Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ @bce1991 Channel on Telegram

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

@bce1991


Every BEC students,staffs and communities can access and get updated information.

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ (Amharic)

ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ አካባቢዎች ፣ ሠራተኞችና አንዳንድ አካባቢዎች ዝርዝር ማገናኘት ይችላሉ። የBEC ትምህርት ተማሪዎች፣ አለምንጋይ እና አንዳንድ የተማሪ ቦታዎች መረጃ ገንዘብ በመስራት እና በአንድኛው መከላከያ ለመከታተል የታሪክ መረጃ ያሳውቃሉ። ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ማንኛውንም ጊዜ መረጃ ለመረጃ ከሆነ ስልክ ቁጥር ወደ +251 9XX XXX XXX በአገልግሎት ይውሰዱ።

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

15 Feb, 16:41


 ቦንጋ የት/ኮሌጅ በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ እና ስነ-ተዋልዶ ጤና አጠባበቅ ዙሪያ ለኮሌጁ ቅድመ-አንደኛ ደረጃ ት/ት ተመራቂ መ/ራን ስልጠና ተሰጠ።
የዕለቱን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ አስ/ፋይ/ም/ዲን ዶ/ር ማስረሻ መኩሪያ  እንደገለፁት በዚህ ስልጠና ተመሪቂዎች ወደ ሥራው ዓለም በሚሰማሩበት ወቅት በኮሌጅ ቆይታቸው እና ከዚህ ስልጠና ያገኙትን ዕውቀት በአሁኑ ጊዜ የተዘነጋውን የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ስርጭት ለተመግታት ማዋል እንዳለባቸው ገልፀዋል።
የኮሌጁ ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ እና ስነ-ተዋልዶ ጉዳዮች ክፍል አስተባባሪ እንደገለጹት በዓለማችን እጅግ በርካታ ዜጎች ዛሬም ህይወታቸውን በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ምክንያት እያጡ ይገኛሉ፤ በመሆኑም ተመራቂዎች ከዛሬው ስልጠና  ባገኙት ግንዛቤ ራሳቸውን እና ያስተማራችሁን ወገን ከዚህ ወረርሽኝ ለመከላከል ጉልሀ አስተዋጸኦ ማበርከት ይጠበቅባቸዋል::
ስልጠናው ከገ/ፃ/ሻዎ ሆስፒታል በተጋበዘ ባለሙያ የተሰጠ ሲሆን ሁሉም የት/ክፍሉ  ተማሪዎች፥የክበብ አስተባባሪ መ/ራን እንዲሁም የተማሪዎች ዲን በስልጠናው ተሳታፊ ሆነዋል::
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

 

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

10 Feb, 11:31


ለሚመለከታችሁ ተጫራቾች በሙሉ ቦንጋ የት/ኮሌጅ በቀን 30/04/2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ የዋለዉን የግንባታ ጨረታ ቴክኒካል የጨረታ ዉጤት ከዚህ በታች የተገለፀ መሆኑን በአክብሮት እናሳዉቃለን∶∶
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

29 Jan, 15:50


ለሚመለታችሁ ተጫራቾች በሙሉ:-
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!i

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

26 Jan, 12:05


ቦንጋ የት/ኮሌጅ የምስጋናና የእዉቅና መርሃ ግብር አካሄደ።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ ለቀድሞዉ የኮሌጁ አመራሮች የምስጋናና እወቅና እንዲሁም አዲስ ለተመደቡ አመራሮች የትዉዉቅ መርሃ ግብር ተካህዷል።
በዝግጅቱ ላይ ለቀድሞዉ ለኮሌጁ አመራሮች የሰርተፊኬት እና የሽልማት ፕሮግራም ከክልሉ ት/ቢሮ እና ከኮሌጁ የተበረከተ  ሲሆን ለተደረገላቸዉ እዉቅናና ሽልማትም ኮሌጁን አመስግነዉ በማንኛዉም ጊዜ ኮሌጁን ለመደገፍ ቃል ገብተዋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ ት/ቢሮ አመራሮች፤የኮሌጁ መምህራንና አሰ/ር ሰራተኞች፤የቀድሞዉ የኮሌጁ ሰራተኞች እና ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!i

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

18 Jan, 14:57


ቦንጋ የት/ኮሌጅ  ለክርስትና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ የኮሌጁ  መምህራን፣ አስተዳደር ሰራተኞች፣ ለመላው የአካባቢያችን ማህበረሰብ እና ለእጩ መምህራን  በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን  ይገልፃል!
በዓሉ በፍቅርና በመተሳሰብ የሚከበር የአብሮነት በዓል እንዲሆንም ከልብ ይመኛል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

15 Jan, 13:45


ለሚመለከታችሁ ተጫራቾች በሙሉ:-
ቦንጋ የት/ኮሌጅ በቀን 30/04/2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ የዋለዉን
1. የግንባታ ጨረታ ሰነድ እና
2. የተለያዩ ቁጣቁሶች ግዥ ጨረታ ሰነድ በማስታወቂያ ላይ በተገለፀዉ መሰረት በቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ ግዥና እና ንብረት ዳይክቶረት በመገኘት የጨረታ ሰነዱን በመግዛት መጫረት የሚትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳዉቃለን∶∶
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

06 Jan, 12:52


ቦንጋ  የት/ኮሌጅ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የሆናችሁ ለኮሌጁ መምህራን ፤ አስተዳደር ሰራተኞች ፤ እጩ መምህራን እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የገና በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን ይላል ። በዓሉ የሰላም እና የፍቅር በዓል እንዲሆንልዎ ከልብ ይመኛል።
መልካም በዓል!
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

28 Dec, 18:00


በቦንጋ የት/ኮሌጅ አዲስ ለገቡ ሴት ዕጩ መምህራን የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ተደረገ።
የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ አካ/ም/ማ/አገ/ም/ዲን ፅ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር አህመድ ኢስማኤል እንደገለፁት አዲስ ገቢ እጩ መ/ራን በኮሌጅ ቆይታቸዉ ዉጤታማ እንዲሆኑ ኮሌጁ አስፈላጊዉን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ ገልፀዋል።
በዕለቱም በትምህርታቸዉ የተሻለ አፈፃፀም ያላቸዉ ነባር  ሴት ዕጩ መምህራን እና የኮሌጁ ሴት መምህራን ተሞክሯቸዉ እንዲገልፁ ተደርጓል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

21 Dec, 17:19


በቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ በ2017ዓ.ም  ኮሌጁን ለተቀላቀሉ አዳዲስ ሴት ዕጩ  መ/ራን እና የቅድመ መደበኛ ት/ት ክፍል ሰልጣኞች በህይወት ክህሎት፥ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ና ስነ-ተዋልዶ ጤና ዙሪያ  የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና  ተሰጠ።
ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዱባለ ሣህለ እንደገለጹት ስልጠናው በ2017ዓ.ም  ኮሌጁን ለተቀላቀሉ አጠቃላይ  ዕጩ  መ/ራን በዚህ ወቅት መሰጠቱ እጅግ አስፈላጊ እና ተገቢ መሆኑን ገልጸዋል።
ስልጠናው የተሰጠዉ ከገ/ጻዲቅ ሻዎ በተጋበዘ የጤና ባለሙያ በኮሌጁ የሥነ ህይወት እንዲሁም ሥነ ት/ት ክፍል መ/ራን የተሰጠ ሲሆን የኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች፤ የተማሪዎች አገልግሎት ዲ/ን እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው ክፍሎችም በስልጠናው ተገኝተዋል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

17 Dec, 12:23


የደ/ም/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ ለቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ አዲስ ለተወዳደሩ ለኮሌጁ አመራሮች ምደባ ሰጠ።
ኮሌጁም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸዉ ከልብ ይመኛል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

04 Dec, 14:15


ቦንጋ የት/ኮሌጅ የነጭ ሪቫን ቀንን አከበረ።ዘንድሮ የተከበረዉ በዓል በአለም ለ33ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ ሲሆን "የሴቷ ጥቃት የኔም ነዉ ዝም አልልም " በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።በዕለቱም የተለያዩ መልዕክቶች በኮሌጁ ዋና ዲን እና በተጋባዥ እንግዳ፤ሙዚቃ፤ግጥም እና መዝናኛ ተደርጓል፡፡
ፕሮግራሙ የተዘጋጀዉ በኮሌጁ ሥ/ፆ/ ሕፃ/ጉ/ የሥራ ክፍል ሲሆን በመርሃ ግበሩ የኮሌጁ መ/ራንና አስ/ር ሰራተኞች፤ዕጩ መምህራን እና ተጋባዥ እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

21 Nov, 08:01


ለሚመለከታችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

15 Nov, 16:51


ቦንጋ የት/ኮሌጅ የ2017 ዓ.ም ሩብ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ዉይይት አካሄደ።
ቦንጋ፤ህዳር 06/2017 ዓ.ም (ቦትኮ) ቦንጋ የት/ኮሌጅ የ2017 ዓ.ም  ሩብ በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ዉይይት አካህዷል።
የአፈፃፀም ሪፖርቱ በኮሌጁ ልማት እቅድ ዳይሬክቶረት በአቶ ከፍያለዉ ቦጋለ የቀረበ ሲሆን በ2017 ሩብ  በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራት ፣ ያጋጠሙ ችግሮች ፣የተወሰዱ መፍትሄዎች ዙሪያ  በዝርዝር ቀርቧል።
የቀረበዉን ሪፖርት መነሻ በማድረግ  የኮሌጁ መ/ራንና አስ/ር ሰራተኞች የተለያዩ ጥያቄዎች ያነሱ ሲሆን ለተነሱ ጥያቄዎችም በኮሌጁ ኃላፍዎች መልስና ማብራሪያ ተሰቷል።
በመድረኩም ሁሉም የኮሌጁ ኃላፍዎች፣ መ/ራንና አስ/ር ሰራተኞች የተገኙ ሲሆን በቀጣይ የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ እና የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ  ሁሉም ሰራተኞች የድርሻቸዉን መወጣት እንዳለባቸዉ በመስማማት መድረኩ ተጠናቋል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

14 Nov, 14:29


ለኮለጁ መምህራን እና አስ/ር ሰራተኞች በሙሉ:-
የኮሌጁ የ2017 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት  ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት  ላይ ዉይይት  ስለሚደረግ  በቀን 06/03/2017 ዓ/ም ከቀኑ 8:00 በኮሌጁ መሰብሰቢያ አዳራሽ እንዲትገኙ እናሳስባለን።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው
Investing in Teacher, Investing in future

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

28 Oct, 11:18


ቦንጋ የት/ኮሌጅ  የመደበኛ ተማሪዎች የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ ክፍሌ ጊዜ ጥቅምት 18/2017 ዓ.ም ተጀምሯል።
የኮሌጁ አካዳሚክ፣ ምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ዲን ዶ/ር  አህመድ ኢስማኤል ኮሌጁ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች በድግሪና በዲፕሎማ መርሃ ግብር  750  ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ እንደሚገኝ ተናግረዉ በቀጣይ አዳዲስ ተማሪዎችን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለዞኖች  በሚሰጠው ኮታ መሰረት ተቀብሎ ለማሰልጠን መዘጋጀቱን ገልፀዋል።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው
Investing in Teacher, Investing in future

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

11 Oct, 16:10


ማስታወቂያ ለኮሌጁ  1ኛ  እና 3ኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ:-
ቦንጋ የት/ኮሌጅ 3ኛ ዓመት እና 1ኛ ዓመት  መደበኛ ተማሪዎች  የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 14/2017 ዓ.ም  እና ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም እንድሁም በቅጣት ጥቅምት 18/2017 ዓ.ም ስለሆነ በተገለፀዉ ጊዜ በአካል ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
ቦንጋ የት/ኮሌጅ ረጅስትራር ፅ/ቤት
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

02 Oct, 12:12


ለኮሌጁ መምህራን እና አካዳሚክ ዘርፍ ሰራተኞች በሙሉ:-
       ቦንጋ የት/ኮሌጅ
     ዘወትር ከእኛ  ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
  ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
   ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
  መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው
Investing in Teacher, Investing in future!    

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

26 Sep, 16:04


ቦንጋ የት/ኮሌጅ ለክርስትና እምነት ተከታይ ለሆኑ ለኮሌጁ መምህራን ፣ አስተዳደር ሰራተኞች እና እጩ መ/ራን  እንዲሁም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለሆኑ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን ይላል ።
በዓሉ የሰላምና የደስታ በዓል እንዲሆንልንም መልካም ምኞቱን ይገልጻል ።
መልካም በዓል!
የቦንጋ የት/ኮሌጅ
ዘወትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/BCE1991
ቴሌግራም፦ https://t.me/BCE1991
መምህራን ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት ነው!
Investing in Teacher, Investing in future!

Bonga College of Education-ቦንጋ የትምህርት ኮሌጅ

24 Sep, 08:00


           ማስታወቂያ
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ ለቦንጋ የት/ኮሌጅ ዋና ዲን፣አካዳሚክ ም/ዲን እና አስተዳዳርና ፋይንስ ዘርፍ ም/ዲን  የኃላፊነት ቦታዎች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመመደብ ባወጣዉ ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ ተወዳዳሪዎች ሲትራቴጂክ እቅድ በማዘጋጀት እንዲታስገቡ እናሳስባለን ።
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ት/ቢሮ