ቀን 23 / ዐ 1 / 2017 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ የመ / ደ / ት / ቤት ተማሪዎችና ወላጆች / አሳዳጊዎች በሙሉ
ነገ ( ዓርብ / 24 / ዐ 1 / 2017 ዓ.ም ) በኢሬቻ በዓል ምክንያት የመንገድ መዘጋጋትና የትራንስፖርት ዕጥረት ስለሚኖር ትምህርት የሚሰጠው ለግማሽ ቀን እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን እየገለፅን ከሰዓት በኋላ ት/ት እንደማይኖር እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ :- ወላጆችና የሰርቪስ ሾፌሮች በ6: 00 ሰዓት በት/ ቤት ተገኝታችሁ ተማሪዎችን ልትቀበሉ ይገባል።
ት/ቤቱ