ማራናታ.....MARANATHA😍 @maranathawoch Channel on Telegram

ማራናታ.....MARANATHA😍

ማራናታ.....MARANATHA😍
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch

Inbox Comment @Taddyapostolic
12,287 Subscribers
1,644 Photos
73 Videos
Last Updated 02.03.2025 15:20

Similar Channels

DREAM SPORT ™
337,019 Subscribers
GRACE PICTURES
2,387 Subscribers

የክርስቲያን የምስጢር ግሩፕ እና በዚህ ውስጥ የተወሰደ ማርያ የወይዘን ወይዘን ነፃ ወይዘን ሕይወት

የክርስቲያን የምስጢር ግሩፕ ወይዘን ከሙዚቃ በቀለም ዝነኛው ድምፅ ነው። ይህ ግሩፕ በመውያያ መስክ እና በመዳንዲ ይኖራል። በተለይም ማራናታ የተነሳ ግርድ ወራተኞች አውቶም ሀይል ናቸው። ይህ ምርጥ ናቸው አዲስ መሰረታዊ ወቅታዊ ድምፅ ያሻሻሉም። ለእንዲህ አብዛኛው ቃል እንዳለው የእንደ ምስጢር ግሩፕ ማርያ ወይዘን የሚዘገይ አይዘገይ። አሁን በዚህ ዙርያ እንደተመለከተ በምስጢር የክርስቲያን ግሩፕ የወይዘን አጠቃላይ ቅዱስ መልኩን ይመለከታል።

የምስጢር ግሩፕ ወይዘን ምንድነው?

የምስጢር ግሩፕ ወይዘን በክርስቲያን ሕይወት መሠረት የሚዘገይ አሰባሰባ ነው። ይህ ግሩፕ እንደ እባብ ድምፅ ይጠበቃል። ይህ የክርስቲያን ዕድል ነው።

ምስጢር ግሩፕ ወይዘን በታላቁ ስርዓት መሠረት እያለ ይኖራል። ምርጥ ዲያስፖራ ይወዳድራል።

ማራናታ እንዴት እንደ ያለው?

ማራናታ በጣም ዋጋ የወይዘን ምስጢር መዋቅር ይዘዋጭ በዘመኖች ያለው ይበልጥ እስከዚያም ወይዘን አዲስ ይወስድበታል።

የሚለው በማራናታ የሚዘገይ ዝንባሌ ምንጭ እንደወይዘን ይበልጥ የሚዘገይ እንዳለው ይኖርበታል ይቀይርበታል።

የምስጢር ግሩፕ እንዴት እንደ ሚኖር?

የምስጢር ግሩፕ በምርጥ ዘንድ የእንደ ይታወቃል ወይዘን አጠቃላይ ይተቀዳል።

ከዚህ በተለይ እንዳለው ዝንባሌ ይተኖር ይህ ከርስና ወትር ይዘገይ ወይዘን ይበልጥ ይቃለይ።

መወያያ ግሩፕ ወይዘን ምንድነው?

መወያያ ግሩፕ ወይዘን በምርጥ ዘልላ ይረዱ ወይዘን ይተቀዳል ይዘርማል።

ይህ መወያያ ግሩፕ ማርያ ወይዘን ይበልጥ በዘንድ የወይዘን ዝንባሌ ይሁን ይወዳድራል።

የወይዘን ምርጥ የምስጢር ግሩፕ አለ?

የወይዘን ምርጥ የምስጢር ግሩፕ ለተወሰዱ እና ማርያ ይወዳድራል።

እንደዚህ በለይ ወይዘን የምስጢር ግሩፕ አለው። አዲስ ይበልጥ ዛቻ ነው ይተወልዋት ወይዘን ለመውያያ ይቀዳል።

ማራናታ.....MARANATHA😍 Telegram Channel

ማራናታ.....MARANATHA በአማርኛ ለአንዳንዶች ስንት ለጌታ የተስፋ እንጅ ቁም፤ ማንም በተጠፋ ለእናንተ ። ይህ ሊመጣ ትሆኑም እናውቃለን ። እናም በዚህ ጊዜ ሰለ ምንድነው ለመቀመጥ እና በመወያያ ቁልፍ ግሩፕ በማለት ያዳምጡልን ። የሚዛመድ ስነልቦና ማዘዙን ይመርጧል ። በመጠቀም በመለያ የብራ ግሩፐ ለመማመን @Marantawoch ብላችሁ መልሱ ይረክሳል ። እስም፡ ታሳሲር፡አፕስቱ ፡@Taddyapostolic

ማራናታ.....MARANATHA😍 Latest Posts

Post image

ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ወ/ም FIKADU FISA

አሁንም ትብብራችሁ ይቀጥል..........

02 Mar, 03:33
624
Post image

የእርዳታ ጥሪ፦ ለወገን ደራሽ ወገን ነው

" ሁሉም እያንዳንዱ ባልንጀራውን ይረዳው ነበር፥ ወንድሙንም። አይዞህ ይለው ነበር።" (ት ኢሳይያስ 41:6)

እኛ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በተሰጠን አቅም አይዞህ/ሽ ማለት ዛሬ ብቻ የተጀመረ አይደለም ድሮም የተለመደ ነው። ደግሞ ሰውን ለመርዳት ሰው መሆናችን ብቻ በቂ ነው።

በእርግጥ በፊትም በቅርብ ቀን ለታመሙና ለተቸገሩ ወንድሞቻችን እንዲሁም ለአባታችን ብዙ መሥዋዕት ከፍላችኋል። ኢየሱስ በማያልቅ በረከት በእጥፍ ይባርካችሁ። ይህንን ያደረጋችሁት ሰው ይመልስልናል ብላችሁ ሳይሆን ለነገ በመዝገብ ላይ መታሰቢያ ሆኖ ይጻፍልን ብላችሁ ነው።


(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 6) 10፤ እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና። 11-12፤ በእምነትና በትዕግሥትም የተስፋውን ቃል የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንዳትሆኑ፥ ተስፋ እስኪሞላ ድረስ እያንዳንዳችሁ ያን ትጋት እስከ መጨረሻ እንድታሳዩ እንመኛለን።

ስለዚህ አሁንም ያን ትጋትና ፍቅር እንድታሳዩልን እንመኛለን።


እህት ትዕግስት ትባላለች፤ የሚትኖሪው አዳማ አክባቢ ነው። በድንገት ታምማለች፤ ወደ አዳማ ሆስፒታል ገብታለች። በምርመራ የተገኘ ውጤት በሁለቱም ኩላልቷ ላይ ጠጠር ተገኝቷል የሚል ነው። ለቀዶ ጥገና or Surjery ይደረግ ተብላለች። ይሁን እንጅ ያለቻት እናት ምንም ማድረግ አልቻለችም። ለህክምና 95,000 ብር ተጠይቃለች። እሷ ግን እንዳለችኝ " ለዋራ ትራንስፖርት ብዬ ያስቀመጥኩት 1900 ብር ብቻ አለኝ እሱም ገና አንድ ጊዜም መድኃኒት መግዣ ሳይበቃ አለቀ" ትላለች። ስለዚህ ለዚህች እህታችን፦

🙏😭እባካችሁ እህታችን ጤናዋ ተመልሶ(ድና) የጓጓችውን ዋራ ጉባኤ እንድትካፈል በምንችለው አቅም እንዲናግዛት በኢየሱስ ፍቅር እንለምናችኋለን። 

የተጠየቀችው 95,000 ብር
95 ሰው 1000 ብር 95,000
190 ሰው 500 ብር 95,000
475 ሰው 200 ብር 95,000
ለተቸገረ የሰጣችሁት ለፈጣሪ እንዲሰጣችሁ ስለምቆጠር ዋጋውን ከፈጣር እንደምታገኙ አስባችሁ  እህታችንን አግዟት🙏😥


1, በመጀመሪያ በያለንበት ሆነን በጸሎት እንድረስላት፦ ከዚህ በፊትም ጸሎታችሁ ዋጋ እንዳለ አይተናልና

(የያዕቆብ መልእክት ምዕ. 5) 15፤ የእምነትም ጸሎት ድውዩን ያድናል ጌታም ያስነሣዋል፤ ኃጢአትንም ሠርቶ እንደ ሆነ ይሰረይለታል። 16፤ እርስ በርሳችሁ በኃጢአታችሁ ተናዘዙ። ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች።

2, እያንዳንዳችን ኢየሱስ በሰጠን መጠን እጃችንን ወደ እህታችን በመዘርጋት ከጎኑዋ እንሁን። ነገ ለእኛ ምን እንደሚያጋጥመን አናውቅምና እስቲ ከአስር ብር አንስተን ልባችን የፈቀደልንን ሁሉ እናደርግ። እሷም አንድ ቃል ተናግራለች፦ " የማራናታ ተለግራም ቻናል ወንድሞችና እህቶች ብቻ ከረዱኝ በቂ ነው፤ እኔ እህታችሁ በህይወትና በሞት መካከል ነኝ፤ ድረሱልኝ" ብሎዋለች። እሽ ውድ ማራናታዎች ምን እንመልስ?

ይህ ከላይ የሚትመለከቱት #Vedio እና #photo የምርመራዋ ውጤት የሚያሳይ ነው። ስለዚህ ልባችሁ የተነካ ሁላችሁም ለዚህች ምስክን እህታችን አንድ ነገር በሉአት አደራ

እንደ በፊቱ screen shot አድርጋችሁ ላኩልኝ አልላችሁም ስማችሁን ኢየሱስ ብቻ ይወቅ፤ ለእህታችን በጎነት እናደርግላት።

ነገር ግን ግልጽ ያልሆነላችሁ ነገር ካሌ ጠይቁኝ
እኔ ወንድማችሁ ወ/ም ታደሰ ነኝ
@Taddyapostolic
@Fiqaduuapostolic ላይ ጠይቁኝ

ንግድ ባንክ
1000681055758
miss tigist isak abreham

@MARANATHAWOCH

Screenshot @marantawoch or @Fiqaduuapostolic ላይ share አድርጉልን

02 Mar, 01:24
658
Post image

ቀን 23/6/2017 ዓ/ም

ውድ የማራናታ ቻናል ተከታዮች በያላችሁበት የእግዚአብሔር ሰላምና ደስታ ይድርስላችሁ እያልኩይኝ እስካሁን ሰለችኝ ደከመይኝ ሳይል በማይዝል ትከሻ ለተሸከመን አምላክ ክብርና ውዳሴ ለእርሱ ብቻ ይሁን እነን ደካማን ሳይንቀይኝ  የክብር እቃ አድርጎ እየተጠቀመይኝ ያለው ለዝ ክብር ለመርጠይኝ አምላከን እያከበርኩይኝ  ተመስገን እያልኩኝ ወደ መልዕክተ እገባለው ።

               
 ርዕስ👉 እየሱስ 👉በአንተ ምን ሠራ ?👈

ጥያቄ:- እየሱስ በእኔ ምን ሰራ? ብለህ እራሰህን ጠይቄ ታውቃለህ?

ሐዋርያ ጳዉሎሰ  ምን አለ?
☞ "ለዚህም ነገር ደግሞ፥ በእኔ በሀይል እንደምሰራ እንደ አሰራሩ እየተጋደልሁ፥ እደክማለሁ።" ቆላሰ 1፥29

ሰለዚህ እኔና አንተ/ች ምን እንድንሆን እየተጋደልን ነን?

🗣 ነገር ግን እኔ አሁን እግዚአብሔር በእኔ ምን ሰራ የሚለውን ቀይሬ ፦
👉 እግዚአብሔር ለአንተ ምን ሰራ ብል ኖሮ የማያልቅ ነገር በሽህ የምቆጠር ነገር ትነግሩኛላችሁኝ።

ግን በአንተ ምን ሰራ ሰላለሁኝ ለአንዳንዶች አንድም ሰራ የለንም።

በሰማይ የምጻፈው ግን እግዚአብሔር ለአንተ/ች የሰራልህን/ሸን ሳይሆን እግዚአብሔር በአንተ/ የሰራ ነገር ነው።

እግዚአብሔር በሙሴ ዘመን #ቅማል ተጠቅሞ ፊርኦንንና ሀገሩን በጠቅላላ ቅማል በቅማል አደረገ። አጃብዎችና ወታደሮችም በጥይት እንዳይገሉ ቅማል በጥይት አይገደልም።
            ዘፀዓት 8፥16

⁉️ አንተ ግን ለእግዚአብሔር ከቅማል ታንሳለህን ?

እግዝአብሔር የሐ/ያ ጳውሎሰን ጨርቅ ተጠቅሞ የታመሙትን ፈውስ፣ እውሮችን አበራ፣ የሞቱትንም አነሳ።
            ሐዋ 19፥11

⁉️ አንተ ግን ከጠርቅ ታንሳለህን?

እግዚአብሔር ሞቶ የደረቀውን የኤልሳዕን አጥነት ተጠቅሞ የሞተውን ሰው አሰነሳ።   2ኛ ነገ 13፥20

⁉️ አጥነት ሙታንን የምያነሳ ከሆነ አንተ ዛሬ ከሬሳ አጥንት ታንሳለህን?

እግዝአብሔር የአህያን መንጋጋ ተጠቅሞ 1000 ሰው ገደለው።
       መሳፍ 15፥15

⁉️ አንተ ግን በሰሙ የተጠመቅክ
☞ በደሙ የተዋጀህ ሰው በመንገድ ላይ ውሻ ከምጎትተው ከአህያ መንጋጋ ሰለምታንሰ ነው?

እግዚአብሔር የሙሴን በትር ተጠቅሞ የኤርትራን ባህር አካፈለ።
         ዘኁ 20፥8

⁉️ አንድ ከብትን የምንጠብቅ በትር አለዝያም የምትቃጠል በትር ባህርን ካካፈለች እኔና አንተ ከበትር አንበልጥም?

እግዝአብሔር እኛን ተጠቅሞ መሰራት ያለብን ነገር እንድሰራ እራሳችንን እንፈቅድ።

ዘመናችን በከንቱ አይለቅ❗️❗️❗️
ሁል ጊዜም እየሱስ በእኔ ምን ሰራ እያልን ፍቃዱንም እየጠየቅን እንኑር ወንድሞች እህቶች❗️❗️❗️❗️


ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፥ እንድህ ያለው መሰዋዕት እግዚአብሔርን ደሰ ያሰኘዋልና።      ዕብራ 13፥16

በዚህች አጭር ክፍል ላይ በቀረበው መልእክት ልባችሁን አንጽታችሁ ወደ እግዚአብሔር በፍጹም ልብ ውድ እግዚአብሔር  እንመልስ ቀር ዘመናችን ኢየሱስ ይባርክ መልካም የበርከት ቀን ይሁንላችሁ!!

እግዚአብሔር የልመናችን ድምጽ ይስማልን አሜን!!!

🤷‍♂🤷‍♀በጸሎት ወጥታችሁ በምስጋና ግቡ🤷‍♂ኸኀ🤷‍♀

      🌻የዕለቱን ትምህርት በየማለዳ🌻
        🌸የጉዞአችንን ስንቅ ከማራናታ🌸

                    🌼መልካም ቀን!!!🌼
Any Comment @maranathawoch
Inbox me @Fiqaduuapostolic

@MARANATHAWOCH
@MARANATHAWOCH

02 Mar, 00:15
624
Post image

@MARANATHAWOCH
@MARANATHAWOCH

22 Feb, 11:51
775