ብሎ ተከተለን እና የባሌን ትከሻ ይዞ -
‹‹ይቅርታ ›› እንዳለው ተያይዘን ወጣን፡፡

መኪናችን ውስጥ እንደገባን ባሌ ዞር ብሎ ዐየኝና
‹‹ጥፋቱ የእኔ ነው፤ አምቦውኃውን ባልጠይቅ ይሄ ኹሉ ነገር አይመጣም ነበር›› አለኝ፡፡

እጁን ያዝ አደረግኩና ‹‹የኔ ማር፣ ጠባቸው ስለ አምቦውኃው አልመሰለኝም፡፡ ›› አልኩት፡፡

ሕይወት እምሻው

@kederasiyan
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

27 Oct, 11:45


እንደልጅ ኩርፊያዋን ትረሳልኛለች፣ ትስቅልኛለች፣
እንደ ልጅ ነው የምታምነኝ፤ ስታምነኝ እንቅፋት መትቷት የምታውቅ አትመስልም ፣ የትም ቦታ ነይ ስላት ትመጣልኛለች፤  እሺ አባባሏ ካንተ ጋ ከኾነ የትስ ቢሆን
የሚል ይመስለኛል    ።

ሕልሜን ስነግራት አሰማሟ እረፍት ይሰጣል ፣  ዐይኗ ላይ ያለው መውደድ ያበረታኛል ።

እወድሻለሁ ስላት እንዴት የማላውቀውን ነገርከኝ፤ ብላ የደስታ ፈገግታ ያበራውን ፊት ታሳየኛለች

ፍቅር ያበረታል
        Adhanom Mitiku

@kederasiyan
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

24 Oct, 19:31


https://t.me/major/start?startapp=533058018

👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 750 rating bonus for you.
⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.

ከደራሲያን እልፍኝ

20 Oct, 14:19


በዜሮ ...
(አሌክስ አብርሃም)

አንድ ጓደኛየ መንጃ ፈቃድ አውጥቶ መኪና መንዳት በጀመረ በመጀመሪያው ቀን በሰላም በእግሬ ከምሄድበት ጠራኝና
"ና ግባ አደባባዮን ላሻግርህ" አለኝ
"ግዴለም በእግሬ እሻገራለሁ" አልኩ። ነዝንዞ  አስገባኝና ጋቢና አስቀመጠኝ። ገና በሩን ከመዝጋቴ  ስለመኪና ባህሪና ስለአነዳድ ቴክኒክ ልቤ እስኪደክም ያስረዳኝ ጀመር። ያለምንም ዓላማ ከተማችንን አንድ ጊዜ  አዞረኝ። እስከዚህ ደህና ነበር።  "ይሄ ፍሬን ይባላል፣ ድንገተኛ ነገር ሰው ፣ አህያ ወይም  የተናኘ  ባል የሚነዳው መኪና ቢገቡብህ ማቆሚያ ነው"  አለና አጎንብሶ ፍሬኑንን ይፈልግ ጀመረ...(ተናኘ ሹፌር ያገባች የቀድሞ  ፍቅረኛው ናት) "እስክትፈልግ ግን ....ከማለቴ  ፍሬኑን አግኝቶ ባለ በሌለ ሀይሉ ረገጠው። ወደፊት ተወርውሬ የሆነ ነገር ጋር ተጋጭቸ ተመለስኩ። ዘና ብሎ "አሁን የገጨኸው ዳሽ ቦርድ ይባላል የትም አገር የሚያጋጥም ነገር ነው" አለና ቀጠለ። ደረቴን ደግፌ  እያሳልኩ ዝም አልኩ።

ብቻ እንዲህ አሰቃይቶኝ በመጨረሻ "አንዲት ብዙ ሹፌሮች ያልባነኑባት ቴክኒክ ላሳይህ ወደፊት ይጠቅምህ ይሆናል" አለኝ። ወይ እዳየ። ከዚህ ሁሉ ለዓመታት የነዳ ሹፌር ተደብቆ  ገና በአንድ ቀን ምን ተገልጦለት ይሆን እያልኩ ሳስብ በከተማችን አለ ወደሚባለው ቁልቁለት መንገድ ወሰደኝና "አሁን እዚህ ቁልቁለት ላይ ሞተሩን ታጠፋውና በዜሮ ትሄዳለህ ...መሪዋ ላይ ብቻ መጫወት ነው...ነዳጅ አተረፍክ ማለት ነው አባቴ" ብሎ ትልቅ ግኝት እንደነገረኝ አይነት በኩራት ሀሀሀሀሀ ብሎ ሳቀ። እኔ ግን ነፍሴ ተጨነቀች።  መኪናው ወደታች ፍጥነት እየጨመረ  መምዘግዘግ ጀመረ ። ወገኖቸ ባጭሩ ፍሬን ቢረግጥ ምን ቢረግጥ (እኔን ሁሉ እግሬን ቢረግጥ) መኪናው አልቆምም አለ። አታምኑኝም ዞር ስል የሹፌሩ በር ተከፍቶ አጅሬው ሲዘል ተገጣጠምን። ለደይቃወች ራሱን በሚነዳ መኪና ከተጓዝኩ በኋላ .... መኪናዋና እኔ ለግንባታ ፒራሚድ መስሎ  የተከመረ አሸዋና ጠጠር ክምር ጫፍ ላይ ጉብ አልን። እዚህ  ቴውድሮስ አደባባይ ያለውን የአፄ ቴውድሮስን የመድፍ ሀውልት ነበር የምንመስለው።

አሁን ያለንበትን የኑሮ ሁኔታ ሳየው፣  የሆነ ቴክኒክ ላሳያችሁ ብሎ ያሳፈረን ሹፌር ዘሎ የወረደ እስኪመስለኝ ቀላል እየተምዘገዘግን ነው?! ብቻ ማረፊያችንን ያሳምረው!.
@kederasiyan
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

16 Oct, 19:48


‘ደረጃ የሌለው መሰላል’
ይሄ የሀገሬ ሰው’ኮ...
ደረጃ የሌለው መሰላል አወጣጥ ያውቃል፣
አንዱን እርከን ረግጦ ሲያልፍ ነቅሎ ጉያው ይከትተዋል።
ደግሞ ቀጣዩን ይረግጠዋል፣
ነቅሎ ጉያው ይከትተዋል።
እንዲህ እንዲያ እያለ ዘልቆ፥ ከዝና በላይ ይወጣል፣
ከጥቅምም በላይ ይሰፍራል፡
እንደኮራ እንደተዝናና ቃል ሳይናገር ይሞታል።
በቀብሩም ሥርዐት ላይ ...
ደግ...
ለሰው አሳቢ...
ለተቸገረ ደራሽ...
የሚል የሕይወግ ታሪክ ወግ ይፋ ይነበብለታል።
ከቀን በኋላም ገንኖ ሐውልቱ ገዝፎ ይታያል።
ያም የደረጃ እርከን እንጨት መቃብር አጥሩ ይኾናል።
እንግዲህ ተከታይ ትውልድ
በአንጋፋው ሐበሻ መንገድ
ደረጃ በሌለው መሰላል ጥበብ ፍለጋ ተሰደድ

(ነቢይ መኰንን)

https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

09 Oct, 18:57


ሐዘንሽ አመመኝ
ደበበ ሰይፉ

ውል አልነበረንም የፍቅር ቀጠሮ
ቃልም አላኖርንም በወግ ተቀምሮ፤
እኔ አንቺን እንዳላይ
አንቺ እኔን እንዳታይ አምባችን ተቃጽሮ
ዕጣችን ተካሮ፤
ቀለምሽ ከዐይኔ አሻራሽ ከጣቴ ባይጠፋ ተማትሮ
(እትብት እምብርት ሁኖ እንዲኖር ደድሮ)
ይኸው አካሄደን በድንገት ዘንድሮ።
የገጽሽ ብርሃን ቢጠይም ፀዳሉ
ድምፅሽ ቢቀጥንብኝ ቢሠልልብኝ ቃሉ
ወዘናሽ ቢማስን ዛሬ ያለውሉ
በእጆችሽ ጨበጠኝ ሐዘንሽ ሥዕሉ
ሐዘንሽ አመመኝ
ብሶትሽ ጠቀሰኝ።
ጀንበር ነሽ አበባ ሕይወት ተስፋ ዘቦ
ፋሲካ ዕንቁጣጣሽ ማኅሌተ ገንቦ
ብዬ ያወደስኩበት ታዘበኝ ዘመኔ የትላንታት ቀኔ
ዛሬ ሊጮህብኝ ቅኔ እንዳይደል እውኔ፤
ሐዘንሽ አመመኝ
ብሶትሽ ጠቀሰኝ።
የገደል ማሚቶን ታዘብኳት ተኝታ
በጩኸትሽ ማየል አኩርፋና ታክታ
ላንቃዋ ይታየኛል ደም ለብሶ ደም ጐርሶ
ቃልሽ ያለፈበት በጭንቅ ተለውሶ፤
ሐዘንሽ አመመኝ
ብሶትሽ ጠቀሰኝ።
ጽጌሬዳይቱ ንቦችሽ አለቁ ሰዎችሽ ደቀቁ
ጨፌ ላይ ተኝተው ባድማ ላይ ነቁ፤
ዐዋይን ሰማኋት ስታለቅስ በይፋ
ከጐጆሽ ስትወጣ ትቢያዋን አራግፋ፤
ሐዘንሽ አመመኝ
ብሶትሽ ጠቀሰኝ።
አላውቅልሽ ብዬ አታውቂልኝ ብዬ
እምነትሽን ጥዬ ፍቅርሽን ገድዬ
አኩርፌሽ ስቀመጥ ያው እንደ ባላንጣ
ይኸው ነጭ ማተብሽ ሊያስታርቀን መጣ፤
ሐዘን ነው ውበትሽ ውበት ነው ፍቅርሽ
ብርሃን - ጥለት አልቦ ከል ነጠላሽ
ዐይኔን የገለጠው ጥቁር ጨለማሽ፤…
ሐዘንሽ አመመኝ
ብሶትሽ ጠቀሰኝ።
-----------------
ግንቦት 1966ዓ.ም.

@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Oct, 18:02


ያንድ ምሽት ሀሳብ
(በእውቀቱ ስዩም)

ልማድ ሆኖበት፥ ሌቱ ቢገፋ
ምን ሊጠቅመኝ፥ ነው የማንቀላፋ
ህልም ሸክም ነው፥ ፈቺው ከጠፋ፤

ሳይጎድለኝ ለዛ
ሳያንሰኝ ውበት
የቀን ጨረቃ፥ ላይንሽ ሆኘበት፥
ቀልብን የማይስብ፥ የሳር ቀለበት
መወደዴ ብላሽ
ምኞቴ  ዘበት፤

የአሻንጉሊት ላም፥ ጡት እንደማለብ
የፈረስ ሀውልት፥ እንደመጋለብ
ሲሳይሽ ፈልቆ፥ ጣት አያርስም
የትም ብትኖሪ፥ የትም አልደርስም፥

የሚፈሰውን አልፎ ገደቤን
-እንባየን ልሼ
ደረቴን ሰብሮ ፥ የሸሸ ልቤን
ቦታው መልሼ
በፍቅር ፈንታ ፥እረፍት ሸመትሁኝ
ቁርጤን አወቅሁኝ ፤

ለካ ሰው ቢማር፥   
ከሊቅ፥ ከመጻፍ፥ ከኑሮ ከእድሜ
ቁርጥን ማወቅ ነው የእውቀት ፍጻሜ;:
https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Oct, 18:02


አንዳንዴ....

የራስን ህመም ደብቆ
ማከም የሰው በሽታ፣
የውስጥን ጩኸት አምቆ
ማድመጥ  ሌላ ኮሽታ፣
ሆኖ አለመገኘት
የተናገሩትን ቃል፣
ውስጥን እያበገነ
ከላይ ከላይ ያስቃል!!

#ኤዶምገነት
https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Oct, 10:13


‹‹ዋለለ››
-----
(ክፍል ሁለት)

-------------------

ለብቻችን ሆነን ለማውራት ስንፈልግ ስንፈልግ የምናዘወትረውና ሰው የማይበዛበት ካፌ ቀጠርኩት፡፡

ቦታውን የመረጥኩት በነገርኩት ነገር ቢናደድ እንኳን ቤት ውስጥ ስላልሆንን እንደ አባትና እናቴ ወይ እንደልቡ እንዳያንባርቅብኝ ያግደዋል፣ ግን ደግሞ ሰው ስለማይበዛበት በማናውቃቸው ሰዎች ፊት ገመናችንን ለማስጣት አንገደድም ብዬ ነው፡፡ 

ብዬ ነበር፡፡

ግን ያላሰብኩት ሆነ፡፡

ቀድሜው ደርሼ ትንሽ እንደጠበቅኩት ሰማያዊ ሱፍ ግጥም አድርጎ ለብሶ መጣ፡፡
ግራ ተጋባሁ፡፡
አማን ሰርግ ወይ የስራ ኢንተርቪው ከሌለበት ሱፍ መልበስ ሞቱ ነው፡፡ 
ምን ተገኘ?
በእሱ አለባበስ ተገርሜ ሳላበቃ ገና ከመቀመጡ ለወትሮው ትእዛዛችንን ተቀብለው ለብቻችን የሚተዉን አስተናጋጆች ባልተለመደ ሁኔታ ወዲህ ወዲያ ውር ውር እያሉ ሲመለከቱን ይበልጥ ግራ ተጋባሁ፡፡

ምንድነው?

ግራ መጋባቱ ሳይለቀኝ ሰላም ካልኩት በኋላ ራሴን ወንበሩ ላይ አመቻችቼ እንዲህ አልኩት፤

‹‹አማንዬ ስማኝማ…የማናግርህ ትልቅ ጉዳይ አለ ግን ሳልጨርስ እንዳታቋርጠኝ እ?››

በቃኝ ስልህ እንዳትጮህ፣ እንዳትናደድ ማለቴ ነበር፡፡

ገና የምለውን ነገር ሳይሰማ ፊቱ በደስታ እያበራ፣ ‹‹ሄዋንዬ እሺ ወዳንቺ እንሄዳለን ግን መጀመሪያ ልነግርሽ የጓጓሁለት ነገር ስላለ ሳልፈነዳ በፊት እኔ ልቅደም?›› አለኝ፡፡

ምንድነው?

‹‹ምን…ምንድነው ምታናግረኝ?›› አልኩ፡፡
አዲስ መጫወቻ እንደተገዛለት ህጻን ልጅ እየቦረቀ፣
‹‹የማወራሽ ትልቅ ነገር አለ›› አለኝ፡፡

ጌታ ሆይ!

‹‹ቪዛውን ሰጡህ?›› አልኩት አዎ ካለኝ እንዴት አድርጌ በቶሎ ማርሽ እንደምቀይር እያሰብኩ፡፡
‹‹አዎ ግን ስለ እሱ አይደለም የማናግርሽ!›› አሁንም ጥርሶቹ በሙሉ እስኪታዩኝ እየሳቀ፡፡

ስለ እሱ አይደለም?

እኔ የሚለኝን ነገር ለመረዳት ስባዝን የሚከተሉት ነገሮች በቅደም ተከተል ሆኑ፡፡

1ኛ- ቅድም ሲተራመሱ የነበሩት አራት አስተናጋጆች  40 ኢንች ቲቪ የሚያህል ፍቅር ስንጀምር የተነሳነው ሰልፊ ፎቶ ያለበት ኬክ እየተንገዳገዱ ተሸክመው መጡ፡፡
2ኛ- ቤስት ፍሬንዱ  በትልቅ ስልኩ የሚሆነውን ሁሉ እየቀረጸና በጫት አረንጓዴ የሆኑ ጥርሶቹን ፈልቅቆ እያሳየ አጠገቤ መጥቶ ከነስልኩ መሽከርከር ጀመረ፡፡
3ኛ- ዛሬ እንለያይ ልለው የቀጠርኩት ቦይፍሬንዴ መሬት ላይ በግራ እግሩ ተንበርክኳል፡፡ በቀኝ እጁ ቀይ፣ ከፋይና ተከፍታ ቀለበት የያዘች ሚጢጢ ሳጥን ወደ ፊት አንከርፍፎ፡፡

ቀለበት! ባለ ፈርጥ የቃልኪዳን ቀለበት፡፡
እኔ ወንበሩ ላይ እንደተለሰነ  ሰው በተቀመጥኩበት ‹‹ታገቢኛለሽ?›› ብሎ ጠየቀኝ፡፡

ያን ጊዜ ነው የወንዲ ማክ
“ታገቢኛለሽ ወይ” ሙዚቃ በካፌው ስፒከሮች ያለቅጥ ያንባረቀው፡፡

ዘፈኑ፣
‹‹ውዴ…እኔና አንቺ ለዚህ ቀን እንደርሳለን ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ?›› ብሎ በንግግር ሲጀምር፣
ክው አልኩ፡፡  ህእ! አስቤ አላውቅማ!
ዝም ብዬ በተቀመጥኩበት ጓደኛው መቅረጹን ሳያቆም መጥቶ በግድ ጎትቶ አስነሳኝና የተንበረከከው አማን ፊት አቆመኝ፡፡

ቁልቁል ሳየው እንዲህ ብሎ ቀጠለ፡፡
‹‹ሄዋንዬ፣ ካናዳ ሄደን አዲስ ሕይወት እንድንጀምር እፈልጋለሁ፡፡ ቀለበት እንሰር፤ እንጋባና አብረን እንሂድ፡፡ እንውለድ፤ እንክበድ፡፡ ታገቢኛለሽ?››
ጌታ ሆይ!

ከባድ ወጥመድ ውስጥ ገባሁ፡፡ ለዚያውም በቪዲዮ የሚቀረፅ ወጥመድ ውስጥ፡፡

ዘፈኑ ሲሟሟቅ፣ ካፌው ውስጥ የነበረው ጥቂት ሰው ሁሉ ወደ እኛ ሲመለከት፣ የከበቡን አስተናጋጆች (ታሪካችንን ያውቁት ይመስል) እያሽቃበጡ ሲያጨበጭቡ፣ ጓደኛው ብዙ እንደተከፈለው የቪዲዮ ባለሙያ እየዞረን ሲቀርጽ፣ አማን አይን አይኔን ሲያየኝ እንደ መንቃት ይባስ ደነዘዝኩ፡፡

ልቤና መንፈሴ ዋለለ፡፡
ምን ባደርግ ይሻለኛል?
እምቢ ብዬ እዚህ ሁሉ ሰው ፊት ላዋርደው…ቅስሙን ልስበረው?
ቲክቶክ ላይ ሊለቀቅ የሚችል ቪዲዮ ላይ ‹‹እምቢ አላገባህም!›› ልበለው?
ወይስ በይሉኝታ እሺ ብዬው ራሴን የባሰ ማጥ ውስጥ ልክተት?

‹‹እ….ታገቢኛለሽ?›› አለ ደግሞ በልምምጥ፡፡

በተበታተነ ሃሳቤ መሃል አማንን አተኩሬ አየሁት፡፡

በድንገት ፊት ለፊቴ ተንበርክኮ ‹‹አግቢኝና ካናዳ ልውሰድሽ›› የሚለው ልለየው ያቀድኩት ቦይፍሬንዴ ብቻ እንዳልሆነ ተከሰተልኝ፡፡

ፊት ለፊቴ የተንበረከከው የማይደገምና ብዙዎች የሚመኙት፣ ብዙዎች መስዋእትነት የሚከፍሉለት፣ ንብረት ሸጠው የሚገዙት ታላቅ ከዚች ሃገር የማምለጥ እድል ነው፡፡
ስራ ለመሄድ የታክሲ ወጪዬን እንኳን የማይሸፈን አስር ሺህ ብር ደሞዝ እየተቀበልኩ እየኖርኩ እንዲህ ያለውን ታላቅ እድል እምቢ ብዬ ብገፋ የእግዜርን ዐይን መውጋት አይሆንም?

እምቢ ብለው፣ እማዬ ቆዳዬን ነው የምትገፈው፡፡
ጓደኞቼ እብድ ነሽ ይሉኛል፡፡ የአማን ዐይኖች ያረፉባት የልብ ጓደኛዬ ደግሞ ይሄንን እድል ብታገኝ ከመቀበል አልፋ ለማንኛውም ብላ (ለቀብድ እንዲሆን ) መንታ ታረግዝለት ነበር፡፡

ስለዚህ እሺ ልለው ወሰንኩ፡፡

ነገር ግን አማንን አግብቼ ካናዳ ብሄድ መንገድ የለመዱ አይኖቹ ሌሎች ሴቶችን ሲቃኙ፣ ጓደኞችና ኳስ ጨዋታን ደጋግሞ ከእኔ ሲያስቀድም፣ ከእሱ በስተቀር ሌላ ሰው በማላውቅበት ሃገር በብቸኝነት ሲያቆራምደኝ ታየኝና  ‹‹እሺ›› የምትለዋ ቃል ከንፈሬን አልፋ መውጣት አቃታት፡፡

ቢሆንም እሺ አልኩት፡፡

የከበበን ሰው ሁሉ በሆታ ሲያጅበን፣ ካናዳን ከመርገጤ ታናሽ እህቴን ቶሎ ወስጄ እንደምፈታው እያሰብኩ ነበር፡፡

Hiwot Emshaw
https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Oct, 09:46


15 minutes left

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Oct, 09:29


CATS ሊስት ሊሆን ደቂቃ ብቻ ይቀራል

ከደራሲያን እልፍኝ

08 Oct, 09:28


ነገረ ጠንቋይ. . .

ባልና ሚስት ሶስት ልጆች ወለዱ። ሶስቱም ባልጩት የመሰሉ ጥቁር ነበሩ። ቢቸግራቸው መፍትሔ ፍለጋ ጠንቋይ ቤት ሄዱና ችግራቸውን ነገሩ። ቀይ ልጅ መውለድ ነው ፍላጎታችን አሉት።

ጠንቋዩም "አክራብ አክራብ ኩርማንኩር ወዘተመረ ለቀጨነ" አለና "የምላችሁን ካደረጋችሁ ቀይ ልጅ ለመውለድ ቀላል ነው የናንተ መፍትሔው" አላቸው። "ምን እናድርግ?" አሉት።

"ይኸውላችሁ፣ ስትዳከሉ አቶ ባል የቸንቸሎህን ጫፍ ጫፉን ብቻ አስገባ። ከዚያ የሚወለደው ልጅ ቀይ ነው የሚሆነው" አለ አቶ ጠንቋይ። ባልና ሚስት አመስግነው፣ እጅ ስመውና ከፍለው ወደቤታቸው ሄዱ።

ማታ ላይ ስራ ተጀመረ። ባል በታዘዘው መሠረት በጫፍ በጫፉ 🙈 መደከል ጀመረ! (ቱ! ለኔ)

ሚስት በመሀል "ውዴ!" አለች

ባል "ወዬ!"

ሚስት "ልጁን ትንሽ ብናጠይመውስ?"

ባል 😊😊 ግማሽ ግማሹን ሰደደ (🙈🙈🙈)

ከደቂቃ በኋላ ሚስት አሁንም "ማሬ!"

ባል "ወዬ!"

ሚስት "እኔ የምልህ. . . ልጅ አይደለ? ቢጠቁር ምን ይሆናል ?"

* * *

ከደራሲያን እልፍኝ

07 Oct, 16:16


‹‹ዋለለ››
(ክፍል አንድ)
----------------

ከቦይፍሬንዴ ጋር መለያየት የነበረብኝ ከስድስት ወራት በፊት ነበር፡፡ ግን ይሄው ደህና ከጀመረ በኋላ አለ ቅጥ እንደተንዛዛውና ለዛውን እንዳጣው ሰው ለሰው ድራማ ነገሮችን ስጎትት ስጎትት እዚህ ደረስን፡፡

ለምን በጊዜ መቁረጥና መለያየትን ፈራሁ?

ምነው እንደ ትዕግስት ዋልተንጉስ ሰራሽ አትበሉኝና፤ ይሄ ጠባዬ ከልጅነት ጊዜ ጠባሳዬ ጋር ይገናኝ ይመስለኛል፡፡

ሰውን ፊት ለፊት ገጥሞ በግልጽ ማውራትና ያበጠን ማፈንዳት ክፉኛ እፈራለሁ፡፡ ሰዎች ከጣራ በላይ እየጮሁ ሲያወሩ ሁለመናዬ ይረበሻል፤ ጠብ ያርደኛል፡፡

እናቴ አባቴ ላይ በሆነው ባልሆነ ትጮህበት ነበር፡፡

አለ አይደል…ለምን ማታ የተቃጠለውን የመኝታ ቤት አንዱን አምፖል ወዲያው አልቀየርከውም ብላ ድምፅዋ አድዋ ተራሮች ድረስ እስኪሰማ ታምባርቅበታለች፡፡  እሱም የዋዛ አይደለም- መልሶ ያምባርቅባታል፡፡ ያን ጊዜ ሽንቴ ሊያመልጠኝ ይዳዳል፡፡

በእንዲህ ሁኔታ ሲጯጯሁ በነበረ ጊዜ ሁሉ እንደኔ በፍርሃት የምትርደውን ታናሽ እህቴን ይዤ ወደ መኝታ ክፍላችን እሸሽና በሩን ዘግቼ ክፍላችን ራስጌ ጠረጴዛ ላይ ያለችው ቴፕ ውስጥ ያኘሁትን ሲዲ አለ ቅጥ ከፍ አድርጌ እከፍትና ከጩኸትና ስድባቸው ልከልላት እሞክራለሁ፡፡

እኔን የሚከላከልልኝ ሰው ግን አልነበረልኝም፡፡ ያን ጊዜ ጭንቅላቴን እግሮቼ መሃል ድፍት አድርጌ ጆሮዎቼን በሁለት እጆቼ ለመሸፈን እየሞከርኩ ፣

ለምን ቀስ ብለው አያወሩም?
ለምን እንዲህ ከሚጮሁ ነገሮችን በውስጣቸው ችለው በዝምታ አያሳልፉም? እል ነበር፡፡

ለዚህ ይመስለኛል ሁለት አመት ተኩል አብሬው ከቆየሁት ቦይፍሬንዴ ጋር ሲሆን ከዐመት፣ ቢያንስ  ከስድስት ወራት በፊት መለያየት ሲኖርብኝ እስከዛሬ ነገሮችን ችዬ የከረምኩት፡፡

ያለ ነገር አይደለም ልለየው የምፈልገው፡፡ ምክንያቶች አሉኝ፡፡ ሁለቱ አንኳር ችግሮቼ እነዚሁና!

አንደኛ- ለእኔ የሚሆን ጊዜ የለውም፡፡ የማስበውን ያህል፣ የማስብለትን ያህል አያስበኝም፣ አያስብልኝም፡፡  ከሥራ እና ከእንቅልፍ የተረፈውን ሰዐቱን በተቀዳሚነት የሚሰጠው ለሁለት ነገሮች ነው፡፡ ለእግር ኳስና ለጓደኞቹ፡፡ እኔ የትርፍ ጊዜ ሥራው፣ ትዝ ስለው ጊዜ የሚሠጠኝ ነገር ነኝ፡፡

ወንድሙ ጅራ፣
‹‹የእኔ ጉዳይ የኔ ኑሮ ካሁን በኋላ፣
ያንቺ ሆኗል የኔ ፍቅር የኔ ወለላ፣
ቅድሚያ የምሰጥሽ ከምንም፣
ለእኔ በምድር ላይ ያለሽ ጉዳዬ ነሽ›› ብሎ ሲዘፍን ደሜ የሚንተከተከው ለዚህ ነው፡፡

ሁለተኛ- ዐይኖቹ ቅብዝብዝ ናቸው፡፡

እዚህም እዚያም ሌላ ያያሉ፡፡

ቆንጆ ሴትን በመስገብገብ ሰርቀው ይቃኛሉ፡፡ ሌላ ሴት ያያል ስላችሁ ዝም ብሎ መንገድ ላይ፣ በየካፌው ብቻ እንዳይመስላችሁ፡፡ እነዚሁ ቀበጥባጣ ዐይኖቹ ስንቱ ሴት ላይ ነጥረው  ሲያበቁ የልጅነትና የልብ ጓደኛዬ ላይም አርፈዋል፡፡

እርግጥ ነው እሱ በለመደው ምኞቱ ይመልከታት እንጂ በሁለቱ መሃከል ምንም የተፈጠረ አይመስለኝም፡፡ ቆይቶ ግን፣ ‹‹እኔ ግን አስተያየቱ ስለሚደብረኝ አብሬያችሁ ባልሆን›› ስትለኝ ሃፍረት አንገቴን አስደፋኝ፡፡ ያኔ ነበር ልለየው የሚገባኝ ግን እንዳልኳችሁ ሁኔታን ተጋፍጦ ማለፍ ስለማይሆንልኝ ታስሬ ቆየሁ፡፡

ለዚህ ነው ነፃነት መኮንን የምትባል የዘጠናዎቹ ዘፋኝ፣
‹‹ከእኔ ምን አጥተህ ነው- ከእኔ ምን ጎድሎህ ነው፣
ዐይንህ ታዲያ ሌላ የሚያየው -መንገድ መንገድ ያሰኘው››  የሚል በልጅነቴ የሰማሁት ዘፈን ዛሬ ደርሶብኝ ሲገባኝ የተብሰለሰልኩት፡፡

ይህንን ጉዳይ ይበልጥ ያወሳሰበውን ነገር ደግሞ ልንገራችሁ፤ ቦይፍሬንዴ እንዲህ በብዙ ነገር ስሜቴን ይጉዳው፣ ጨጓራዬን ይላጠው እንጂ ደህና ጎን የለውም ለማለት አልችልም፡፡

ይንከባከበኛል፡፡ ጊዜውን እንጂ ገንዘቡን አይሰስትም፡፡ ሁልጊዜ በአበባና በተለያዩ ስጦታዎች እንዳንበሸበሸኝ ነው፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ያለ ምክንያት፣ ሳይጠየቅ፣ ሳይጠበቅበት የሚገርም ነገር ያደርጋል፡፡ ለምሳሌ ቤት ደብሮኝ ቁጭ ብያለሁ ምናምን ስለው ቻኖሊ ሄዶ የምወደውን ኑድልስ አሰርቶልኝ ቤት ድረስ ያመጣልኝና ስሞኝ ይሄዳል፡፡

ደስ አይልም?

የዛሬ ዘጠኝ ወር አባቴ ሲሞትም ካጠገቤ አልተለየም፡፡ ቀን በሉት ሌሊት በሉት እጄን ይዞ ትከሻዬን እየደባበሰ ሲያፅናናኝ፣ ነገሮችን ሲያስተካክልና ስርአት ሲያሲዝ፣ እኔንም፣ እናቴንም፣ እህቴንም አንደኛ ዘመድ የተባለ ሰው ካደረገው በላይ ሲንከባከብና ሲያፅናናን ከረመ፡፡

ይሄን ሁሉ ሲያይ የሰነበተው እድርተኛ፣ ጎረቤትና ዘመድ አዝማድ፣ ‹‹ይሄማ ብረት መዝጊያ ነው›› ብሎ የምስክር ወረቀት ሰጠው፡፡
በዚያች ሰሞን ለነበረው ቦይፍሬንድነቱ ያ የምስክር ወረቀት ቢያንስበት እንጂ አይበዛበትም ግን…..እንዳልኳችሁ ሁልጊዜ እንደዚህ አይደለም፡፡ ያ ነው ናላዬን የሚያዞረው፡፡ አንዱን ይዞ ወጥ ሰው  ቢሆንማ ምንኛ በቀለለኝ፡፡

አባቴን አፈር ባቀመስን በሶስተኛው ወር፣
‹‹የካናዳ ቪዛ ፕሮሰስ ከጀመርኩ ሶስት ወር ሆነኝ፡፡ እያለቀልኝ ነው፡፡ ከተሳካልኝ የምመለስ አይመስለኝም›› አለኝ፡፡
ከጀመርኩ፡፡ እያለቀልኝ ነው፡፡ ከተሳካልኝ፡፡ የምመለስ አይመስለኝም፡፡
አያችሁት አይደል!

የእሱ ነገር እንዲህ ነው፡፡

ራሱን ብቻ ነው የሚያስበው፡፡ አንድም ቦታ ስለ እኔ አላሰበም፡፡ እቅዱ ውስጥ አልደመረኝም፡፡

ልክ እንዲህ ሲለኝ በቃ እንለያይ ማለት ነበረብኝ ግን መልሼ ሳስበው ቪዛ አግኝቶ በቅርቡ መሄዱ ላይቀር ለምን አፌን አበላሻለሁ …? ለቅሶው ላይ እንደዛ ሲሆንልኝ ያየስ ሰው ምን ይላል…ልታግስና ካናዳ ወስዳ ትገላግለኝ ምናምን ብዬ ዝም አልኩ፡፡ 

ዝም ብልም ራስ ወዳድነቱ ለእሱ የነበረኝን ስሜት ከፍቅር ወደ ተራ ጓደኝነት፣ ከተራ ጓደኝነት ደግሞ ወደ ‹‹መቻል›› በፍጥነት ያወርደው ጀመረ፡፡

‹‹በቅርብ ይሄድና ሁሉ ነገር ያበቃለታል›› ብዬ መጠበቄን ቀጠልኩ፡፡

ግን አልሄደም፡፡

ጭራሽ የዛሬ ወር የቪዛ ፕሮሰሱ እንዳሰበው እንዳልሄደለትና ተጨማሪ መረጃ አሟላ ብለው እንደጠየቁት፣ በዚህ ምክንያት ከዘገየ ለአንድ ዐመት እዚሁ እንደሚቆይ አይነግረኝም?

ኤጭ!

ለዚህ ነው ዛሬ የመጣው ይምጣ ብዬ እንለያይ ልለው የቀጠርኩት፡፡ ከዚህ በላይ መጠበቅ አልፈልግም፤ አልችልም፡፡

ይቀጥላል . . .
Hiwot Emshaw
https://t.me/kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Oct, 18:25


በተግባር ተሞክሮ የተረጋገጠ በመሆኑ እናንተም ትጠቀሙበት ዘንድ አጋራሁዋችሁ....
ሰላም አምሹልኝ

ከደራሲያን እልፍኝ

03 Oct, 18:21


LuCy gems የሰራቹትን በየሳምንቱ Withdraw ማረግ ትችላላችሁ ትኩረት ሰታቹ ከሰራቹት እስከ 200$ ድረስ በቀላሉ ትሰራላቹ በዚ ሰዐት ትክክለኛ ቶሎ  ከፋይ airdrop  ነው። ቴሌግራም ላይ ገንዘብ አጊቶ ማያቅ በሙሉ መስራት በቀላሉ መስራት ይችላል አዲስ ባሻሻሉት ህግ 1$ ብሰሩም ማውጣት ትችላላችሁ

ለመጀመር

⬇️⬇️https://t.me/lucky_gems_official_bot/app?startapp=HhJbqhXt2hCnrJUGUXiLwqCWUehsitKKw2U97tthAovzP
🎉 I've won 0.6 USDT! Click the link to help me earn more! You can also play & win money! 💰
👇 Join now and let's earn more together! 👇

ከደራሲያን እልፍኝ

28 Sep, 17:04


ሰላም ቤተሰቦቻችን እንኩዋን ለመስቀል በአል አደረሳችሁ እያልን አምናችሁኝ ከኔጋር ካትን የጀመራችሁ እነሆ ወደ ፍጻሜው ደርሱዋል.....
ዋሌት ኮኔክት አርጉ ስለተባለ ዋሌታችሁን ኮኔክት አድርጉ....በተቻለ ሃቅም ታስኮችን ስሩ
ሰኞ የመጨረሻ ነው...
ያልጀመራችሁ ደግሞ በቀረችው ጊዜ እድላችሁን ሞክሩ.....
ከምንም ይሻላል ጥቂት አይድል የሚባለው?

t.me/catsgang_bot/join?startapp=nI3Jcotrq5NJvWaok3FBF
Meow, lets see who is OG 😼

ከደራሲያን እልፍኝ

24 Sep, 09:12


‹‹ጨዋታው ፈረሠ…››
(ክፍል ሁለት )

................

ይሄ ኑሮ ነው? ከዚህ ኑሮ ለመነጠል የምፈራው ለምንድነው? ይሄን መፈራረስ የጀመረ ጎጆ ፈፅሜ መደርመስ የምሰጋበት ምክንያት ምንድነው? 
በትዳሬ የደስታ ቅንጣት፣ የእርካታ ፍንጣሪ ሳይኖረኝ፣ ይሄ ምሶሶው የተንጋደደ ቤቴ ቢፈርስ አለም እላዬ ላይ የምትፈርስ የሚመስለኝ ስለምን ነው?
ለውሳኔ ምን አውሸለሸለኝ?

ሌሊቱን ሙሉ በእንቅልፍ ፈንታ የፍርሃቴን ሰበባ-ሰበብ ሳሰላስል፣ አንዱን ካንዱ ሳደባልቅ፣ አንዱን ከሌላኛው ስለይ አደርኩ፡፡ እላዬ ላይ ነግቶ ጸሃይ ለመውጣት ስትንጠራራ ግን ሁሉ ነገር ፍንትው ብሎ ታየኝ፡፡ በዚህ ቀዝቃዛ ትዳር፣ በዚህ በረዶ ቤት፣ በዚህ ሁኔታ የምቆየው በብዙ ፍርሃት ተሰቅፌ ተይዤ ነው፡፡

አንደኛ….ሰው ምን ይለኛል?
ሰው ስል አባዬ እና እማዬ?
አንገቷን የደፋች፣ ድምፅዋ የማይሰማ፣ ለኑሮ መላ ከመምታት ውጪ ዋዛ ፈዛዛ የማታውቅ ሴት ልጅ አሳድገን ዳርን- የልጅ ልጅ አየን ብለው ቤተክርስትያን ደጃፍ እየሄዱ ምስጋና የሚያቀርቡ ወላጆቼን ሄጄ፤ ‹‹ትዳሬን ልበትን ነው› ብላቸው ምን ይሉኛል? ምን ያህልስ ያዝኑብኛል? በምን መጠንስ ያፍሩብኛል?ወሬው እንደ ተስቦ ተዛምቶ ትላንት ሆ ብለው የዳሩኝ ዘመዶቼ፣ ትላንት ማርያም በሽልም ታውጣሽ ብለው ምናምን ይዘው የጎበኙኝ ዘመዶቼ ሲሰሙስ ወላጆቼ ምን ያህል እንደ ጤፍ ያንሱ?
...ሰው ምን ይለኛል? ሰው ስል አለቃዬ አለማምጃቸው ብለው አምጥተዋቸው ከስሬ የሚሰሩ እነዛ ለጋ የቢሮ ልጆች…ስራ ላይ ኮስተር ስልባቸው፣ እንዲህ አይደረግም- ሁለተኛ እንዳትደግሙት ስላቸው ‹‹ይህቺ ደሞ…ባልና ልጆቿን እንኳን ማስተዳደር አቅቷት ተፋታ እኛ ላይ መጥታ ልቆጣጠራችሁ…እምቡር እምቡር ልበል ስትል አይደብራትም እንዴ›› አይሉኝም?

ሰው ብል ልጆቼስ…?እንዲህ ከሚያቀብጥ- ከሚወዳቸው አባታቸው ስለያቸው ለዘልአለም አያቄሙብኝም? ለዘልአለም ከእንጀራ እናትነት በታች አይመድቡኝም? ..በፍቅር ማጣት፣ በሞቀ ቤት ባለማደጋቸው ተንጋደደው አያድጉብኝም?  በትምህርታቸው ደደብ፣ በባህሪያቸው ግዴለሽ፣ ከዚያ ደግሞ ወንዱ ልጄ ጭልጥ ያለ ዱርዬ እና ኪስ አውላቂ…ሴቷ ልጄ ማሬ ደግሞ…..(በስመአብ!)

ሁለተኛ….ከሄኖክ ብለያይ ለልጆቹ ብሎ ይሄን ቤት ቢተውልኝ እንኳን፣ ለልጆቹ ብሎ ተቆራጭ ቢያደረግልኝ እንኳን፣ ለልጆቹ ሲል መኪናውን ቢሰጠኝ እንኳን ለልጆቼ እንዴት ብዬ አባት መሆን እችላለሁ? ለእኔስ እንዴት ብዬ ወንድ ሆኜ ቤቴን ማስተዳደር እችላለሁ?
…ከአንጀት እናውራ ከተባለ የዘንድሮ ሴቶች ሊፕስቲክ ተቀብተን፣ ሚኒስከርት አድርገን፣ መኪና እየነዳን ወጥተን ቢሮ ውለን እየገባን፣ የስንቱ አለቃ ሆነን፣ ስንቱን ስብሰባ መርተን፣ ስንቱን ስትራቴጂ አርቅቀን እያፀደቅን ሁሉ ቤት ስንገባ ሴት ነን፡፡

ዛሬም አለም ሲጀምር ዋሻ ውስጥ ቁጭ ብላ እሳት እያነደደች፣ ወጥ እየቀቀቀለች ልጆችን እንደምታሳድግ ያቺ የዋሻ ሴት ወንድ ያስፈልገናል…ግዳይ ጥሎ የሚመጣልን፣ ከክፉ ነገር የሚጠብቀን፣ የሚያስፈራንን የሚያስፈራራልን፣ አለ አይደል…ትንሽ የሚመስለውን ግን ችለን የማናደርገውን ሁሉ የሚያደርግልን ወንድ ያስፈልገናል፡፡

ለምሳሌ እኔ ከሄኖክ ብለይ አምፖል ሲቃጠል ጠረጴዛ ላይ ቆሜ ልቀይር ነው? ሲጀመር ቁመቴ አይደርስም (ለዚህ ብዬ ከፍ ያለ ጠረጴዛ ልገዛ ነው?) ሲቀጥል ኤሌክትሪክ ሞቴ ነው….(ለዚህ ስል አምፖል ቀያሪ ወንድ ሰራተኛ ልቀጥር ነው? ወንድሞቼን አምፖል ጦሽ ብሎ በፈነዳ ቁጥር ልጠራ ነው?) …ከጎረቤት ጋር ብቻዬን ተጣልቼ ብቻዬን ተጫጩሄ ልኖር ነው? መኪና ሲበላሽ ጋራዥ ወስጄ ያልተበላሸውን ነገር በብዙ ብር ላሰራ፣ መኪናዬን አላግባብ ላስበልት ነው? ስጋ ቤት ሄጄ ደህናውን ስጋ ለይቼ ማዘዝ ስለማልችል ቅንጥብጣቢ በ300 ብር ልገዛ ነው? ቤቱን ሽጡና ተካፈሉ ብንባልና ኪራይ ቤት መግባት ቢኖርብኝ ቤት ለመቀየር ኮተቴን ይዤ ሰፈር ሰቀይር ‹‹እኛ ካላወረድን- እኛ ካልጫንን›› ብለው ከሚያስጨንቁኝ የሰፈር ስራ ፈት ዱርዬዎች ጋር ችዬ ልከራከር፣ ችዬ ልደራደር ነው? ነው ወይ?
…በሄኖክ ፍቅር ባልነድም አለም ትልቅ፣ እኔ እና ልጆቼ ግን ትንንሽ ነን…ያለ እርሱ እርዳታ ክምብል ብላ የምትደፋብን አለም ትልቅ እና አስፈሪ ነገር መስላ ትታየኛለች…

ሶስተኛ- ቃል ኪዳኔስ? ሳገባው ሞት እስኪለየን እንጂ ‹‹እንደማልወድህ ተገልፆልኝ ፍቺ እስክጠይቅ›› አላልኩም… በብዙ መመዘኛ ደህና ባል የሚባልን ሰው ‹‹ፍቅር የለኝም›› ብዬ መተው፣ በእግዜር ፊት የገባሁትን ኪዳን እንደዋዛ ማፍረስ ሃጢያት አይሆንም? ራስ ወዳድነት አይደለም? የሚያውቁኝ ሰዎች ሁሉ ደስተኛ እና የረጋ ትዳር እንዳለኝ ነው የሚያውቁት…በሁለት ጤናማ ልጆች የተባረከ፣ በራስ ቤት እና መኪና ላይ የቆመ፣ ከማይጠጣ-ከማይጨቃጨቅ-ከማይማታ ባል ጋር የታነፀ ረጋ ያለ እና ደስተኛ ትዳር እንዳለኝ ነው የሚታየው….ይሄን ሁሉ ነገር  ‹‹በፍቅሩ አላበድኩም›› ብሎ እንደ አሮጌ ቁና አውጥቶ መጣል እብደት አይደለም?

ያጋቡን ሽማግሌዎች ፊት ቀርቤ ‹‹በቃኝ አፋቱኝ›› ብል የሚፈጠረውን ትእይንት አሰብኩት…

- በቃኝ አፋቱኝ…እላለሁ እኔ
- ምነው? ምን ተፈጠረ? ትዳር እኮ….(ምናምን ብለው አንድ መፅሃፍ ስለትዳር ውስብስብና ከባድነት፣ ቅዱስነት እና መባረክ ያወሩና) …‹‹ በይ ችግርሽን ሳታፍሪ አፍረጥርጠሸ ተናገሪ›› ይሉኛል…የዚያን ጊዜ አሰላስል አሰላስልና ሌላ ቃል ባጣ፣ ሌላ አቀራረብ ቢነጥፍብኝ ፈርጠም ብዬ….
- አልወደውም…ለባሌ ፍቅር የለኝም ስል አራቱም ሽማግሌዎች የእናቱን ጡት ጠግቦ እንደሚቦርቅ መንፈቅ ያልሞላው ህፃን በሳቅ ሲንፈቀፈቁ፣ ጦሽ ብለው ሲፈነዱ ይታየኛል…
- በይ በይ በይ…እኔንም ልጆቼንም በረሃብ እየቀጣን ነው…በገባ በወጣ ቁጥር አለእረፍት ይደበድበኛል….ብለው የሚያለቅሱ ስንት ሴቶች ጉዳይ አለብን…አልወደውም አልሽ?..ቀውስ! ሃሃሃሃሃ እያሉ ቤቴን ጥለው ሲሄዱ ይታየኛል…

እውነታቸውን ነው…ቀውስ ነኝ…
በዚህ ህዝብ ስሌት፣ ‹ሞት እስኪለየን ድረስ› ያልኩት በደም ፍላት ገድሎኝ ወይ ገድዬው፣ ወይ አቃጥሎ እስኪደፋኝ ወይ አቃጥዬ እስክደፋው አንደማለት ነውና ቀውስ ነኝ….

አራተኛ---እኔስ? አርባዎቹን የጀመረች ፈት እና የሁለት ልጆች እናት ኑሮዋ ምን ይሆናል? ቤቷን ቀጥ አድርጋ ብትይዝ፣ ልጆቿን ውልፍ ዝንፍ ሳትል ብታሳድግ፣ ስራዋ ላይ አለእሷ የለም ብትባል …አለ አይደል…የቤት ሕይወቷ ምን ይመስላል? ከዚህ ወዲህ ወንድ ይፈልጋታል? ፍቅር ይይዛታል? ፈት ሴት እራት ትጋበዛለች? ወይን እንጠጣ ምናምን ትባላለች? ካዲስ ሰው የአልጋ ጨዋታ ትጀምራለች?.....ደስታን ማግኘት ትችላለች? ….በሰላሳዎቹ ያገኘሁትን ደህና ባል በአርባዎቹ ጥዬ ወጥቼ የሚወደኝ ሰው ባጣስ? ሕይወቴ ልጅ ከማሳደግ እና ቤት ከማስተካከል ያለፈ ደስታን ባያውቅስ? አርፌ ብቀመጥ አይሻልም? ደሞ በግልባጩ ሄኒ አንዷን ጡቷ እንደ ቀስት የሾለ፣ መቀመጫዋ በወሊድ ያልረገበ፣ ጭንቅላቷ በሂውማን ሄር ያበደ የሃያ ምናምን አመት ወጣት ሴት ቢያገባስ? እኔ ብቻዬን ስባዝን፣ እኔ ብቻዬን ስቀር፣ ካሁን ባልተሻለ በረዶ ቤት ብቻዬን ሳድር እሱ የሃያ ሁለት አመት ትኩስ ገላን አቅፎ ቢውል-ቢያድርስ?

ውል አልባ የሆነው ሃሳቤ አሁንም ሳይቋጭ፣ እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ሳልቆርጥ ነጋ፡፡

ከደራሲያን እልፍኝ

24 Sep, 09:12


እግሬን በማታው አኳሃን እየጎተትኩ መታጠቢያ ቤት ስገባ ሄኖክ ጥርሱን ይፍቃል፡፡
እስኪጨርስ ብዬ መኝታ ቤት ልመለስ ስል ስሜን ሰማሁ፡፡ ደነገጥኩ፡፡ ጠራኝ? ሄኖክ ከሳምንታት በኋላ ስሜን ከአፉ አወጣ?
-ጠራኸኝ እንዴ? አልኩት በፍፁም ጥርጣሬ ወደ እሱ ዞሬ
- አዎ…. አለ አፉን ያለቀለቀበትን ውሃ ከተፋ በኋላ…
ቀስ ብዬ ተጠጋሁት፡፡  ሁሌም እንደሚያደረገው እርጥብ ፊቱን በትንሽዋ ፎጣ ካደረቀ በኋላ ጠጋ አለኝና፤
- ቤት መከራየቴን ልነግርሽ ነው ሄለን…ከእንግዲህ እንዲህ መኖር አልችልም…ልጆቼን አሳድጋለሁ…ዝርዝሩን ማታ በደንብ እናወራለን….ደህና ዋይ…
እንኳን መልስ ለመስጠት ለሚለኝ ነገር አግባብ ያለው የስሜት ምላሽ ለመስጠት ፋታ ሳይሰጠኝ ወደ ክፍሉ በጥድፊያ ሄደ፡፡ አነጋገሩም ሆነ አካሄዱ ፍፁም ቁርጠኝነት፣ ፍፁም እርግጠኝነት ነበረበት፡፡

ይሄኔ ነው እሱም እንደኔ ሲብሰለሰል መክረሙን፣ እሱም ለመቁረጥ ሲለካ መሰንበቱን ያወቅኩት፡፡

ልዩነቱ እኔ በዝግታ ዘጠኝ ጊዜ ስለካ እሱ ግን አንድ ጊዜ ቆርጧል፡፡
ጨዋታውን አፍርሷል፡፡ ዳቦውን ቆርሷል፡፡
( ሕይወት እምሻው)
Share and join
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

23 Sep, 07:41


‹‹ጨዋታው ፈረሠ…››
(ክፍል አንድ)
..........

ሄኖክን ከተዋወቅኩ ጀምሮ ልቤን በደስታ ያዘለለ የፍቅር ጊዜ ትዝ አይለኝም፡፡ በሴት ወግ ፍቅሩ ይዞኝ የተጃጃልኩበት፣ ነጋ ጠባ ስለእሱ ያሰብኩበት፣ እንቅልፍ ነስቶኝ የተቸገርኩበት  ወቅት ትዝ አይለኝም፡፡

ትውውቃችን ተራ እና ቀላል፣ ለሰው ቢነግሩት አፍ የማያስከፍት- አ-ላስደናቂ ነበር፡፡

በምኖርበት ህንፃ ላይ ለወራት ክፍት ሆኖ የከረመውን ባለአንድ መኝታ ክፍል ቤት ተከራይቶ ገባ፡፡
ከሰነበተ በኋላ ፣ ስንገባ ስንወጣ በአዲስ አበቤ ጎረቤት ደምብ የከአንገት በላይ ሰላምታ ጀመርን፡፡ ትንሽ ሲቆይ ወሬያችን ከ‹‹ ሃይ-ታዲያስ-ደህና ዋልክ-ሰሞኑን ጠፋሽ-ብርዱ አልተቻለም አይደል›› ወደ‹‹-የእነዛ ሰዎች ልጆች ጫጫታ አንተንም አላስተኛ ይልሃል-አንቺንም ኪራይ ጨመሩብሽ እንዴ- መቼ ነው የራሳችን ቤት ኖሮን የምንገላገለው-›› ሰንብቶ ደግሞ፣ ‹‹ቢሮሽ ሩቅ ነው?እኔ እንኳን አንዲት አሮጌ መኪና አለችኝ…ካዛንችስ ከሆንሽማ መንገዴ ነው እሸኝሻለሁ….››አይነት ጨዋታነት አደገ፡፡

ከዚያ በኋላ በአምስት አመት መሆን የሚገባው ነገር ሁሉ በአራት ወራት ተከናወነና ተአምር በሚመስል ፍጥነት ራሴን ሚስቱ ሆኜ አገኘሁት፡፡

ግን የውል ባሌን ከተዋወቅኩ ጀምሮ ልቤን በደስታ ያነሆለለ የፍቅር ጊዜ ትዝ አይለኝም፡፡ በፍቅሩ ባልጃጃልም ግጣሜ ግን ነበር፡፡ ብቻዬን ነበርኩ ፤ አብሮኝ ሆነ፡፡  ኪራይ ቤት ነበርኩ፤ ተሟሙቶ የጨረሰው የማህበር ቤቱ ገባሁ፡፡ እግረኛ ነበርኩ፤ ባለመኪና ሆንኩ፡፡ በሰላሳ ሶስት አመቴ ሌጣ ነበርኩ፤ ጥንድ ሆንኩ፡፡ ሁለት ነበርን፤ አራት ሆንን፡፡
ግን ይሄ ሁሉ ከአበደ ፍቅር ወይ ስሜትና ሽፍደት የተሰራ አይደለም፡፡ ከምክንያታዊነት እና ከውሳኔ ሰጪነት ባህሪዬ የመነጨ ትክክለኛ እና ጤናማ ምርጫ ነበር፡፡ ትዳሬ ይሄ ነው፡፡ ትዳሬ የስሌት እንጂ የስሜት አልነበረም፤ ሆኖም አያውቅም፡፡

ባል እና ሚስትም አባትና እናትም ሆነን ስምንት አመት ሲሞላን ግን ሰላሳ ሰዎች በረዶ የበዛበት ሰላሳ ባልዲ ሙሉ ቀዝቃዛ ውሃ የቸለሱብኝ ይመስል በድንገት ባነንኩ፡፡ በድንገት በምክንያታዊነት የሚመራኝ አንጎሌ አንቀላፍቶ በድን ሆኖ የከረመው ልቤ የነቃ ይመስል አይነቁ አነቃቅ ነቃሁ፡፡
ሄኖክን እንደማከብረውና እንደሚያስፈልገኝ እንጂ እንደማላፈቅረው ራእይ በሚመስል ሁኔታ ተከሰተልኝ፡፡

ሄኖክ መጥፎ ወይ ክፉ ወይ ነዝናዛ ባል ሆኖ አይደለም፡፡
እንዲያውም ብዙ ኢትዮጵያዊ ሴቶች ሚዛን ላይ ቢቀመጥ ‹‹ብረት መዝጊያ…›› ብሎም ‹‹የሰጠ›› የሚባል ባል ሊሆን ይችላል፡፡ ለምን ቢባል፣ ልጆቹን በስሙ ከማስጠራት አልፎ ጓደኞቼ እንደሚሉት ‹‹እንደ ሴት›› ይንከባከባል፡፡ ጡት ማጥባት ሲቀረው ሁሉን አድርጎላቸዋል-ሁሉን ያደርግላቸዋል- ሁሉን ሆኖላቸዋል- ሁሉን ይሆንላቸዋል፡፡
ለምን ቢባል፣ ለፍቶ ባቆመው የማማከር ስራው በወር ከሰላሳ እስከ አርባ ሺህ (የተጣራ) ብር ቤት ይዞ ይመጣል፡፡ የሳምንት ቢራውን እና የነዳጁን ሲያስቀር ሁሉን ለእኔ ያስረክባል፡፡ የእኔን ከፀጉር ቤት እና ኮስሞቲክስ ወጪ የማታልፍ ገቢን ከቁጥር ይሰርዛል፡፡
ለምን ቢባል፣ ቤት ሰርቷል፡፡ መኪና ገዝቷል፡፡ ከተራ ባልና ሚስት ንዝንዝ ማገዶ ውጪ ይህ ነው የሚባል እንከን ሳይዝ አብሮኝ ኖሯል፡፡

ያም ሆኖ በአንጎሌ ሳይሆን በልቤ ማሰብ ስጀምር ኑሮዬ ቸከብኝ፡፡ ቀለም አጥቶ ነጭና ጥቁር፣ ከበሮ አጥቶ የሃዘን እንጉርጉሮ ሆነብኝ፡፡

ፍቅር ማጣቴ፤ ደግነት እና ጥሩ ባልነቱ ሳይቀር፣ ሁሉ ነገር እንደክብሪት እንጨት ይጭረኝ እና እሳት ያደርገኝ ነበር፡፡
ለአመታት ያልተለወጠው በጊዜ ሰሌዳ የሚያደርገው እያንዳንዱ እንቅስቃሴው ያጨሰኝ ጀመር፡፡ አንዳንድ ቀን እንኳን እንደሌሎች ወንዶች መሸታ ቤት ማምሸት ሳያምረው በየቀኑ አስራ አንድ ተኩል አናቱ ላይ፣ ከስራ-ወደ-ቤቱ መምጣቱ ያበሳጨኝ ጀመር፡፡ እኔ ካልጠየቅኩት ራሱ አስቦ ሲኒማ ቤት ወይ ቲያትር ቤት ስለማይወስደኝ ያበግነኝ ጀመር፡፡  እኔ ከምገዛለት ልብስና ጫማ ውጪ ምርጫ ኖሮት-ወጣ ያለ ነገር አሰኝቶት አለመግዛቱ ያናድደኝ ጀመር፡፡ ነጋ ጠባ ለቁርስ ፍርፍር መብላቱ፣ አምቦውሃ ከኮካ ጋር ካልሆነ ለብቻው መጠጣት አለመሞከሩ፣ ትኩስ እንጀራን ይጠባበቃል እያለ መማረሩ፣ ጫማውን ድብን አድርጎ ማሰር ባለመቻሉ፣ወክ ስናደርግ አስር ጊዜ ልሰር ብሎ ማጎንበሱ አይነት-ጥቃቅን-ትርጉም አልባ መሰል ነገሮች ከፀሃይ ጎልተው እየታዩኝ ያጨሱኝ ጀመር፡፡ ሌላው ቀርቶ ልጆቹን አለቅጥ ማቅበጡ ልክ እንደ ክፉ ሴራ፣ እንደበደል ይቆረቁረኝ፣ በንዴት ያጦፈኝ ጀመር፡፡

ፀባዬ ፍፁም ተለዋውጦ አንዴ አፈር አንዴ ሰው ስሆንበት ወራት ሲሞላ፣ ችሎኝ የነበረው ሄኖክ እያደር ያቄምብኝ፣ እየዋለ ክፉ-ደግ ይነጋገረኝ ጀመር፡፡ በእያንዳንዱ ነገር እሰጥ አገባ ውስጥ መግባት፣ በትንሽ-በትልቁ ጥፊና ቡጢ ሲቀር በቃላት መቧቀስ የሰርክ ቀለባችን ሆነ፡፡

በፊትም አልጣመኝ አሁን ደግሞ ይብሱን መረረኝ፡፡ አንገሸገሸኝ፡፡

ብቸኛ እረፍትና መሸሸጊያዎቼ ሴት ጓደኞቼ ነበሩ፡፡
ለአመታት እያደር በሚታደስ ፍቅር ሳይሆን በፀና ‹‹የትብብርና መተሳሰብ መንፈስ›› ላይ ቆሞ የነበረው ቤቴ እና ትዳሬ እላዬ ላይ መፍረስ ሲጀምር የማኪያቶ እና እራት-ከ-ወይን-ጋር ጊዜዎቻችን ማወራረጃ የኔና ሄኖክ ወሬ ብቻ ነበር፡፡ ቀናት ሲደራረቡ ግን ለችግሬ መፍትሄ ለመወረወር ይሽቀዳደሙ የነበሩት ጓደኞቼ በነገሬ እያደር መባባስ፣ በፀባዬ መለዋወጥ እና ውሳኔ አልባ ክርክሮቼ ወይ በሁሉም ሊሆንም ይችላል ተሰላችተው ‹‹ደሞ-ጀመራት›› ይሉኝ ጀምረዋል፡፡

ግን ዛሬም ከእነዚህ አሰልቺ እና መንታ ከሚመስሉ ቀናት ባንዱ፣ ራሳችንን ማስተናገድ እስክንጀመር በተለመድንበት አንዱ ካፍቴሪያ ተገናኘን፡፡

ማኪያቶው እና ቡናው ቀርቦ ሲያልቅ፣ ‹‹ትላንት ምን እንዳደረገ ታውቃላችሁ?›. ብዬ የዘወትር እሮሮዬን ጀመርኩ

- ደሞ ምን አደረገ…? አለች ብሌን በፍጹም መሰላቸት
ሶስቱንም በለመድኩት አይነት አየት አድርጌ፣
- እኔ ስብሰባ ስላለኝ ሚጣን ከትምህርት ቤት ቀድመህ ሂድና ውሰዳት ስለው ምን ቢለኝ ጥሩ ነው? አልኩ ጮክ ብዬ አሁንም ሁሉንም አፈራርቄ እያየሁ
ሶስቱም ዝም አሉ፡፡
- አትገምቱም? አልኩ ዝምታቸው ቢገባኝም ግልፍ እያለኝ
አሁንም ሶስቱም ፊታቸው ላይ ያለው ስሜት መናገር እየፈለጉ አፋቸው እንደተለጎመ እያሳበቀ ዝም ሲሉ እምባዬ በአይኖቼ እየሞላ በድንገት ቦርሳዬን አንጠልጥዬ ተነሳሁና፣
- ጋይስ…እንደሰለቻችሁ አውቃለሁ…ግን ጓደኞቼ ናችሁ…እንዲህ ልትመረሩብኝ አይገባም ነበር…ግዴለም…ልሂድላችሁ…ኢንጆይ ዩር ታይም…አልኩ ድምፄ እየተንቀጠቀጠ፣ ቃላቴ እየተነባበሩ፡፡

ሁለቱ ባደረግኩት ነገር እንደተረበሹ እያስታወቀባቸው አፍጥጠው ሲያዩኝ ብሌን እጄን ያዘችኝ፡፡

- ቁጭ በይ ሄለን የትም አትሄጂም…! አለችኝ ከየት እንዳመጣችው ባላወቅኩት ጥንካሬ ጎትታ ወደ ወንበሬ እየመለሰችኝ
- ልታወሩኝ ፈቃደኛ ካልሆናችሁ ምን እሰራለሁ? አልኩ እሷን ብቻ እያየሁ
- እኛ አናወራም አላልንም…ግን ስንት ጊዜ አወራን ስለዚህ….?ሚጡን ከትምህርት ቤት አላመጣም አለኝ- ባለፈው ዊኬንድ የት እንደነበር አላውቅም-ከፈለገ ከማንም ጋር ይተኛ- ስኬስ ካረግን  9 ወር አልፎናል- ማውራት አቁመናል- ደባል በሉት ኦልሞስት- እንደዛ ለልጆቹ የሚንሰፈሰፍ ሰውዬ ዛሬ ከኔ ጋር እልህ ተገባብቶ ችላ አላቸው….----ስንት ጊዜ ነገርሽን ይሄን ሁሉ…ተሳሳትኩ? ብሌን እጄን እንደያዘች ጠየቀች፡፡

አልተሳሳተችም፡፡

ከደራሲያን እልፍኝ

23 Sep, 07:41


ካለችው ውስጥ ቢያንስ እያንዳንዱን ነገር ሁለት ሶስት ጊዜ ለአመት ብዬዋለሁ፡፡ በየሳምንቱ ከአመት በላይ ጓደኞቼ ላይ የችግሬን ጭነት አራግፌያለሁ፡፡ በየቅዳሜው ከአመት በላይ ተማርሬያለሁ፡፡ በየሰባት ቀኑ ከአመት በላይ ትዳሬን የማፍረስ፣ ባሌን የመፍታትን ወሬ እንደ ጥጥ  አዳውሬያለሁ፡፡ አባዝቻለሁ፡፡ ፈትያለሁ፡፡ አልፎ አልፎም ለብሼዋለሁ፡፡ መቋጨት ግን አቃተኝ። 
ወይ መማረሬን አልተውኩ ወይ አልተፋታሁ፡፡ ወሬዬ ቋንጣ፣ እኔ ደግሞ አንድ አይነት ዘፈን የሚያሰማ ቴፕ ሆኛለሁ፡፡

አብዝቼዋለሁ፡፡ አማርሬያቸዋለሁ፡፡

- ይቅርታ…ልክ ነሽ..ልክ ናችሁ…አብዝቼዋለሁ አልኩ የብሌን እጅ ሳልለቅ በሃፍረት አንገቴን ደፍቼ
- ኖ….ሄሉዬ….አላበዛሽውም…እኛ የምንፈልገው ደስ እንዲልሽ ነው…ማለቴ ብትፈቺም አብረሽ ብንኖሪም…ማለቴ…ሄኖክ ጥሩ ሰው ነው…ችለሽ ብንኖሪ አሪፍ ነበር ግን ካልሆነ ምን ይደረጋል….ብሌን መለሰች፡፡
ቲጂ እና መሲ አንገታቸውን በመስማማት ነቀነቁ፡፡
ሶስቱም ጓደኞቼ አላገቡም፡፡ ሶስቱም ጓደኞቼ አልከበዱም፡፡ የጋብቻ እና የእናትነትን ጓዝ እና ግሳንግስ አያውቁትም፡፡ ሕይወታቸው የራሳቸው ነው፡፡ ካሻቸው ይውላሉ፡፡ እንዳሻቸው ያድራሉ፡፡ ያልጣማቸውን ይተፋሉ፡፡ የጣፈጣቸውን ይውጣሉ፡፡ ኑሯቸው በቃልኪዳን እና በልጅ አልታሰረም፡፡ ከትዳር እግረሙቅ ነፃ ናቸው፡፡ ከሃላፊነት ብረት ካቴና ሩቅ ናቸው፡፡  ስለዚህ በትዳር ላለች ሴት የመረረ ሁሉ ቶሎ እንደማይተፋ አይረዱም፡፡ ሁሉን ነገር ጣጥሎ ውልቅ ማለት  አለመቻሉን አይገነዘቡም፡፡ የውሳኔዬን መዘግየት ምክንያት አይመትሩም፡፡ 

ማታ የዘመመው ጎጆዬ ገብቼ ልጆቼን ራት አብልቼ ካስተኛሁ በኋላ በዝምታ እና በብርድ ከተዋጠው ሳሎኔ ቁጭ ብዬ ያልተከፈተ ቴሌቪዥን ላይ አፍጥጫለሁ፡፡

አራት ሰአት አካባቢ ፣ ዘልአለም የቆየሁ መስሎኝ የደነዘዘ እግሬን እየጎተትኩ አልጋ-ከለየንበት ዘጠኝ ወር ጀምሮ ብቻዬን ወደምተኛበት ክፍል ስሄድ የሳሎኑ በር ተከፈተ፡፡ ዞርኩ፡፡ ሄኖክ ነው፡፡
ለሳምንታት እንዳደረግኩት ሰላምታም ሳልሰጠው መንገዴን ቀጠልኩ፡፡
መኝታ ቤት ገብቼ በሩን መዝጋት ስጀምር የሰራተኛዋን ስም ጠርቶ እራት ሲጠይቅ ሰማሁ፡፡

ይሄ ኑሮ ነው? ከዚህ ኑሮ ለመነጠል የምፈራው ለምንድነው? ይሄን መፈራረስ የጀመረ ጎጆ ፈፅሜ መደርመስ የምሰጋበት ምክንያት ምንድነው? 

(ይቀጥላል)
( ሕይወት እምሻው)
share and join
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

22 Sep, 09:34


ትልቁ ችግሬ እኔ በራሴ የሆንኩትን ራሴን በትክክል የሚረዳ ማግኘት
አለመቻሌ ነው። ሁሉም ራሱን ሆኖ የሚኖር ሳይሆን ሌላውን አይቶ
የሚያኗኑር በመሆኑ ራሴን ስሆን በተሳሳተ መንገድ የሚረዳኝ ብዙ ነው።

አጥቼ ራሴን ሆኜ ስቀርብ ለማኝ፣ አግንቼ ራሴን ሆኜ ስቀርብ ሌባ አድርጎ የሚረዳ ብዙ ነው። ወደህ ስትቀርብ ተሸናፊ፣ ትተህ ስትርቅ ጠላት የሚያደርገው ብዙ ነው።

በግሌ የሰው አስፈላጊነት ባያስፈልገኝም ሰው የራሴን መሆን ትቶ በስህተት እንዲረዳኝ ግን አልፈልግም። በሰው ዘንድ በብዙ ጥርጣሬ ልታይ ብችልም በመጥፎ ጎኑ መታየት አልፈልግም።

የማልፈልገው መጥፎ ሆኜ መጠርጠርን ሳይሆን እንደጠረጠሩኝ መጥፎ ሆኜ መገኘት ስለማልችል ነው። ብችልማ ችግር የለውም። መጥፎ አድርገውኝ ሲጠረጥሩ የጠረጠሩትን ሆኖ መገኘት ነው።

እኔ የሚደብረኝ ነገር ራሴን ግልፅ አድርጌ እንዲያውቅ ያደረኩት ሰው ተደብቆ ስለኔ የሚፈጥረው ስሜት ነው። ከእኔ የሚፈልገው የእኔን እውነት የሚወክል እውቀት ነው ወይስ በራሱ የስሜት ሸራ የእኔን ምስል መሳል ነው? እኔን ለማወቅ ከኔ የሚጠበቀው ግዴታ ስለእኔ እውነታ መረጃ መስጠት ብቻ ነው።

እኔ እሱ ስለኔ የሚፈጥረው ስሜት መወሰን ስለማልችል ስለኔ የሰጠሁትን መረጃ አለማመኑ አያሳስበኝም።
By yismaeke werku
Share and join
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

21 Sep, 11:35


ምኖረው ለነፍሷ ምትገለኝ ለነፍሱ፣
ሚታገላት ልቤ ሚያሸንፋት ኪሱ፣
የምትከሰኝ እሷ የሚዳኘን እሱ፣
አለመገጣጠም ግጥም ነው በራሱ፡፡

      በላይ በቀለ ወያ

Share & join
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

19 Sep, 04:47


የፈጣሪ_ልሳን
እጆቼን ዘርግቼ........
ልጸልይ ልማልድ ከደጅኽ ተገኘኹ
አንጋጥጬ ሽቅብ በሐሳቤ ዋኘኹ
ተንበርክኬ ለምሕላ በግንባሬ ተደፍቼ
ቀና ማለት ተዘነጋኝ የቃል ጸሎት ረስቼ

ያ'ንደበቴ ልሳን ከየት ተሠወረ?
ቃል ከምላሴ ላይ እንደምን ታወረ?
ዝም....
ዝም ዝም....... !
እንደው ዝም! ዝምታዬ ቀረ
ሰምተኸኛል አንተ
በዝምታ ልሳን ጸሎቴ ሰመረ።

(ገጣሚ ተስፋሁን ከበደ)
@kederasiyan

ከደራሲያን እልፍኝ

18 Sep, 09:14


ሁለት ስለመሆናቸው፣ በደምሳሳው በአባትነት እንደሚወዳቸው እንጂ አብሬው በመሆኔ የአባታቸውን ጊዜ እንደተሸማሁባቸው ገምቼ አላውቅም፡፡ ጨዋና ሰው ወዳድ፣  እናታቸውን የሚታዘዙ ቆንጆ ልጆች ስለመሆናቸው አስቤ አላውቅም፡፡  እኔን መርጦ እናታቸውን ቢተው ስሜቷ በተጎዳ እናት እና ያለ አባት ወይ ደግሞ ነጋ ጠባ በሚደበድባቸው እንጀራ አባት የማደግ እጣ ፈንታ ላይ ልጥላቸው ስለመቻሌ አስቤ አላውቅም፡፡

- ፍሬ! መልሺልኝ እንጂ…የት ሄድሽ? አለ ደቤ፡፡
- ሚስትህና ልጆችህ ጋር ሂድ…ልብሴን አስለቅቄ መጣሁ አልኩና ሴቶቹ ክፍል ገባሁ፡፡ እንደገባሁ ቀሚሴን ማስለቀቄን ትቼ ማልቀስ ጀመርኩ፡፡

ለቅሶዬን ጨርሼና በደንብ ያልለቀቀ ብልሹ ቀሚሴን ለብሼ ስመለስ ምግቡ ቀርቧል፡፡
- አልለቅ አለሽ አይደል? አይ ማርኮን…! ፍርዬ በቃ ቤትሽ ድረስ እናደርስሻለን…አለች ገነት ያለመልቀቁን ስታይ፡፡
-
በወሬ ብዙም ሳልሳተፍ ምግቡን ለኮፍ ለኮፍ አድርጌ በደቤ የሚሾፍረው መኪና ውስጥ ገብተን መንገድ ጀመርን፡፡ ገነት ከፊት ስትቀመጥ እኔ ከልጆቹ ጋር ከኋላ ተሳፈርኩ፡፡ ማርኮን ተለጥፎብኛል፡፡

የምኖርበትን ህንጻ አቅጣጫ ልክ እንደ አዲስ ሰው እየነገርኩት ቤቴ ደረስን፡፡

ለምሳውም ለመሸኘቴም ምስጋና አቅርቤ እየተደናበርኩ ቤቴ ገባሁና ቀሚሴን አውልቄ የተበላሸው ቦታ ላይ ብቻ ውሃ እና ሳሙና አድርጌ የእጅ መታጠቢያው ላይ ማጠብ ጀመርኩ፡፡ አስቸገረኝ፡፡

ይሄን ስጎ ከምንድነው የሰራችለት?

ብስጭት ብዬ እዛው ውሃ ውስጥ ዘፈዘፈኩትና ሳሎን ሄጄ ሶፋ ላይ ተዘርፍጬ እንደገና ማልቀስ ጀመርኩ፡፡

ብዙ ሳይቆይ ስልኬ ሲርገበገብ ተሰማኝ፡፡ አየሁት፡፡

ቴክስት፡፡
ደቤ፡፡

ከፈትኩት፡፡

- የኔ ቆንጆ …በጣም ይቅርታ…እንድክስሽ አስራ ሁለት ሰአት ላይ የለመድናት ቤታችን እንገናኝ? ያቺ የምትወጃትን ነገር ይዤልሽ እመጣለሁ  ይላል፡፡

ህም፡፡

ደግሜ አነበብኩት፡፡ ከሚያባብል መልእክቱ ይልቅ  የማርኮን ልብ የሚያሟሟ ሳቅ ታየኝ፡፡ የገነት ‹‹ለመስቀል እንዳትቀሪ…አሪፍ ክትፎ ትበያለሽ›› ታወሰኝ፡፡ የአርሴማ እኔን ለመሳም መንጠራራት ውል አለኝ፡፡

አስር ደቂቃ ቆይቼ -
- አልችልም…የእኔና አንተ ነገር አብቅቷል፡፡ ተወኝ….ብዬ መለስኩለትና ሌላ ጭቅጭቅ ውስጥ ላለመግባት ስልኬን አጥፍቼ ወደ መታጠቢያ ቤት ተመለስኩ፡፡

ቀሚሴን ከውሃው አውጥቼ አየሁት፡፡

ስጎው ውልቅ ብሎ ወጥቷል፡፡ ስጎው በደንብ ለቅቋል፡፡
@kederasiyan