አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት @addistiweled Channel on Telegram

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

@addistiweled


ክለባችን በሶሻል ሚድያ አስተማማኝ በሆነ መልኩ በfb,YouTube,tiktok,instagram,twitter በመጠቀም ከፍተኛ ገቢ ሚያገኝበት መንገድ መፍጠር ነው


💥ሙሉ መረጃ
ትኩስ ዜናዎች
የጨዋታ ዘገባዎች
ታሪኮች

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት (Amharic)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት ላይ በእንግሊዝ፣ አቤቴናው አፍሪጃ እና የቱርክ ቱዳዝ እናረጋግጥ እናደሳለን። የትኩስ ዜናዎችና የጨዋታ ዘገባዎች በመጠቀም በሶሻል ሚድያ አስተማማኝ በመጠቀም ከፍተኛ ገቢ እና መንገድን ከፍተኛ ቦታ ለመፍጠር እናወጣለን። ምንም ሰው እስከ ስድስት ቀናት ያሸንፍካል፣ ወይም የሚጣበቅበት ቀን ባለፈቁት አገር እና አዋጅ ሁኔታችንን ይከተላል። ሰላም፣ ዘርአይት እና በትክክለኛ እቅድ እንዲሁም ከእናቴ ቤተሰብ ሌሎች መረጃዎች ይደምሳሉ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:43


የካቲት 16 በቦታችን ደምቀን እንገናኝ እናመሰግናለን ✌️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:42


ስቴፕ 6: በመጨረሻም የማረጋገጫዉን Qr Code ተጭነዉ በስልኮ ያስቀምጡት።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:40


ስቴፕ 5: ለመክፈል ሚለዉን ይጫኑት።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:38


ስቴፕ 4.1: በሌላ ቁጥር ወይም ስልክ ለሌላ ሰዉ ለመቁረጥ ከፈለጉ ለሌላ ይግዙ ሚለዉን ነክተዉ ስልክ ቁጥር ያስገቡ ከዛም በመቀጠል ይክፈሉ ሚለዉን ይጫኑት። (ከተከፈለ በኋላ QR code ስለሚላክሎት ያስቀምጡት)።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:36


ስቴፕ 4: የቲኬት ብዛት ይምረጡ እና ይክፈሉ ሚለዉን ይንኩት።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:34


ስቴፕ 3: ለመደበኛ 100 ብር ለቪአይፒ 1000 ብር ሚሉትን ይምረጡ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:34


ስቴፕ 1: የቅዱስ ጊዮርጊስ 89ኛ አመት የቤተሰብ ፊስቲቫልን ይምረጡ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:34


ስቴፕ 2 : ከታች ቀጣይ ሚለዉን ይንኩት።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 19:34


በቴሌብር ቲኬቱን ለመቁረጥ እነዚህን ስቴፖች ይከተሉ✌️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Feb, 07:45


👉 የካቲት 16 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የክለባችንን 89ኛ ዓመት የቤተሰብ ፊስቲቫል ለማክበር ትኬቱን ቆርጠዋል ?

👉ትኬቱን በቴሌ ብር መቁረጥ ይችላሉ

📲 ስልኮ ላይ የቴሌ ብር አፕ ከሌለው *127# በመደወል ትኬቱን መቁረጥ ትችላላችሁ

መደበኛ :-100 ብር
ቪ አይ ፒ :1000ብር

💛አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

11 Feb, 16:00




🤩 የካቲት 16 አይቀርም
🤩

👉የካቲት 16 ቀን 2017 ዓ.ም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በደማቅ ሁኔታ የሚከበረው #የክለባችንን 89ኛ ዓመት የቤተሰብ ፌስቲቫል ትኬት በመቁረጥ ከክለቦ ጎን ይቁሙ!

📲 ትኬቱን በቴሌ ብር ያገኙታል 📱

መደበኛ :-100 ብር
ቪ አይ ፒ :1000ብር

💛አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

10 Feb, 19:06


👉የካቲት 16ቀን አበበ ቢቂላ ስታዲየም እንገናኝ !!
ትኬቱን በቴሌ ብር ይቁረጡ
💛✌️አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ✌️💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

08 Feb, 07:07


#ጨዋታ ቀን
Match Day
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _19ኛ ሳምንት ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_ League

⚽️ ሀዲያ ሆሳዕና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️

📆 ቅዳሜ የካቲት 1/2017
🕗 12:00
🏟 በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

05 Feb, 18:36


👉የፕሮግራሙ ይዘቶች
1.  የተለያዩ ክለባችንን የሚመጥኑ አዳዲስ ትጥቆች ይሸጣሉ
2.  አዝናኝ የቤተሰብ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፣
3. የ80ዎቹና የ90ዎቹ የቀድሞ የክለባችን ተጫዋቾች የሚያደርጉት ተናፋቂ የእግርኳስ ውድድር ይካሔዳል፣
4.  በእድሮች መካከል የገመድ ጉተታ ውድድር ይደረጋል፣
5.  ከባለውለተኛ ተጨዋቾቻችን ጋር የፎቶ ፕሮግራም ይካሔዳል፣ 
6.  ታሪካዊ ከሆኑ ዋንጫዎቻችን ጋር የፎቶ ፕሮግራም ይኖራል፣
7.  ምግብና መጠጥ በተመጣጣኝ ዋጋ ይቀርባል፡፡

👉መግቢያ ትኬቶች ከዛሬ ጀምሮ በቴሌ ብር በክለባችን ይፋዊ ፌስቡክና በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ በመግባት ኪዓር ኮድ ስካን በማድረግ ትኬቱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
መደበኛ 100 ብርና ቪ አይ ፒ 1000 ብር

👉የክለባችን አባላትና ደጋፊዎች እንዲሁም ማንኛውም የስፖርት ቤተሰብ ዝግጅቱ ላይ እንዲታደሙ እንጋብዛለን፡፡

Saint George S.A

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

05 Feb, 18:36


#የቅዱስ_ጊዮርጊስ_89ኛ_ዓመት_የቤተሰብ_ፌስቲቫል

ታላቁና አንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በ1928 ዓ.ም የተመሠረተ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና በቀዳሚነት የተቋቋመ የስፖርት ክለብ ነው፡፡ ክለባችን የካቲት 16 ቀን 2017 ዓ.ም የተመሰረተበትን 89ነኛ ዓመት በልዩ ልዩ ሁነቶች ያከብራል፡፡

ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አብዛኛውን ድሎች በመጎናፀፍ በኢትዮጵያ ሻምፒዮና አስራ ሦስት ዋንጫዎችን፤ በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ አስራ ሦስት ዋንጫዎችን፤ በአሸናፊዎች አሸናፊ አስራ ስድስት ክብሮችን፤ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አስራ ስድስት ዋንጫዎችንና በሱፐር ሊግ አንድ ዋንጫ፣ በአዲስ አበባ ሻምፒዮና ስምንት ዋንጫዎችን፣ በአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ሰባት ዋንጫዎችን በመውሰድ በአጠቃላይ ሰባ አራት ዋንጫዎችን በመሰብሰብ ግንባር ቀደም መሆን የቻለ ብቸኛ ክለብ ነው፡፡
በመሆኑም ስፖርት ማህበራችን የካቲት 16 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም 89ነኛ ዓመቱን በደማቅ ክብረ በዓል ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ያከብራል፡፡

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

05 Feb, 07:13


👉ነገ መቆዶኒያ አረጋዉያንን እንጎብኝ

ውድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተሰቦች የካቲት 1 በሰይፉ ሾው you tube  በቀጥታ ለሚደረገው ታላቅ ሀገር አቀፍ የመቆዶኒያ ህንፃ ማስጨረሺያ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነገ ሀሙስ  4:00 አያት አደባባይ በመገኘት የመቆዶኒያን ዋናውን
ማዕከል እና አረጋውያንን የመጎብኘት ፕሮግራም ላየ ማልያችንን በመልበስ እንድንገኝ ጥሪ ስለተደረገ ሁሌም በሰብዓዊነት ከፊት የሚገኙት የክለባችን ቤተሶች በማልያ አሸብርቃችሁ በመገኘት ሰብዓዊ ግዴታችሁን እድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

04 Feb, 12:00


የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች መርሃግብር
👉የመጀመሪያ ጨዋታችንን ከ ባህርዳር ከተማ ጨምሮ ሶስቱን ተጨማሪ ሳምንታት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲም የምናደርግ ይሆናን ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Feb, 12:09


በዘመነ Dstv በየትኛዉም አለም ላይ ያላጋጠመ ክስተት ስለዚህኛዉም አዲስ ህግ ቢያሳዉቀን ጥሩ ነበር ግን 💔

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Feb, 11:55


👉ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ በዳኝነት ላይ የደረሰበትን በደል ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና ለኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አቤቱታ አስገባ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

02 Feb, 19:41


ትናንትም ፤ ዛሬም ፤ ነገም ከቡድናችን ጎን ነን!

ታላቁ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመደገፍ ኪሎሜትሮችን አቆራርጣችሁ፣ በማሊያ ደምቃችሁ እንዲሁም በዝማሬ አሸብርቃችሁ አዳማ የተገኛችሁ እንቁ ደጋፊዎቻችን ለቡድናችን ላሳያችሁት አጋርነት ምስጋናችን ከልብ ነው።

💛 አሁንም ቡድናችንን እያበረታታን ከፍ ብለን እንበራለን! 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

02 Feb, 19:32


#ጨዋታው ተጠናቀቀ

ቅዱስ ጊዮርጊስ 0- 0 ኢትዮጵያ ቡና

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

01 Feb, 07:46


ጉዞ አዳማ ሁለት የነፃ ባስ ቻሌንጅ ተሳክቷል🙏 ተመዝገቡ👇

ትላንት ማታ… ነገ በአዳማ ከተማ ለሚደረገው ተጠባቂው የሸገር ደርቢ ጨዋታ ለአባቶች እና ለተማሪዎች አዳማ ደርሶ መልስ በነፃ የትራንስፖርት ቻሌንጅ ቲክቶክ ላይ በቀጥታ ላይቭ አስጀምረን በእናንተ ጊዮርጊሳዊያን ቤተሰቦች እርብርብ እና እገዛ በአጭር ሰዓት ለሁለት ባስ የደረሶ መልስ ዋጋ የሚሆን 48 000 ብር (አርባ ስምንት ሺ ብር) ሰብስበናል። በዚህም መሰረት ሁለት የነፃ አዳማ ደርሶ መልስ ባሶችን አዘጋጅተናል።

ስለዚህም አባቶች እና ተማሪዎች ((አባቶች እና ሴቶች ይበረታታል ቅድሚያ እንሰጣለን)) ዛሬ ቅዳሜ ጥር 24 /2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ በስፖርት ማህበራችን መዝናኛ ክበብ እየመጣቹ እንድትመዘገቡ ጥሪ እናቀርባለን።

ሼር በማድረግ እንዲሁም ፌስቡክ ለማይጠቀሙ አባቶች እና ተማሪዎች በመደወል አድርሱልን 🙏 ጊዜው አጭር ስለሆነ እገዛቹ አይለየን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

31 Jan, 07:33


እሁድ በ9 ሰአት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋ ለሚኖረዉ የሸገር ደርቢ ጨዋታ ክለባችንን ለማበረታታት ወደ አዳማ ለመሄድ ምትፈልጉ ደጋፊዎቻችን በሚከተሉት ስልኮች ወይም ዩዘሮች ቦታ አስይዙ
✌️ሀያት መሪ cmc መሄድ እምትፈልጉ 👉 Dagi
✌️አቃቂ አለምባንክ ቃሊቲ ቱሉዲምቱ ኮዬ 0910986554
✌️ጎፋና ቄራ👉 @Eskshir
✌️ዊንጌት አጠና ተራ ኮልፌ ጦርሀይሎች አዉቶቢስ ተራ ሰባተኛ አብነት ልደታ ሜክሲኮ ሳርቤት መካኒሳ ጀርመን መብራት እና ጋርመንት 👉 @abiy15
✌️አስኮ አዲስ ሰፈር ብርጭቆ አካባቢ ያላችሁ 👉 0948066222
✌️Mexico bulagariya ledeta   👉 0912660413   0940094718
✌️አስኮ ፣አዲስ ሰፈር ፣ብርጭቆ ፣ዊንጌት
ቃሌ ጨረታ 👉 09 48066222
✌️ሜክሲኮ👉 Sura
✌️አብነት ሰባተኛ አውቶቢስ ተራ ተክልዬ ሞላ ማሩ አማኑኤል ኮካ ልደታ በዙሪያው ያላቹ ኑ
  👉 09 11 56 09 33
  👉 09 13 03 75 33 ብሩክ ሳንጃው

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

29 Jan, 18:15


ውጤት
ወላይታ ድቻ 0 - 2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
                        77' አብዱ ሳሚዮ
85' አማኑኤል ኤርቦ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

24 Jan, 20:24


#ቀጣይ ጨዋታ
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _16ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሐዋሳ ከተማ ⚽️
                      
📆    ቅዳሜ  ጥር 17/2017
🕗12:00
🏟  በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

23 Jan, 18:28


የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ 12ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን የ10:00 ጨዋታ ውጤት!

ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 ለሚ ኩራ ክ/ከተማ

50' የአብሥራ ኃይሉ

የዋናው ስፖርት የጨዋታ ኮከብ
🏆 #ምስራቅ_ዛቶ ከቅዱስ ጊዮርጊስ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Jan, 13:59


ፈረሰኞቹ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አስራ አምተኛ ሳምንት መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።

የፈረሰኞቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፍፁም ጥላሁን እና ኢስማኤል አብዱልጋኒዩ በራሱ መረብ ላይ ከመረብ አሳርፏል።

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ አራተኛ ድላቸውን አሳክተዋል።


የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 24 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

ቅዳሜ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Jan, 11:13


የጨዋታ አሰላለፍ

በረኛ
ባህሩ ነጋሽ
ተከላካይ
ሄኖክ ዩሀንስ
ብሩክ ታረቀኝ
ፍሪምፖንግ ኩዋሜ
ሻሂዱ ሙስጠፋ
አማካይ
በረከት ወልዴ
አብዱ ሳሚዮ ቻታኮራ
አብርሀም ጌታቸዉ
አጥቂ
ተገኑ ተሾመ
ቢኒያም ፍቅሩ
ፍፁም ጥላሁን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Jan, 08:53


የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት

⌚️የ3:00 ሰዓት ጨዋታ ውጤት'

#ቅዱስ_ጊዮርጊስ 1-2 #ሀዋሳ_ከተማ
 
🏟️ቡራዩ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Jan, 07:46


👉የጨዋታ ቀን
#የኢትዮጵያ_ሴቶች_ከፍተኛ_ሊግ 11ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ይርጋጨፌ ⚽️

📆 ዛሬ ቅዳሜ ጥር 10/2017
🕗10 :00
🏟ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም
💛ድል ለፈረሰኞቹ እንስቶች 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Jan, 07:45


#የጨዋታ ቀን
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _15ኛ ሳምንት ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_ League

⚽️ ድሬደዋ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️

📆 ቅዳሜ ጥር 10/2017
🕗9:00
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛
🏟 በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Jan, 07:45


#የጨዋታ ጥቆማ
👉20 ዓመት ቡድናችን ዛሬ 11ኛ ሳምንት ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል

ተስፋ ቡድናችን አስራ አንደኛ ሳምንት ጨዋታውን ዛሬ ቅዳሜ ጥር 10 ቀን 2017 ዓ.ም 3፡00 ሰዓት ላይ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በቡራዩ ከተማ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል፡፡
💛ድል ለተስፋ ቡድናችን💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

17 Jan, 07:37


የፈረሰኞቻችን ቅጣት ዜና
አማኑኤል ኤርቦ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
 ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
ቅዱስ ጊዮርጊስ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
ቅዱስ ጊዮርጊስ – አርባምንጭ ከተማ
መቻል – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ – ኢትዮ ኤሌትሪክ
ቅዱስ ጊዮርጊስ – ስሁል ሽረ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

አሮን አንተር (ቅዱስ ጊዮርጊስ) (ለ2017 የውድድር ዘመን ያልተመዘገበ)/ ክለቡ ከስሁል ሽረ ጋር በነበረው የ14ኛ ሳምንት ግጥሚያ ጨዋታው ተጠናቆ ክለቦቹ ወደመልበሻ ክፍል በመሄድ ላይ እያሉ ከተጠባባቂ ውጪ (over bench)ተጨዋቾች ከሚቀመጡበት ቦታ ላይ ሆኖ የተጋጣሚ ቡድንን ተጫዋች ለመደባደብ እንደተጋበዘና በፀጥታ ኃይሎች ተይዞ የተገላገለ ስለመሆኑን ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ በፈጸመው ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 10 አንቀፅ 35 በተቁ 2 መሠረት ከ15ኛ ሳምንት ጀምሮ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያደርጋቸውን 5/አምስት/ ተከታታይ ጨዋታዎች ስታድየም ገብቶ እንዳይመለከት የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Jan, 14:08


ሳንጅዬ ዛሬ ማሸነፋችንን ተከትሎ ነጥቡን 21 በማድረስ ከመሪዉ መቻል በ3 ነጥብ አንሰን 4ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠናል።

ዉጋ ሳንጅዬ ✌️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Jan, 14:00


የሙሉ ሰአት ዉጤት
ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 #ስሁል_ሽሬ
18' #ፍፁም_ጥላሁን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Jan, 13:51


90+2 ' 9ደቂቃ ተጨምሯል

ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 #ስሁል_ሽሬ
18' #ፍፁም_ጥላሁን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

13 Jan, 13:14


50 '
ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 #ስሁል_ሽሬ
18' #ፍፁም_ጥላሁን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

10 Jan, 11:02


😂✌️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

09 Jan, 19:22


ከጨዋታዉ መጠናቀቅ በኋላ የ #ቻታኮራ የደስታ አገላለፅ 😍

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

09 Jan, 19:21


በድራማዎች የታጀበዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከነማ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ጎሎቹንም ለቅዱስ ጊዮርጊስ #አማኑኤል_ኤርቦ በ84 እንዲሁም #ተገኑ_ተሾመ በ90+7 አስቆጥረዋል።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

09 Jan, 10:18


#የጨዋታ ቀን
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _13ኛ ሳምንት ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_ League

⚽️ አዳማ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️

📆 ነገ ሐሙስ ጥር 1/2017
🕗12:00
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛
🏟 በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

08 Jan, 07:25


የክለባችን ተጨዋቾች የገና በአልን አከባበር በቢሾፍቱ ይድነቃቸዉ ተሰማ አካዳሚ ደስ በሚል ሁኔታ ሲያከብሩ🎄

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

07 Jan, 10:03


ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለቡ ከኢትዮ ኤሌትሪክ ጋር ባደረገው የ12 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
 
 አማኑኤል አረቦ
ፍፁም ጥላሁን
ቢንያም ፍቅሩ
በረከት ወልዴ
ሄኖክ ዮሀንስ
አዳነ ግርማ
ተመስገን ዮሃንስ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
በተጨማሪም

ፍፁም ጥላሁን በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
መቻል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮ ኤሌትሪክ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 10,000 /ኣስር ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

06 Jan, 08:06


#የሙሉ ሰዓት ውጤት

👉ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ጨዋታ

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 1 - 1 #አዲስ_አበባ_ከተማ ⚽️
⚽️ #ክብር_አክሊሉ 70'

📆 ዛሬ ሰኞ ታህሳስ 28/2017
🕗3:00
🏟️ቡራዩ ከተማ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

06 Jan, 07:11


👉የጨዋታ ጥቆማ
#የኢትዮጵያ_ሴቶች_ከፍተኛ_ሊግ ጨዋታ
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሸገር ከተማ⚽️

📆  ሰኞ ታህሳስ  28/2017
🕗10 :00
🏟ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም
💛ድል ለፈረሰኞቹ እንስቶች 💛

👉የጨዋታ ጥቆማ
#የኢትዮጵያ_ፕሪምየር_ሊግ_U20 ጨዋታ
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #አዲስ_አበባ_ከተማ⚽️

📆  ሰኞ ታህሳስ  28/2017
🕗 3 :00
🏟ቡራዩ ስታዲየም
💛ድል ለተስፈኞቹ ፈረሰኞቹ 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

04 Jan, 19:50


ቻታኮራ ባህሩ አማኑኤል😍



ቀላሉን ያርግልህ ኡጌ🙏

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

04 Jan, 19:39


#የጨዋታው በፈረሰኞቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
👉#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
✌️12ኛ ሳምንት ጨዋታ
#Ethiopian_premier_League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2 - 1 #ኢትዮ_ኤሌክትሪክ ⚽️
⚽️ #ቢኒያም_ፍቅሬ 5'
⚽️ #ቻታኮራ 24'

📆 ዛሬ ቅዳሜ ታህሳስ 26/2017
🕗12:00
🏟 በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

02 Jan, 14:22


የሙሉ ሰአት ዉጤት
🏆#የኢትዮጵያ_ፕሪምየር_ሊግ_U20
✌️ 7ኛ ሳምንት ጨዋታ

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ (20) 3 - 2 ፒንግ ኦፍ ሮቤ(20)⚽️
⚽️#የአብፀጋ
⚽️⚽️ #ክብር_አክሊሉ

📆 ዛሬ ሐሙስ ታህሳስ 24/2017
🕗8:00
🏟️ቡራዩ ከተማ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

01 Jan, 08:10


🏆 #የኢትዮጵያ_ሴቶች_ከፍተኛ_ሊግ
✌️#የ8ኛ_ሳምንት_ዉጤት

⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት'

#ኡራ_አፋፍሪ 1-5 #ቅዱስ_ጊዮርጊስ
14' ሎሚ አቡሽ        38' #በምነት_ሙልጌታ
                               70' #ገነት_ማርቆስ
                               77' #ያብሥራ_ኋይሉ
                               83' #ፍሬወይን_ገብራይ
                               85' #ሀና_ታደሰ

የዋናው ስፖርት የጨዋታ ኮከብ
🏆 #ሀና_ታደሰ ከቅዱስ ጊዮርጊስ

🏟ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

31 Dec, 14:38


ለአባላትና ደጋፊዎቻችን በሙሉ እንኳን ደስ አለን
==============//===========
ክለባችን በለሚ ከተማ ወረዳ 10 የተሰጠን ለሆስቴልና ልምምድ ሜዳ ክፍለ ከተማው የወሰን ችካል እንዲቸከል በወሰነው መሠረት ዛሬ ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ችካል የተቸከለ መሆኑን እየገለፅን ስራው የተቃና እንዲሆን የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስተዳደርና የወረዳ 10 አስተዳደር ላደረጉልን ያላሰለሰ ጥረት ከልብ እናመሰግናለን፡፡
ስፖርት ማህበራችን አባላትና ደጋፊዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ፡፡

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

28 Dec, 17:00


የሙሉ ሰአት ውጤት

ሀዋሳ ከተማ 1-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

54' አቤኔዘር ዮሐንስ |87'
#አሸናፊ_ጌታቸው

⭐️ ሀዋሳ ከተማ  በመለያ ምቶች 5-4 በማሸነፍ ወደ 3ኛ ዙር ያለፈ ስድስተኛው ቡድን ሆኗል።

#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_2ኛ_ዙር

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

28 Dec, 08:29


#የጨዋታ_ቀን
👉የኢትዮጵያ _ዋንጫ  _ሁለተኛ _ ዙር  _ጨዋታ

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 🆚 ሀዋሳ ከተማ ⚽️

📆    ቅዳሜ  ታህሳስ 19/2017
🕗9:30
🏟  በአበበ ቢቂላ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

28 Dec, 08:24


👉ጨዋታው ተጠናቀቀ
👉ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ (20) 1 - 1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (20)⚽️
⚽️ #ፋኑኤል_አዳሙ 40'
📆 ዛሬ ታህሳስ 19/2017
🕗3:00
🏟️ቡራዩ ከተማ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

27 Dec, 18:42


የኢትዮጵያ ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ነገ በሦስት ጨዋታዎች ይቀጥላሉ

የስታዲየም ትኬቶች በመግቢያ በሮች ላይ ከ3:00 ጀምሮ መሸጥ ይጀምራሉ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

27 Dec, 11:25


ይሄ እኮ ነው የማረከኝ የሳንጅዬ ያደረገኝ
አርማውን ወዳጅ ጨዋ ደጋፊ👌
ክለቡ ደሞ ሁሌ አሸናፊ 💪💪

❤️✌️💛 #ነገ_ዝግጁ_ቤተሰቦች

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

27 Dec, 09:06


«ለቅላት ለቅላት በርበሬም ይቀላል
ያለ ጥቁር ኣዝሙድ መቼ ይጣፍጣል»

.... ወዳጄ እውነቱን ነው አዝማሪው በተመቻቸም ሆነ ባልተመቻቸ ቦታ ሆነን ዓለም ላይ ያሉ እግር ኳሷዊ ጨዋታዎችን ብንመለከትም የኔ ያንተ የአንቺ የእኛ የሆነውን ቅዱስ ጊዮርጊስን ካላየን ቅመም የሌለው ጣዕም አልባ አመታት አሳልፈናል ማለት ነው ።

ቅዱስ ጊዮርጊስን ሜዳ ላይ ሳናይ ካንቦሎጆ ገብተን በደስታ ማዕበል ሳንሰጥም ያሰለፍናቸው ሳምንታትን ወራትን አመታትን ባሰብናቸው ጊዜ ጨው እንደሌለው አልጫ የሚጎመዝዙ መሆናቸውን ስናውቅ ቢጫ ቀይ እና ብርቱካንማ ቅዳሜ አብዝታ ትናፍቀናለች
የፊታችን ቅዳሜ አዲስ አበባ እጅግ ሰላማዊ በሆነ ቢጫ ቀይ እና ብርቱካንማ ጎርፍ ትጥለቀለቃለች ነዋሪዎቿም ያለምንም ስጋት እንዳሻቸው በአሰደናቂው ማዕበል እየዋኙ ይንሳፈፋሉ ።

«በውብ ፍቅሩ ሸገር ናወዘች
ከፍ አድርጋ ዓርማውን ያዘች
ብርቱካኑ ቀይ እና ቢጫ
ለአራዳው ትውልድ አርበኛ ክለብ ብቻ ነው ምርጫ»

የነገዋ ቅዳሜ የኛ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከነማ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም 9:30 አይቀርም ቤተሰቦቼ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

27 Dec, 08:59


ለደጋፊዉ ክፍት ሆኗል በዚህም መሰረት በነገዉ እለት ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ የሚያረጉት የ 9:30 ጨዋታ ባማረን የናፈቀንን ድባብ ዳግም የምናይ ይሆናል።



ቅዳሜ ዝግጁ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Dec, 17:23


የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ

⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት'

#ቅዱስ_ጊዮርጊስ 0-0 #ፋሲል_ከነማ

የዋናው ስፖርት የጨዋታ ኮከብ
🏆 #ሰርካለም_ሻፊ ከቅዱስ ጊዮርጊስ

🏟ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Dec, 13:51


የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ

⌚️እረፍት'

#ቅዱስ_ጊዮርጊስ 0-0 #ፋሲል_ከነማ

🏟ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Dec, 10:07


የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ12ኛ እስከ 19ኛ ሳምንት ያለው የአንደኛ ዙር መርሃ ግብር ይፋ ሆኗል።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Dec, 06:15


#የጨዋታ_ቀን

#Match_day

👉#የኢትዮጵያ_ሴቶች_ሊግ  7ኛ  ሳምንት  ጨዋታ


⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #ፋሲል_ከነማ  ⚽️

📆 ሀሙስ  ታህሳስ 17/2017
🕗10:00


ድል ለእንስት ፈረሰኞቾችን

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

25 Dec, 18:57


#ቀጣይ ጨዋታ
👉የኢትዮጵያ _ዋንጫ  _ሁለተኛ _ ዙር  _ጨዋታ

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 🆚 ሀዋሳ ከተማ ⚽️

📆    ቅዳሜ  ታህሳስ 19/2017
🕗9:30
🏟  በአበበ ቢቂላ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

30 Nov, 08:07


የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን የ4 ሰዓት ጨዋታ ውጤት !

ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-1 ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ

5' ቤዛዊት ተስፋዬ | 85' ፍሬሕይወት ገብራይ (በራስ ላይ)
12' ምስራቅ ቶራ
75' ፍሬሕይወት ገብራይ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

28 Nov, 07:31


👉ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መቻል ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ድሬዳዋ ተጉዤ፣ስታዲየም ተገኝቼ፣ ከክለቤ ጎን መቆም ባልችልም የአቅሜን አበረክታለው !!
#እርሶስ ?

👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የሒሳብ ቁጥር 928
በቴሌብር CBE 1000566875757 ገቢ ማድረግ ይችላሉ፡፡

💛እናመሰግናለን💛
💛አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ 💛💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

25 Nov, 13:49


የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የሶስተኛ ቀን የ8 ሰዓት ጨዋታ ውጤት !

ጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት አካዳሚ 3-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ

44'ቤተልሔም አበራ(በራስ ላይ)|7'ቤተልሔም ጌታቸው
77' አባንግ ጆን                    9' አልማዝ ግርማይ
 79' እየሩስ ገመቹ                26' የአብስራ ሀይሉ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

24 Nov, 05:30


#የጨዋታ_ቀን

#Match_day

👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _8ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian_Premier_League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #ሲዳማ_ቡና  ⚽️

📆 እሁድ  ህዳር 15/2017
🕗10:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

23 Nov, 09:41


ተስፋዉ ቡድናችን ትናንት በወዳጅነት ጨዋታ ከዲቪዚዮን ቡድኑ ሮሀ ጋ ተጫዉቶ 7-3 በሆነ ሰፊ ዉጤት አሸንፏል።
ያብፀጋ ⚽️⚽️⚽️
ከበር ⚽️⚽️
ያብስራ ⚽️
ሰለሞን ⚽️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

21 Nov, 08:37


👉ድሬዳዋ ተጉዤ፣ስታዲየም ተገኝቼ፣ ከክለቤ ጎን መቆም ባልችልም በአለሁበት ሆኜ እቅሜ በፈቀደው ልክ
ባለ 30፣50 እና 100 ብር ትኬት በመግዛት ኃላፊነቴን እወጣለሁ፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የሒሳብ ቁጥር 928 ወይም
በቴሌብር ገቢ ማድረግ ይችላሉ፡፡

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

21 Nov, 06:46


👉የፈረሰኞቹን አዲሱ ማሊያ በፅህፈት ቤታችን በአሁን ሰዓት እየተሸጠ ይገኛል ።
💛ይህንን ውብ ማሊያ የግሎ ያድርጎ 💛
✌️አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ ✌️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

20 Nov, 12:38


👉ለስፖርት ማህበራችን አባላትና ደጋፊዎች አዲስ ማሊያ ያመጣን መሆኑን እየገለፅን ሽያጭ ነገ ህዳር 12/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
==============//=============
ሽያጭ የሚጀምርበት ሰዓት ነገ ከረፋዱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ በቅሎ ቤት በሚነኘው የስፖርት ማህበራች መዝናኛ ማዕከል መሸጥ ይጀምራል ፡፡

👉የአንዱ ዋጋ 1000 (አንድ ሺ ብር ብቻ)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

20 Nov, 10:51


✌️ሳንጅዬን ያላችሁ✌️
✌️እስቲ እንያችሁ! ✌️

💛 ማሊያ ለመግዛት ዝግጁ? 💛


@goferesportswear

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

19 Nov, 10:42


👉የፈረሰኞቹ ዋናው ቡድን በድጋሜ በዛሬው እለት የአቋም መፈተሻ ጨዋታውን ከ20 ዓመት በታች ቡድናችን ጋር ያደረገ ሲሆን 6 ለ 3በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ 6 - 3ቅዱስ ጊዮርጊስ U20
ፍፁም ጥላሁን ⚽️⚽️ ⚽️ፋይም ዘይኑ
መሀመድ ኮኔ ⚽️⚽️ ⚽️ሰለሞን ታደሰ
ቢኒያም ፍቅሩ ⚽️ ⚽️ክብር አክሊሉ
ፀጋ ከድር ⚽️

በተጨማሪ ከጉዳት ጋር በተያያዘ ኦጋንዳዊው ተጫዋች ከጊፍት ፍሪድ እና ከአሮን አንተር ውጪ ሁሉም ተጫዋቾቻችን በሙሉ ጤንነት ላይ ይገኛሉ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

19 Nov, 05:37


በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ምክንያት ተቋርጦ የሚገኘው የሀገራችን ትልቁ ውድድር ቅዳሜ ህዳር 14 በአርባምንጭ እና ውልዋሎ ጨዋታ ይጀምራል። ክለባችንም ታላቁ ጊዮርጊስ ከሲዳማ ጋር እሁድ ህዳር 15 በ10:00 ሰአት ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።

እናሸንፋለን💪❤️💛✌️

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

18 Nov, 12:31


👉"ለዋናው ቡድን የሚመጥኑ ልጆችን ለማፍራት በቅንጅት እየሰራን እንገኛለን!!
ከ20 ዓመት በታች አሰልጣኝ ታደሰ ጥላሁን

የ2017 ዓ.ም ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ውድድር ሲመለስ ያለፉትን ሁለት ዓመታት በርካታ ወጣትና ተስፋ ያላቸውን ወጣቶት ተጨዋቾች ወደ ዋናው ቡድን በማሳደግ ተተኪዎችን እያፈራ የሚገኘው ከ20 ዓመት በታች ቡድናችን ለአዲስ ምዕራፍ የዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ ከዋናው ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታ በማድረግ እራሳቸውን እያጠናኩ ይገኛል፡፡

የባለፈውን ዓመት ከ17 ዓመት በታች ቡድናችን አሰልጣኝ የነበረው ታደሰ ጥላሁን አሁን ደግሞ ከ20 ዓመት በታች ቡድናችንን በመያዝ በርካታ ወጣቶችን በመመልመልና ከታች በማሳደግ ከነባር ልጆች ጋር እያዋሀደ ተተኪዎችን እያፈራ ይገኛል፡፡

ስለሆነም አሰልጣኝ ታደሰ ጥላሁን ስለ ወጣቶቹ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ከዝግጅት ክፍላችን ጋር አጠር ያለች ቆይታ አድርጓል ፡፡

መልካም ቆይታ ይሁንላችሁ፡፡

ጥያቄ :-ቡድኑን በተመለከተ

ታደሰ ጥላሁን፡- ያለው ሂደት ቡድን እየስራን ነው፣ ምርጫው በተወሰነ መልኩ አልቆ በአብዛኛው ምርጫ ከ17 እና ከ20 ዓመት በታች ነው፣ እነሱን የማቀናጀት ስራ ነው እየስራን ያለነው፣ እስካሁን ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎችን አድርገናል፣ ነገም አንድ የወዳጅነት ጨዋታ አለን ከዋናው ቡድን ጋር የሚኖሩትን የወዳጅነት ጨዋታ ቅርፅ እያስያዝን የሚታዩ ክፍተቶችን እያስተካከልን እንሄዳለን፡፡ እንደ ቡድን ስናየው ቡድናችን ብዙ የሚቀረው ነገር አለ ፣ ሆኖም ግን አሁን ምርጫ ላይ ስለሆንን ልጆቹ በቦታቸው ያላቸውን ነገር የማስተማሩ ሂደት እስካሁን ብዙም አልሄድንበትም ምክንያቱም ገና ምልመላ ላይ ስለሆንን ፣ ባለው ነገር ላይ ነው እየስራን ያለነው፣ በጊዜ ሂደት ቡድኑን አጠናክረን የምንሰራ ይሆናል ።

👉በዘንድሮው ዓመት ስለተመለመሉ ልጆች

ታደሰ ጥላሁን፡- ከ20 ዓመት በታች ቡድን ውስጥ የነበሩ ልጆች አሉ፣ ከ17 ዓመት በታች ደግሞ 16 ልጆችን ይዘናል ፣ ነገር ግን 16 ልጆች ያድጋሉ ማለት ሳይሆን ተሸሎ የተገኘውን ተጫዋቾች ነው የምንይዘው፣ ይመጥናሉ በእንቅስቃሴ በስራ ይቀየራሉ ነገ ጥሩ ሊሆኑ ይችላሉ ብለን የምናስባቸውን ልጆች እንይዛለን፣ አሁን ለጊዜው ወደ 12 ልጆች አሉ፣ ከ17 ዓመት ወጥተው ወደ 20 ዓመት በታች የመጡ ናቸው፣ ከውጪ ያየናቸው ልጆች አሉ፣ የተሻለ ነገር ካላቸው ቅድሚያውን ለነሱ እንሰጣለን፣ የተሻለ ነገር የሌላቸው ከሆነ እኩል የመሆን ነገር ካለ ግን ለራሳችን ልጆች ቅድሚያ እድሉን እንሰጣለን፡፡

👉አዳዲስ ልጆችን ከነባሮቹ ጋር ስለማዋሃድ

ታደሰ ጥላሁን፡- አሁን ያለን የጊዜ ገደብ አጭር ነው፣ ህዳር 15 ይጀምራል ተብሎ የነበረው ወደ ህዳር 29 ከፍ ተደርጓል፣ ጊዜው መራዘሙ ለኛ ጥሩ ነው፣ የ20 ቀን ጊዜ ይኖረና፣ ለእኛ ጥሩ የመዋሀድ ነገር የምፈጥርበት ወቅት ይሆናል፣ በቂም ባይሆን የምፈልገውን ቡድን መስራት የምንችልበት ጊዜ ይኖረናል ብዬ አስባለሁ፡፡
የፊታችን ህዳር 19 ፌዴሬሽኑ የጠራው ስብሰባ አለ እዛ ስብሰባ ላይ የውድድሩ ቦታና የጨዋታው ድልድል ይወጣል ብዬ አስባለሁ፡፡

👉ከዋናው ቡድን አሰልጣኞች ጋር በቅንጅት ስለመስራት

ታደሰ ጥላሁን፡- በጣም ጥሩ ግንኙነት አለን፣ አዳዲስ ወጣትና ተስፋ ያላቸውን ልጆች በእረፍት ጊዜአቸው መጥተው ልምምድ ሜዳ ምልመላን በማየትና ሀሳብ በመስጠት ከ20 ዓመት በታች ያሉት ልጆች ምን ይመስላሉ የሚለውን ምን አይነት ስራ ብንሰራ ልጆች ጥሩ ይሆናሉ የሚለውን ነገር እስከ መወያየት ደርሰናል፡፡ ይሄንን ቅርርቦሽና ተግባቦት ከሌለ ለዋናው ቡድን የሚመጡትን ልጆች ማፍራት በራስ አመለካከትና በራስ ምርጫ ብቻ ነው የሚሆነው፣ ሌላው ደሞ ከዋናው ቡድን አሰልጣኞች ጋር በቅርበት ስንሰራ ሁሉንም ነገር የማየትና የመወያየት ነገር ጉልበትና አቅም ይኖረዋል፡፡ በጣም የሚገርመው እነሱ ደብረ ዘይት እኛ አዲስ አበባ ሆነን በስልክ የምናወራቸው ነግሮች አሉን፣ አሁን ለቅዱስ ጊዮርጊስ የሚመጥኑ ልጆች ለማፍራት በጋራ እየስራን ነው እና ጥሩ የሆነ ግኑኝነት ነው ያለን፡፡

👉ለነበረን አጭር ቆይታ ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
ታደሰ ጥላሁን፡- እኔም አመሰግናለሁ፡፡

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

14 Nov, 16:10


"ጥሩ ቡድን ለመገንባት እየሰራን ነው!!
👉የእንስቶቹ አሰልጣኝ ሃና ተ/ወልድ
የክለባችን እንሰቶች ባለፈው ዓመት ወደ ታችኛው ሊግ መውረዳቸውን ተከትሎ በሃዋሳ በሚደረገው የ2017 ዓ.ም ብሔራዊ ሊግ ውድድር የተሻለ ውጤት በማስመዘገብ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ለመመለስ በርካታ አዳዲስ ተጨዋቾች ከተለያዩ ክለቦች በማምጣት በአሰልጣኝ ሃና ተ/ወልድ ህዳር ወር ለሚጀምረው ውድድር ዝግጅት እያደረጉ ይገኛል፡፡
ስለሆነም አሰልጣኝ ሃና ተ/ወልድ ሰለ እንስቶቹ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ከዝግጅት ክፍላችን ጋር አጠር ያለች ቆይታ አድርጋለች፡፡
መልካም ቆይታ ይሁንላችሁ፡፡
👉ተጫዋቾቻችን በምን አይነት ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?
ሀና ተ/ወልድ:-ተጫዋቾቻችን በሙሉ ጤንነት ላይ ናቸው፣ ተገቢውን ልምምድ አያደረግን እንገኛለን፡፡
👉ውድድሩ ህዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ ይጀምራል፡፡

ሀና ተ/ወልድ፡- ለውድድሩስ እየተደረገ ያለው ዝግጅት ምን ይመስላል?
አሁን በምንወዳደርበት ሊግ ላይ ተወዳድረን አናውቅም፣ ግን ባለን አቅም እየተዘጋጀን እንገኛለን፡፡
አሁን የወዳጅነት ጨዋታዎችን እያደረግን ነው ጥሩ ቡድን እየሰራን ነው፡፡

👉ቡድናችንን የተቀላለቀሉት አዳዲስ ልጆች ናቸውና ከነባር ልጆች ጋር እንዴት እየተዋሀዱልሽ ነው?

ሀና ተ/ወልድ፡- ከነባር ስምንት የሚሆኑ ልጆች አሉን፣ ሌሎቹን በምልምላ ነው ያገኘናቸው፣ ከካምፖ አካዳሚና ከፕሮጀክት ላይ ነው ያመጣናቸው፣ እነሱን ከነባሮቹ ጋር ለማዋሀድ ትንሽ ጊዜ ያስፈልጋል፡፡
በአይምሮ ዝግጅትነት አንፃር ትንሽ ችግር ይኖራል፣ ያው ከነበርንበት ሊግ ወርደን ነው ዘንድሮ የምንጫወተውና ልጆቹ ላይ የሚፈጥረው ችግር ይኖራል፣ ግን እኛ ይሄን ነገር እንዳይፈጠር እየሰራን እንገኛለን ልጆቹም የተሻለ ነገር እንደሚሰሩ አምናለሁ፡፡
👉ለደጋፊው የምታስተላልፊው መልዕክት ካለሽ እድሉን ልስጥሽ
ሀና ተ/ወልድ :-ከዚህ በፊት በነበሩን ውድድሮች ላይ ክልሎች ላይ እንኳን ስናደርግ መጥተው የሚደግፉን የተወሰኑ ደጋፊዎች ነበሩ፣ አሁን የኛ ደጋፎዎች ትኩረት ሰጥተው ሴቶቹን ቡድን ሊያበረታቱ ይገባል፣ ልጆቹም ላይ መነሳሳትን ይፈጥራል፣ የተሻለ ውጤት እንድናመጣ በጣም ያግዘናልና፣ ከጎናችን ሁኑ ማለት እፈልጋሁ፡፡
👉ለነበረን አጭር ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን፡፡
ሀና ተ/ወልድ :- እኔም አመሰግናለሁ፡፡

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

14 Nov, 11:41


ከደጋፊዎች በተሰበሰብ ድምፅ የጥቅምት ወር ምርጥ ተጫዋች #አማኑኤል_ኤርቦ ⓬🔥🔥 ሆኗል።
አሙ⓬💪💪❤️💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

12 Nov, 13:01


👉ክለባችን ከደጋፊዎች ጋር በመተባበር መንግስት ባቀረበው ተማሪዎችን የመመገብ መርሀግብር መሰረት ቢሾፍቱ አካዳሚያችን አጠገብ ለሚገኘው ማራናታ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለተማሪዎች ምገባ የሚሆን የሩዝ፤ የማካሮኒ እና የክለባችንን ማሊያ የሄረር ወረዳ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ምትኩ ዘለቀ ፤የሄረር ወረዳ የጥቃቅንና አነስተኛ ፅ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ትዝታ ዋቅቶላ፣
እርዕሰ መምህር አቶ ተሾመ ባይሳና መምህራን በተገኙበት የክለባችን የዋናው ቡድን የአሰልጣኞች ስጦታውን አበርክተዋል፡፡

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 19:51


💛ፈረሰኞቹ ደስታቸውን እየገለፁ💛
ሳንጅዬ ቀይና ቢጫ
የሸገር ያራዶች ምርጫ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 18:15


We Win Together
We Lose Together
We Tie Together
We Cry Together
We Smile Together
We Celebrate Together
We are #saint_George FOREVER

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 18:10


💛💛💛💛👌
3😋

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:56


#ጨዋታው በፈረሰኞቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _7ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ  1 - 0  አርባምንጭ ከተማ ⚽️
⚽️አማኑኤል ኤርቦ 83'

🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:55


የአማኑኤል ኤርቦ ጎል

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:50


2ኛ አጋማሽ | 90'+5

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 1 - 0 አርባምንጭ ከተማ ⚽️
  ⚽️ አማኑኤል ኤርቦ 83'
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:49


ጎልልልልልልልልልልል
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 1 - 0 አርባምንጭ ከተማ ⚽️
   አማኑኤል ኤርቦ የመጀመሪያውን ጎል አስቆጥሯል
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:36


2ኛ አጋማሽ | 76'

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 0 - 0 አርባምንጭ ከተማ ⚽️
   #የተጫዋች ቅያሪ
ፍፁም ጥላሁን ወጥቶ መሀመድ ኮኔ  ገብቷል
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:22


2ኛ አጋማሽ | 62'

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 0 - 0 አርባምንጭ ከተማ ⚽️
  
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:10


2ኛ አጋማሽ | 50

⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 0 - 0 አርባምንጭ ከተማ ⚽️
  
💛ድል ለታላቁ ክለባችን 💛

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 17:06


ሁለተኛ አጋማሽ ተጀምሯል
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ  0 - 0  አርባምንጭ ከተማ ⚽️
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 16:49


ዕረፍት !

ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 አርባምንጭ ከተማ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

03 Nov, 11:53


#የጨዋታ_ቀን

#Match_day

👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _6ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian_Premier_League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #አርባ_ምንጭ  ⚽️

📆 እሁድ  ጥቅምት 24/2017
🕗1:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

02 Nov, 18:20


ቀጣይ ጨዋታ


👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _6ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #አርባ_ምንጭ  ⚽️

📆 እሁድ  ጥቅምት 24/2017
🕗1:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

29 Oct, 18:54


የባለታሪካችን አስራት ሀይሌ (ጎራዴው ) መኖሪያ ቤት በደጋፊዎቻችን የተዘጋጀ የጥዋፍ ማብራት ስነ ስርዓት ተካሄደ ።
💔 ነፍስህ በሰላም ትረፍ 💔
አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

28 Oct, 19:21


የጧፍ ማብራት እና የፀሎት ፕሮግራም

ለቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ደጋፊዎች እና ለእግርኳስ ስፖርት ቤተሰቦች በሙሉ… ነገ ማክሰኞ ምሽት ከ12 :00 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋው ጀግናው አሰልጣኝ አስራት ሀይሌ መኖሪያ ቤት ጧፍ በማብራት የክለባችንን ባለውለታ ፈረሰኛ አሰልጣኝ አስራት ሀይሌን በፀሎት ለማሰብ እንዲሁም ቤተሰቦቹን ለማፅናናት የእራት ማብላት ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ ላይ መላው ደጋፊዎች በሰዓቱ እንድትገኙ አዘጋጆች ጥሪ አቅርበዋል።
.
መኖሪያ ቤታቸው ቦሌ ሆምስ… (ቦሌ ህብረተሰብ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

27 Oct, 13:55


የቀድሞ የክለባችን ተጫዋችና አሰልጣኝ የሆነው የአስራት ሀይሌ ሰርዓተ ቀብሩ በዛሬው እለት ዊንጌት በሚገኘው የቅዱስ ጴጥሮስ ጳውሎስ ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል ።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 14:58


የሙሉ ሰአት ዉጤት
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _5ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 #ኢትዮጵያ_መድን  ⚽️

📆 ቅዳሜ  ጥቅምት 16/2017
🕗10:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ነፍስ ይማር ጋሽ አስራት ሀይሌ (ጎራዴዉ)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 14:09


ሁለተኛዉ አጋማሽ ተጀምሯል

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 13:50


የመጀመሪያ አጋማሽ ተጠናቋል
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _5ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 #ኢትዮጵያ_መድን  ⚽️

📆 ቅዳሜ  ጥቅምት 16/2017
🕗10:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

ነፍስ ይማር ጋሽ አስራት ሀይሌ (ጎራዴዉ)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 13:33


የተጨዋች ቅያሪ
ቶሎሳ ንጉሴ ወጥቶ ሄኖክ ዮሀንስ ገብቷል።

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 13:14


10
👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _5ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 #ኢትዮጵያ_መድን  ⚽️

📆 ቅዳሜ  ጥቅምት 16/2017
🕗10:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

ነፍስ ይማር ጋሽ አስራት ሀይሌ (ጎራዴዉ)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 13:03


ጨዋታው ተጀምሯል


👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _5ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #ኢትዮጵያ_መድን  ⚽️

📆 ቅዳሜ  ጥቅምት 16/2017
🕗10:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

ነፍስ ይማር ጋሽ አስራት ሀይሌ (ጎራዴዉ)

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 13:02


ጨዋታው ተጀምሯል

Rest in peace legend አሥራት ሀይሌ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 12:43


የጨዋታ አሰላለፍ

አዲስ ትውልድ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት

26 Oct, 10:13


የጨዋታ ቀን
#Match Day

👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ  _5ኛ  ሳምንት  ጨዋታ
#Ethiopian _ premier_  League

⚽️ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ #ኢትዮጵያ_መድን  ⚽️

📆 ቅዳሜ  ጥቅምት 16/2017
🕗10:00
🏟  በድሬደዋ ስታዲየም

ድል ለአርበኛዉ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ

ነፍስ ይማር ጋሽ አስራት ሀይሌ (ጎራዴዉ)