Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት) @abu_umer1 Channel on Telegram

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

@abu_umer1


#ቁርአንእናሀዲስ
#ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና
#የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች




#የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች
#የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት) (Amharic)

ሰላም፡ ለዘመናዊ የሚያስፈልጋቸው ሰለፊይ ኡስታዞች እና ሙሀደራዎች፡፡ ይህ አድራሻ በቀጥታ ባለበት የማንነት ማድረግ፡፡ መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት አንዴና አይሆንም ብሎ ተከታይተው እንዲሆን መፅሀፍ እና ታሪክ ገለጸ።

ይህን ሳምንት ከንጋት የሚደረገው የአዲሱ መንገድ ያሳርፉትን ሰለፊይ ኡስታዞች፡ ሙሀደራዎች እና የሱና ሐዲስ ለታሪኩችን እንዲሆን ይህ ባቀረባቸው ነገሯት፡፡ በዚህ አድራሻ ላይ ምሳሌ የሆነበት ምሁ፡፡

የሚታወቅ ምንም ያለውን መልኩ ድምፅን እና መረጠማውን ነገር በየቀኑ አያይ። ይህንን መለስ አንተ ስለተናገርህ እንዲህም ሲሌት ለምድብ መንገድ፡፡

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

21 Feb, 19:41


የማይታመን የሰለፍያ ማእበል
           ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯

  🔎 ክፍል አንድ
   
👉 ሐቅ የተዳፈነ እሳት ነው ንፋስ አግኝቶ የተቀጣጠለ ቀን ባጠለልን ወሬ ነጋሪ እንዳይኖር አድሮጎ ይፈጀዋል። ባጢል የፈለገ ቢገን ገናናነቱ ሐቅ እስኪደርስበት ነው። ሲደርስበት የገባበት ይጠፋል አንገቱን ይደፋል የውርደት ካባ ይከናነባል
   
የሱፍይ የኢኽዋንና ሙመዪዓ ጥምር የባጢል ሀይል እያቅራራና እየፎከረ በኢኽዋን መሪነት ሐቅን ለመቅበርና የሐቅ ባልተቤቶችን ለማንበርከክ መንግስት ነን እኛ ያልፈቀድንለት መኖር አይችልም እስከማለት ደርሶ በቀረርቶና ሽለላ እንደ እንቦሳ በማናለብኝነት ሲፈነጥዝ ብዙዎችን አስፈርቶ ነበር።
   
➩ በተቃራኒው የሐቅ ሰዎች እንደ ብረት ሙሶሶ ረግጠው ቆሞው ከቁርኣንና ሐዲስ መርህ ያፈነገጡ ሸሪዓ ደንጋጊዎች ነን የሚሉ የመጅሊስ አመራሮች አይወክሉንም ያሉት ሰለፍዮች ዛሬ ተአምር እያዩ ነው። እናንተ የተቋም መሪ እንጂ የሀገር መሪ አይደላችሁም። መመሪያችሁም የተቋም መመሪያ እንጂ የሀገሪቱ ዜጎች የሚተዳደሩበት መመሪያ አይደለም። እንደ ሀገር ሁሉንም የሚመለከት የዜጎችን የእምነት ነፃነት ያወጀ ህገመንግስት አለ በመሆኑም መብታችን ሊከበር ይገባል። በናንተ የጭቆናና የአምባገነን መመሪያ አንተዳደርም ብለው በመፅናት ከዳር እስከዳር ሲታገሉ የሐቅ ብርሃን አድማሱን እያሰፋ ደቡብ፣ ምእራብ፣ ሰሜን ላይ ጮራውን እየፈነጠቀ የነበረው ሰለፍያ ምስራቁን ክፍል በማይታመን ሁኔታ ባጢልን እያናወጠውና እያሳደደው ነው።
   
➜ የፌዴራሉ መጅሊስ መሪ ፕሬዝዳንት ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ከወራት በፊት ምስራቅ ሐረርጌ አመራሮቹን አስከትሎ በመሄድ ሁሉም ዑለሞችና ኢማሞች እንዲሁም ኡስታዞች በግድ እንዲገኙ በማድረግ እኛ ያልፈቀድንለት አይኖርም። ዝም ስንል የተኛን መሰላችሁ እንደ ውሀ ነን ውሀ ዝም ብሎ የተነሳ ቀን ይበላል። እኛም ዝም ስንል ያላወቅን እንዳይመስላችሁ እናጠፋችኋለን። ኬት የመጣ ሰለፍይ ነው? ሰለፍይ አይደለም ሰለኽይ ነው። እያለ እያላገጠና እያሸማቀቀ ፎክሮ ከተመለሰ ከጥቂት ወራት በኋላ ነገሩ የተገላቢጦሽ ሆኖ የማይታመን ክስተት ተከሰተ። ዝም ብለው የነበሩት ዑለሞች በቃ አሉ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ሐቅ መሰከሩ።  ኢኽዋኖቹ የዘመናችን ቡኻሪይ ሲሉዋቸው የነበሩት የእድሜ ባለፀጋው አንጋፋው ሸይኽ አሕመድ ወተሬ ሰለፍያ ሐቅ ነው አሉ።
አላሁ አክበር !!! 
     አላሁ አክበር !!! 
          አላሁ አክበር !!!


♻️ ሸይኽ አሕመድን የማያውቅ ምስራቅ ሐረርጌያዊ የለም። በዙህዳቸውና በዒልማቸው የሚታወቁት የእድሜ ባለፀጋው ሸይኽ አሕመድ ኢኽዋኖች ጃኬታቸውን የሚሰቅሉባቸው የኛ የሚሏቸው ነበሩ
     
🔎 እኚሁ ታላቅ ዓሊም ከሳቸው ስር የወጡ በርካታ ዑለሞችንና መሻኢኾን ይዘው ኢኽዋንን በቃ አሉት። እኛ ሰለፍዮች ነን የመጅሊስ አመራሮች አይወክሉንም ዑለሞች አሉን መመሪያችን ቁርኣንና ሐዲስ በሶሓቦች ግንዛቤ ነው። የናንተን የሰው ሰራሽ መመሪያ አንፈልግም በቃን አሉ። ኢኽዋንና ግብረ አበሮቹ ምድር ዞረባቸው። ስልጣንም ገንዘብም ምንም ማድረግ እንደማይችል አምነው ለመቀበል ተገደዱ። በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል መንገድ በሚያጨናንቁ የሰለፍዮች ፕሮግራሞች ናላቸው የዞረው የመጅሊስ አመራዞች ምስራቅ ሐረርጌ ላይ በተፈጠረው ነገር እግራቸው ራሳቸውን መሸከም ያቃተው ይመስላል።  በአላህ ፈቃድ የመሻኢኾቹን የአቋም መግለጫ በሚቀጥለው ክፍል የማቀርብላችሁ ይሆናል። ሁላችሁም ለእነዚህ መሻኢኾች ረዥም እድሜ ከመልካም ፍፃሜ ጋር ለምኑላቸው እላለሁ።

https://t.me/bahruteka

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

20 Feb, 17:55


👉 አል-ኢስላሆች ሆይ በርቱ፡፡ አላህ ያግዛችሁ፡፡

አል-ኢስላህ መድረሳ

ውለታሽ አለብን - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
መቼም ማንዘነጋው - መቼም ማይረሳ፡፡
ስም እና ተግባር -የእውነት ሲመሳሰል፤
ልክ እንደ ስሟ - ማቅናት ማስተካከል፤
አል-ኢስላህ የሚለው - በደንብ ይገልፃታል፡፡
ቁርዓን እና ሐዲስን - መሠረት አድርጋ፤
ዲን ታስተምራለች - ክረምት እና በጋ፡፡
በሰለፎች መንገድ - እውቀት ታስይዛለች፤
ህፃን አወቂውን - በእውቀት ታንፃለች፡፡
በሳምንቱ ቀናት - ፕሮግራም በማርቀቅ፤
ለወንድም ለሴትም - እውቀት ለማስታጠቅ፤
ህጻን አወቂውን- በዲን ለማድረግ ሊቅ፤
ተውሂድ እና ሱናን - ህዝቡ እንዲያጸድቅ፤
ሺርክ እና ቢድዓን - ሰው እንዲጠነቀቅ፤
ብዙ ትለፋለች - እውቀት ለማስተጠቅ፡፡
ውለታሽ አለብን - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
መቼም ማንዘነጋው - መቼም ማይረሳ፡፡
ከቂርዓቶችም ውጭ - ደዕዋዎች ሲካሄዱ፤
ቦታ አዘጋጅታ - ለሴቱም ለወንዱ፤
በአቂዳ ጉዳይ - እንዳይወናበዱ፤
በመንሐጅም ጉዳይ - እንዳይንገዳገዱ፤
በኢክዋን ፊክራ - ገብተው እንዳይነዱ፤
በሙመይዓ ፊትና - እንዳይማገዱ፤
እንዳይንሸራተቱ - ከአቋም እንዳይወርዱ፤
ብዙ ትለፋለች - ለሴቱም ለወንዱ፡፡
ውለታሽ አለብን - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
መቼም ማንዘነጋው - መቼም ማይረሳ፡፡
እኔ እስከማውቀው - የመድረሳዋ ጭንቅ፤
ዱንያ አይደለም - ብር ወይንም ወርቅ፤
ስልጣንም አይደለም - መጅሊስ መዳባለቅ፤
እኔ እስከማውቀው - የመድረሳዋ ጭንቅ፤
አላማዋ ሩቅ ነው - እጅግ የሚያስደንቅ፤
ህዝቡን ማስተማር ነው - ኢስላምን እንዲያውቅ፤
ሺርክ እና ቢድዓን - አውቆ እንዲጠነቀቅ፤
እነዚህን ነጃሳዎች - ሙስሊሙ እንዲርቅ፤
ተውሂድ እና ሱናን - አጥብቆ እንዲያውቅ፤
ለሱናው እንዲቆም - በጣም በተጠንቀቅ፤
ሁለቱን ብርሃን - ለማንም እንዳይለቅ፤
ተጨበጩ ይሄ ነው - የመድረሳዋ ጭንቅ፤
ከቢድዓ ሰዎች - ህዝቡን በማስጠንቀቅ፤
የሱና አሊሞችን - ለህዝቡ ማስተዋወቅ፤
ተጨበጩ ይሄ ነው - የመድረሳዋ ጭንቅ፡፡
ውለታሽ አለብን - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
መቼም ማንዘነጋው - መቼም ማይረሳ፡፡
ፕሮግራም ተይዞ - አል-ኢስላህ የተጠሩ፤
ሁሉን አለነሳም - ብዙ ነው ቁጥሩ፡፡
ለማስተወስ ያክል - እንዲሁ እንዳይረሳ፤
ከቀረቡ አሊሞች - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
ጀግና ከሆኑት - የሱና አንበሳ፤
ለምሳሌ ያክል - አንድ ሁለት ላንሳ፡፡
እጅግ በጣም ብዙ - ደረሳ ያፈሩ፤
ሀቅን ለመነገር - የማይግደረደሩ፤
የወቃሽን ወቀሳ - ጭራሽ የማይፈሩ፡፡
ሸይክ አብዱል ሃሚድ - የለተሞው ልዑል፤
በሙብተዲዖች ላይ - የሆኑት ነበልባል፡፡
አል-ኢስላህ መድረሳ - ደጋግመው ቀርበዋል፤
በሰጣቸው እውቀት - ሙስሊሙን ጠቅመዋል፡፡
ከዚህ አልጨምርም - ሁሉም ስለሚያውቃቸው፤
ከመልካም ስራ ጋር - አላህ እድሜ ይስጣቸው፤
በመካከላችን - አላህ ያቆያቸው፤
በሀቁ መንገድ ላይ - ፅናቱን ይስጣቸው፤
በእውቀታቸው ላይ እውቀት - ይጨምርላቸው፡፡
ውለታሽ አለብን - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
መቼም ማንዘነጋው - መቼም ማይረሳ፡፡
ሌለው ጀግና ደግሞ - ከወሎዎች ምድር፤
የሱና አንበሳው - ሸይክ አቡ-ዛር፤
በሙብተዲዖች ላይ - የሆኑት አራስ ነብር፤
ነገሮችን የሚያዩት - በእውቀት መነፅር፤
የሱናው ጠበቃ - የሆኑት የግንብ አጥር፤
ግልጽ አድርገዋል - የሀዳዲያን ምስጥር፤
አስጠንቅቀውናል - ከሀጁሪዮች ሸር፤
የሙስጠፋን ሹብሃ - የቀጠነ እንደ ክር፤
ደካማ የሆነውን - እንደ ሸረሪት ድር፤
በጣጥሰው ጥለዋል - በሰሜኑ ምድር፤
በግልጽ ተነግረዋል - የሙመይዓን ሸር፤
ፊትናው ሲቀጣጠል - በኢትዮጵያ ምድር፤
በጎግል ደረሶች - በእነ እብኑ ሙነወር፤
በከሚሴው ሙፍቲ - በእነ አቶ ከድር፤
ምላሽ ሰጥተዋል - በድምፅ በብዕር፤
መሰሎቹን ወክሎ - ቀረበ አቶ ከድር፤
ውይይት ሊያደርግ - ወይንም ክርክር፤
ሀቅን እንዲቀበል - ቢገሰጽ ቢመከር፤
አሸፈረኝ ብሎ - በባጢል ሲፎክር፤
አጥበው አሰጡልን - ሸይክ አቡ-ዛር፤
ማስረጃ ከፈለግክ - ይሰጣሃል ክምር፤
በድምፅ ተቀድቷል - ተጽፏል በብዕር፡፡
ከመልካም ስራ ጋር - አላህ እድሜ ይስጣቸው፤
እጥፍ ድርብ አድርጎ - አላህ ይመንዳቸው፤
በሀቁ መንገድ ላይ - ፅናቱን ይስጣቸው፤
ለአላህ ብለን ነው - እኛ የምንወዳቸው፡፡
ሌለው ጀግና ደግሞ - ከጎረቤት ሀገር፤
ሱዳናዊው ጀግና - ሸይክ አደም አ-ዙበይር፤
ከአንድም ሁለት ሦስቴ - መጥተዋል እኛ ሀገር፤
ውይይት አድርገዋል - ከሀጁሪዮች ጋር፤
ብዙዎች በንነዋል - በእሳቸው ክርክር፤
አስጠንቅቀውናል - አድርገው ብጥርጥር፤
አስፈለጊ ሲሆን - ስም አንስተው ጭምር፤
ስማቸው ከተነሱት - አንድ ሁለት ልቁጠር፤
ሙስጠፋ አብደላ - እና አቶ አብራር፤
ጀማል ያሲን አለ - ከመሐል ሀገር፤
ለሱና ኡለማዎች - የሌላቸው ክብር፤
እርቀው የሄዱ - በሀጁሪ ፍቅር፤
የሀጁሪዮችን - በዚሁ ለሳጥር፤
ወደ ሙመይዖች - አንዴ ፊቴን ላዙር፤
ለውስን ቀነቶች - ቢሆንም እንኳ አጭር፤
በቅርቡ ተጋብዘው - ሸይክ አደም አ-ዙበይር፤
ሀቁን አፈረጡት - በግልፅ በዝርዝር፤
አስፈለጊ ሲሆን - ስም አንስተው ጭምር፤
ጠንቅቀው ያውቁታል - የሀገሩን ምስጥር፤
እኛ እስክንገረም - እስኪለን ድንግርግር፤
እትዮጵያዊ ነቸው - ወይንስ ውጭ ሀገር፤
አገላለፃቸው - እንዲህ ያስብል ነበር፤
ከላይ ጀምረው - ከመርከዙ ሰፈር፤
ኢልያስ አህመድን - እና ጀይላን ከድር፤
ከዚያም ቀጥለው - ከጎግል መንደር፤
ፉዓድ መሀመድን - እና እብኑ ሙነወር፤
ከአገላለፃቸው - ያስደነቀኝ ነገር፤
ፉዓድ መሀመድን - ያሉት ምንድነበር፡፡???
ይህን የእባብ ራስ - ዛሬ ገድለዋለው፤
ገድዬ አልተወውም - ራሱን ቆርጠዋለው፡፡
ከዚያም ሳዳት ከማል - እና አቶ ከድር፤
ከላይ ከተጠቀሱት - ጓደኞቻቸው ጋር፤
አፈንግጠው እንደወጡ - ከሱናው አጥር፤
በማስረጃ አስደግፈው - በጥልቀት በዝርዝር፤
ግልፅ አድርገውታል - ሸይክ አደም አ-ዙበይር፤
ላ ዩቅኒዑኒ - የሚለውን መፈክር፤
ወላ የልዚሙኒ - የሚለውን ምስጥር፤
አስተምረውናል - አድርገው ብጥርጥር፡፡
እኛም ተምረናል - አልሀምዱሊላህ፤
ምንዳቸውን ያብዛው- ከሊቃችን አላህ፡፡
ታላላቅ መሸይኮች - ከተለያያ ክልል፤
ወደዚች መድረሳ - በቅርቡ መጥተዋል፤
በሰጣቸው እውቀት - ሙስሊሙን ጠቅመዋል፡፡
ከመልካም ስራ ጋር - አላህ እድሜ ይስጣቸው፤
እጥፍ ድርብ አድርጎ - አላህ ይመንዳቸው፤
በሀቁ መንገድ ላይ - ፅናቱን ይስጣቸው፤
ለአላህ ብለን ነው - እኛ የምንወዳቸው፤
ለምሳሌ ያክል ነው - የነዚህ የተነሳው፤
የአል-ኢስላህ መድረሳ - ውለታ እንዳንረሳው፡፡
ውለታሽ አለብን - አል-ኢስላህ መድረሳ፤
መቼም ማንዘነጋው - መቼም ማይረሳ፡፡
ከመድረሳዋ ስራዎች - ብዙ ነገር ትቼ፤
የማውቀውን ያክል - በአጭሩ አውርቼ፤
በማላውቀው ነገር - መነገር ፈርቼ፤
በዚሁ ላቆም ነው - የሱና ወንድሞቼ፡፡
በመጨረሸም ላይ - ስሰናበታችሁ፤
በአል-ኢስላህ መድረሳ - ጉዳይ የቆማችሁ፤
ትግላችሁን ቀጥሉ - አላህ ያግዛችሁ፤
ከዚህ የበለጠ - የምትሰሩ የድርጋችሁ፤
በሀቁ መንገድ ላይ - ፅናትን ይስጣችሁ፤
በሁለቱም ሀገር - ከውርደት ያውጣችሁ፡፡
ሰለፊዮች ሁሉ - ያላችሁ የትም ስፍራ፤
በዚች አጭር ግጥም - የሆዴን ሳወራ፤
ስህተት ካገኛችሁ - ንገሩኝ አደረ፤
የሱና ወንድማችሁ - ከስልጤ ሳንኩራ፡፡

✍️ (ኢብኑ ኑሪ) ሐምሌ 16/2014
ስልጤ (ሳንኩራ)
የዛሬ 2 ዓመት ከ 7 ወር አካባቢ ለ (አል-ኢስላህ) መድረሳ የተፃፈች አጭር ግጥም፡፡
https://t.me/YusufAsselafy

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Feb, 11:46


#ተሸነፍላት

#ሸይኽ_አብዱልሃሚድ_ያሲን

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

18 Feb, 11:15


አይ ሳዳት ከማል

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

17 Feb, 19:47


ማን ነው በሽተኛው?

ሙስሊሞች አንድ አላህ ነው ፈጣሪያችን ብለን አላህን ብቻ እንገዛለን።
ክርስቲያኖች ደግሞ ልክ እንደኔው እና አንተ 9ወር እናቱ ሆድ ውስጥየተቀመጠን ከዛ ከተወለደ በኃላ በእናቱ ጀርባ   የታዘለን  በቃ ልክ እንደኛው የሚበላ የሚጠጣ የሚፀዳዳ የሆነን አካል ፈጣሪ ነው ይላሉ? እና ማነው በሽተኛው እኛ ወይስ እነሱ?

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

17 Feb, 18:47


በገንዘብ እቃጂ ሰው ሲገዛ አናውቅም። አሁን ግን ሴቶች ገንዘብን ፍለጋ ብለው በትዳር ስም ራሳቸውን እየሸጡ ይገኛሉ። ትዳር ዋጋ ሚኖረው በዲን ሲመሰረት ነው።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Feb, 18:42


#ዳእዋ

ጴንጤዎች ሁሌም ቢሆን እየሱስ ጌታ ነው ማለት አይሰለቻቸውም። እኛ ጋር ግን ሙስሊም ሸይኾች ዳኢዎች ኡስታዞች የመጅሊስ መሪዎች ተብዬዎች ግን ሁሌ ስለ ላኢላሃኢለላህ(ተውሂድ) ትምህርት መሰጠት የለበትም ይላሉ በየጁምአው ኹጥባ መደጋገም የለበትም ይላሉ ኡማው ተውሂድ ገብቶታል በዚህ ልክ ሁሌ ስለ ተውሂድ መስበክ ተገቢ አይደለም ይላሉ። ሚገርመው ነገር ግን ኡማው ሽርክ ውስጥ ነው ያለው አብዛኛው የገጠሩ ማህበረሰብ ሽርክ ውስጥ ነው ያለው ቀብር፣ ዶሪሃ፣ድንጋይ፣ጂን ነው እያመለከ ያለው። ይህ ከመሆኑ  ጋር ግን ስለ ተውሂድ መሰበክ የለበትም ይላሉ እንደውም አንተ የተውሂድ ተጣሪ ከሆንክ ከፋፋይ የኡማውን አንድነት በታኝ ተብለህ ትተቻለህ። ከትችትም አልፈው ያሳስሩሃል።ሱብሃነላህ! እንዴት አንድ አካል ስለ እስልምና ዋና መሰረት ስለሆነው ተውሂድ በማስተማሩ ይሄ ሁሉ ግፍ በገዛ ሙስሊም ወንድሞቹ ይደርስበታል? ሌላው የሚያሳዝነው ነገር ኡማውን ወደ ሽርክ ሚጣሩ የቀብር የጂኒ የሙታን የሼይኮች አምልኮ የሚያስፋፋ አካልትን ጫፋቸው ራሱ አይነኩም እንደውም በገንዘብ በሌሎች ድጋፍ ከጎኑ ይሆናሉ ስልጣንም ጭምር ይሰጡታል። እንደ ምሳሌ ሙፍቲ ሀጂ ኡመር ሚባለው ሰውዬ እንመልከተው ሰውዬው በጣም የበከተ ቀብር አምላኪ በአላህ ላይ ቀጣፊ የሽርክ አስፋፊ የቢደአ አስፋፊ የአህባሾች መሪ ልክ ለአላህ ሱጁድ እንደሚደረገው ሱጁድ ሚደረግለት አካል ነው። ይህ ከመሆኑ ጋር ግን የመጅሊስ መሪ ተደርጎ ተሾማል እንደውም ብቸኛው የኢትዮጵያ ሙፍቲ ነው ተብላል በየሚዲያው ስለ እሱ መልካምነት እንዲወራ ተደርጋል የኢትዮጵያ ትላልቅ አሊሞች ሚባሉት ራሱ ሲያጎበድዱለት ነበር እነ ዶክተር ጄይላኒ እነ ሸይኽ ሙሀመድ ሀሚዲን የመሳሰሉት። አስቡት እስኪ ይሄ ሁሉ ነገር ሚደረገው የአላህ ትልቁ ሀቅ ብቸኛው የጌታችን አላህ ሀቅ እንዲጣስ ለሚያደርግ አካል ነው።በተቃራኒው ግን የተውሂድ ተጣሪዎችን ይጨቁናሉ ያስራሉ ከመስጂድ ያባራሉ አስፈላጊ ከሆነ እስከ ግድያ የሚደርስ  ነገር ይፈፅሙበታል።የሚያሳዝነው ነገር ይሄን ሁሉ ግፍ የሚፅሙት ኡለማ  ዳኢ ኡስታዝ ተብዬዎች ናቸው። ነገ አላህ ዘንድ ለዚህ ሁሉ ለፈፀሙት ግፍ መልሳቸው ምን ይሆን??

አንብባቹህ ከጨረሳቹህ በኃላ ሼር ማድረግ እንዳትረሱ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Feb, 14:56


ርካሽ ሴቶች ሁለት ናቸው። አንደኛዋ ሂጃባን ኒቃባን አውልቃ የተገላለጠች ሲሆን ሁለተኛዋ ደግም ዱኒያን ፍለጋ ብላ ዲኑ የተበላሸን ሰው ምታገባ ሴት ነች።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Feb, 14:51


https://t.me/+aX29o-UT9283OTFk

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

15 Feb, 19:14


Minber tv የአይን ዝሙትን ማህበረሰቡ እዲላመድ ያደረገ ቆሻሻ ጣቢያ ነው። በቻላቹት አቅም ቤታቹ እዳይታይ አድርጉ።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Feb, 19:31


"ጠንካራ ሰው ነዋ መሆን ምፈልገው። በቃ ከጠንካሮቹ ሁሉ ጠንካራ በሆነው አላህ ላይ ተደገፍ በኢማን ጠንክር በቃ ጠንካራ ሰው ትሆናለህ።"

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Feb, 06:43


🏝 ልዩ ሀገር አቀፍ የዳዕዋና ኮርስ ፕሮግራም

👉 በአላህ ፈቃድ የዲን ትምህርት ድግስ ከቀን 07/06/2017 የጁመዓ ኹጥባ እና ሶላት ጀምሮ  ለተከታታይ 3 ቀናቶች ተዘጋጅቷል።

 🏞 ቦታ፦ ሌራ ከተማ በኢማሙ አህመድ መስጂድ እና መድረሳ ተሰናድቶ ይጠብቃችኋል።

🪑 በዝግጅቱ ላይ ከሚገኙ ውድና ብርቅዬ መሻይኾች መካከል፦
🎙 አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን (ከለተሞ)
🎙 አሸይኽ ሙሐመድ ሀያት (ከወሎ ሐራ)
🎙 አሸይኽ ሙሐመድ ጀማል (ከኮምቦልቻ)
🎙 አሸይኽ ሙባረክ አልወልቂጢይ (ከቀቤና)
🎙 አሸይኽ አብድል ከሪም (ከኦሮሚያ ጅማ)
🎙 አሸይኽ መህቡብ (ከሳንኩራ)     
🎙 አሸይኽ አህመድ ወሮታ (ከጎንደር)
🎙 አሸይኽ አወል (ከዳሎቻ)

በተጨማሪም በቀጥታ ስርጭት
🎙 አሸይኽ ሁሴይን መሀመድ (ከሳዑዲ አረቢያ)
🎙 አሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን (ከሳዑዲ አረቢያ)
🎙 አሸይኽ ሀሰን ገላው (ከባህር ዳር)
🎙 አሸይኽ ዩሱፍ አህመድ (ከባህር ዳር)

👉 እንዲሁም እንደ ኡስታዝ ባህሩ ተካ አቡ ዑበይዳህ የመሳሰሉ በርካታ ኡስታዞች የሚታደሙበት ደማቅ ፕሮግራም ነው።

👉 ከሚሰጡ ኮርሶች መካከል፦
📚 شُروطُ الصَّلاةِ وَواجِباتُها وَأركانُها
📚 የሶላት መስፈርቶች ማዕዘናቶቿ እና ግደታዎቿ

📝 للشـيخ محمد بن عبد الوهاب النجدي
🎙 በሸይኽ አብዱልሐሚድ ብን ያሲን አል`ለተሚይ
       
👌 የሀቅ ወዳጆች ሁሉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል እንዳትቀሩብን!

♨️ ማሳሰቢያ፦ ሁላችሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና የማታ ልብስ እንዳትዘንጉ።

👌 አላህ ካለ ሩቅ ላላችሁ 𝙡𝙞𝙫𝙚 ላይ እናካፍላችኋለን
🏝           ➘➘➘➘ 
https://t.me/AbuImranAselefy

🔎 ሸር በማድረግ ለሰለፍዮች በሙሉ የማድረስ ሀላፊነታችንን እንወጣ!

👌 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚 𝕤𝕙𝕒𝕣𝕖 sʜᴀʀᴇ

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

05 Feb, 18:50


👉   በቀብር ላይ ጠዋፍ

   ጠዋፍ ማለት መዞር ማለት ሲሆን በተለያየ መልኩ ሊከሰት ይችላል ። በአንድ ነገር ዙሪያ መሄድ ጠዋፍ ይባላል ። ሀገር ለሀገርም መሄድ ጠዋፍ ይባላል ይህ ቋንቋዊ ትርጓሜው ሲሆን በሸሪዓ የሚፈለግበት ካዕባን በመዞር አላህን መገዛትን ነው ። አላህ ይህን አስመልክቶ ባሮቹን ዚያዝ እንዲህ ይላል : –

"  وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ "
                     الحج  ( 29 )

{  በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ } ፡፡ 

    ጠዋፍ እንደየአድራጊው ንያ ብይኑ ይለያያል ። – አላህን የሚገዙበት ዒባዳ ይሆናል ።
– ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ ሊሆን ይችልል ።
– ከባድ ወንጀል ሆኖ ከሽርክ በታች ሊሆንም ይችላል ።

↪️  አላህን የሚገዙበት ዒባዳ የሚሆነው በካዕባ ዙሪያ በዒባዳ ንያ ሲደረግ ብቻ ነው ። ከካዕባ ውጪ በዒባዳ ንያ ጠዋፍ ማድረግ አይፈቀድም ።
↪️  ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ የሚሆነው በቀብር ላይ ወደተቀበረው አካል ለመቃረብ ተብሎ ሲደረግ ነው ። በቀብር ላይ ጠዋፍ ማድረግ በጣም አሳዛኝና አስከፊ ተግባር ከመሆኑም በላይ ጠዋፍ አድራጊው ከብዙ የአላህ ፀጋዎች የራቀ በተቃራኒው ወደ አላህ ቁጣ የቀረበ ነው ።
   አላህ ለባሮቹ ከሰጠው ፀጋ ዋነኛው በካዕባ ዙሪያ ለአላህ ራሱን አስገዝቶ ወደ ጌታው በሁለመና ቀርቦ ከዐለም ከሚመጡ ወንድሞቹ ጋር ልቡ በፍሳሃ መልቶ ዒባዳ ማድረጉ ነው ። ይህን ፀጋ የሚያውቀው እዛ ቦታ ላይ ለመቆም ከጌታው የተመረጠ ሰው ነው ። ቀብር ላይ ጠዋፍ የሚያደርግ ሰው የዚህ አይነቱ ፀጋ በራሱ ላይ እርም ያደርጋል ። ልቡ በኢማን ከሞሞላት ይልቅ በሽርክና ኩፍር ጨለማ ይሞላል ። 
    በጣም የሚያሳዝነው አላህ የኢስላምን ፀጋ ካሳወቀው በኋላ ወደ ቀብር አምልኮ ገብቶ ፈጣሪን ከማምለክ ፍጡርን ወደ ማምለክ መሸጋገሩ ነው !!!!!! ።
    ሰው አላህ ለቅናቻ ልቡ ከፍቶለት ላ ኢላሀ ኢልለላህ ካለ በኋላ መልሶ ወደ ኩፍር ጨለማ መሄዱ ምን እንደሚባል ግራ ይገባል ።
     ይበልጥ የሚገርመው ይህን ተግባር ኢስላም ነው ብለው ተውሒድን ኩፍር ማለታቸው ነው ። የተውሒድ ተጣሪዎችን የነብዩን ዲን የሚያጠፉ እያሉ ስም ማጥፋታቸው ደግሞ ገርሞ የሚገርም ነው ።
↪️  ከሽርክ በታች ያለ ወንጀል የሚሆነው ደግሞ አንድ ሰው ከቀብር አምላኪዎች ጋር በጭንቅንቁ ውስጥ ኪስ ገብቶ ለማውጣት ( ለመስረቅ ብሎ) ጠዋፍ ሲያደርግ ነው ።
   የሚገርመው ካዕባ ላይም ለዚህ አላማ ብሎ ጠዋፍ የሚያደርግ መኖሩ ነው ። ይህ ሰው በሁለቱም ቦታዎች ንያው ሌብነት በመሆኑ ከባድ ወንጀል ውስጥ ይገባል ።
    በቀብር ላይ የሚደረግ ጠዋፍ ፍጡርን ከማምለክ በተጨማሪ የሁለት ሀገር ኪሳራ የሚያስከትል ለውድቀት ሰበብ የሚሆን ተግባር ነው ።
   የኢስላም ጠላቶች ሙስሊሞችን ለማሸነፍ የነደፏቸው ስልቶች ሁሉ በእነዚያ ብርቅዬ ትውልዶች ሶሓቦች ፊት መና ሆኖ ሲቀር ። ሚስጥሩን ለማወቅ ብዙ ጊዜ ቢፈጅባቸውም መጨረሻ ላይ የእነዚያ የኢስላም የበኩር ልጆች የማሸነፍ ሚስጥር በውስጣቸው ያለው የተውሒድና የኢማን ሀይል መሆኑን ስለደረሱበት    የመጨረሻውና ውጤታማ የሆኑበት እስትራቴጂ ለሙስሊሞች የቀብር አምልኮን ደጋግ የአላህ ባሮችን መውደድ በሚል አላህን ከማምለክ ሙታንን ወደ ማምለክ በማሸጋገር የቀብር አምላኪዎች ማድረግ ነበር ።
   ይህ ተግባር ከአይሁዳዊው ዐብዱላህ ኢብኑ ሰበእ የሺዓዎች መስራች የጀመረ ሲሆን እስካሁንም የኢስላሙን ዐለም አጥለቅልቆ ይገኛል ።
    ዐብዱላህ ኢብኑ ሰበእ የነብዩን ቤተሰቦች እንወዳለን በሚል ወደ ቀብር አምልኮ ሙስሊሞችን በማዞር የተዋጣለት ስራ ሰርቶ ለሚቀጥለው ትውልድ ሽርክን እንደ ቅርስ አበርክቶ ነው የሄደው ።
   ከዛ በኋላ ሱፍዮች ይህን ቅርስ አንስተው የቁርኣንና ሐዲስን ቅርስነት ጥለው የቀብር አምላኪዎች ሆኑ ። ሙስሊሙንም ወደ አላህ አምልኮ ከመጣራት ይልቅ ወደ ወልይ የሚሏቸው የሸይጣን ወዳጆች አምልኮ ተጣሩ ። በዚህም ሙስሊሞች ከልባቸው የአላህ ፍርሃትና የኢማን ሀይል ወጥቶ ተራ የሚንቀሳቀስ አካል ሆኑ ።
    በዚህም የኢስላም ጠላቶች ህልማቸው እውን ሆነ በስፋት ኢንቨስት ማድረግም ጀመሩ ። ብዙ የሽርክ ፋብሪካዎችን ከፈቱ ከኢስላም ልጆችም የሚፈልጉትን መጠን ለፋብሪካቸው ቀጠሩ ።
    ቀብር አምልኮትም በሚገርም ሁኔታ የተውሒድን ቦታ አስለቅቆ ባላባት በመሆን ተውሒድ ጭሰኛ እንዲሆን አደረገው ።
     አሁንም ይህ እውነታ የሙስሊሙን ዐለም አጥለቅልቆት ይገኛል ። የተውሒድ ሰራዊቶች ዋጋ ከፍለው ተውሒድን ወደ ቦታው መመለስ ይኖርባቸዋል ። ይህ ሲሆን የኢስላም ጠላቶች ይከስራሉ ሙስሊሞች የበላይ ይሆናሉ ።
    አላህ በተውሒድ የበላይ የምንሆን ያድርገን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

03 Feb, 08:42


🔎 ስለ ተውሒድና ሽርክ
      ❴¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯❵

   👌 በውስጡ ከተዳሰሱ ነጥቦች፦
– ተውሒድ ማለት ምን ማለት እንደሆነ

ተውሒድ የሚለውን ቃል ለምን እንዲጠላ እንደተደረገ።
ስለተውሒድ የመጡ መረጃዎች ግልፅና የማያሻሙ መሆናቸው
የሽርክ አደገኝነት።
በከሀዲያን ላይ የወረዱ አንቀፆች ከአላህ ውጪ የሚገዙትን እንደሚመለከት
– ወደ ሶርጋን መሄድ ድረሱልኝ እርዱኝ ማለት
– ወደ አብሬት መሄድ የቀብር አፈር በጥብጦ መጠጣትና አፈሩን ይዞ መጥቶ በእርሻ ላይ መበተን።
ከአብሬት ወንዝ ውሃ (ቁለተይን) እያሉ ቀድቶ አምጥቶ ዘምዘም ነው ማለት።
አባ በጥራራሁ (ያብሬት ሸይኾች በጥበቃችሁ) 
አባ ኧግዛናሁ (አባባ እርዳታችሁን)  የሚሉና የመሳሰሉ ንግግሮችና ተግባሮች የኩፍር ተግባር መሆናቸው።
– ኢኽዋንና ነሲሓዎች ይህን ሁሉ ጉድ ደብቀው ሰውን ተውሒድ እናስተምራለን ብለው መሸወዳቸው የሚሉና የመሳሰሉት ይገኙበታል።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

01 Feb, 13:51


ወደድንም ጠላንም  ብቸኛ ምርጣ ጓደኛችን ሚስታችን ብቻ ነች።ደስታችንንም ሀዘናችንንም ከማንም በበለጠ ምትጋራን ሚስታችን ነች። እሷ ብትኖር ኖሮ ስንቱን በነገርናት ነበር…………

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

30 Jan, 11:39


ተገድሏል አሏሁ አክበር
ቁርኣንን በአደባባይ በማቃጠል የሚታወቀው ኢራቃዊው ክርስቲያን ሰልዋን ሞሚካ በስዊድን በቲክቶክ የቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ በተተኮሰበት ጥይት ተገድሏል።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

29 Jan, 19:44


ዘምዘም ትሰጣለች እንጂ ማንም ሰዉ አትሰጥም አይልም።

እናታችን አግዙኝ ደክሞኛል እያሉ ነዉ!!
የአእምሮ ታማሚዉ ልጄ ማሳከሚያና የምንበላዉ አጥተናል።

ወይዘሮ ዘምዘም አህመድ በወልቂጤ ከተማ ዉስጥ አትክልት ከተለያዩ ቦታዎች በማምጣት እየነገዱ 6 ልጆች ያስተምሩ ነበር ።

ወልቂጤ ከተማ ላይ ባሉ የገበያ ቦታዎች ወይዘሮ ዘምዘም ታታሪ ፣ሰርቶ አዳሪና ለተቸገረም ሰጪ እንደነበሩ ማንም ያዉቃቸዋል።

ቤተሰብ ለማስተዳደር ታግለዋል ፣ለፍተዋል አሁን ግን ከፍተኛ ችግር ዉስጥ ነዉ ያለችዉ።

አሁን ላይ ለረጅም አመታት እጁም እግሩን በካቴና ቤት ላይ ታስሮ የሚኖረዉ ልጃቸዉ ጭንቀት ዉስጥ ገብተዉ በከፍተኛ ችግር ዉስጥ ይገኛሉ።

እኚህ እናት የምንችለዉ ደግፋናቸዉ የአእምሮ ታማሚ ልጇ እንድታሳክምና እሷም ወደ ቀደመዉ የንግድ ስራዋ እንድትመለስ በማድረግ እናታችን ያለባቸዉ ጭንቀት እናቅልልላቸዉ። መልካምነት መልሶ ይከፍላል እንርዳቸዉ።

መርዳት ለምትፈልጉ ደጋጎች

CBE _1000205890568
አቢሲንያ __ 6843255

ስልክ
0911 562998 ( ዘምዘም አህመድ)

መስጠት የለመዱ እጆች በፈጣሪ ዘንድ ትልቅ ቦታ አላቸዉ። እንደግፋት።

ለደጋጎች ሼር ሼር በማድረግ እናድርሳቸዉ።

ኑሬ ረጋሳ

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

28 Jan, 18:03


አልሃምዱሊላህ
ዲላ ዩኒቨርስቲ ከ10 ቀናት በላይ ከግቢ ተከልክለው።
መስጂድ እያደሩ ለኒቃባቸው የታገሉ
እህቶች በመጨረሻም ተፈቅዶላቸው
እንዲገቡ ተደርጓል።


በርግጥም የአላህን ዲን ከረዳን አላህ ይረዳናል።
እነዚህ እህቶች ብዙ ነገር አስተምረውናል።
አላህ መስዋትነት የከፈሉለት ኒቃባቸው
እንዳላቃቸው  ታፍረውና ተከብረው ኖረው
የሚሞቱበት ያርግላቸው በጀነትም ልቅናቸውን
ይጨምርላቸው።


ምናልባት የነሱ ጉዳይ ለየት የሚያደርገው እነዚህ
እህቶች ዱንያዊ ነገር ብለው ከአቋማቸው
ተንሸራተው ረሃብ ጥማቱን የበገራቸው
ቢሆን ኖሮ ቀጣይም ለሚመመጡ እህቶች
መንገድ ዘግተው ነበር።

ብቻ አልሃምዱሊላህ ለተጨነቃቹም ሁሉ
እንኳን ደስ አላቹ።

በተረፈው የEuSaCo አጠቃላይ የኢትዮጵያ
ሰለፍይ ተማሪዎች ህብረት። ሌሎችም ግቢዎች
ያሉ ክልከላዎች በዘላቂነት ለመፍታት ከመሻይኾች ጋር በመሆን እየሰራ ነው።
ኢንሻአላህ ለውጥ ያለው አስተዋጽኦ ያረጋል
ብለን ተስፋ እናደርጋለን።


በመጨረሻም የሁሉም ግቢ ተማሪዎች አንድታችን እናጠንክር እንተዋወስ ኢንሻአላህ
https://t.me/EUSaCochannel
https://t.me/EUSaCochannel
https://t.me/EUSaCochannel
https://t.me/Sunna_tube

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

28 Jan, 18:00


እህቶች በጣም ልትጠነቀቁት ከሚገባ ነገር ዲን የሌለው ሰው ማግባት ነው። ምክንያቱም ዲን የሌለው ሰው ግዴለሽ ነው በመጀመሪያ ነፍሱን ችላ ብላት በወንጀል ዘፍቃታል ሁለተኛ ደግሞ በሰዎች ላይ ቸልተኛ ነው አንድ ሙእሚን በኔ ምክንያት አዛ ሆነ አልሆነ የሚል ነገር አያስጨንቀውም ስለዚህ ከእንደዚህ አይነት ሰው ጋር ትዳር መመስረት አደጋ አለው። ሌላው ደግሞ እንዴት አንድ ሰው የአላህን ሀቅ ሳይጠብቅ የሰው ሀቅ ሊጠብቅ ይችላል በፍፁም አይችልም።እናም እንዲህ አይነት ሰው ከአላህ ሀቅ ዝንጉ ስለሆነ ባንቺ ሀቅ ላይ ደግሞ የበለጠ ዝንጉ ስለሚሆን ቢቀርብሽ ይሻላል።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

28 Jan, 10:42


እኝ ብሎ ፎቶ መነሳት ፈገግታ
ሳይሆን ሞኝነት ነው። ስለዚህ በፈገግታ ሥም አትሞኙ

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

27 Jan, 17:48


https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

https://t.me/Abuhuzeyfah20

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

27 Jan, 17:47


🔷  የዘንድሮ ሐጅ

      ወድ የሱና ቤተሰቦቻችን የዘንድሮ ሐጅ የሚለውን ፁሑፍ ያነሳሁት አንድ የማምነው ወንድም ዋጋው በግማሽ የጨመረው በዶላር ጭማሬ ምክንያት ስለሆነ ዶላር ደግሞ ከአምና ከግማሽ በላይ ነው የጨመረውና ለዚህ ነው የሚል መረጃ ያካፈለኝ ሲሆን በተጨማሪም የጅማ አባጅፋር ወቅፎች ደረጃቸው ስለማይመጥን ለኢትዮዽያ ሁጃጆች ደረጃውን የጠበቀ ሆቴል መሆን አለበት የሚል መመሪያ ለመጅሊስ ስለተሰጠና ሌሎችም ምክንያቶች ጭማሪው ከተጠበቀው በታች ነው የሚል ነው ያስቀመጠልኝ ።
      በመሆኑም ዲን መመካከር ነውና እኔም ተቀብዬ ፁሑፉን አንስቼዋለሁ ።

ኡስታዝ ባህሩ ተካ
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

26 Jan, 04:49


👉   እነርሱም ተውሒድ ያስተምራሉ ።

    የነሲሓዎች ሙሪዶች ግራ ተጋብተው ሌሎችንም ግራ ከሚያጋቡበት ብዥታ አንዱ የነሲሓ ዱዓቶች እናንተ የምታስተምሩትን አይነት ተውሒድ ያስተምራሉ ታዲያ ልዩነታችሁ ምንድን ነው የሚል ነው ። !!!!!
    ይህ ብዥታ በርግጥ ብዙዎችን ግራ የሚያጋባ ሊሆን የሚችል ሲሆን እውነታው ግን የሰማይና የምድር ያክል ርቀት ያለው ነው ። ነሲሓዎች ምስኪኑን ለመሸንገል ኪታቡ ተውሒድን ፣ ዋሲጢያን ፣ ተድሙሪያን ፣ አል ኢርሻድንና ከሽፉ ሹቡሃትን የመሳሰሉ ኪታቦች ሊያስቀሩ ይችላሉ ። ታዲያ ልዩነታችሁ ምንድን ነው ለሚለው ጥያቄ መልሱ የሚከተለው ሲሆን ምናልባት የእንቅልፉ ክኒን የዘጋውን ዐቅላችሁን ለመክፈት ይረዳችሁ ዘንድ ጭንቅላታችሁን ከአንገታችሁ በላይ ግራና ቀኝ በማወዛወዝ ነቅነቅ አድርጉትና አይናችሁን ዘግታችሁ ክፈቱት ።
     ወደ መልሱ : –
     ልዩነታችን እኛ ኪታቡ ተውሒድን ስናስቀራ  " ከዚህ ኡመት ውስጥ ከፊል ጣኦት አምላኪያኖች አሉ " የሚለውን ባብ አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር አገናኝተን አልከሶ ፣ ቃጥባሬ ፣ አብሬት ፣ ዳና ፣ ከረም ፣ ጌታው ሸኽዬ ሐድራ ፣ ጀማ ኑጉስ ፣ ዓንዬ ሐድራ ፣ ሸከና ሑሴን ባሌ ፣ አባድር ሐድራ ሐረር የሚሰራውን ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ የሚመለከት መሆኑን ገልፀን እናስጠነቅቃለን ። እነዚህና ሌሎችም ከአላህ ውጪ ያሉ አካላት የሚመለኩባቸው አካባቢዮች ላይ ይህን ተግባር የሚፈፅሙትን አላህን ፍሩ የሽርክና ኩፍር ተግባር እየፈፀማችሁ ነው ። ተውበት ሳዳደርጉ ወደ አኼራ ከሄዳችሁ የሚጠብቃችሁ ዘላለማዊ ክስረት ነው እንላለን ።
    ነሲሓዎች ዘንድ እንደነዚህ አይነት ባቦች ለበረካና ኡማውን ለመሸንገል ነው የሚቀሩት እንጂ ከላይ የተጠቀሱ አካባቢዮችን ስም ጠርቶ እዛ አካባቢ የሚፈፀሙ ሽርኮችን ማውገዝና ማስጠንቀቅ ራሱ የተወገዘና ሽብርተኝነት ፣ ሒክማ አልበኝነት ፣ አክራሪነት ፣ በታታኝነት ነው ። እነዚህን አካባቢዮችና ከአላህ ውጪ የሚመለኩትን መሻኢኾች ስም ማንሳት ሰዎችን የሚያርቅ ስለሆነ አያስፈልግም የሚል ፍልስፍና ለተከታዮቻቸው ይግታሉ ።
     ሱፍዮችና ኢኽዋኖች ተውሒድ ተውሒድ አትበሉ ሰዎችን ያርቃል ይሉ ነበር ። አሻዒራዎች ዐዋሞች ዘንድ ቁርኣን መኽሉቅ ነው አትበሉ ይልቁንም ቃለላሁ በሉ ምክንያቱም ቁርኣን መኽሉቅ ነው ማለት ዐዋሙን ስለሚያርቅ ይላሉ ። አሁን ደግሞ ሰለፍይ ነን ባዮች ሽርክ የሚፈፀምባቸው ቦታዎችና ሽርክ የሚፈፅሙ አካላትን ስም አትጥሩ እንደውም በግልፅ ከአላህ ውጪ የሚመለኩትንም ስም አታንሱ ምክንያቱም ሰዎች ይሸሻሉና እያሉ ነው ።
    ነሲሓዎች ዐቂደቱል ዋሲጢያና ተድሙሪያን ሲያስቀሩ አሻዒራ ፣ ማቱሪዲያ ፣ ኩላቢያዎች አስማእ ወስሲፋት ላይ ሙዓጢላዎች ( የአላህን ከፊል ስምና ባህርይ ውድቅ የሚያደርጉ)ና  በዚህም አህሉ ሱናን የኻለፉ የቢዳዐ አንጃዎች መሆናቸውን አይገልፁም ። ይልቁንም በድፍኑ በገሀዱ ዐለም ላይ ያሉ እስከማይመስሉ ለተበሩክና ለሽንገላ ነው የሚያስቀሩት ። የትኛውንም የዐቂዳ ኪታብ ሲያስቀሩ አሁን ካለው አንጃ ጋር አያገናኙትም ። ምክንያታቸው ይህን ቢያደርጉ ከኢኽዋን ፣ ሱፍይና አሕባሽ ጋር ስለሚጣሉ ነው ።
     እስኪ በየአካባቢያችሁ ያለውን የቀብር አምልኮ ተመልከቱና የነሲሓ ዱዓቶች የሚያደርጉትን ዳዕዋ ስሙ በፍፁም በዛ አካባቢ ያለውን የቀብር አምልኮ አይናገሩም ። የአልከሶ ሸይኽ ነስሮ ከሸይኽ ዐ/ሐሚድ ጋር ሲነጋገሩ እኔ ስለ አብሬት እናገራለሁ ነገር ግን አልከሶ ላይ ስላለው ሽርክ አልናገርም ነው ያለው ።
     የነሲሓዎች መሪ አዩብ ደርባቸው እንኳን ከቃጥባሬና አብሬት ሊያስጠነቅቅ አረቅጥ ላይ በአብሬት ሸይኾች ስምና በቃጥባሬ ሸይኾች ስም መቶ መቶ ሺህ ብር ቃል ገብቶ ሙሪዶችን ነው ያስጨፈረው ።
     በነሲሓዎች ኪታቡ ተውሒድ ማስቀራት ለተሸወዳችሁ እውነታው ይህ ነው ። አላህ ከልቦና አይናችሁ ላይ ሒጃቡን ይግፈፍላችሁ ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

24 Jan, 12:13


የሴት ልጅ የውጭ ውበቷ ጅልባቧ ስትርነቷ የውስጥ ውበቷ ሀያእ አይናፋርነቷ ቁጥብነቷ
እነዚህ ካሟላች አንቺ ንግስት ነሽ🌸

ኮፒ

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

24 Jan, 11:40


አዲስ ኩጥባ 
በኡስታዝ አቡ አብድረህማን ሃፊዘሁላህ

📝 ርዕስ
  
    🛑የጀሃነም ጥልቀት ⁉️

ከተዳሰሱ ነጥቦች መካከል ጥቂቶቹ

1⃣  ተዉሂድን መማር እንደለብን

2⃣ሽርክን አዉቀን መጠንቀቅ እንዳለብን

3⃣በአብሬት እና በአልከሲ ሀድራ ላይ ከሚባሉ የሽርክ ስንኞች ውስጥ ለናሙና ያክል ተወስቶበታል.......

ሼር ሼር ሼር
https://t.me/abuabdurahmen
https://t.me/abuabdurahmen

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

23 Jan, 14:48


ሰበር መረጃ!!

የቂርቂስ ክ/ከተማ በ ቄራ መስጂድ ስም ሙስሊሙን ማህበረሰብ ማታለሉን ተያይዞታል

ለ ሰዐታት ታቦት የሚወጣበትን ሰዐት ጠብቀው በቄራ መስጂድ ስም ባነር አሰርተው የ ቆርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 6 አመራሮች በቄራ መስጂድ ስም የሙስሊሙን እሴት የሚጣረስ ተግባር ፈፅመዋል። የቄራ መስጂድ ኮሚቴና አስተዳደር በተደረሰባቸው የስም ማጥፋት ዘመቻ የወረዳ 6 አስተዳደርን ፍርድ ቤት ገትረው የምናየው ይሆናል ኢንሻ አላህ

የቄራ መስጂድ ኮሚቴና አስተዳደር በመስጂዱ ስም ያልተገባ ባነር የለጠፉትን የቂርቆስ  ክ/ከተማ ወረዳ 6 አመራሮችን ሊከስ ነው

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

23 Jan, 10:46


አይደለ መሬት መንቀጥቀጥ ድንጋይ ቢዘምብብን ይደንቃል??

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

22 Jan, 18:48


አንድ ሰው ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካልሰራ ምን ቀረው ሙታን ነው፤ እንዲሁ አንድ ሰው የውሳጣዊ ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካላወቀ ሙታን ነው፤ በተቃራኒው ብርሃን ተቀብሎ ማየት ሲጀምር፣ መስማት ሲጀምር፣ ማወቅ ሲጀምር ሕያው ነው፦

6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው* ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን *ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡

أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

22 Jan, 04:21


👉   በዱዓእ ስሰታም አንሁን

    ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ በሚሰራው ነገር ሁሉ ጥበቡ ሙሉ ነው ። ለባሮቹ እናት ለምታጠባው ልጇ ከምታዝነው በላይ አዛኝ ነው ።
   በዚህች ምድር ላይ ብዙ ግፎች ይስተናገዳሉ ። የአላህ ጠላቶች በባሮቹ ላይ የሚያደርሱዋቸውን ግፎች እያየ መተዉ እራሱ የቻለ ረቂቅ ሚስጢር አለው ። እሱ የላካቸው ነብያቶች ሲገደሉ ፣ ለሁለት ሲከፈሉ አይቶ ማለፉ ለምን እንደሆነ የሚያውቀው እሱ ነው ።
    ማን አለብን ባዮች በሱ ደካማ ፉጡሮች ላይ የሚሰሩትን ግፍ እያየ መታገሱ እሱ ለሚያውቀው ጥበብ ነው ።
     በጥቅሉ ግን በባሕርና በየብስም ቢሆን የሚከሰተው ፈሳድ በላእና ፈተና የሚመጣው የሰው ልጆች በሚሰሩት ወንጀል መሆኑን ነግሮናል ።
    የወንጀል ተፅኖ በጠላት ላይ ድል ለመቀዳጀት እንደሚከለክል አላህ የነብዩ ተከታዮች በእሁድ ዘመቻ ቀን የደረሰባቸውን ሽንፈትና ሽሽት ከእነርሱ ውስጥ ከፊሎች ከዛ በፊት በሰሩት ወንጀል ተፅኖ መሆኑን ሲነግረን እንዲህ ይላል : –

« إِنَّ الَّذِينَ تَوَلَّوْا مِنكُمْ يَوْمَ الْتَقَى الْجَمْعَانِ إِنَّمَا اسْتَزَلَّهُمُ الشَّيْطَانُ بِبَعْضِ مَا كَسَبُوا ۖ وَلَقَدْ عَفَا اللَّهُ عَنْهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ حَلِيمٌ »

                    آل عمران  ( 155 )

" እነዚያ ሁለቱ ጭፍሮች በተገናኙ ቀን ከእናንተ የሸሹት ሰዎች በዚያ በሠሩት ከፊል ምክንያት ያሳሳታቸው ሰይጣን ነው ፡፡ አላህም ከነሱ በእርግጥ ይቅር አለ፡፡ አላህ መሓሪ በቅጣት የማይቸኩል ነውና ፡ ፡ "

    ከዚህ አንቀፅ የምንረዳው የወንጀል ተፅኖ ከጠላት ፊት ለፊት በሚገናኙበት ጊዜ ጭምር ድል እንደሚከለክል ነው ። ለዚህ ነው አላህ ከወንጀል እንድንርቅ አጥብቆ የሚነግረን ።
    የአላህ መልእክተኛ በተለያዩ አስተምሮዋቸው የወንጀል አስከፊነትና በቅርቢቱም ሀገር በሚቀጥለውም ዐለም ውርደት እንደሚያሸልም ያስተማሩን ። በተለይ ወንጀሉ በአላህ ላይ ማጋራት ሲሆንና በነብዩ ዲን ላይ አዲስ ነገር መፍጠር ሲሆን ክብደቱና ውጤቱ የከፋ ይሆናል ።
     አላህ እኛን ካልነበርንበት አስገኝቶ መቁጠር የማንችለው ፀጋ ሰጥቶ ተንከባክቦ እያኖረን የሱን ስልጣን ለሌላ አሳልፈን ስንሰጥ ክብደቱን እንመልከት ። ዛሬ ከሀዲያን በሙስሊሞች ላይ በሚያደርሱት ግፍ ስናይ  እየተሰማን ያለውን ህመም እንመልከትና ባሮቹ በአላህ ላይ ከሚሰሩት ወንጀል ህመም ጋር እናነፃፅረው ። የሁለተኛው የለም ቢባል መዋሸት አይሆንም ።
     አላህ አዛኙ ጌታ በእዝነቱ ለባሮቹ አዝኖ ከሚደርስባቸው ግፍና መከራ አውጥቶ ወደርሱ እንዲመለሱ እንዲያደርጋቸው ዱዓእ እናድርግ ። እርግጠኛ ነኝ ሁላችንም ታመናል ።
    በሁነይን ዘመቻ ቀን ምድር ከመስፋቷ ጋር በሶሓቦች ላይ ከጠበበች በኋላ አላህ ድል እንደሰጣቸው ሁሉ ምድር ለጠበበችባቸው ባሮቹ ድል እንዲሰጥና ማን አለብኝ ባይን እንዲያሳፍር እንለምነው ።
    እየአንዳንዱ ክስተት አስተማሪ ነውና እኛም ከዚህ ተምረን ተውበት አድርገን ወደርሱ እንመለስ ። እኛም ዛሬ ማን አለብን ብለን የነብያትን አስተምሮ አንሰማም የተውሒድ ተጣሪዎችን ጠላት እናደርጋለን ካልን የሁለት ሀገር ውርደት ይጠብቀናል ። በመሆኑም ፊታችን ወደ ተውሒድ አዙረን አላህን በብቸኝነት ማምለክና መልእክተኛውን መከተል አምሳያ የሌለው የልቅና በር መክፈቻ ቁልፍ ነው ።
    አላህ ሙስሊሞችን ወደ ተውሒድና ወደ ነብይ መከተል መልሶ የልቅና ባልተቤት ያድርግልን ። በእዝነቱ የፍሊስጢን ህፃናትና አዛውንቶችን ከአውሬ ጠላት መንጋጋ ያውጣቸው ።

     ሁላችንም ሌላ ቢያቅተን በዱዓእ አንሰስት ።

     http://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

21 Jan, 14:10


አሏህ የሰጠህን መብት ሸርዓውን በማይፃረር መልኩ መጠየቅ አግባብ ነው ግን የዲን መርሆችን ባፈነገጠ መልኩ (በሰላማዊ ሰልፍ) መጠየቅ የተከለከለ ነው ሼር የምታደረጉም ታቀቡ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

20 Jan, 10:31


ለአሏህ ብላችሁ እህቴን  አፋልጉኝ‼️

የተፈላጊዋ ስም ሻዱ ተማም እ/ኮርማ ትባላለች የአንድ ልጅ እናት ስትሆን አድራሻዋ ሳንኩራ ወረዳ ጃታ ቀበሌ ሲሆን በቀን 6/5/2017  ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ተፈላጊዋ ከቤት ስትወጣ ሰማያዊ ጅልባብ ለብሳ እንደነበርና እኛ ቤተሰቦቿ ትመለሳለች ብለን ብንጠብቅም መመለስ ስላልቻለች በተለያዩ አማራጮች የማፈላለግ ሥራ የተሰራ ቢሆንም ተፈላጊዋን ማግኘት ባለመቻላችን ቤተሰቦቿ በጭንቅ ላይ መሆናችንን እየገለፅን እህታችንን ያገኛችሁ ካላችሁ በሚከተለው ስልክ ቁጥር በመደወል እንድታሳውቁን ስንል  በአሏህ ስም ይጠይቃሉ።

ስልክ ቁጥር:-
             0916181538
             0916715993
             0916268571

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Jan, 19:58


ብዙ ሰኞዎችን በምግብ አሳልፈን ይሆናል። እስኪ የነገው ሰኞ ለአላህ ብለን በመፆም እናሳልፈው።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Jan, 19:17


47ሺህ ሙእሚኖች ሞተውብን 110 ሺህ በላይ ሚሆኑት ቆስለውበን ምን አይነት ድል ነው ያለው። ኪሳራጂ ትርፍ ያልተረፈበትን ጦርነት እደ ድል ማየት ጤንነት አይመስለኝም።


https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Jan, 17:46


ፍልስጤም ከፈራረሰች በኃላ የሰላም ድርድር እንደ ድል ማየት ሞኝትነት ነው።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

18 Jan, 18:12


🔷  ልብ እንደ ድስት ነው በያዘው ነገር ይንተከተካል ።

قال يحيى بن معاذ – رحمه الله – :

"  القلوب كالقدور تغلي بما فيها ، وألسنتها مغارفها ، فانظر إلى الرجل حين يتكلم فإن لسانه يغترف لك بما في قلبه ، حلو وحامض ، وعذب وأجاج ، وغير ذلك ، ويبين لك طعم قلبه اغتراف لسانه ، أي كما تطعم بلسانك طعم ما في القدور من الطعام فتدرك العلم بحقيقته ، كذلك تطعم ما في قلب الرجل من لسانه ، فتذوق ما في قلبه من لسانه ، كما تذوق ما في القدر بلسانك ".

           الجواب الكافي   ص ( 159 )

🔹 የሕያ ኢብኑ ሙዓዝ የተባለ ሊቅ ስለ አንድ ሰው ልብ ሲናገር እንዲህ ይላል : –

" ልብ እንደ ድስት ነው በያዘው ነገር ይንተከተካል ። ምላስ ጭልፋው ነው ። አንድን ሰው ሲናገር አዳምጠው ምላሱ ልቡ ውስጥ ካለው እየጨለፈ ነው ።
    ጣፋጭ,  የተበላሽ , ለዛ ያለው,  ጨዋማ ( ጎምዛዛ ) የመሳሰሉት,  የልቡን ቃና ምላሱ ይገልፅልሀል ። በምላስህ ቀምሰህ ድስት ውስጥ ያለውን ምግብ ቃና እንደምታውቀው ሁሉ በሰውየው ልብ ያለውን ደግሞ በምላሱ ታውቀዋለህ ። በልቡ ያለውን በምላሱ ትቀምሰዋለህ ። በድስት ያለውን በምላስህ እንደምትቀምሰው ሁሉ " ። !!!!!

     🔹 እዚህ ጋር ልብ ማለት ያለብን የሕያ እየተናገረ ያለው አንድ ሰው ስለሚናገረው ነገር ነው ። የሚናገረው በልቡ ካለው ስለሆነ ነው ታውቀዋለህ የሚለው እንጂ በአንድ ሰው ልብ ውስጥ ያለውን ከአላህ ውጪ የሚያውቅ የለም ። የሕያ ግን ልብ ውስጥ ካለው ምላስ ግልፅ ያደረገውን ነው ታውቀዋለህ እያለ ያለው ይህም ቢሆን ሁሌ ልክ ይሆናል ማለት አይደለም ። ልክ ዓማር ኢብኑ ያሲር ልቡ በኢማን ተሞልቶ በምላሱ የኩፍር ቃል እንደተናገረው ሁሉ ። እንደነዚህ አይነቶቹ ክስተቶች በጣም ጥቂት ( ናዲር ) ስለሆኑና በአብዛኛው ሰው በልቡ ያለውን ስለሚናገር ነውና መልእክቱን በተዛባ መልኩ እንዳንረዳው ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

15 Jan, 19:58


አልሃምዱሊላህ በጋዛ ሰላም ወረደልን።በፍልስጤም የሞቱብንን ወንድሞቻችንን አላህ ይዘንላቸው ሸሂድነትም ይወፍቃቸው።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Jan, 19:42


እንደዚህ ነው ሙመይአዎች ከሱና የተገለበጡት።
ግራ ገብቷቸው ሰውን ግራ ያጋባሉ።
በየሄዱበት ሹብሃ ይጥላሉ።
ግልፁን የሰለፎች ጎዳና ተልቢስ ያረጋሉ።
ሱና እንደ ልብሳቸው ቆርጠው መስፋት ይፈልጋሉ።ሲፈልጉ መስለሃ ሲያሻቸው ደሩራ
እያሉ ሀቅና ባጢል ይደበላልቃሉ።

ባለህበት ንቃባቸው እንዳትሸወድ።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Jan, 10:36


🔥በሎስ አንጀለስ የእሳት ቃጠሎ እየተስፋፋ ሲሆን እስካሁን ያደረሰው የኪሳራ መጠንም እንደየ መረጃ ምንጮችም ይለያያሉ።እንደ አሜሪካን ሚዲያ ዘገባ 50 ቢሊዮን ዶላር፤የሩሲያ ሚዲያ እንደሚለው 150 ዶላር፤ ሌሎች ምንጮች እንደሚሉት 275 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ እየተገለፀ ይገኛል።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Jan, 17:49


#ትዳር

ሰሀቦች ከለበሳት ውጪ ሚቀይሩት ልብስ ሳይኖራቸው ያገቡ ነበር። እኔ እና አንተ ግን ከምግብ የፈለግነውን አማርጠን እየበላና ብራንድ ጫማዎችን ሽቶዎችን ጀለቢያዎችን እየተጠቀምን ገራሚ ስማርት ስልኮችን ይዘን ከስራም ምርጥ ስራ እየሰራን ላለማግባት ሰበብ እንደረድራለን። ግን እንደዚህ ምንሆን ሰዎች በጭንቅላታችን ነው ወይስ በእግራችን ነው  ምናስበው? ሀቢቢ ስማኝማ አንተ ትንሽዬ መንቀሳቀሻ ካለችህ የቀን ወጪ መሸፈን ከቻልክ ለምን ጠበብ ያለች ክላስ አትሆንም መከራየት ከቻልክ እና ምን ትጠብቃለህ ግማሽ ጎንህን ሄደህ አምጣትጂ።አንቺም የማስተዳደር መስፈርቱን ያማላ ዲኑንም አኽላቁንም የምትወጂለት ሰለፊይ ወንድ ከመጣልሽ መርሃባ ብለሽ ተቀበዪው።እንዲህማ ካልሆነ ከየት በኩል በዚህ ዘመን ካለው ፊትና እንተርፋለን። ብዙዎች ወይ ባለማግባታቸው ወይም ባለመፆማቸው የተነሳ በዚና ማእበል እየተዋጡ ይገኛል።ምንድነው ዛሬ ኦንደዚህ ዝሙትን ያበዛው ከትዳር መራቅ ቢሆንጂ። ምንድነው ዛሬ የሴት ልጅን ዋጋ እንዲረክስ ያደረገው በኒካህ ሚይዛት ሰው በማጣትጂ።በጣም ከሚገርመው ነገር አንዳንድ ወንዶች የሀብታም ልጅ ሆነው ሳለ ሴት ልጅን በዚና ያተራምሳሉ። ለስሙ ገራሚ ስራ ምርጥ መኪና ይይዛል ግን ራሱን በትዳር ከመሰተር ይልቅ ሴት ልጅን ለስሜት ማስተንፈሻነት ይጠቀማል።ምናለ አንዳን ሚወዳትን ለዲኑም ለዱኒያውም ምትሆን ሴት ለትዳር ቢጠይቅ በዚና ከሚጨማለቅ። ሰው እንዴት የአላህን ድንበር አልፎ በዚህ ልክ የስሜት እስረኛ ይሆናል "ዝሙት ሚሰራው ትንሹ ብልት ነው ነገር ጀሀነም ሚገባው ሙሉ ሰውነቱ ነው"።እዚህ ጋር ደግሞ የሴቶችም ትልቅ ጥፋት እና  የአስተሳሰብ ዝቅጠታቸው አለ እሱም ምንድነው ካላቹኝ ሴት ልጅ በእስልምናችን ሰውነታን በሂጃብ(በኒቃብ በጅልባብ ያው ከሁለቱ ውጪ እስልምና ሂጃብ አያውቅም) እንድትሸፍን ታዛ ሳለ ነገር ግን እሷ የወንዶችን ትኩረት ልሳብ በሚል መልኩ እንደ ሴተኛ አ*ሪ ተወጣጥራ ተገላልጥ ትወጣለች።ይሄ ተግባራ ደግሞ ልክ ሽፋን የሌለው ከረሜላ ቆሻሻ ላይ ትንኩሼዎችን እንደሚስበው ሁሉ  ወደ እሷም የፈተና ወንዶችን ይስብባታል በመጨረሻም የዝሙት ፊትና ላይ ወድቃ አኼራዋንም ዱኒያዋንም ታበላሻለች በገዛ እጃ።ስለዚህ አንቺ ሙስሊም እህቴ ሆይ ራስሽን እንደንግስት አድርጊ ቁጥብ ሁኚ። የንግስትነትሽ ዘውድ የሆነውን ሀያእ እና ሂጃብ ልበሺ። በተጨማሪም እውቀት ቅሰሚ ምክንያቱም እውቀት አላህን እንድፈሪ ያደርግሻል። በተረፈ ስለ ትዳሩ ደግሞ አላህን በሱጁድሽ ሷሊህ ባል እንዲሰጥሽ ከልብሽ ተማፀኚ ።አንተም ሙስሊም ወንድሜ ሆይ በሴት ጉዳይ አላህን ፍራ ሴት ልጅን በቀልብህ እዳትመኛት ለሀላሉ ካልሆነ ለሀራሙ ነገር አትመኛት። አላህን ፍራ ዛሬ ለጊዜያዊ ስሜት ብለህ ሴት ልጅ የደቂቃዎች ስሜት ማስተንፈሻ ካደረካት አላህ ነገ በአኼራ ከደቂቃዎች በላይ ውስጡ ገብተህ ምትቃጠልበት ጀሀነምን ሊያስገባህ ይችላል።ስለዚህ ሀቢቢ ከቻልክ አግባ ካልቻልክ ደግሞ ፁም በቃ እዚህም እዛም ከምትርሙጠመጥ ፁም ኻላስ። በሱጁድህም ላይ ሆነህ አላህ አቅሙን እንዲሰጥህ ዱአ አድርግ ሰበቡን አድርስ።ሌላ ደግሞ ከ24 የተወሰችዋን ሰአት እውቀት ቅሰምበት ምክንያቱም ስለ ዲንህ ስለ አላህ እያወክ በሄድክ ቁጥር የአላህ ፍራቻህም እየጨመረ ይሄዳል። አላህ እኔንም እናንተንም ከዚህ ላጤነት ከሚባለው ደባሪ አለም አውጥቶን በሀላሉ  ይሰትረን።

አቡ ኡመር

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Jan, 07:18


💊 ስለ ሩቃ ሰፋ ያለ ትምህርት
  💉¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯🔬

🏝 በዚህ አንገብጋቢ ትምህርት የሚከተሉት ነጥቦች ተዳሰዋል፦
🏝 أســبــاب صــرع الــجــن للإنـسـان
🏝 ጂን ሰዎችን የሚጥልበት ምክንያቶች

الــــرقــــيــــة الــــمــــشروعــــة
ሸሪዓዊ የሩቅ ❴መንፈሳዊ❵ ህክምና


الــــرقــــيــــة الــــمــــحــــرمــــة
እርም የሆነው መንፈሳዊ ህክምና


🚥
دخــول الجــني في بدن الإنســان
🚥 ጂን በሰዎች አካል ውስጥ ስለመግባቱ

🔍 وضــــــــرب الــــــــمــــــــصــــروع
🔎 [በጂን] የተጠቃን ሰው መደብደብ


🎙 للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ»
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ አላህ ይጠብቃቸው!



🏝 ••⇣⇣.  🏖   ••⇣⇣ 
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞

---------------⫷⫸-----------------
🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
⫷⫸⫷~⫸⫷⫸⫷~⫸⫷⫸⫷~⫸

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Jan, 06:31


ከቀናት በፊት " ይቺህ ከተማ(ካሊፎርኒያ) ከፊት ቁጥጥር ውጪ ነች" የዛ የፈሳዱ ሆሊውድ ፊልም ሰሪዎች ሲሉ ነበር። ነገር ግን አላህ በቀናት ውስጥ በእሳት ከተማዋን  ተቆጣጠራት።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Jan, 05:36


"በሎስ አንጀለስ አካባቢዎች የአቶሚክ ቦምብ የተጣለ ያህል ነው ጥቃቱ የፈጠረው ጥፋት።"
የከተማው ከንቲባ ያቸው እንዲህ ያሉት

ሌላ ጊዜ እሳት አደጋ ሳይ እደነግጥ አዝን ነበር በአሜሪካ ላይ የተከሰተውን ሳይ በቃ መግለፅ በማልችለው መልኩ ደስታ ይሰማኛል። እናንተስ ምን እየተሰማችሁ ነው?

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Jan, 05:33


ኢትዮጵያዊቷን የቤት ሰራተኛ ለ 19 ዓመታት ያስታመሙ ጥንዶች ከወደ ሳዑዲ አረቢያ✌️ ግለሰቡ የሳዑዲ ዜጋ የሆነው ሳላህ አል ሱዩፍ ይባላል።

  በቤታቸው በሰራተኝነት ስታገለግል የነበረችው ሰራተኛቸው በድንገት ታማ ፓራላይዝድ ሆነች ያለ ሰው እርዳታም መንቀሳቀስ አትችልም።

ሁለቱ ጥንዶች ቅን ባልና ሚስቶች ማባረር ሳይሆን የወሰኑት እስከ መጨረሻው ከጎኗ ሆነው ሊያስታምሟት ወሰኑ አሁን 19 ዓመት ሆናቸው። በዚህ በጎ ድርጊታቸው ብዙዎች ተገረሙ ሚዲያዎች በራቸውን አንኳኩ፣በዚህ ዘመን የሰራተኛ ላብ በሚከለከልበት ጊዜ መሰል ሰብዕናዎች መኖራቸው አጂብ ነው።

አል መዲና የዜና አውታር "ጥንዶቹ ለብዙዎቻችን ተምሳሌቶች ናቸው ካለ በኋላ ከነሱ ብዙ የምንማረው ነገር አለ ።" በማለት አስተያየቱን አስፍሯል።

አዎን! ሁሉም ህዝቦች ውስጥ ቅን ደጋግ ቸሮች ለሌላው አዛኝ ለሰው ሀቅ የሚጨነቁ የሚጠበቡ ብዙ አሉ፣በተቃራኒው የላብን ዋጋ ከልክለው ግፍ የሚፈፅሙም በርካቶች ናቸው።
ሁሉንም በአንድ አንፈርጅ ለማለት ነው።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

11 Jan, 12:01


⚠️ወሬ ስታበዛ ትናቃለህ። ⚠️ቀልድ ስታበዛ ትናቃለህ። ⭕️ስትኮሳተር ትፈራለህ ። ⭕️ማትቀልድ ሰው ስትሆን ትፈራለህ። ነገር ግን ፊቱ ፈካ ያለ ዝምተኛ ስትሆን ትከበራለህ። "ትንሽ ፈገግታ ብዙ ዝምታ"
ከመናቅም ከመፈራትም መከበርን ሚያክል ነገር የለም።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

11 Jan, 07:02


ሙስሊሟ እህቴ ወይ You Are Not Property – You Are a Person with Value !!!!

እህቴ፣ ይህንን አስታውሺ፡ አንቺ እንደ ላብራቶሪ ናሙና ልትመረመሪ፣ ሊፈረድብሽ፣ ወይም ሊቃወሙሽ የሚገባሽ ንብረት አይደለሽም። አንቺ ሰው ነሽ፣ እህት እናት ሚስት ልጅ የሆንሽ ክብርት ፣ ብልህት እና ዋጋ ያለሽ ሴት ነሽ።
ደረጃዎችሽን ከፍ አድርጊ
መልክሽን ብቻ የሚያከብር ወይም እንደ ቼክ ሊስት የሚያይ ሰው የሚገባሽ አይነት አጋር አይደለሽም። ጋብቻ የዕድሜ ልክ ሽርክና ነው፣ በመከባበር፣ በፍቅር እና በጋራ መግባባት ላይ የተመሰረተ እንጂ አካላዊ መሳሳብ ብቻ አይደለም።
ዋጋሽን እወቂ
እስልምና ለሴቶች ክብር እና ዋጋን ይሰጣል። ከመልክሽ በላይ ነሽ። ደግነትሽ፣ ባህሪሽ፣ እምነትሽ እና አእምሮሽ ከሚያልፍ ውበት እጅግ የላቀ ዋጋ አለው።
ክብርሽን ጠብቂ
አንድ ሰው ድንበርሽን በሚጥሱ መንገዶች አንቺን ለማየት ከፈለገ ወይም ምቾት እንዳይሰማሽ የሚያደርግ ከሆነ ተይው። ትክክለኛ ሰው ጨዋነትሽን አክብሮ ወደ ትዳር በጨዋ ደንብ፣ በቅንነት እና በአክብሮት ይመጣል።
የተሳሳቱ ትርጓሜዎች አይጫኑሽ
አንዳንድ ወንዶች ሰውነትሽን የመመርመር መብት እንዳላቸው በመግለጽ ፍላጎታቸውን ለማስረዳት ሃይማኖትን አላግባብ ይጠቀማሉ። አስታውሺ እስልምና ክብርሽን ይጠብቃል። ለወንዶችም ለሴቶችም ገደብ ሰጥቷል። በባህላዊ የተዛባ ትርጓሜዎች አንቺን ከዋጋሽ ያነሰሽ እንዲሰማሽ እንዲያደርግ አትፍቀጂ።

ጋብቻ ስለ ጋራ አጋርነት እንጂ የይዞታ ባለቤትነት አይደለም።
እንደ ንብረት የሚያይሽ ሰው መቼም እንደ እኩል አይቆጥርሽም። መልክሽን ብቻ ሳይሆን ለነፍስሽ ዋጋ የሚሰጥ ሰው ፈልጊ። አጋርሽ አንቺን ሊንከባከብሽ፣ ሊጠብቅሽ እና እንድታድጊ ማድረግ አለበት እንጂ እንደ ግብይት እቃ ሊያይሽ አይገባም።

ውድ እህት ልባሽን ጠብቂ ክብርሽን ጠብቂ እምነትሽን ጠብቂ። አንቺን እንደ ዕቃ የሚያዩሽን የወንዶች ፍላጎት ለማስደሰት ወደ እዚህ ምድር አልመጣሽም። በዓላማ፣ በፍቅር እና በክብር የተሞላ ሕይወት ለመኖር ነው እዚህ የመጣሽው። ትክክለኛው አጋርሽ ሙሉ ዋጋሽን አይቶ አላህ ባሰበው መንገድ ያከብርሻል።

ጠንካራ ሁኚ፣ በጥበብ ቆይ እና ከሚገባሽ ባነሰ ዋጋ በጭራሽ አትተመኚ።

Copy
https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

10 Jan, 11:00


በአሜሪካ ሎሳንጀለስ የተከሰተው ሰደድ አሳት ዙሪያ ምን አዳዲስ ክስተቶች አሉ?

📌በሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳት ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ መኖሪያ ቤቶችና ሌሎች ሕንፃዎች ተቃጥለዋል።

📌በግዙፉ የሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ከፍ ብሏል።

📌በእሳት አደጋው የደረሰው የኢኮኖሚ ጉዳት ወደ 150 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተነግሯል።

Al Ain

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

09 Jan, 20:56


የጋዛ እጣ ያለ ምንም ቦንብ በአሜሪካ ላይ እየደረሰ ነው። አላህ ሆይ እሳቱን መቆሚያ የሌለው አድርገው።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

07 Jan, 06:42


🔷  በዚ ዘመን ነው እንዴ የሚያሰኝ ታሪክ

     በሶሞኑ የሓራና ሀሮ ጉዞዬ በጣም የሚገርምና በሐዘንና የአድናቆት የተደበላለቀ ስሜት የእንባ ቧንቧ የሚከፍት እውነተኛ ታሪክ ሰምቼ ላካፍላችሁ ወደድኩኝ ። ታሪኩንም እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ : –
     ክስተቱ በወሎ ዞንተንታ በምትባለው የሀገራችን ክፍል የተከሰተ ነው ። እንደሚታወቀው ሀገራችን ውስጥ በተለያዩ ክልሎች የተለያዩ የሽርክ አይነቶች ይሰራሉ ።  ሽርክ ደግሞ ደረካቱ ይለያያል ። የሽርክ አይነቶች ሁሉ እኩል አይደሉም ። በጣም አሰከፊ የሽርክ አይነት ከሚካሄድባቸው አካባቢዮች አንዱ የወሎ ዞን ነው ። ወሎ አካባቢ የሽርክ ኮተትና ግሳንግስ ሲሆን የሚሰሩ የሽርክ አይነቶች የህፃናት ፀጉር የሚያሸብቱ ናቸው ። ሽርክ መሰራቱ ብቻ ቢሆን ባልከፋ ነበር ነገር ግን እነዚህ የሽርክ ተግባር የሚሰሩ አካላት ከእነርሱ ጋር አብሮ ያልሰራን ወሀብይ በሚል የሚችሉትን ሁሉ በማድረግ ባይተዋር እንዲሆን ማእቀብ በመጣል ራሱን እንዲጠላ ያደርጋሉ ።
     የዘህ ግፍና በደል ገፈት ቀማሽ ከሚሆኑት የአላህ ባሮች ውስጥ ከላይ በተጠቀሰው ደቡብ ወሎ ተንታ በምትባለዋ መንደር ውስጥ ነዋሪ የሆኑት ሸይኽ አሕመድ ዐ/ወሀብ አንዱ ናቸው ። እኝህ ሸይኽ ሽርክን በአይነቱ አውግዘው አድባር ቆሌ አልገዛም ፣ የሙታንን መንፈስ አልለማመንም ፣ ፍጡርን ድረሱልኝ ብዬ ከጌታዬ ደጃፍ መባረር አልመርጥም ፣ በቂዬ አላህ ነው እሱን ብቻ ነው የማመልከው ፣ የምከጅለውና የምለምነው ፣ ከጭንቅ አውጣኝ ፣ ተምኪን ፈልጌያለሁ ብዬ እጄን ምዘረጋው ወደርሱ ብቻ ነው በማለታቸው ከአካባቢ ማህበረሰብ እንዲገለሉ ተደረጉ ። በዚህ አላበቃም ማእቀቡ ቢታመሙም ቢታመምባቸውም እንዳይጠየቁ ፣ ቤተሰባቸውም ሆነ እሳቸውም ከማንም ጋር እንዳይገናኙ ፣ ቢሞቱ እንዳይቀበሩ ፣ ቢሞትባቸውም እንዳይቀበርላቸው ፣ ምንም አይነት ችግር ቢገጥማቸው ማንም እንዳይረዳቸው ተወሰነባቸው ።
     ይሁን እንጂ እኚህ ሸይኽ ከማህበሰቡ የተጣለውን ማእቀብ ከቁብ ሳይቆጥሩ ልጆቻቸውንና ባለቤታቸውን ይዘው በማህበረሰቡ የተወገዙና የተረገሙ እየተባሉ አላህ በቂያችን ነው ብለው የህይወትን ጉዞ ጀመሩ ። ይህ ሲሆን የሱና ሰዎችን ለማግኘት ደርሶ መልስ የ6 ሳአት መንገድ የሚሆን ቦታ ሄደው እየመጡ የባይተዋርነት ስሜታቸውን እያቀጨጩ ነበር ።
     እኚህ ጉደኛ ሸይኽ አላህ ይህን ፅናታቸውን የሚፈታተን ፈተና እንዲገጥማቸው ፈለገ ። ልቻቸው በጠና ታመመ ። ልጃቸውን ሐኪም ቤት አስገብተው ያለ ጠያቂና ያለ ተተኪ ሲያስታምሙ ቆዩ ። የአላህ ውሳኔ ሆነና ልጃቸው ወደ አኼራ ሄደ ። ቤታቸው ከሐኪም ቤቱ በእግር የ3 ሳአት መንገድ ያስኬዳል ። መኪና ለመከራየት አቅም አልነበራቸውም ። አብሽር ብሎ የሚያፅናና ቤተሰብም ሆነ ጎረቤት አጠገባቸው የለም ። የልጃቸውን ጀናዛ ተሸክመው የሶስት ሳአት መንገድ ተጉዘው ቤታቸው ደረሱ ። እናትና አባት የልጃቸውን ጀናዛ አጥበው ከፍነው ተሸክመው ወስደው ቀበሩ ።ሱብሓነ ላህ ለስሙ በሙስሊም ማህበረሰብ ውስጥ ነው ያሉት ነገር ግን አላህ በቂያችን ነው እንዴት ትላላችሁ ተብለው በዚህ መልኩ ታሪክ የማይረሳው አላህ ፊት አሳፋሪ የሆነ ተግባር ተፈፀባቸው ።
     እኚህ ጉደኛ አባትና እናት ልጃቸውን ቀብረው ተመልሰው አላህ በቂያችን ነው ይህ ለተውሒድ ከሚከፈል ዋጋ አንፃር ኢምንት ነው አሉ ። አላህ የፈለገውን ይሰራል ልጃችንን እኛ ቀብረነዋል ሁላችንም ሞተን ሬሳችን አውሬ ቢበላውም አላህን ከማምለክ ሊያግደን የሚችል አይኖርም  ይላሉ ።
    ከዚህ መራራ ፈተና በኋላ ግን ሶብራቸውና ፅናታቸው ፍሬ አፍርቶ ትላልቅ መሻኢኾች እንደነ ሸይኽ ኢስማኢል ፣ ሸይኽ ዐ/ ሰመድ ፣ ሸይኽ ሙሐመድ ሓያትና ሌሎችም ወደ ተውሒድ ተመልሰው በአሁነ ሳአት ተንታ አካባቢ በሸይኽ ኢስማኢል አማካይነት የተውሒድና ሱና ዳዕዋ እየተስፋፋ ነው ። ኪታቦች ይቀራሉ ፣ ሙሓደራዎች ይደረጋሉ ፣ ልጆች ተውሒድና ሱና ይማራሉ ፣ ባጠቃላይ የሰለፍያ ዳዕዋ ችግኝ እያበበ ነው ።
    ይህ የሆነው በተጣለባቸው የግፍ ማእቀብ ለ30 አመት አካባቢ በፅናት የታገሉት ሸይኽ አሕመድ ዐ/ወሃብ በህይወት እያሉ ነው ። በአሁኑ የሓሮ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ እንደሚመጡ ሸይኽ ሙሐመድ ሓያት ደውለው ከነገሯቸው በኋላ ጉዳይ ገጥሟቸው መጥተው ለማየት ሳንታደል ቀርተናል ።  እስኪ ይህን ታሪክ የምናነብ ወደራሳችን እንመልከት እኛ ለነብዩ ዲን ምን የከፈልነው ዋጋ አለ ? አላህ ይዘንልን ።

    https://t.me/bahruteka

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Jan, 18:26


     🔷  የመጅሊስ አመራሮች ለሙስሊሙ መብት ወይስ በሙስሊሙ መበት ⁉️

    የመጅሊሱን ስልጣን በበላይነት የተቆጣጠሩት የሀገራችን የኢኽዋን አንጃ ዋና መሪዮች የሙስሊሙን መብት ያስጠብቃሉ ማለት ኢኽዋን ማለት ምን ማለት እንደሆነ የማያውቅ ምስኪን ምኞት ነው ። ኢኽዋን ማለት እንደ እስስት ራሱን የሚቀያይር የፖለቲካ አነፍናፊ የማፊያ ቡድን ነው ። አላማው ስልጣን ነው በሙስሊሞች ላይ የሚደርሱ ግፎችን ለማስቆም ቀርቶ ማሰቡ ራሱ ለስልጣናቸው አደጋ መስሎ ነው የሚታያቸው ። በመሆኑም ወንበራቸው ላይ ሆነው ይህን ብንናገር ምን ይመጣ ማን ይቆጣ ይሆን በሚል ስለ ወንበራቸው የሚጨነቁት ። አልፎ ከሄደም የህዝቡን እንቅስቃሴ አይተው መልካቸውን ቀይረው በህዝቡ ጩኸት ተከልለው የሆነ መግለጫ ያወጣሉ ።
      በተቃራኒው ከፌዴራል እስከ ቀበሌ በተዋረድ ተውሒድና ሱና ያለባቸውን መስጂድና መድረሳዎችን ለማዘጋት ያለ እንቅልፍ ይሰራሉ ። በአሁኑ ሳአት በተለይ በስልጤ ዞን ያሉ የመጅሊስ አመራሮች በዚህ ተግባራቸው የሚያውቁዋቸው የመንግስት ባለስልጣናት ስለሙስሊሞች መብት ቢያነሱ እንኳን ከቁብ አይቆጥሯቸውም ። በተግባራቸው ንቀውዋቸዋልና ለሙስሊሞች ሳይሆን ለጥቅማቸው የቆሙ ስለሆኑ የሚፈልጉትን ሊያስፈፅሙላቸው እንጂ የሙስሊሙ መብት እንዲሏቸው አይፈቅዱላቸውም ። ይሁን እንጂ እነዚሁ አካላት የተውሒዱን ዳዕዋ ለማደናቀፍና ሱናን ለማዳፈን በሚያደርጉት ርብርብ ያዘዙትን ይፈፅሙላቸዋል ። ያስሩላቸዋል መድረሳዎችና መስጂዶችን ያሽጉላቸዋል  ።
      ታዲያ በዚህ መልኩ የነብዩንና የሶሓቦችን ትክክለኛ ዲን ለማጥፋት እንቅልፍ አጥቶ የሚሮጥ አካል በምን ሞራል ነው የሙስሊሞችን መብት የሚያስጠብቀው ። እነዚህ አካላት በድምፃችን ይሰማ ሸሪዓን የበላይ ለማድረግ ነው ብለው ሙስሊሙን ከዳር እስከዳር አነቃንቀው ባለሀብቱን እንደ ፈንጅ ላም አልበው ቤታቸው ቤተመንግስት ካስመሰሉና በቪ 8 መሄድ እየሄዱ የመጅሊስ ወንበር ላይ ሲወጡ እንኳን ኢትዮዽያ ላይ ሸሪዓ ማወጅ አይደለም ማሰቡም ወንጀል ነው ነበር ያሉት ። ይህ በአለም ላይ ያሉ ኢኽዋኖች አቋም ነው ።
    ሙሐመድ ሙርሲ ግብፅ ላይ ወንበር ሲይዝ እኛ አላማችን መደንይ ( የዲሞክራሲ ) ስርኣት ማምጣት ነው ሸሪዓ አይደለም ነው ነበር ያለው ። ከወንበሩ መነሳቱ ላይቀር አላህን የሚያስቆጣ ንግግር ተናግሮና መመሪያ ሰጥቶ ተነሳ ። ከወንበሩ መነሳቱ አይደለም ከዱንያም ለመነሳቱ ሰበብ ሆነው ። እናንተ ኢኽዋን እስልምናን የበላይ ያደርጋል የሙስሊሞችን መብት ያስጠብቃል ብላችሁ የምትጃጃሉ ምስኪን ሙስሊሞች ከንቅልፋችሁ ንቁ ። ታሪካቸው በተቃራኒው ነው ስልጣን የሚፈልጉት ኪሳቸውን ለማደለብ ሲሆን ወንበራቸውን ለማስጠበቅ አረቄ እየገዙ ለባለስልጣኖች እጅ የሚነሱ ናቸው ። ሰሩ ከተባለ በሙስሊሞች ላይ እንጂ ለሙስሊሞች አይደለምና ልብ በሉ ።
     ለዚህ ማረጋገጫው በቅርቡ መደረጉ ላይቀር አ/አ ሚሊኒየም አዳራሽ ላይ ተዘጋጅቶ የነበረው የሰለፍዮች ኮንፈረስ እንዲደናቀፍ የሄዱበት ርቀትና የከፈሉት ዋጋ ነው ። ይህ ተግባራቸው በባለስልጣናቱ ዘንድ ትዝብት እንዲያተርፉ አድርጓቸዋል ። አሁን የመጅሊስ አመራሮችን የምታወግዙና የምትረግሙ የኢኽዋን አክቲቪስቶች እናንተም የመጅሊሱን ስልጣን ብትይዙ ያው ናችሁ ምክንያቱም መርሃችሁ አንድ ነውና ። ጉዳይ የጉልቻ መቀያየር ነው የሚሆነው ።
     ሙስሊሞች ሆይ በስማችሁ የሚነግደውን ኢኽዋን አንቅራችሁ ተፍታችሁ ቁርኣንና ሐዲስን በሶሓቦች ግንዛቤ ተከተሉ ተውሒድና ሱና የበላይ እንዲሆን በራሳችሁ ላይ ሸሪዓን ተግባራዊ አድርጉ የዛኔ የአላህ እርዳታ ታገኛላችሁ እላለሁ አላህ ይርዳን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Jan, 15:05


❗️የሴት ልጅ መርከስነት የሚጀምረው ስትገላለጥ ነው የመጨረሻው እርክሰቷ ደግሞ ዝሙት ላይ ስትወድቅ ነው። እህቴ ሆይ አደራ በጅልባብሽ በኒቃቢሽ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

03 Jan, 14:06


የእርዳታ ተማጽኖ

#Ethiopia | ፋያ ከድር ትባላለች። የ 7 ዓመት ልጅ ነች።
የምትኖረው በአዳማ ሲሆን የአይን ካንሰር ታማሚ ነች።

እናቷ ዘምዘም ጀማል ስትባል ጥቁር አባይ ጉሊት በመስራት ነው የምትደዳደረው።

አሁን ግን ከአቅሟ በላይ ስለሆነባት ይኛን እርዳታ ትሻለች።

092 555 9577
በዚህ ስልክ ቁጥር እናቷን ማግኘት ትችላለችሁ

1063000182481
ዘምዘም ጀማል
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

02 Jan, 07:43


ከሕመም ጋር አራት ልጆችን ያለአባት የማሳደግ የእናትነት ብርቱ ፈተና…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጸሃይ ተሻለ ትባላለች፤ የአዲስ አበባ ነዋሪ ስትሆን ሕመምተኛ እና የአራት ልጆች እናት ናት፡፡

የሕይወት መልኩ ብዙ ነው፣ አንዴ ጥሩ የሆነው ሌላ ጊዜ መጥፎ ገጽታውን ሊያሳይ ይችላል፡፡

ጸሃይ ተሻለም ከባለቤቷ ጋር ትዳር ስትመሰርት ደስተኛ ነበረች፤ ትዳራቸው የሰመረ ሆኖም ጥንዶቹ በልጅ ተባረኩ፡፡ ልጅ ሲመጣ ትዳር ይደምቃልና የጸሃይና ባለቤቷ ፍቅርም በልጆች ፍቅር ታጅቦ ዓመታትን አሳለፈ፡፡

ይሁን እንጂ ጸሃይና ባለቤቷ ሶስት ልጆችን ከወለዱ በኃላ በተለያዩ ምክንያቶች ትዳራቸው እክል አጋጠመው፤ ጥንዶቹ ልዩነትን በውይይት ከመፍታት ይልቅ ወደ ግጭት አካላዊ ጉዳት አመሩ፣ በዚህ ሁኔታ ላይም ጸሃይ አራተኛ ልጇን ነፍሰ ጡር እያለች ባለቤቷ ልጆቹን አደራ እንኳን ሳይል ጥሏት ጠፋ፡፡

ጸሃይ ከባለቤቷ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት በመለያየታቸውም አሁን ላይ አራት ልጆችን ብቻዋን የማሳደግ ሃላፊነት ተሸክማለች፡፡

ከአንድ ዓመት በፊት ከባለቤቷ ጋር ልጆችን ለማሳደግ እና ሕይወትን ለማሸነፍና በርካታ ውጣ ውረድ እንዳሳለፈች ትናገራለች፡፡

ከድጡ ወደ ማጡ እንዲሉ.. በአሁኑ ወቅትም አባት የት እንዳለ ባለመታወቁ ከማይድን ሕመም ጋር አራት ልጆችን ለማሳደግ ብርቱ ችግር ውስጥ እንደምትገኝ አንስታለች፡፡

ልጆቹን ለማሳደግና ትምህርት ለማስተማር ልብስ ከማጠብ ጀምሮ የተለያዩ አድካሚ ሥራዎችን እንደምትሰራ ነው የገለጸችው፡፡

ይሁን እንጂ አሁን ላይ ባለው ሁኔታ መሰል ሥራዎችን በህመም እየተሰቃየች ሰርታ አራት ልጆችን ማሳደግ ከአቅሟ በላይ መሆኑን ለፋና ዲጂታል አስረድታለች።

ይህን ተከትሎም ልጆቿ ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ እና የእለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ጎዳና በመውጣት ለልመና መዳረጓን አብራርታለች፡፡

''ያን ቀን እንደወትሮው ቤት ውስጥ የሚላስ የሚቀመስ የለም፤ልጆቼን እያለቀስኩ አየኋቸው፤ ፊታቸው ጠውልጓል፤ እርቧቸዋልም፤ ከዛም የልጆቼን ርሃብ ለማስታገስ እግሬ ወደ አመራኝ ጎዳና ወጣሁ'' ትላለች ልመና የወጣችበትን ቅጽበት ስታስታውስ።

በእርግጥ ጎዳና ወጥቶ እንደመለመን ከባድ ፈተና የለም የምትለው ጸሃይ÷ አማራጮቿን ሁሉ ሞክራ የልጆቿን ቀጣይ ሕይወት አደጋ ላይ ላለመጣል የቀራት ብቸኛ አማራጭ የሰዎችን ትብብር መጠየቅ እንደሆነ ተናግራለች፡፡

7ኛ ክፍል የሆነው የመጀመሪያ ልጇ እንደ እርሷ የማይድን ሕመም ተጠቂ መሆኑን ስትናገር እንባዋ ይተናነቃታል፡፡

ሁለተኛ ልጇ 2ኛ ክፍል፣ ሶስተኛ ልጇ የቅድመ መደበኛ ተማሪ እንዲሁም የመጨረሻ ልጇ ደግሞ የ1 ዓመት ከሶሶት ወር ዕድሜ እንዳላት ገልጻለች፡፡

እናትነት፣ አቅም ማጣት እና የልጅን ቀጣይ እጣ ፈንታ የመወሰን ከባድ ፈተና ከሕመሟ ጋር ተዳምረው በንግግሯ መሃል የምትለው ይጠፋታል፡፡

ከሁሉም በላይ ልጆቼን አስተምሬ ጥሩ ደረጃ እንዲደርሱ ፍላጎት አለኝ የምትለው ምስኪኗ እናት፤ ልጆችም በጥሩ ሁኔታ ትምህርታቸውን ተከታትለው የተቸገሩ ሰዎችን የመርዳት ሕልም እንዳላቸው እንደሚነግሯት አንስታለች፡፡

አሁን ላይ ከልጆቿ ጋር የምትኖርበት ቤት ለአደጋ የሚያጋልጥ ከመሆኑ በላይ ውሃ እና መብራት እንደሌለው እና ምቹ አለመሆኑን አብራርታለች፡፡

ልጆችን ተከታትሎ ማስተማርና የእለት ጉርስ መፈለግም የእናትነት የእለት ጭንቀቷ መሆኑን በተሰበረ ልብ ታስረዳለች፡፡

ስለሆነም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ያለባትን ጽኑ ችግር ተረድተው እጃቸውን እንዲዘረጉላት እናት ጸሃይ ተማጽናለች፡፡

ባለታሪኳን ማግኘትና መርዳት ለሚፈልግ👉ጸሃይ ተሻለ ዘሪሁን፤ስልክ፣0923149392

በመላኩ ገድፍ

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

01 Jan, 20:14


ኤሊ ያለ ቅርፊቷ ለአደጋ እንደተጋለጠችው ሁሉ ሴት ልጅም ያለ ኒቃብ ጅልባብ እና ያለ ትዳር ለአደጋ የተጋለጠች ነች።👌

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

01 Jan, 19:46


"አንድ አሳዛኝ እውነታ አለ እሱም መጅሊሱ የሚመራው በዱኒያ ሰው እንጂ በዲን ሰዎች አይደለም። ለዚህም ምስክር ስራቸውን ተመልከቱ ቁርአን ሀዲስን ነገር ችላ ብለውት በራሳቸው ፖለቲካዊ አስተሳሰብ ለዱኒያቸው በሚመች መልኩ እንደፈለጉ በዲን ስም ይጨማለቃሉ። እና ከዚህ ነጂስ ማለቴ መጅሊስ ምን አይነት ተስፋ ነው የምታደርጉት?"

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

31 Dec, 11:49


አብሬትን ይሁን ሌሎች ሚመለኩ ነገሮችን ስም እያጠሩ ማስተማር ሳይችሉ አላማችን ተውሂድን ለኡማው መድረስ ነው ይሉናልዴ? ነሲሃ ቲቪ ይሄን ነው እንግዲህ እየተሰራበት ያለው።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

29 Dec, 18:08


#ተመልሻለው

ሰሞኑን በፌስቡክ ገፄ ጀዋር ሙሀመድን ሚያወዳድስ መልእክት ያለው ፅሁፍ ፖስቼ ነው። አላህ ኸይር ጀዛቸውን ይክፈላቸው እና ሰለፊይ ወንድሞቼ ይሄ ንግግሬ ከሸሪአ እንደሚጋጭ አስረዱኝ እኔም ስህተቴን አምኜ ከዚህ ስህተቴ መመለሴን ላሳውቃቹህ ፈልጋለው። እኔ ከፖለቲካ ሚባለው ነጃሳ ነገር ጋር የመነካካት ሀሳብ ኖሮኝ ሳይሆን ሰውዬው በአንድ ወቅት የተናገራት ንግግር ሸውዳኝ ነው በቃ ለሙስሊሞች ጥብቆና ቆሞ የሆነችን ንግግር ተናገር እኔም ንግግሩን ሳዳምጠው ለካ እንደዚህ አይነት ሰው ነው በሚል ተሸውጄ ነበር። ነገር ግን ውስጥ ውስጡ ሳየው የትኛውም ፖለቲከኛ ከሸሪአ እስቀራቀ ድረስ ለሸሪአ ያለው እሳቤ የደከመ ነው ምናልባትም ሸሪአ ያነሰ ነገር አድርጎ ሊመለከትም ይችላል። ይህም ሊሆን የቻለው ከምእራባውያን በተጋተው የዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ ነው።ዲሞክራሲ ደግሞ እደምታውቁት ሸሪአ ሚባልን ነገር ውድቆ አድርጎ ሰው መመራት ያለበት በፈጣሪ ህግ ሳይሆን በሰው ህግ ነው ይላል። ሌላው ደግሞ በዲሞክራሲ ህግ መብቴ ነው በሚል ሰበብ ሰው ከሀይማኖቱም አልፎ ከተፈጥሮም ያፈነገጠን ነገር እዲያደርግ ይፈቅዳል። ብቻ ብዙ ብዙ ኮተቶች አሉበት። ለማንኛውም ወደ ዋናው ሀሳቤ ስመለስ እኛ ሰለፊዮች ሙስሊሞች በቻልነው ልክ ከፖለቲካ ሰው እሳትን እዳያቃጥለው ከሚርቀው በላይ መራቅ አለብን  ምክንያቱም ፖለቲካ ከምናውቀው  የማናውቀው ይበዛዋል።ስለዚህ ለኛ ሙስሊሞች ግድ የሚልብን ነገር እኔ ምን ሰርቼ ጀነት እገባለው ምን ሰርቼ አላህን እገናኘዋለው የሚል ነገር ነው ትኩረታችን ሊሆን የሚገባው። ሲቀጥል ሙስሊሞች ስንትናስንት ጭቆና ሲወርድባቸው ድምፅ ሊሆን ያልቻለን ፖለቲከኛ በየት መጥቶ ለሙስሊም ተቆርቋሪ ሚሆነው? አክሱም ላይ እህቶቻችን ሂጃባቸውን ሲገፈፋ የታለ ድምፅ የሆነው? ጉንችሬ ላይ ሙስሊም እህቶቻችን በኒቃባቸው ምክንያት ሲገፋ የታለ ድምፅ የሆነው? እና በምን ሂሳብ ነው  የዚህ ሰውዬ ደጋፊ ምንሆነው። ለማንኛውም ለቀልባችንም ለሁሉ ነገራችንም ሰላም ሲባል ፖለቲካን እንራቀው።አበቃው

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

27 Dec, 13:49


ድብቁ የሙስሊም እህቶቻችን የእርቃን ፎቶ ንግድ!

ሰሞኑን ከአንድ የስራ ባልደረባዬ ጋር ስናወራ ዲጂታል መፅሄት ላይ የሠፈረ አንድ ጥናታዊ ፅሁፍ ላከልኝ።
ጸሀፊው ምንተስኖት ደስታ ይባላል በሥነ-ሕብረተሰብ (ሶሲዮሎጂ) ከሐረማያ ዩንቨርስቲ የተመረቀ ሲሆን በአሁን ሰዓት በስንቅ ዩዝ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክት ማናጀር ነው ጥናታዊ ፅሁፉም ቴሌግራም ላይ ቻናል ግሩፕ ከፍተው የታዋቂ ሴቶችን ወይንም የድሮ የዝሙት ጓደኞቻቸውን እርቃን ፎቶ እየለቀቁ ብር ስለሚያስከፍሉ የቻናብ ባለቤቶች ያትታል።

ለአንድ እርቃን ፎቶ ከ 3000- 6000 እንደሚያስከፍሉም በጥናታዊ ፅሁፉ ሰፍሯል። እኔን ቀልቤን የሳበኝ እና ከባልደረባዬ የሰማሁት የሙስልም እህቶቻችን ከዚህም በላይ ከፍ ያለ ዋጋ እንዳለው ነው። በእርግጥ ለማመን ቢከብደኝም በገበያው ብዙም ስለማይገኝ ይሁን ለሙስሊም እህቶች ያላቸው መጥፎ እሳቤ በውድ ዋጋ እንደሚቸበቸብ ለዚህ ዋነኛ ተጠቂዎች የአረብ ሀገር እህቶች እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እንደሆኑ ነው የሰማሁት።

በእርግጥ ግቢ ውስጥ በነበርንበት ሰአቶችም ይሁን ከግቢ ከወጣን በኋላ አንዳንድ ሽምግልናዎችን ታዝበናል። ከዛም አልፎ ህግ ደረጃ የደረሱም ነበሩ። ሽያጭ ደረጃ ይደርሳል የሚል ምንም አይነት ግምት አልነበረኝም።
በእርግጥ በሰላም ጊዜ ፍቅር ውስጥ በነበሩበት ጊዜ የሚላላኩዋቸው ልቅ ምስሎች ናቸው በኋላ በጠብ ጊዜ ህይወታቸውን የሚያመሰቃቅሉት።

ከሁሉም የከፋው ደግሞ. . .

🔴 እህቶቻችን በማያውቁት መንገድ አብረው ከሚኖሯቸው ሙስሊም ካልሆኑ እህቶች ወይንም ዲናቸውን ጠንቅቀው በማያውቁ ሙስሊም እህቶች ተቀርፀው የሚላኩ ምስሎች ናቸው። በተለይ ሙተነቂብ ሲሆኑ ደግሞ በካሜራ ያድኗቸዋል አሳልፈው ለባዕድ ወንድ ይሰጧቸዋል።

🟢 ይሁን እና ብዙ ኡዝታዞች እና መሻይኾች ይህንን ጉዳይ ዘርዘር አድርገው ህዝበ ሙስሊሙን ቢያነቁበት ባይ ነኝ።

ኮፒ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

26 Dec, 19:22


🔷  ለጥንቃቄ

በቴሌግራም መረጃዎች እየተመዘበሩ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር / ኢንሳ አሳውቋል።

ኢንሳ በዛሬው ዕለት በቴሌግራም መረጃዎች እየተመዘበሩ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል አሳስቧል።

ኢንሳ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች በተለያዩ ማስገሪያ (ፊሺንግ ሊንክ) አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ እንደሆነ ገልጷል።

በመሆኑንም ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከሚያውቁትም ሆነ ከማያውቁት) ግለሰብ ሊንክ ቢላክ መክፈት ተገቢ እንዳልሆነ እና ወዲያውኑ ማጥፋት እንደሚገባ አሳስቧል።

       መረጃው የቲክቫህ ኢትዮዽያ ነው ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

21 Dec, 12:10


👉   የከሰሩ ነሲሓዎች ክስረት

      አል ሂዳያ በሚል በጉራጌ ዞን የሚንቀሳቀሱት የድሮዎቹ ሙመዪዓዎች የአሁኖቹ ኢኽዋኖች ባለፈው ሳምንት ጉንችሬ ማዞሪያ ዑመር መስጂድ ላይ ነጭ ነጩን እንቅጭ እንቅጩን በማስቀመጥ የተደረገው ዳዕዋ የቁም ቅዠት ውስጥ ከቷቸው እነሞር ላይ ዳዕዋ ብሎ ማስተዋወቅ በኪሳራ ላይ ኪሳራ እየጨመረብን እንጂ እየጠቀመን አይደለም ። ስለዚህ ወጣት ሽማግሌ አዛውንት ጎልማሳው እንዲሁም ወንድና ሴቱንም የምናገኘው በጁሙዓ ስለሆነ ለዘብተኛ ዳዒዮችን እየጋበዝን ህዝቡን መያዝ እንችላለን የሚል እስትራቴጂ ነድፈው ይህንንም በዛሬው ጁሙዓ ተግባራዊ አድርገውታል ። ዳዒዮቻቸው እነባሕሩ የማለት ሞራሉ ስለሌላቸው የሙስሊሞቹን አንድነት የሚበታትኑ ሰዎች አሉ ተጠንቀቁ በሚል ተሕዚር መለማመድ ጀምረዋል ።
     ለነሲሓዎችና ሙሪዶቻቸው እንዲሁም ዱዓቶቻቸው ማለት የምንፈልገው ድሮም በሐቅ ሰዎች ላይ ተሕዚር ተለማመዱና ከባጢል ሰዎች ለማድረግ መግቢያ ይሆናችኋል ብለናል ። ነገር ግን አሁንም ማረጋገጥ የምንፈልገው አው እኛ በቀብር አምላኪና አላህን በሚያመልክ መካከል አንድነት የለም ነው የምንለው ።
     አንድ ለመሆን ቀብር አምላኪ ሆኖ በሽርክ ወይም አላህን አምላኪ ሆኖ በተውሒድ ነው መሆን የሚቻለው እንላለን ። ቀብር አምላኪና አላህን አምላኪ አንድ ማድረግ ከባድ ወንጀል ነው ። ይህን አስመልክቶ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል : –

« أَفَنَجْعَلُ الْمُسْلِمِينَ كَالْمُجْرِمِينَ »
                        القلم  ( 35 )
" ሙስሊሞቹን እንደ ከሓዲዎች እናደርጋለን ?"

« مَا لَكُمْ كَيْفَ تَحْكُمُونَ »
                              القلم  ( 36 )
" ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ ፡፡

     ሙስሊም ማለት አላህን የሚያመልክ ነው ። ቀብርን ፣ ወልይን ፣ ቀንን ፣ ቆሌን ፣ አድባርን ፣ ሸይኽን  …… ወዘተ የሚያመልክ ሙስሊም አይደለም ። ስለዚህ አንድ ሊሆኑ አይችሉም ። አንድ ለማድረግ ቀብር አምላኪዮች ተውበት አድርገው ሊመለሱ ይገባል ። ቀብር ማምለክ ፣ ወልይ ማምለክ ፣ ሸይኽ ማምለክ ወይም እነዚህን አካላት እርዱኝ ፣ ድረሱልኝ ፣ አክብሩኝ ፣ አሽሩኝ ፣ ሞሽሩኝ ፣ ዘር ስጡኝ ፣ ከጭንቅ አውጡኝ ማለት ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ መሆኑን መንገር ይገባል እንላለን ።
       አላማቸው የማንም ቁስል ሳይነካ ህዝብ መሰብሰብና በዲን መነገድ ያደረጉ ነሲሓዎች የሚልኩዋቸው ዳዒ ተብዬዎች ይህ ያሳምማቸዋል  ያስቆጣቸዋል ። በዚህ መልኩ ዳዕዋ የሚያደርጉትን በታታኝ ይሉዋቸዋል ። በመሆኑም በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያላችሁ የሱና ሰዎች ባጠቃላይ እነሞር ላይ ያላችሁ በተለይ እነዚህን ሆድ አምላኪ ተላላኪዮች አሳፍራችሁ ልትመልሱና ኪሳራቸውን ልታስቀጥሉ ይገባል ። በቁጭታችሁ ሙቱ እንጂ የተውሒዱ ዳዕዋ ያብባል የናንተ ማንነት ለህዝቡ ይነገራል እንላቸዋለን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

21 Dec, 10:32


"የክፋት መንገዶች 3 ናቸው።

አመፀኛ ጠባይ ፣ ቅናት እና ስስት።

አመፀኝነት ሰይጣንን ከመታዘዝ ከልክሎታል ።

ቅናት ቃቢል ወንድሙን ሀቢልን እንዲገል አድርጎታል ።

ስስት አደምን ከጀነት አባሮታል።"

🗣:-ሀሰን አል-በስሪ(ረ.ዐ)

Copy

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

20 Dec, 11:12


"አጂብ ራሳን በቪዲዮ ቀርፃ ከጀርባ የቁርአን ድምፅ አስገብታ ትፖስታለች። እኔ አሁን ጥያቄ የሆነብኝ ይሄ ተግባር አላህን ነው ወይስ ሼይጣንን ነው ሚያስደስተው?? ግልፅ ነው ሼይጣንን ነው ሚያስደስተው ምክንያቱም በዚህ ተግባራ ብዙ ወንጀል አሰርቷታል አንደኛ በሚዲያ ላይ ፊታን እያሳየች ወጥታለች ሌላ ደግሞ የአላህ ቁርአን ክብር አጉድፋለች። ነገ ደግሞ ቁርአኑም ቀርቶ በሙአዝ ነሺዳ ሊፖሰት ይችላል ቀስ በቀስ። እህቶች ሆይ ኢተቁላህ አላህን ፍሩ አላህን ፍሩ አላህን ፍሩ።"

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Dec, 17:38


አል - ሙመይዓ ማለት :- የሰለፊያን አመጣጥ ለመበጣጠስ የሚፈልጉ በሰለፊዮች ጀርባ ያሉ ጩቤ ናቸው ። ﴿

copy

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Dec, 10:35


አይቶ መለፍ እጅግ በጠም ይከብደል፡፡
እባካቹ እናንተ ደጋጎች ሼር ሼር አድርጉላቸው

ወዳጆቼ በዚ ከበድ ወቅት የበረከት ስራ እንስራ መርዳት ቢያቅተን ሼር ማድረግ እራሱ ትልቅ እርዳታ ነው:: ይህ የምትመለከቱወት ህፃን የሁለት አመት ከሶስት ወር ህፃን ነት የካንሰር ታማሚ ነት ካንሰር በሽታ የያዘውት ከተወለደች ከሶስ ወር  ጀመሮ የካንሰር ታማሚ ነት ይሄው እሷም እናቱወም አባቱወም ሁለት አመት ሙሉ አሚን አጠቀለይ ሆስፒተል ንብረታቸውን ሸጠው እሷን በማስታመም ላይ ይገኛሉ ህፃኑወን ካንሰሩ አይንወን አሳውሮታል አንደኛው አይንወ በቀዶ ጥገና ወጥቶለት አንደኛውንም አይኑወ ከሰሞኑ እንደሚወጣ ከዶክቶሮቹ ሰምቻለው በዚያ ላይ አንድ አፍንጫወን ደፍኖታል እናትና አባትወ  ለሁለት አመት ከልጃቸው ጋ ስቃይ ውስጥ ይገኛሉ አሁን ላይ ከስቃዩም በላይ የህክምና እና የመድሀኒቱ ወጪ ሌላ ስቃይ ነው የሆነባቸው  ለመድሀኒቱና ህክምና ለአስራ አምስት ቀን ሰባ ሺ ብር ይፈልጋሉ አሁን ላይ ውጪ ሄደ የመታከም እድልም አለት ለህክምናወ ወጪ ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር በላይ ይፈልጋልጋሉ እና ልጅቷም በስቃይ ውስጥ እናትና አባትም በስቃይና ጭንቀት ውስጥ ናቸው እንድረስላቸው ለወገን ደራሽ ወገን ነው የቻልነውን  አነሰም በዛ ሳንል እጃችንን እንዘርጋላቸው ስል በፈጠሪ   ስም እንማፀናለን መርዳት ለምትፈልጉ
ንግድ ባንክ 1000603332346 እስማኢል ሀሠን አብደላ (Ismail Hassen)
ስልክ ቁጥር 0960067157

የማትችሉ በፀሎትና ሼር ሼር ሼር በማድረግ እንርዳቸው
ሼር ሼር ሼር በማድረግ አይከፈልበትም


☞ ሁለችንም 5 ብር ብንረደት ልነሰክመት እንችለለን፡፡




☞ ሁለቹም ለፈጠሪ ብለቹ  ሲትረዱ የረደቹበትን መረጀ በዚ  profile  አስቀምጡልን፡፡

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

17 Dec, 04:22


ለፈጅር ትቀሰቅሰው ነበር አሉ እሷም ለይል ትደውልለት ነበር!
ስላሳመራቹት ሀላል ሚሆን ነገር የለም የማግባቱ አቅሙ ካለህ ሀላል አድርጋት ካለሆ ጊዜዋን አትምጠጠው

Hayder

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Dec, 19:14


🟢ማስጠንቀቂያ ለኢኽዋኖችና ለአጋሮቻቸው

በሀገራችን የኢኽዋን አንጃ መሪዎችና ተመሪዎች ብዙ የዲን መሰረቶችን እየናዱ ጉድ አስብለዋል:: ያሻቸውን ክልክል (ሀራም) ያሸቸውን የተፈቀደ (ሀላል) ሲያደርጉ ጭፍን ተከታዮችና አጋሮቻቸው ደንዝዘዋል::

🟢ጥያቄዎች
👉የሚከተሉትን የአላህን ንግግሮች አልተረዳችሁምን ?!

# يَقُولُ الله تَعَالَى﴿وَلا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَذَا حَلالٌ وَهَذَا حَرَامٌ لِتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ}
قال ابن كثير: "وَيَدْخُلُ فِي هَذَا كُلُّ مَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لَيْسَ لَهُ فِيهَا مُسْتَنَدٌ شَرْعِيٌّ،
أَوْ حَلَّلَ شَيْئًا مِمَّا حَرَّمَ اللَّهُ، أَوْ حَرَّمَ شَيْئًا مِمَّا أَبَاحَ اللَّهُ"

# { اتَّخَذُوا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابًا مِنْ دُونِ اللَّهِ }

👉ጣጉት ምን እንደሆነ ቀጣዪን የኢብኑ ቀይምን ገለፃ አታውቁትምን ?!
-: (وَالطَّوَاغِيتُ كَثِيرُة، وَرُؤُوسُهُمْ خَمْسَةٌ: إِبْلِيسُ لَعَنَهُ الله، وَمَنْ عُبِدَ وَهُوَ رَاضٍ، وَمَنْ دَعَا النَّاسَ إِلَى عِبَادَةِ نَفْسِهِ، وَمَنْ ادَّعَى شَيْئًا مِنْ عِلْمِ الْغَيْبِ، وَمَنْ حَكَمَ بِغَيْرِ مَا أَنْزَلَ الله).

👉እወቁ ተጠንቀቁም: ህግ አውጪው አላህ እንጂ የመጅሊስ መሪዎች አይደሉም::
👉ሁሉም የመሰለውን ሳይሆን አላህ የደነገገውን ዲን ይከተል ::

http://t.me/Abuhemewiya

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Dec, 13:38


ድሃም ብትሆንም ፈገግ በል ወዳጄ።
አንተ እኮ ሀብታሞች የሌላቸው ነገር አለህ።
ምን? አትለኝም
ድህነት አለህ።

Copy

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

15 Dec, 18:57


👉  ወንድማዊ ምክር ለእህቶችና ወንድሞች

     መለኮታዊ የህይወት መመሪያን መሰረት ያደረገው ኢስላም ለሴት ልጅ ያጎናፀፈውን ክብርና የሰጣት ቦታ የሚታወቅ ነው ። ሴት ልጅ በኢስላም የተከበረች የእናት ፣ የልጅ ፣ የእህትና ሚስትነት ቦታ የያዘች የህብረተ ሰብ አካል ነች ። ይህ ክብሯ ተጠብቆ የሚቆየው አላህ ባዘዛት ቦታ ስትገኝና ከከለከላት ቦታ ስትርቅ ነው ። ከተከለከለችው ነገር ውስጥ አንዱ ከባዳ ወንድ ጋር መቀላቀልን ነው ።
     በተቃራኒው ሴት ልጅ ቤቷ ላይ መሆን እንዳለባትና የመሀይማን አይነት መገላለጥ እንዳትገላለጥ አዟል ። የመሀይማን አይነት መገላለጥ የሚለውን ከፊል የኢስላም ሊቃውንቶች ጎዳና ላይ ወጥቶ ከባዳ ወንዶች ጋር መደባለቅ ብለው ፈስረውታል ። ከእነዚህ ውስጥ ታላቁ ታቢዕይ ሙጃሂድ ይገኝበታል ። 
    ይህ ክልክል የሆነው መቀላቀል በተለያየ መንገድ ሊሆን ይችላል ። ከእነዚህ ውስጥ በተለያዩ አንድ ወንድና ሴት ተለይተው ሊገናኙ በሚችሉባቸው ግሩፖች ላይ መቀላቀል ይገኝበታል ። የዘመናችን ትላልቅ የሱና ዑለሞች ሴቶች ለብቻቸው ግሩፕ መክፈት እንዳለባቸውና ከወንድ ጋር እንዳይቀላቀሉ ይከለክላሉ ። ምናልባት ግዴታ መቀላቀል ካስፈለገ ሴት መሆኗ በማያስታውቅ ስም ትቀላቀል ሀሳብ ስትሰጥም በዛው መልኩ ይሁን ይላሉ ። ይህ ሁሉ የፊትና በሮችን ለመዝጋት ነው ። ምክንያቱም ኢስላም አንድን ነገር እርም ሲያደርግ ወደዛ የሚያዳርሱ መንገዶችንም እርም ያደርጋል ( ይዘጋል) ። ዝሙትን እርም ሲያደርግ ወደዛ የሚያደርሱ መንገዶችንም እርም አደረገ ።
    ሴት ሸሪዓዊ እውቀት ካላት ለሴቶች ማስተማር ትችላለች ምናልባት ወንዶች ዘንድ የማይገኝ እውቀት ካላት ሸሪዓ ባስቀመጠው መስፈርት ወንዶችን ማስተማር ትችላለች ። ነገር ግን አሁን እያየነው ያለው አይነት ኡሙ እገሌ እያለች ግሩፕ ወይም ቻናል ከፍታ እየፃፈች ወንዶች በተለያየ ቻናልና ግሩፕ ሼር ማድረጋቸው ፊትናን ለማስፋፋት እንደመተባበር ይቆጠራልና ከዚህ ተግባር እህቶችም ወንድሞችም ሊቆጠቡ ይገባል ። እንዲህ አይነት አደባባይ መውጣት በፍፁም ከሰለፍይ እህት የሚጠበቅ አይደለም ። ምክንያቱም እሙ እገሌ ማን ነች ስሟ ማን ነው ስልኳን እንዴት ማግኘት እችላለሁ የሚሉ የፊትና በሮችን ይከፍታል ።
    ፈተና ይርቁታል እንጂ አያቀርቡትም ስለዚህ እንዲህ አይነት ተግባር ውስጥ የገባችሁ እህቶችና ሼር የምታደርጉ ወንድሞች ከዚህ ተግባራችሁ ተቆጠቡ እላለሁ ።
    ለስሜታችን የሚከብድ ሊሆን ስለሚችል ጉዳዩን ወደ ዑለሞች ማድረስና መጠየቅ ጥሩ ነው ።
     አላህ ሐቅን አውቀው ከሚሰሩበትና ባጢልን አውቀው ከሚርቁት ባሮቹ ያድርገን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

15 Dec, 04:46


“ ወንጀል ለመስራት አቅም ያገኘች ነፍስ ወንጀልንም ለመተው አቅም አታጣም ” https://t.me/ibnu_sabir

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Dec, 20:34


"ለአመታት ይጀነጅናታል ለአምስት ደቂቃ ተጠቅሞ ይጥላታል" እህቴ እንደዚህች አይነት ረክሳ እንደማስቲካ ታኝካ እንደተጣለችው ልጅ እንዳትሆኚ። የዚህ ሁሉ ውርደት መንስኤ ከአጅነቢይ ወንድ ጋር የአላህ ድንበር ጥሶ መቀራረብ ነው። ስለዚህ እህቴ ራስሽን በዲን እያነፅሽ በኒቃብሽ በጅልባብሽ ተሰትረሽ አላህ የፃፈልሽን የሀላሉን ባልሽን ተጠባበቂ።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Dec, 07:36


እህት አለም
ታገሺ ሁሉም በትዕግስት ያልፋል
ገላ መልክ አብሮ ይጠፋል
የጀነት ማዕረግን ያጠፋል

ስለዚል ሙስሊሟ እህቴ
በሂጃብሽ ንገሽ በእስልምናሽ ጠንክሪ
ጀነትንም ለመውረስ ጣሪ
ሙስሊሞች ሙእሚኖች ሁሉ
የጀነት ሙሽራ ሲባሉ
አንቺም እንድትሞሸሪ
በኒቃብሽ አትደራደሪ!

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Dec, 04:18


#የዓለማችን_አስገራሚ_ሶላት 💔💔

በሲድናያ እስር ቤት ታሳሪ የነበረ የተጅዊድ መምህር ሸይኽ እንዲህ ይተርካል ፦

ሙሉ እርቃን አድርገው አራቆቱኝ። ፀጉሬንም ላጩት ። በአንድ ክፍል ያጎሩን ሁሉ እርቃናችንን ነበርን። ከሴራሚክ ውጭ የምንቀመጥበት ነገር የለም። ልብሳችን ሀዘን፣ ህመም፣ርሃብና ማቃሰት ነበር። ቦታው ጠባብ ስለነበር እድሌ ሆነና ማደሪያዬ ሽንት ቤቱ ጋር ሆነ። የምበላው የምቀመጠውና የምተኛው እርሱ ጋር ነው።

አንድ ሰው ውሃ ሽንት ሲጠቀም ከሽንቱ የተወሰነው ይረጭብኝ ነበር። ደግነቱ ጥቂት ምግብ እንጅ ስለሌለ «ትልቁን ሽንት» በቀን አንድ ጊዜ ወይም በ2 ቀን ወይም በ3 ቀን አንድ ጊዜ ነበር እስረኞች የሚጠቀሙት። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሆኜ ሶላት የምሰግደው አይኔን በማንቀሳቀስ ብቻ ነበር ።ሙሉ ለሙሉ እርቃን ሆኜ።

ምክንያቱም በእስር ቤቱ ህግ ሶላት የሚሰግድ ሰው ቅጣቱ የሚገለፅ አይደለም! ሞ* ት ከርሱ ይሻላል። የአሰድ የእስርቤት ጠባቂዎች ሲሰግድ ያገኙትን ሰው ወይ ወገቡን ሰብረ* ውት፣ ወይ 5 የጎን አጥንቱን ሰብረ* ውት ፣ ወይ አይኑን አጥ* ፍተ* ውት ወይ አጥንቱን ሰብ*ረው* ት ወይ እጁን ሽ* ባ አድርገውት ወይ እግሩን አንካ* ሳ አድርገውት እንጅ አይገኝም!

ስለሆነም ለሁለት ወር በሽንት ቤት ፣ ሙሉ እርቃን ሆኜ በነጃሳ ቦታ ወደ ቂብላም ሳልዞር አይኔን በማንቀሳቀስ ብቻ ሰገድኩ! አንዳንዴ እየሰገድኩ የአንዱ እስረኛ ሽንት ሲንጠባጠብብኝ ይሰማኝ ነበር! ይላል።

#ላ_ኢላሃ_ኢለላህ!
የዚህ አይነት ሶላት ሰምታችሁ ታውቃላችሁ! ?
የዚህ አይነት ጨ*ካ*ኝ አምባ*ገነ*ን ስርአትስ ሰምታችሁ ታውቃላችሁ?

ኮፒ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Dec, 19:45


ሠለፊይ ነኝ ካልክ በሰለፎች ጎዳና ፅና!!
———
https://t.me/+Bqa4j6lxrhIwNmY0

ታላቁ ዓሊም የየመኑ ሙሀዲስ ሸይኽ ሙቅቢል ቢን ሃዲ'ል ዋዲዒይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
“እኛ ሠለፊዮች ነን ማለትን ከወደድን: የሰለፎችን ታሪክ ከማንበብና በሰለፎችም አካሄድ ከመመራት ቅሮት የሌለው ነገር ነው። ሱኒይ ሠለፊይ ነኝ ብሎ በመሞገት ብቻ የምንብቃቃ አይደለንም።” [ኢጃበቱ ሳኢል ዐላ አሀሚል መሳኢል 374]
✍🏻ኢብን ሽፋ
#join ⤵️ ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://t.me/Mistre_ahbashe
https://t.me/Mistre_ahbashe

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Dec, 19:37


ዱንያ ማለት ፈተና የበዛባት የውሸት አለም ነች ዛሬ ተደስተሽ ነገ ታለቅሻለሽ ... ዛሬ አግኝተሽ ነገ ታጫለሽ
غاليه ያኡኸቲ
#የፈለግሽውን ያክል ብትጠነቀቂ ከሰው ምላስ አታመልጭም እና ይሉኝታን ትተሽ አላማሽ ላይ አትኩሪ !......

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Dec, 19:27


"ውዷ እህቴ
ትዕግስትን ስንቅሽ !
የአላህት ቃል ቁርዐንን ጓደኛሽ !
ተወኩልን ተስፋሽ አድርገሽ ይዘሽ ! "
ዒልምን ከመፈለግ አትሰልቺ ።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Dec, 19:07


↪️ወሳኝ መዳመጥ ያለብት መንሀጅ ነክ ኹጥባ


↪️የጁሙዓ ኹጥባ
↩️
خطبة الجمعة؛

➴➴➴➴➴
#ርዕስ፦በሱናላይ መጥናት ና ከቢደዓ ባልተቤቶች ማስጠንቀቅ
↩️بعنوان :- الثبات على السنة والتحذير عن أهل الأهواء

🎙 لفَضِيلَةِ الشَّيخِ أبي عبد الحليم عبد الحميد بن ياسين السني السلفي السلطي اللتمي «حفظه الله ورعاه»

🎙ሸይኽ አቡ ዐብዱልሃሊም ዐብዱልሐሚድ
ብን  ያሲን አል'ለተሚይ አሱኒይ አስሰ'ለፊይ አላህ ይጠብቃቸ

🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌
🕌በስልጤ ዞን በሌራ ከተማ በኢማሙ አህመድ መስጀድ 
       የተደረገ ኹጥባ


🗓 ታሀሳስ ቀን /04/2017/እለተ/
ጁመዓ

የ ሱ ና ብ ር ሃ ን ተቀላቀሉ
https://t.me/kedrAbuabderehman
https://t.me/kedrAbuabderehman

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Dec, 18:13


ሴት እና ወንድ ሲባል

ከቁንጂና በፊት ዲን ሀፍረት ሀያዕ የተሟለበት ሲሆን ነው ሴትነቷ ሙሉ የሚሆነው አሊያ ምንም ቆንጆ ብትባል

طلعها كأنه رؤوس الشياطين

ልክ ወንድ ሲባል ዲን ቅናት غይረህ ቸርነት እና ስርዓትን የተላበሰ ሲሆን ነው
እንጂ ሱሪ በለበሰ ባሸረጠ ወንድ በተባለ አይደልም ጋሺዬ ወንድ ሁን !

https://t.me/abuabdurahmen

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

26 Nov, 19:26


🔷  የተብሊግ ጀማዓዎች ማን ናቸው

              ክፍል ሰባት

           ዳዕዋ ኢለላህ

      የተብሊግ ጀማዓ አጠቃላይ እንቅስ ቃሴያቸውን በህይት አንድ ጊዜ አራት ወር ፣ በአመት አርባ ቀን ፣ በወር ሶስት ቀንና በአካባቢ መቃሚና ኢንቲቃሊይ ፣ እንዲሁም በአካባቢ  መስጂድ ላይ ተዕሊም በሳምንት ጀውላ በሚል ይከፋፍላሉታል ።
       በቁጥር ስድስት ላይ እንዳየነው አንድን ሰው አሳምነው ይዘውት ለሶስት ቀን ካወጡት በኋላ ሰው ፊት ቆመህ አስተምር አላህ ያናግርሀል ይሉታል ። ከላይ ያየናቸው በህይወት ፣ በአመትና በወር የሚሉ ክፍልፍሎች ምንም መረጃ የሌላቸው ሲሆን የዳዕዋ መሻኢኾት ተርቲብ ነው ይላሉ ።
     በወር ለሶስት ቀን ሲወጡ በየምደባቸው ከአሚራቸው ጋር ወደ ተመደቡበት አካባቢ ሄደው የ24 ሰአት የስራ ምደባ ያደርጋሉ ። በዚህ ምደባ ኻዲም ይመደባል ፣ ኢዕላን የሚያደርግ ይመደባል ፣ ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ በያን ( ሙሓደራ ) የሚያደርግ በመመደብ ይከፋፈላል ። ዐስር ሶላት ላይ ከጀማዐው አንዱ ተነስቶ " ዛሬ በአዱንያ ነገ በአኼራ ፈላሕና ነጃ የምንወጣው የአላህን ትእዛዝ በነብዩ መንገድ በመፈፀም ነው " ይህን በተመለከተ ከሶላት በኋላ በያን ተደርጎልን ጀውላ እናደርጋለን እኛ ሙሀጂሮች እናንተ አንሷሮች ሆነን በጋራ እንሰራለን ለአካባቢው እውሮች ስለሆንን የማይሰግዱና የታመሙ ሰዎች ቤትና እንዲሁም የአዛውንትና ዑለሞች ቤት የሚያዘይረን እንፈልጋለን ይላል ። ከሶላት በኋላ ለጀውላ ( አጃባቢ ላይ ለመዞር)  ሰው ይመደባል ።
       ጀማዓው በሶስት ወይም በአራት ተከፍሎ አሚር ፣ ደሊል ( ቤት የሚያሳይ)ና ሙተከሊም ( ተናጋሪ ) ተብሎ ይሄዳል ። ለዚህ ለወጣው ጀማዓ ኢስቲጝፋርና ዱዓእ የሚያደርግ አንድ ሰው ተመድቦ መስጂድ እንዲቀመጥ ይደረጋል ። ይህ የተቀመጠው ሰው ለወጣው ጀማዓ እንደ ዲናሞ ( አንቀሳቃሽ ) ነው የሚል እምነት አለ ። በዚህ ሰውና በወጣው ጀማዓ መካከል ተዋሱል ( በውስጥ መገናኘት) አለ ይላሉ ። የወጣው ጀማዓ የሆነ ችግር ከገጠመው ሞተሩ ጠፍቷል ፣ እንቅልፍ ወስዶታል ፣ ወይም ወሬ እያወራ ነው ሶኬቱ ተነቅሏል ብለው ያምናሉ ።
     የዚህ አይነቱ እምነት ዐቂዳን የሚነካ ከባድ ሽርክ ነው ። ከዚህም ውጪ በቀዳእና ቀደር እምነት ላይ አደጋ ነው ። ማንኛውም ነገር የሚሆነው በአላህ ውሳኔ ሲሆን የእገሌ መተኛት ወይም ወሬ ማውራት ውጤት ከዚህ ጋር ግንኙነት የለውም ። በውስጥ መገናኘት የሚባል እምነት የሱፍዮች ሲሆን ከእስልምና አስተምሮ የራቀ ነው ።
      ተመድቦ የወጣው ጀማዓ በሄደበት ቦታ ምንም አይነት ሙንከር ቢያይ ኢንካር ማድረግ አይችልም ። ለምሳሌ ወንድና ሴት አንድ ላይ ቁጭ ብለው ሙዚቃ ከፍተው ጫት ሲቅሙ ቢያዩ ይሄ ተግባር ክልክል ነው አይሉም ምክንያቱ ደግሞ በዳዕዋ አዳብ አይፈቀድም የሚል ነው ። ይህን ሙንከር እያዩ ዛሬ በአዱንያ ነገ በአኼራ ፈላሕና ነጃ የምንወጣው ብለው ይህን በተመለከተ ከመጝሪብ በኋላ በያን ስላለ ብትመጡ ምን ይመስላችኋል ይላሉ ። ቶሎ በሄዱልን የሚሉት ጎረምሶች ኢን ሻ አላህ ብለው በመጮ ቶሎ ሂዱልን ብቻ የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ ። ይህ ደግሞ የእስልምናን ትልቅ መርህ የሚጥስ ነው ። አላህ በተከበረው ቃሉ ስለ ነብዩ ኡማህ ምርጥነትና ምርጥ ያደረገው ምን እንደሆነ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሎ ነግሮናል :–

« كُنتُمْ خَيْرَ أُمَّةٍ أُخْرِجَتْ لِلنَّاسِ تَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَتَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَتُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ ۗ وَلَوْ آمَنَ أَهْلُ الْكِتَابِ لَكَانَ خَيْرًا لَّهُم ۚ مِّنْهُمُ الْمُؤْمِنُونَ وَأَكْثَرُهُمُ الْفَاسِقُونَ »
                 آل عمران
  " ለሰዎች ከተገለጸች ሕዝብ ሁሉ በላጭ ኾናችሁ በጽድቅ ነገር ታዛላችሁ ፤ ከመጥፎም ነገር ትከለክላላችሁ ፤ በአላህም (አንድነት) ታምናላችሁ ፡፡ የመጽሐፉም ሰዎች ባመኑ ኖሮ ለነርሱ የተሻለ በኾነ ነበር ፡፡ ከነርሱ አማኞች አሉ ፡፡ አብዛኞቻቸው ግን አመጸኞች ናቸው "፡፡

       የተብሊግ ጀማዓዎች ይህንና መሰል አንቀፆች ቦታ አይሰጡዋቸውም ። ከዚህ ይልቅ መሻኢኽ የሚሏቸው የሚናገሩትን ነው ቦታ ሰጥተው ስራ ላይ የሚያውሉት ። ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ በሚደረገው ሙሓደራ አላህ ያናግርሀል የተባለው ስው ፊት ቆሞ ላብ በላብ ሆኖ ፀጉሩን እያከከ ምንም አላውቅም የአሚር ትእዛዝ ሆኖብኝ ነው የተነሳሁት ሲል ጀማዓው አላህ እንዲያናግረው ሁሉም አይኑን ጨፍኖ አስተጝፊሩላህ ይላል ።
    ምናልባት የተመደበው ሰው የሶሓባ ባህሪይ የሚሏቸውን ስድስቱ ነጥቦች የሸመደደ ከሆነ የነጥቦቹን ቱሩፋቶች እየዘረዘረ ስድስተኛው ላይ ሲደርስ የቻለውን ሁሉ ብሎ ለዳዕዋ እንዲነይቱ ያደርጋል ። በፈላ ውሃ የገባው በሚቀጥለው ዙር ህዝብ ፊት ቆመህ ተናገር ሊባል ይችላል ።
     ይህ የተብሊግ ጀማዓ የዳዕዋ ነጥብ ያየንበት ሲሆን 20 አዳብ የሚባሉትን ጀማዓው እንዳጠቃላይ የሚመራበት መርህ አላህ ካለ በሚቀጥለው የምናየው ይሆናል ።

           አላህ ካለ ይቀጥላል ።

         ያለፉትን ክፍሎች ለማግኘት

https://t.me/bahruteka/5550

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

24 Nov, 18:39


🔷  የተብሊግ ጀማዓዎች ማን ናቸው

              ክፍል ስድስት

          ዳዕዋ ኢለላህ

       የተብሊግ ጀማዓዎች ትልቁ ትኩረታቸው ኹሩጅ ፊ ሰቢሊላህ የሚል ነው ። እንደሚታወቀው እነዚህ ጀማዓዎች የዳዕዋቸው ዋናው ነጥብ ፈዳኢልን ( ቱሩፋትን ) ማሳወቅ ነው ። ዳዕዋቸው ትኩረቱ ፈዳኢል ላይ ያተኩራል ። ይህ ማለት ደግሞ አላህ የሰው ልጆችን ከኩፍርና ሽርክ ጨለማ ለማውጣት 124 ሺህ ነብያት የላከበትን መርህ ይቃረናል ። ምክንያቱም አላህ ነብያቶች የላከው ለህዝቦቻቸው አልህን ብቻ እንዲያመልኩና ጣኦታትን እንዲርቁ እንዲያስተምሩ ስለሆነ ነው ። ይህን አስመልክቶ ቁጥር ስፍር የሌለው የቁርኣን አንቀፆች መጥቷል ። ከእነዚህ ውስጥ የተወሰኑትን እንይ : –

« وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ ۖ فَمِنْهُم مَّنْ هَدَى اللَّهُ وَمِنْهُم مَّنْ حَقَّتْ عَلَيْهِ الضَّلَالَةُ ۚ فَسِيرُوا فِي الْأَرْضِ فَانظُرُوا كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُكَذِّبِينَ »
                 النحل    ( 36 )
" በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን ተገዙ ፤ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል ፡፡ ከእነሱም ውስጥ አላህ ያቀናው ሰው አልለ ፡፡ ከእነሱም ውስጥ በእርሱ ላይ ጥመት የተረጋገጠበት ሰው አልለ፡፡ በምድርም ላይ ኺዱ ፤ የአስተባባዮችም መጨረሻ እንዴት እንደ ነበረ ተመልከቱ "፡፡

  « لَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ »
             الأعراف  ( 59 )
ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ አላቸውም፡- «ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ለእናንተ ከርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡»

« وَإِلَىٰ مَدْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْبًا ۗ قَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ۖ قَدْ جَاءَتْكُم بَيِّنَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ فَأَوْفُوا الْكَيْلَ وَالْمِيزَانَ وَلَا تَبْخَسُوا النَّاسَ أَشْيَاءَهُمْ وَلَا تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ بَعْدَ إِصْلَاحِهَا ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ »
            الأعراف  ( 85 )
" ወደ መድየንም (ምድያን) ወንድማቸውን ሹዓይብን (ላክን)፤ አላቸው ፡- «ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ ፡፡ ከእርሱ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም ፡፡ ከጌታችሁ ዘንድ ግልጽ ማስረጃ በእርግጥ መጥታላችኋለች ፡፡ ስፍርንና ሚዛንን ሙሉ፡፡ ሰዎችንም አንዳቾቻቸውን (ገንዘቦቻቸውን) አታጉድሉባቸው ፡፡ በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ ፡፡ ይህ ምእምናን እንደኾናችሁ ለእናንተ የተሻለ ነው ፡፡»

«  وَإِلَىٰ ثَمُودَ أَخَاهُمْ صَالِحًا ۚ قَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ۖ هُوَ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَاسْتَعْمَرَكُمْ فِيهَا فَاسْتَغْفِرُوهُ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي قَرِيبٌ مُّجِيبٌ »
                 هود ( 61 )
" ወደ ሰሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን (ላክን) ፡፡ «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ እርሱ ከምድር ፈጠራችሁ ፡፡ በውስጧ እንድታለሟትም አደረጋችሁ ፡፡ ምሕረቱንም ለምኑት፡፡ ከዚህም ወደእርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ ቅርብ (ለለመነው) ተቀባይ ነውና» አላቸው " ፡፡

     እነዚህ ከብዙ ነብያቶች ለምን እንደተላኩ ከሚገልፁ አንቀፆች ጥቂቶቹ ናቸው ። ነብያቶች ስራቸው ዳዕዋ ነበር ስለዚ ዳዕዋ አደርጋለሁ የሚል አካል ዳዕዋው ነብያቶች ያደረጉት ዳዕዋ መሆን ይነርበታል ። ወደ ተውሒድ መጣራትና ከሽርክ ማስጠንቀቅ ። የተብሊግ ጀማዓዎች ግን በተቃራኒው ወደ ተውሒድ የሚጣሩትን ጠላት አድርገው ሰው እንዳይሰማቸው ያስጠነቅቃሉ ። ወሀብይ እያሉ ያጠለሻሉ ። ዳዕዋ ብለው ይወጡና መሻኢኾች ያስቀመጡት አዳብ ብለው በስድስቱ የሶሓባ ባህሪይ በሚሉዋቸው ነጥቦች ብቻ ሙሓደራ ያደርጋሉ ።
      አብዛኞቹ ዳዕዋ ብለው የሚወጡ ሰዎች ከተለያየ ቦታ የሚሰበሰቡ ስለሆኑ ስለእስልምና እንኳን በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ናቸው ። እነዚህ ሰዎችን አሳምነው እንዲወጡ ያደርጉዋቸውና ተመድበው የሆነ መስጂድ ይሄዳሉ ። እዛ ከደረሱ በኋላ አሚር ተብሎ በተመደበው ሰው አማካይነት የስራ ክፍፍል ሲደረግ ለመጀመሪያ ጊዜ በስንት ጭቅጭቅ የወጣውን ሰው ዛሬ በያን ( ሙሓደራ)  አንተ ታደርጋለህ ይባላል ። ሰውየው ላብ በላብ ሆኖ እኔ ምንም አላውቅም እንዴት ሰው ፊት እቆማለሁ ሲል አብሽር አላህ ያናግርሃል መርሀባ በል የአሚር ትእዛዝ ነው ይባላል ።

           አላህ ካለ ይቀጥላል ።

     ክፍል አንድን ለማግኘት

   https://t.me/bahruteka/5508

      ክፍል ሁለትን ለማግኘት

https://t.me/bahruteka/5510
      
         ክፍል ሶስትን ለማግኘት

https://t.me/bahruteka/5519

        ክፍል አራትን ለማግኘት

https://t.me/bahruteka/5530
      
        ክፍል አምስትን ለማግኘት

https://t.me/bahruteka/5537

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

23 Nov, 19:04


🔷   የተብሊጎ ጀማዓዎች ማን ናቸው

               ክፍል አምስት

         ሙስሊሞችን ማክበር

        ተብሊጎች ስድስት የሶሓባ ባህሪይ ከሚሏቸው የዳዕዋ ነጥቦች ውስጥ አራተኛው ሙስሊሞችን ማክበር ( ኢክራሙል ሙስሊሚን)  የሚል ነው ። አላህ ካለ ወደ ፊት በምናያቸው 20 አዳቦች ውስጥ የአካባቢው ሰው በሚወደው ነገር አንገባም የሚለው መርሃቸውና ይኼኛው ነጥብ ተብሊጎች በስም ብቻ ሙስሊም የሆነ ማንኝውም ሰው እንዲወዳቸው አድርጎላቸዋል ።
       ሙስሊሞችን ማክበር ማለት ለሱ ስጦታ መስጠት የማይፈልገውን ነገር አለመናገር መጥፎ ነገር ሽርክም ቢሆን ሲሰራ ለምን ትሰራለህ አለማለት ነው ። በጣም የሚገርመው እነዚህ ጀማዓዎች ለዳዕዋ ብለው በሄዱበት አካባቢ ቀብር ፣ ቀን ፣ ወልይ የሚያመልኩ ሰዎች በአላህ ቤት ላይ በየሳምንቱ ወይም በየወሩ አሊያም በየአመቱ ተሰብስበው ሽርክና ቢዳዓ የሚሰሩ ሰዎች አሉ ከተባሉ በዚያን ቀን ከጀማዓው ሰው ተመርጦ የተለያየ ስጦታ ይዘው ጫትም ሊሆን ይችላል ይሄዳሉ ። እነዚህ ለዳዕዋ መጣን የሚሉ አካላት የተሰበሰበው ሰው የሚሰራውን ሙንከር አያወግዙም ኢንካርም አያደርጉም ። ይልቁንም ይዘውት የሄዱትን ስጦታ ሰጥተው ከዚህ ቦታ የመጣን ጀማዓዎች ነን እገሌ የሚባል መስጂድ አርፈናል ብለው ራሳቸውን አስተዋውቀው ከአሚሩ ከተፈቀደላቸው ጫትም ቢሰጣቸው ተቀብለው ይመለሳሉ ወይም አብረው ይቀመጣሉ ።
      ይህ ነው ሙስሊሞችን ማክበር ተብሊጎች ጋር ። በዚህ ተግባራቸው ቁጥር ስፍር የሌላቸው የቁርኣንና የሐዲስ መረጃዎችን ውድቅ ያደርጋሉ ። በኢስላም በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል ፣ በመልካም መተባበርና በወንጀል አለመተባበር ፣ በሐቅ አደራ መባባል ትላልቅ መሰረቶች ናቸው ። አላህ ከበኒ ኢስራኢሎች ውስጥ ከመጥፎ ነገር ባለመከልከላቸው የተረገሙ መኖራቸውን ሲነግረን እንዲህ ይላል : –
« لُعِنَ الَّذِينَ كَفَرُوا مِن بَنِي إِسْرَائِيلَ عَلَىٰ لِسَانِ دَاوُودَ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۚ ذَٰلِكَ بِمَا عَصَوا وَّكَانُوا يَعْتَدُونَ»
                 المائدة  ( 78 )
" ከእስራኤል ልጆች እነዚያ የካዱት በዳውድና በመርየም ልጅ በዒሳ ምላስ ተረገሙ ፡፡ ይህ ትእዛዝን በመጣሳቸውና ወሰንን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው " ፡፡

كَانُوا لَا يَتَنَاهَوْنَ عَن مُّنكَرٍ فَعَلُوهُ ۚ لَبِئْسَ مَا كَانُوا يَفْعَلُونَ
          المائدة   ( 79)
" ከሠሩት መጥፎ ነገር አይከላከሉም ነበር ፡፡ ይሠሩት የነበሩት ነገር በእርግጥ ከፋ "!

      የነብዩን ኡማ ደግሞ በመልካም ለማዘዝና ከመጥፎ ለመከልከል የታዘዘ መሆኑን እንዲህ በማለት ነግሮናል : –

« كُنتُمْ خَيْرَ أُمَّةٍ أُخْرِجَتْ لِلنَّاسِ تَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَتَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَتُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ ۗ وَلَوْ آمَنَ أَهْلُ الْكِتَابِ لَكَانَ خَيْرًا لَّهُم ۚ مِّنْهُمُ الْمُؤْمِنُونَ وَأَكْثَرُهُمُ الْفَاسِقُونَ»
             آل عمران     ( 110 )
" ለሰዎች ከተገለጸች ሕዝብ ሁሉ በላጭ ኾናችሁ በጽድቅ ነገር ታዛላችሁ፤ ከመጥፎም ነገር ትከለክላላችሁ፤ በአላህም (አንድነት) ታምናላችሁ፡፡ የመጽሐፉም ሰዎች ባመኑ ኖሮ ለነርሱ የተሻለ በኾነ ነበር፡፡ ከነርሱ አማኞች አሉ፡፡ አብዛኞቻቸው ግን አመጸኞች ናቸው " ፡፡
    
        ይህ ነው ኢስላማዊው መርህ ነገር ግን በተብሊጎች አስተሳሰብ ይህ ሙስሊሞችን ከማክበር ጋር ይጋጫል ። ለዚህ ነው ወልዮች የሚሏቸውን ማምለክ አይገባም ። ለአላህ የሚገባን ሐቅ ለእነርሱ መስጥት ከእስልምና ያወጣል ሲባሉ ወልዮችን ይሳደባሉ የሚሉት ። !!! ሸይጣን ተውሒድን ሽርክ ሽርኩን ተውሒድ አድርጎ አሳይቷቸው አሳሳታቸው ።

            ንያን ማስተካከል

      ሌላኛው የተብሊጎች የዳዕዋ ነጥብ ንያን ማስተካከል የሚል ነው ። ንያን ማስተካከል ማለት ከይስሙልኛና እዩልኝ ስራን ማራቅ ነው ። ነገር ግን ተብሊጎች ዘንድ ሱሙዓና ሪያእ ምን እንደሆነ ስለማይታወቅ በድፍኑ ኢኽላስ መኖር አለበት የሚል ተርጊብ ነው የሚደረገው ። በዚህ ዙሪያ የመጡ መረጃዎች ስለማይታወቁ ቦታ የላቸውም ። ምክንያቱም አጠቃላይ ዳዕዋቸው ከመረጃ የራቀ ነውና ። አንዳንድ ዐረቦች መረጃ ለመጥቀስ መሞከራቸው በጀማዓው መርህ ላይ የሚያመጣው ለውጥ የለም ። ምክንያቱም ጀማዓው የሚመራው በተቀመጠለት አዳብ ስለሆነ ።
       በመሆኑም ኢኽላስ የሚባለው ነገር ተብሊጎች ዘንድ ሩሕ የሌለው ጀሰድ ነው ። እንዴት በቀብር አምልኮ ላይ የተመሰረተ ጀማዓ ኢኽላስ ይኖረዋል ? ምናልባት ኢኽላስ ማለት ምን ማለት እንደሆነ የማያውቅ አካል ዘንድ ካልሆነ በስተቀር ።
          አላህ ዲናችንን በእውቀት ላይ ሆነን የምንይዝ ያድርገን ።

           አላህ ካለ ይቀጥላል ።  

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

23 Nov, 19:03


👉 መገላለጥና አደጋው
      ♨️♨️♨️♨️

🏝 እንከን የለሹ የኢስላም አስተምሮ ለሴት ልጅ ክብር በማጎናፀፍና አንገቷን ከሰው እኩል ቀና አድርጋ እንድትሄድ በማድረግ የመጀመሪያው መለኮታዊ የህይወት መመሪያ ነው። የምእራቡ አለም ሴት ልጅ ሰው ነች ወይስ እንሰሳ እያለ ጉባኤ ያደርግ በነበረበት የጨለማ ዘመን ነው ኢስላም በማያሻማ መልኩ ከሰባት ሰማይ ከዐርሹ በላይ መለኮታዊው የአላህ ቃልን መሰረት በማድረግ በመልካም ስራ፣ በኢማን፣ በመጪው ዐለም ምንዳ ከወንድ እኩል መመሪያ ውስጥ በማስገባት በአደባባይ ያወጀው ።
    
👉 ታዲያ ኢስላም ለሴት ልጅ እንዲህ አይነት ክብር ሲያጎናፅፍ ልትከተላቸው የሚገቡ መርኾችን በማስቀመጥ ነው። ሴቷን ብቻ ሳይሆን ወንዱንም ጭምር ህይወቱ በመለኮታዊው የአላህ መመሪያ እንዲመራ አዟል። በመሆኑም ሙስሊሞች ከአምልኮ ተግባራቸው በተጨማሪ አለባበሳቸውም ምን መምሰል እንዳለበት አስተምሯል። የሴት ልጅ አካል ከወንዱ በተለየ መልኩ ለተቃራኒ ፆታ መስህብ የሆነ በመሆኑ አለባበሷ ይህን የሚከላከል እንዲሆን መስፈርት አስቀምጦ ለሚተገብረው ምንዳ በመስጠት አሻፈረኝ ላለ ቅጣት መኖሩን ደንግጓል።
    
👌 ከእነዚህ ውስጥ የሚከተሉትን እንደማሳያ እንመልከት፦

🏝 «وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ ۖ وَأَقِمْنَ الصَّلَاةَ وَآتِينَ الزَّكَاةَ وَأَطِعْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ إِنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيُذْهِبَ عَنكُمُ الرِّجْسَ أَهْلَ الْبَيْتِ وَيُطَهِّرَكُمْ تَطْهِيرًا»   
           📚 الأحزاب ٣٣

🏝 "በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም በማጌጥ አትገለጡ። ሶላትንም በደንቡ ስገዱ። ዘካንም ስጡ። አላህንና መልክተኛውንም ታዘዙ። የነቢዩ ቤተሰቦች ሆይ ! አላህ የሚሻው ከእናንተ ላይ እርክሰትን ሊያስወግድና ማጥራትንም ሊያጠራችሁ ብቻ ነው።"

🏝 «يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِن جَلَابِيبِهِنَّ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَن يُعْرَفْنَ فَلَا يُؤْذَيْنَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا»
         📚  الأحزاب   ( ٥٩ )

🏝"አንተ ነቢዩ ሆይ! ለሚስቶቸህ፣ ለሴቶች ልጆችህም፣ ለምእምናን ሚስቶችም ከመከናነቢያዎቻቸው በላያቸው ላይ እንዲለቁ ንገራቸው፡፡ ይህ እንዲታወቁና (በባለጌዎች) እንዳይደፈሩ ለመኾን በጣም የቀረበ ነው። አላህም መሓሪ አዛኝ ነው።"

🏝 «وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَىٰ جُيُوبِهِنَّ ۖ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا لِبُعُولَتِهِنَّ أَوْ آبَائِهِنَّ أَوْ آبَاءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ أَبْنَائِهِنَّ أَوْ أَبْنَاءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ إِخْوَانِهِنَّ أَوْ بَنِي إِخْوَانِهِنَّ أَوْ بَنِي أَخَوَاتِهِنَّ أَوْ نِسَائِهِنَّ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُنَّ أَوِ التَّابِعِينَ غَيْرِ أُولِي الْإِرْبَةِ مِنَ الرِّجَالِ أَوِ الطِّفْلِ الَّذِينَ لَمْ يَظْهَرُوا عَلَىٰ عَوْرَاتِ النِّسَاءِ ۖ وَلَا يَضْرِبْنَ بِأَرْجُلِهِنَّ لِيُعْلَمَ مَا يُخْفِينَ مِن زِينَتِهِنَّ ۚ وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ»
                   📚  النور   ( ٣١ )

🏝 "ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ ፡፡ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ ፡፡ ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ ፡፡ ጉፍታዎቻቸውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው ወይም ለአባቶቻቸው ወይም ለባሎቻቸው አባቶች ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች ወይም ለወንድሞቻቸው ወይም ለወንድሞቻቸው ወንዶች ልጆች ወይም ለእህቶቻቸው ወንዶች ልጆች ወይም ለሴቶቻቸው ወይም እጆቻቸው ለያዙት (ባሪያ) ወይም ከወንዶች ለሴት ጉዳይ የሌላቸው ለኾኑ ተከታዮች ወይም ለነዚያ በሴቶች ሐፍረተ ገላ ላይ ላላወቁ ሕፃኖች ካልኾነ በስተቀር አይግለጹ። ከጌጣቸውም የሚሸፍኑት ይታወቅ ዘንድ በእግሮቻቸው አይምቱ። ምእመናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ

🏝 «وَالْقَوَاعِدُ مِنَ النِّسَاءِ اللَّاتِي لَا يَرْجُونَ نِكَاحًا فَلَيْسَ عَلَيْهِنَّ جُنَاحٌ أَن يَضَعْنَ ثِيَابَهُنَّ غَيْرَ مُتَبَرِّجَاتٍ بِزِينَةٍ ۖ وَأَن يَسْتَعْفِفْنَ خَيْرٌ لَّهُنَّ ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ»
                  📚 النور  ٦٠

🏝 "ከሴቶችም እነዚያ ጋብቻን የማይፈልጉት ተቀማጮች (ባልቴቶች)፤ በጌጥ የተገለፁ ሳይኾኑ የላይ ልብሶቻቸውን ቢጥሉ በእነሱ ላይ ኀጢአት የለባቸውም፡፡ ግን መጠበቃቸው ለእነርሱ የተሻለ ነው፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው።"

➴➴ ቀጣዩን ለማግኘት ↙️
https://t.me/bahruteka/5557

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

22 Nov, 19:00


"በሙርተድ እየተመራህ ሙስሊም መሪ ላይ አፍህን ምከፍተ ሰውዬ አቅራቢያህ ወዳለ የህክምና ተቋም እንድትሄድ እንመክርሃለን"

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

20 Nov, 19:41



ለአሏህ ስንት ሴት አለችው !

ሸይኽ አብዱልዐዚዝ አብዱሏሂ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ ፦


" فَكَمْ لِله مِنْ امرأة فوقَ كثيرٍ مِنَ الرجال في عَقلها ، ودِينها ، وضَبْطِها ".

"ለአሏህ ስንት ሴቶች በአስተዋይነታቸው፣ በዲናቸው እና ራሳቸውን በመግዛት ከብዙ ወንዶች የበላይ የሆኑ ?!"

መጁሙዑል ፈታዋ - ٢٩٣/٤

https://t.me/abuabdurahmen

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Nov, 05:54


ቆንጆ መሆኗን «በምን አወክ?!»
ሲሉት «ኒቃቢስት» ነች አለ!!
copy

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

18 Nov, 18:31


አላህ በሸኽ ሙሀመድ ኢብኑ ዓብዱል ወሀብ ዱኑን እንዴት ህያው እንዳደረገው ለአሁኑ ትውልድ መንገር ለቀባሪ እንደማርዳት ይቆጠራል ታድያ እነዚህ ሰዎች ብዙ ሆነው ሳይሆ ተዓምር የሰሩት በአላህ እርዳታ ታግዘው በነበራቸው ፅናት ነው።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

18 Nov, 17:36


እንደፈለግሽ እየተገላለጥሽ ወንዶች
በጣም እየፈለጉሽ እንደሆነ ከተሰማሽ
ልክ ነሽ። ሰዎች ርካሽ እቃ ላይ ይረባረባሉ!!

ኮፒ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Nov, 05:38


 አስሰላሙዓለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ

አዲስ ኦንላይን (የቀጥታ ስርጭት)የቂርኣት ፕሮግራም ለሴቶች ብቻ ከአልኢስላሕ መድረሳ

እነሆ አልኢስላሕ መድረሳ በተለያዩ ቦታዎች ከሀገር ውስጥም ከውጭም የሚገኙና በአካል ደርስ መከታተል ለማይችሉ እህቶች በቴሌግራም የቀጥታ ስርጭት (ኦንላይን) ደርስ አዘጋጅቶ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም በቀጥታ ስርጭቱ ደርስ ተሳትፋችሁ መማር የምትችሉ እህቶች መድረሳው በሚያስቀምጠው መስፈርት ተመዝግባችሁ መማር የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።

አጠቃላይ የኪታብ ማስተማሪያ ግሩፑ ከታች ያለው ሲሆን የእያንዳንዱ ሙስተዋ ተማሪ የራሱ ግሩፕ ይኖረዋል።

https://t.me/alislaahwomenonlineders

ማስታወሻ:-

1) ይህ የቂርኣት ፕሮግራም በአልኢስላሕ መድረሳ አስተባባሪነት የመድረሳውን ትምህርቶች በአካል መከታተል ለማይችሉ እህቶች የተዘጋጀ ነው።

2) በዚህ ቂርኣት ፕሮግራም የሚሳተፉት ሴቶች ብቻ ናቸው።

3) በዚህ ፕሮግራም ኦንላይን የሚሰጡ ቂርአቶችን ከሚማሩ ተማሪዎች ምንም አይነት ክፍያ መድረሳው አይጠይቅም። አይሰበስብም።

4) ማንኛዋም ተማሪ መድረሳው በሚሰጠው ትምህርት ላይ ለመሳተፍ መመዝገብ ግዴታ ነው። ያልተመዘገበ ተማሪ አይማርም።

5) ማንኛውዋም ተማሪ የምትማረው ያለችበት የቂርኣት ደረጃ (ሙስተዋ) ተለይቶ ስለሆነ ትክክለኛ ያለችበትን ሙስተዋ ለመለየት እንዲያግዝ ስለራሷ የቂርኣት ደረጃ ትክክለኛ መረጃ መስጠት አለባት።

6) በጠቅላላ ሁሉንም ሙስተዋ የሚመለከቱ የኪታብ ደርሶች የሚሰጡት በወንድ ኡስታዞች ይሆናል።

7) የቁርኣን፣ የተጅዊድና ከዚህ ጋር ተያያዥ የሆኑ ቂርአቶች የሚሰጡት በሴት አሳቲዛዎች ብቻ ይሆናል።

8) ተማሪዎች በየጊዜው የሚሰጠውን የሙከራ  ፈተና በስርዓት መፈተን ይኖርባቸዋል።

ለመመዝገብና ለመማር የምትፈልግ ማንኛዋም ተማሪ ከታች ያለውን ፎርም በትክክል በመሙላት መላክ ይኖርባታል።
👇👇👇

https://docs.google.com/forms/d/1PJwh0gz-gENe7JABvDeXlYjx3r0YvBc3979-OnoN-eI/edit?usp=drivesdk

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Nov, 10:53


ተወጣጥራ ትወጣለች ወንድ ትስባለች
ዝሙት ተሰርቶባት ረክሳ ትቀራለች
ልጁም ጥላት ሄዶ ንፅህናዋንም ጠፍቶ ባዶዋን ትቀራለች
አሁን  ይቺህ ልጅ ሴት ትባላለች?

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Nov, 20:04


"ከሰዎችም እንስሶች አሉ። እነሱም ወንድ ዝሙተኞች እና ሴት ዝሙተኞች ናቸው። ምክንያቱም በስሜታቸው እንጂ በአእምሮአቸው ስለማይመሩ። እንስሳቶች በስሜት እንደሚመሩት ሁሉ ዝሙተኞቾም በስሜት ነው ሚመሩት። አላህ ከዚህ አፀያፊ ነገር ይጠብቀን"

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Nov, 19:04


#ኢማም_ኢብኑ_ባዝ ረሂመሁሙላህ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

11 Nov, 19:17


በምላስሽ ዝሙት ስሩብኝ ባትዪም። ነገር ግን  በአለባበስሽ በአኳሃንሽ በሶሻል ሚዲያ በምለቂው  ፎቶሽ ቪዲዮዎችሽ ዝሙት ስሩብኝ ሚል መልእክት ታስተላልፊያለሽ።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

11 Nov, 19:16


https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

10 Nov, 20:09


እኛ የምናውቀው ሂጃብ የኒቃቡን የጅልባቡን  እንጂ ከዛ ውጪ ያለው ሂጃብ አይደለም። ሺቲ በሻርፕ ቱርክ ቀሚስሡሪ በሻርፕ በጣም እነኚህ ሂጃብ አይባሉም።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

10 Nov, 19:19


ጅል ወንድ ስትሆን የኳስ ደጋፊ ትሆናለህ።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

10 Nov, 10:33


ጅልባብ እና ኒቃብ ካለበሽ
አንቺኮ ከሴቶች ሁሉ ርካሽ ነሽ
ምክንያቱም ተገላልጠሽ ተወጣጥረሽ ስላለሽ

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

09 Nov, 18:37


🔷  የተብሊግ ጀማዓዎች ማን ናቸው

               ክፍል  አራት

        ሶላት በኹሹዕና ኹዱዕ

     ከተብሊግ ጀማዓዎች የዳዕዋ ነጥቦች ውስጥ አንዱ የሆነው ሶላት በኹሹዕና ኹዱዕ የሚለው ነው ። ሶላት የራሱ የሆኑ ሹሩጦች ፣ አርካኖች ፣ ዋጂባቶች ፣ ሙብጢላቶች ፣ ሱናዎችና ኣዳቦች ያሉት ሲሆን ተብሊጎች ጋር እነዚህ የእውቀት አይነቶች አይታወቁም ። ነገር ግን ሶላት በማዛብት ላይ ቱክረት ይደረጋል ። ምን ሶላቱን እንደሚያጠፋው ወይም እንደሚያበላሸው ማስተማር አይታሰብም ። ምክንያቱ ደግሞ እውቀት ከጁሁድ ወደ ኋላ ያስቀራል የሚል ነው ።
     በመሆኑም ስለሶላት ዝርዝር ህግጋቶችም ሆነ ሌሎች የሸሪዓ እውቀቶች ቦታ የላቸውም ። ኢማን በልፋት ነው የሚል መርህ አንግበው ስለሆነ የሚንቀሳቀሱት ትኩረታቸው ኹሩጅ ላይ ነው ። አላህ በተከበረው ቃሉ እሱን የሚፈሩት ከባሮቹ ዐዋቂዮቹ መሆናቸውን በግልፅ ነግሮናል ። ተብሊጎች ግን አይደለም ኹሩጅ የሚወጣ ነው ይሉናል ።
      ሶላትን በተመለከተ በኹሹዕና ኹዱዕ ሲሉ ኹሹዕ ማለት በአካል መተናነስ የሚል ትርጉም ሰጥተውት ሰውነታቸውን በማኮማተርና በመሰብሰብ አይናቸውን ጨፍነው ነው በመስገድ ይገልፁታል ። ይህ ስህተት መሆኑ የሚያውቅ የለምና አስተካክሉ አይባልም ። ይልቁንም እንዲህ አይነት ሶላት የሚሰግድን ሰው በጣም አላህን የሚፈራ ተደርጎ ይወሰዳል ።!!!
     ነገር ግን በኢስላም አስተምሮ ኹሹዕ ማለት በሶላት ውስጥ ቀልብን ተቆጣጥሮ ልብን ንፁህ አድርጎ የአላህን ትልቅና በማሰብ እሱ ፊት ቆሜያለሁ ብሎ ትልቅነቱን ከፊት ለፊት ማድረግና በልብ መተናነስ ነው ። ይህ እሳቤ አካል ቀጥ ብሎ ቆሞ የቀኝ እጅን መዳፍ  በግራ እጅ ላይ በማድረግ ቀልብን ሰብስቦ አይንን ከፍቶ የስጁድ ማድረጊያን ቦታ  መመልከትን ሲያመጣ ኹዱዕ ይባላል ።
     የተብሊግ ጀማዓ ዘንድ ይህ አይታወቅም ። በየአካባቢያችሁ ያሉ ተብሊጎች ሶላት ላይ እንዴት እንደሚቆሙ ተመልከቱ እውነታውን ታያላችሁ ።
       በሶላት ላይ አይን መጨፈን የነብዩን አስተምሮና ተግባር የሚፃረር ነው ። ምክንያቱን የአላህ መልእክተኛ አንድ ሰው ሱትራ አድርጎ እየሰገደ እያለ ከፊት ለፊቱ የሚያቋርጠው ከመጣ ይከልክለው እንቢ ካለ ይጋደለው ሸይጣን ነውና ብለዋል ።  ታዲያ አይኑን ከጨፈነ እንዴት ነው የሚያየው ? !!! የሰሯቸው ተግባራትን ምን ይሉዋቸዋል ? ሶላትን በተመለከተ ቱሩፋቶቹን እንጂ ህግጋቶቹን መማር የለም ። ህጉ ያልተጠበቀ ሶላት ቱሩፋቱ ኬት ይመጣል የሚለው ጥያቄ መልስ ይፈልጋል ።

          አል ዒልሙ መዓ ዚክር

          ሌላኛው የዳዕዋቸው መርህ ዒልምና ዚክር የሚል ነው ። የተብሊግ ጀማዓዎች ሐቂቃውን ስናይ ከዒልም ጋር ጥለኛ ናቸው መታረቅም አይፈልጉም ። ምክንያቱ ደግሞ ከላይ እንዳየነው ከጁሁድ ወደ ኋላ ያደርጋል የሚል የተሳሳተ እይታ ነው ። ተብሊጎች ጋር ዒልም የሚባለው ፈዳኢሉል አዕማል ( የስራ ቱሩፋቶች) ላይ ብቻ ያተኮረ ነው ። ከቁርኣን አንቀፆች 10ሩን ብቻና ካጠቃላይ ሸሪዓ ሪያዱ ሳሊሒን ከሚለው ኪታብ ውስጥ ኪታቡል ፈዳኢል የሚለው ብቻ ነው ። ከዚህ ውጪ ሓያቱ ሶሓባና ተብሊጊዩ ኒሷብ የሚባሉ በመውዱዕ ሐዲሶች የተሞሉ ኸዋስ የሆኑት የሚያዩዋቸው ኪታቦች አሉ ። ከኪታቡል ፈዳኢል ውስጥ ፈድሉ ቂራኣቲል ቁርኣን ( የቁርኣን መቅራት ቱሩፋት) ፣ ፈድሉ ሶላት ( የሶላት ቱሩፋቶች )ና የመሳሰሉት ናቸው የሚቀሩት ። ስለ ዐቂዳ ፣ ስለፊቅህ ፣ ስለ ተፍሲር ፣ ስለሐዲስ ፣ ስለውርስ ፣ ስለቡዩዕ ፣ ስለ ጂናያት ፣ ስለ ቂሷስ ፣ ስለ ሐላልና ሐራም ፣ ስለ ተውሒድና ሽርክ ፣ ስለ ሱናና ቢዳዓ መማርም ሆነ ማስተማር ጊዜ ማባከን ነው ይላሉ ። በመሆኑም አንድ ሰው በተብሊግ 30 ወይም 40 አመት ቢቆይም ከእነዚህ ውጪ ማወቅ አይችልም ። ቢያውቅም ማስተማር አይፈቀድለትም ። ለዚህ ነው ተብሊጎች ጋር የተለያዩ የሽርክ ፣ የቢዳዓና የፊስቅ ተግባሮችን የምናየው ። ብዙ አመት ተብሊግ ላይ የቆየ አንድ ሰው አጅ ነብይ ሲጨብጥ አብሮ ሲበላና ሲጠጣ ማየት የተለመደ ነው ። ከዚህ በላይ ቀብር በሚመለክባቸው ቦታዎች ላይ ከፊት ለፊት ታገኛቸዋለህ ። ወንድና ሴት አብረው ቁጭ ብለው ጫት ሲቅሙ ታያለህ ይህ ለእነርሱ ምንም አይደለም ። ሐራም ነው ካልክ ወሀብይ ትባላለህ ። !!!
      ዒልምን አስመልክቶ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ የመጡ መረጃዎችና የኢስላም ሊቃውንቶች ንግግሮች ተብሊጎች ዘንድ ቦታ የላቸውም ። ሰው በጁሁድ ነው ኢማኑ የሚጨምረው የሚለው ያልተገደበ ልቅ እሳቤ ይዟቸው እየጠፋ መሆኑን አያውቁም ።
      ያለ እውቀት የሚሰራ ስራ ትርፉ ድካም መሆኑ የኢስላም ጮራ ከመፈንጠቁ ነው የታወጀው ። ለዚህ ነው የኢስላም ሊቃውንቶች ያለ እውቀት የሚሰራ ሰው ከነሳራዎች ጋር አውቆ የማይሰራ ደግሞ ከአዩሁዶች ጋር ይመሳሰላል የሚሉት ። በመሆኑም ዒልም ( እውቀት)  ከንግግርም ከተግባርም ይቀድማል ብሎ ታላቁ የሐዲስ ሊቅ ኢማሙል ቡኻሪይ በሶሒሑ ላይ ባብ ያደረገው ። ይህ ከመለኮታዊው የሕይወት መመሪያ ከሆነው የአላህ ቃል የተወሰደ ነው ። አላህ መጀመሪያ በነብዩ ላይ ያወረደው ቃል 
اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ

" አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም "  ፡፡
በሚል የመጣው ። ይህ የኢስላም አስተምሮ ለእውቀት ያለውን ቦታ ምን እንደሚመስል የሚያሳይ ነው ። ተብሊጎች ይህን መርህ ትተው በራሳቸው ፍልስፍና ልፋት እንጂ እውቀት አያስፈልግም ብለው ኢስላምን ከስሩ እየናዱት ይገኛሉ አላህ ይመልሳቸው ።
        አላህ ሐቅን አውቀው ከሚከተሉና ባጢልን አውቀው ከሚርቁ ባሮቹ ያድርገን ።

       አላህ ካለ ይቀጥላል ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Nov, 19:50


ዛሬ መለኩል መውት አንተን አልፎ ወደ ሌላ ቢሄድ
ነገ ሌላውን አልፎ ወደ አንተ አንደሚመጣ ምንም አትጠራጠር!

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Nov, 18:48


ይሄን ተብሊጎችን አስመልክቶ ኡስታዝ ባህሩ ተካ የፃፈውን ፅፎቼ ከክፍል አንድ ጀምሮ ያሉትን በቻላቹት ያህል ሼር አድርጉት ምናልባት በእናንተ ምክንያት አንድ ሰው ሊመለስ ይችላልና።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Nov, 18:39


እዚህ ጋር አንድ ገጠመኝ ላካፍላችሁ :– አንድ ቀን ሰፈራች ያለ መስጂድ ላይ ፓኪስታኖች መጥተው ነበር ። ከዙህ ሶላት በኋላ አንድ ፓኪስታኒ ተነስቶ ዳዕዋ ማድረግ ጀመረ ። ከጎኑ አንድ የኛ ሰፈር የተብሊግ ጀማዓ አባል የሆነ ልጅ ተነስቶ ማስተርጎም ጀመረ ። እኔ ተነስቼ እየወጣሁ ነበርና በጣም ገርሞኝ ይሄ ልጅ እንዴት ፓኪስታንኛ አወቀ እያልኩ ሳስብ አንድ ሌላ ሰው ተከትሎኝ ወጣ ። እኔም ይሄ ልጅ ፓኪስታንኛ የት አወቀ ብዬ ጠየቅሁት እሱም እየሳቀ ተብሊጎች እኮ የአለም ቋንቋ ያውቃሉ አለኝ ። እንዴት አልኩት ምክንያቱም የእነርሱ ዳዕዋ በይትኛውም ቋንቋ ቢደረግ አንድ አይነት ስለሆነ ተነስተው ያስተረጉማሉ ። በዚህም ሁሉንም ቋንቋ የሚችሉ በማስመሰል ሰውን ይሸውዳሉ አለኝ ።

        አላህ ካለ ይቀጥላል ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Nov, 18:39


🔷  የተብሊግ ጀማዓዎች ማን ናቸው

               ክፍል ሶስት

               ስድስቱ የሶሓባ ሲፋዎች

       የተብሊግ ጀማዓዎች በዐለም ላይ በየትኛውም ሀገር በየትኛውም ቋንቋ በየትኛም ደረጃ የዳዕዋቸው መሰረት አድርገው የሚጠቀሙበት 6 የሶሓባ ባህሪዮች ከነ መክፈቻቸው የሚሏቸው ነጥቦች አሉ ። እነዚህ ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው : –

አንደኛ – ላኢላሃ ኢልለላህ  ( ሚፍታሑል ጀናህ)
              ሙሐመድ ረሱሉላህ ( ሚፍታሑል
                 ሂዳይ )  
ሁለተኛ – ሶላት በኹሹዕና ኹዱእ ( ሚፍታሑል
               ኸዛኢን) 
ሶስተኛ – ዒልምና ( ሚታሑል መዕሪፋ) 
                ዚክር ( ሚፍታሑል ኸሺያ) 
አራተኛ – ሙስሊሞችን ማክበር ( ሚፍታሑል
               ቁሉብ )
አምስተኛ – ንያን ማስተካከል ( ሚፍታሑል
                 ቀቡል)
ስድስተኛ – ወደ አላህ መጣራት ( ሚፍታሑ
                 ዲን)
                ኹሩጅ መውጣት ( ሚፍታሑ ነሽሪ
                 ዲን) 
     እነዚህ ስድስት ባሕሪዮች የተብሊግ ጀማዓዎች ዘንድ ዳዕዋ የሚደረግባቸው ነጥቦች ሲሆኑ በየትኛውም የእውቀት ደረጃ ላይ ያለ ሰው ከዚህ መውጣት አይችልም ። መውጣት አለመቻል ብቻ ሳይሆን በጀማዐው መመሪያ መሰረት ከተቀመጠው ማብራሪያ ውጪ ማብራራትና ትርጉም መስጠት አይቻልም ። ለዚህ ማሳያ የመጀመሪያውን ሲፋ ( ባሕሪይ)  ብንመለከት : –
– ላ ኢላሃ ኢልለላህ ማለት :–
     ኢኽራጁ የቂኒልፋሲዲ ዐኒል አሽያዪ ወኢድኻሉል የቂኒ ሳዲቂ ዓለላህ ( የተበላሸ የቂን ከነገሮች ላይ ማውጣትና እውነተኛ የቂን በአላህ ላይ ማድረግ ) የሚል ነው ። ለዚህ ነው በየትኛውም ዐለም ያሉ የተብሊግ ጀማዓዎች በየትኛውም ቋንቋ ላ ኢላሃ ኢልለላህ ማለት የፈጠረን አላህ ነው ማለት ነው ፣ የሚገለን አላህ ነው ማለት ነው ፣ የሚቀሰቅሰን አላህ ነው ማለት ነው ። የሚያበላን አላህ ነው ማለት ነው ፣ የሚሉት ። ይህ በየትኛውም እምነት ውስጥ ያሉ ሰዎች የሚያምኑበት ሲሆን የመካ አጋሪያኖችም በዚህ ያምኑ እንደ ነበር አላህ በተከበረው ቃሉ በተለያዩ አንቀፆች ላይ ነግሮናል ። ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርኩት የተብሊግ ጀማዓ ዘንድ አንድ ሰው በየትኛውም የእውቀት ደረጃ ላይ ቢሆን ከዚህ መውጣት አይችልም ። በሌላ አባባል ተብሊጎች ጋር ሁሌም አንደኛ ክፍል ነህ ሁለተኛ ክፍል የሚባል ነገር የለም ። ከላይ የተጠቀሱት የላ ኢላሃ ኢልለላህ ትርጉም የሚሉት ፍልስፍና ከቁርኣንና ሐዲስ አስተምሮ ጋር የማይሄድ ሲሆን ነባራዊው ሁኔታ ውድቅ ያደርገዋል ። የአላህ መልእክተኛ የመካ አጋሪያኖችን ላ ኢላሃ ኢልለላህ በሉ ሲሏቸው በመገረም የሰጡዋቸው መልስ አላህ ሲነግረን እንዲ ይለናል : –

« أجَعَلَ الْآلِهَةَ إِلَٰهًا وَاحِدًا ۖ إِنَّ هَٰذَا لَشَيْءٌ عُجَابٌ»
             ص   ( 5 )
«አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው» (አሉ)፡፡
       ይህ ማለት ሙሽሪኮቹ የላ ኢላሃ ኢልለላህ ትርጉም :–
" ከአላህ በስተቀር በእውነት የሜመለክ ሌላ አምላክ የለም " የሚል መሆኑን ያውቁ ነበር ማለት ነው ። ምክንያቱም ፍጥረተ ዐለሙን የሚያስናብረው አላህ መሆኑን ያውቁም ያምኑም ስለነበር ። ይንም አስመልክቶ ከመጡ አንቀፆች ውስጥ የሚከተለው ይገኝበታል : –

« وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ»
           العنكبوت  ( 61 )
" ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ ታድያ እንዴት ይመለሳሉ " ፡፡

« وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّن نَّزَّلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَحْيَا بِهِ الْأَرْضَ مِن بَعْدِ مَوْتِهَا لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۚ قُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْقِلُونَ »
                     العنكبوت   ( 63 )
" ከሰማይም ውሃን ያወረደና በእርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደረጋት ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው «አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ምስጋና ለአላህ ነው» በላቸው፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም " ፡፡
       የመካ አጋሪያኖች አላህ ሰማይና ምድርን የፈጠረ ከሰማይ ዝናብ አውርዶ ከምድር ቡቃያ የሚያበቅለው አላህ እንደሆነ ያምኑ ነበር ። ላ ኢላሃ ኢልለላህ ማለት ትርጉሙ ይህ ቢሆን አንቀበልም አይሉም ይልቁንም ታዲያ ከአላ ሌላ ማን ነው ይሉ ነበር ። ነገር ግን ትርጉሙ ከአላ ሌላ የሚመለክ እርዳኝ ፣ ድረስልኝ ፣ ጠብቀኝ ፣ አድነኝ ፣ አክብረኝ ተብሎ የሚመለክ የለም ሲባሉ አይ አለ እነ ሁበል ፣ ላት መናትና ዑዛ ይደርሳሉ ፣ ይረዳሉ ፣ ይሰጣሉ ፣ ያከብራሉ ለጠራቸው ይደርሳሉ የሚል እምነት ስለነበራቸው ነው አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸው ( ከአላህ ሌላ የሚሰጥ ፣ የሚጠብቅ ፣ የሚደርስ ፣ የሚሰማ ፣ ከጭንቅ የሚያወጣ የለም)  አለ ብለው የተገረሙት ።
      የተብሊግ ጀማዐዎች በየመስጂዱ በየቋንቋው ተነስተው ቆመው የፈጠረን አላህ ነው ማለት ነው የሚገለን አላህ ነው ማለት ነው ሰማይን የፈጠረው አላህ ነው ማለት ነው እያሉ ከቆጠሩ በኋላ ላ ኢላሃ ኢልለላህ ይላሉ ። ይህ የተሳሳተ ከሽርክና ኩፍር የማያወጣ አስተምሮ ነው ። ዑለሞች ይህ አስተምሮ ተሕሲሉል ሓሲል ( የሚታወቅን ነገር ማሳወቅ ) ነው ይሉታል ። ወይም ይህ ማለት ለአንድ ዑብዱላሂ ፣ አሕመድ,  ሰዒድ,  ኸድር የሚባሉ ልጆች ላሉት አባት ሄዶ አንተ እኮ ዐብዱላሂ የሚባል ልጅ አለህ ማለት ነው ፣ አሕመድ የሚባል ልጅ አለህ ማለት ነው ፣ ሰዒድ የሚባል ልጅ አላህ ማለት ነው ፣ ኸድር የሚባል ልጅ አለህ ማለት ነው ። እንደማለት ነው ምክንያቱም አባት ልጆቹን ያውቃቸዋል ። አንተ መጥተህ የልጆቹን ስም እንደማያውቅ አድርገህ ስትነግረው ምናልባት አእምሮህ ትክክል አይደለም ሊልህ ይችላል ።
      የዚህ የተሳሳተ የላ ኢላሃ ኢልለላህ ትርጉም ነው የተብሊግ ጀማዓዎችን ቀብር አምላኪዮች እንዲሆኑ ያደረጋቸው ። ምክንያቱም አንድ ሰው የነገሮች ፈጣሪ አላህ መሆኑን ካመነ ሙስሊም ነው ኢማን አለው ብለው ስለሚያምኑና የተለያየ የአምልኮ አይነት ከአላህ ውጪ ላለ አካል መስጠት ችግር የለውም ብለው ስለሚያምኑ ። ይህ በመሆኑ ነው የተለያዩ ወልይ ተብለው የሚመለኩ መሻኢኾች ሀድራዎች ላይ ዋና ኻዲም ሆነው የምናገኛቸው ። የተብሊግ ጀማዓዎች ዳዕዋ ወጥና የማይቀየር በመሆኑ የትም ሀገር ሄደህ ዳዕዋ ስታደርግ የዛ ሀገር  ቋንቋ ተናጋሪ ተነስቶ ለማስተርጎም ከጎንህ ይቆማል ። ይህ ማለት አስተርጓሚው ያንተን ቋንቋ አውቆ ሳይሆን በየትኛውም ቋንቋ የሚነገረው ዳዕዋ አንድ ስለሆነ ነው ።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Nov, 11:34


በዚህች እህት ጉዳይ አላህ ይቅር ይበለኝ። የጉዳዩን እውነተኝነት ለማረጋገጥ ትንሽ ጊዜ ወስዶብኝ ነበር፤ በመጨረሻም አረጋግጫለሁ። ግን ወረፋ ስለነበር ወዲያው መልቀቅ አልቻልኩም።

እህታችን መንገድ ላይ ካልሲና ሶፍት እየሸጠች በጉሊት እየተዳደረች ሳለች ነበር የአላህ ውሳኔ ሆኖ መኪና የገጫት። ወደ  4 ቦታ ብረት ተደርጎላት ነበር። አሁን «መውጣት አለበት፤ ካልሆነ ወደ ካንሰር ይቀየራል!» ስለተባለች ተቸግራለች። ባለቤቷ ወንድማችንም ሥራ የለውም። መቸገሩ እንድታወቅበት ስለማይፈልግ መለመን አልፈልግም በማለቱ ግራ ገብቷቸው ነበር። ወጪዋ በግምት ከመቶ ሺህ ብር አይዘልም ብለውኛል። ይህ የአንድ ጀግና ወንድም ሶደቃ ስለሚሆን ብዬ እድሉን ለናንተ ሰጥቻለሁ። ቦታው ሳሪስ - ብሔረፅጌ - ቀይ አፈር የሚባል ነው፤ መናፈሻው አካባቢ ኸውፈላህ መስጅድ ጋር።


እህታችን ከታች በምትመለከቱት መልኩ በክራንች ነው የምትንቀሳቀሰው፤ ከተከራዩበትም ቤት አስወጥተዋቸዋል ብለውኛል።

ለአላህ ትሆናችኋለችና እናሳክማት። ሰውነት ውስጥ ያውም አራት ብረት ተሸክሞ፣ ለሴት ልጅ ከባድ ነው። ኒቃቢስት እህታችን ናት። ብናስደስታት አላህም ይደሰትብናል።

√ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንቷ፦
1000074641532
√ የአካውንት ስም፦ ሙሪዳ ጀማል ጁሃር

√ የርሷ ስልክ፦  0951369609
√ የባለቤቷ ስልክ፦ የባለቤትዋ ስልክ 0916825311 ዐብዱ-ል-ዓዚዝ

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

05 Nov, 18:27


🚫  የተብሊግ ጀማዓዎች ማን ናቸው

              ክፍል ሁለት

       ባለፈው ክፍል ሙሐመድ ኢልያስ የተባለው የዛሬ 98 አመት አካባቢ ህንድ ላይ በአራት የሱፍያ ጠሪቃ የመሰረተው የተብሊግ ጀማዓ የሚባል እንዳለ አይተን ነበር ። የተብሊግ ጀማዓ የተመሰረተባቸው አራቱ የሱፍያ ጠሪቃዎች ነቅሸበንዲያ ፣ ቃዲሪያ ፣ጁሽቲያና ሳሀርወርዲያ እንደሆኑም ተመልክተናል ። ከእነዚህ ጠሪቃዎች ውስጥ ነቅሸበንዲያ የሚባለው ጠሪቃ ዐቂዳው ምን እንደሚመስልና ከቁርኣንና ሐዲስ ውጪ የሆኑ የዚክር አይነቶቹንም አይተን ነበር ። አላህ ካለ በዛሬው ክፍል የተቀሩትን ጠሪቃዎች ሙኻለፋዎችን እናያለን ።
   ሁለተኛው የቃዲሪያ ጠሪቃ ሲሆን እንደማንኛውም የሱፍያ ጠሪቃ ቁርኣንና ሐዲስን በኻለፉ የዚክር አይነቶች የተገነባ ነው ። ዐብዱል ቃዲር ጀይላን የገጠመው ነው ብለው የሚቀባበሉት ግጥም አላቸው በኩፍር ፣ በሽርክና ቅጥፈት የተሞላ ሲሆን አብዛኞች ዑለሞች የሱ አይደለም ይላሉ ።  ለማንኛውም ግጥሙ ሸይኹ ተከታዮቹን ወይም የሱን ቃል የጠበቁትን ከጀሀነም እንደሚጠብቅ ፣ የጀሀነምን በር እንደሚዘጋ ፣ ስራው ሲመዘን እሱ እንደሚቀርብና በሁሉም ነብያቶች ሙዕጂዛዎች የሱ ተሳትፎ እንዳለ ይናገራል ።
    ሶስተኛው የጁሽቲያ ጠሪቃም ከሱፍያ ጠሪቃዎች አንዱ ሲሆን በቢዳዓና ሽርክ የተሞላ ከመሆን አላለፈም ። የዚህ ጠሪቃ ሸይኽ የሆነው ሙዒኑ ዲን መዲና በሄደ ጊዜ በቀብራቸውና በሚንበራቸው መካከል ባለው ( ረውዳ ) በሚባለው ቦታ ላይ ነብዩን እንደጨበጠና እንዳናገሩት ይናገራል ። ሙሪዶቹ ይህን ይዘው መዲና በሄዱ ጊዜ ረውዳ ላይ ቁጭ ብለው የጠሪቃውን ዚክር እያደረጉ የነብዩን እጅ ለመዘይር ይጠባበቃሉ ። ይህን የሚያደርጉት ሻል ( ፎጣ ) ነገር ተከናንበው ሲሆን ነብዩ እጃቸውን ዘርግተውልናል ብለው እነርሱም እጃቸውን ዘርግተው የነብዩ እጅ እየመሰላቸው ሸይጣንን ይጨብጣሉ ።
     አራተኛው ሳሀርወርዲያ የሚባለውም ጠሪቃ እንደሌሎች የሱፍያ ጠሪቃዎች ሁሉ በፍልስፍናና ኹራፋት የተሞላ ጠሪቃ ነው ። ቁርኣንና ሐዲስን እንዲሁም የሰለፎችን መንገድ ተቃርኖ ለተለያዩ አዳዲስ መጤ አስተሳሰቦችን መሰረት ያደረገ አካሄድ ነው ። ሙሐመድ ኢልያስ የተብሊግን ጀማዓ በእነዚህ የጥመት መሰረት በሆኑ የሱፍያ ጠሪቃዎች መስርቶ ስድስት የሶሓባ ባህሪዮችና ሃያ አዳቦችን የጀማዓው መመሪያ በማድረግ አሚር ሆኖ ሲመራ ቆይቶ ለልጁ ለሙሐመድ ዩሱፍ አሚርነቱን አስረከበ ቀጥሎ ኢንዓሙል ሐሰን ተረከበ ። እንዲህ እያለ ጀማዓው እስካለንበት ዘመን በእነዚህ ከቁርኣንና ሐዲስ ባፈነገጡ የሽርክና ቢዳዓ መፈብረኪያ መመሪያዎች ይመራል ።
     አላህ ካለ በሚቀጥለው ክፍል ስድስቱ የሶሓባ ባህሪይ የሚሉትና ሃያ አዳብ ብለው የፈጠሩትን መመሪያ በዝርዝር እናያለን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

05 Nov, 09:07


👉👉👉እማዬ
ውለታሽ ብዙ ነው ላልጨርስ አልጀምር
አንድ ሁለት አልልም አልችለውም መቁጠር
ከሰው በታች ሆነሽ ለልጆችሽ ክብር።
እራስሽ ሰውተሽ በረሃብ በችግር።
ከቶ አልችለውም ውለታሽ መዘርዘር ።

እኛ እንዳይርበን ከስጋሽ ቆርሰሽ።
እኛ እንዳይጠማን ከደምሽም ቀድተሽ።
እኛ እንዳይበርደን ከቆዳሽ አልብሰሽ።
እኛን ለማጫማት በእንቅፋቱ ደምተሽ።
እኛን ለማስተኛት እንቅልፍሽ ሰውተሽ።
በደስታችን ስቀሽ በሃዘኑ ታመሽ።
ኧረ ስንቱ ልቁጠር እማዬ ውለታሽ?

ወዳጅ ዘመድ ሳትይ ለችግርሽ ደራሽ
ጉረቤት ጓደኛ ለአፍታኳ ሳይረዳሽ።
እጁን ሳይዘረጋ ሊለግስሽ ቁራሽ።
በጥርሽ ስቀሽ በልብሽ አልቅሰሽ።
ሰው እንዳይሰማብሽ ወደውስጥ አንብተሽ።
ሆድሽ እየራበው ረሃብሽ ደብቀሽ።
እኔ ህያው ልሆን አንቺ በቁም ሞተሽ።
ዘመንሽ ኖረሻል እማ ተሰቃይተሽ።

ጠመዝማዛው መንገድ በፅናት ተሻግረሽ።
ህልምሽ እውን ሆኖ በልጆችሽ ደርሰሽ።
የድጋምሽ ፍሬ ለመብላት ጓጉተሽ።
ብርሃኗ ለማየት በተስፋ ተሞልተሽ።
ፀሃይ ስትጠብቂ ለሊቱን አንግተሽ።
በብርሃኗ ጮራ ልትደምቂ ፈክተሽ።
ሜዳው ስትጀምሪ ዳገቱን ጨርሰሽ።
እንደ ሰው ለመሳቅ በሙሉ ጥርሶችሽ።
ኡፎፎፎይ ለማለት ጎንሽ አሳርፈሽ።።


የአላህ ውሳኔ ከተፍ አለ ቀድሞሽ።
አስፈሪው ቀን መጣ መንትፎ ሊወስድሽ።
አንቺም አልተበገርሽ በፀጋ ተቀበልሽ።
በሸሃደተይን ጣትሽን ቀስረሽ።
በተፈጠርሽበት በተውሂድ መስክረሽ።
በኢስላም ጎዳና መሄድንም መርጠሽ።
የአብራክ ክፋዮችሽ ለአላህ ጀብተሽ።
የጌታሽም ጥሪ በክብር ተቀብልሽ።
ወደ ሌላውም ጎጆሽ በክብር ተሸኘሽ።

አንቺ መልካም እናት ታሪክሽ ብዙነው
መዘርዘርም አልችል ጀምሬ አልጨርሰው።
ካሉሽ መልካም ስራ እጅግ የሚገርመው።
የተሰጠሽ ሰብር ሰው የማይችለው።
ኢስታቃማሽ ብሶ ከላይ የደረብሽው።
የሰው አመል መቻል ሌላው የተካንሽው።
መብቃቃቱስ ያንቺ አላንሳ ልተወው።
ለሰው ደስታ መኖርሽ እጅግ የሚገርምው።
በትንሽ ማመስገን ካንቺ ነበር ማቀው።

አመስጋኝ ለጌታሽ ሰጋጅ ነበርሽ አንቺ።
አላህን ምትፈሪ በፆም ምትበረቺ።
ካለሽ ለመሰደቅ ከቶ ማትሰስቺ።
ተካፍለሽ ምትበዪ አንቺ ነበርሽ አንቺ።

👉👉መቼም አንረሳሽም
የሀዘኑ ችቦ ለኩሰሽ ብቴጄም።
እየተፋፋመ ልባችን ቢነድም።
ህመሙ ፀንቶብን ቢፈታተነንም።
ጉልበታችን ቢርድ መቅም ቢያቅተንም።
አይን ብታነባ አንጀንት ብትቆስልም።
የፀፀት አለንጋ ዞሮ ቢገርፈንም።
አንቺ አፈር ለብሰሽ መኖር ቢከብደንም።

መቼም አንረሳሽም እንዘክርሻለን።
በሄድንበት ሁሉ እናስብሻለን።
በልጆችሽ እንባ አላህን ተማፅነን።
እጃችን አንስተን ዱአ እናረጋለን ።
አላህ እንዲምርሽ ረካተይን ሰግደን።
ለሊቱንም ቆመን ሰደቃንም ሰጥተን።
እንጠይቀዋለን አላህን ተዋድቀን።

🤲🤲🤲አላህ ሆይ🤲🤲
አላህ ሆይ እባክህ እናታችን አደራ።
ነፍሷን እንድታርፍ ቀብሯም እንዲበራ።
የቀብር ጥያቄው መልሷም እንዲገራ።

ሲራጧን አግርተህ በሰላም አሻግረህ።
ከሷሊሆች ጋራ ጎረቤት አድርገህ።
ከልጆቿ ጋራ ቤተሰብ አድርገህ።
የክብርን ሸማ ዘውዷንም ደርበህ።
ከምቶደው ጋራ አንድላይ አድርገህ።
በጀነተል ፍርደው አኑራት ሰብስበህ።።።



🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
✍️Jafer(ቢኑ)

https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

05 Nov, 04:40


"ሁለት ነገሮችን መድገም ደስ ይለኛል እነሱም በቅመም ፏ ተደርጎ የተፈላ ሻይ እና ሚስት ናቸው።"

Abu Umer

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Nov, 18:56


ፍቅረኛ
ዝሙተኛ የዝሙት  አጋር

ከኒካህ በፊት ፍቅር ሚባል ነገር የለም ዝሙት እንጂ። በዚህ መንገድ ያላቹ ወንድም እና እህቶቼ አላህን ፍሩ ከዚህ መንገድ ራቁ መጨረሻው ዝሙት ላይ መዘፈቅ ነው። ዝሙት ደግሞ በዱኒያ ላይ ገላቹን ልክ በስሜት እንደሚነዱት እንስሶች ያረክስባቹዋል ገላቹ በዝሙት ይነጀሳል። ከዚህ የከፋው ሴት ከሆናቹ ያ አላህ በሀላል የተከበረው የሰው ልጅ እዲፀነስበት የፈጠረው ማህፀን ዲቃላ ሚባል የዝሙትልጅ እንዲረገዝበት ሰበብ ትሆናላቹ። ወንዶች ደግሞ በዝሙት ሴት ልጅ ዲቃላ እንድታረግዝ ሰበብ ትሆናላቹ። በእናንተ  የቅፅበቶች ስሜት ማብረጃነት ምክንያት አንዱ ምንም የማያውቅ ልጅ ህይወት ይበላሻል። ከተወለደም በኃላ በሸሪአችን በአባቱ ስም አይጠራም። አቤት የዚና ክፋትሲቀጥል ዝሙተኞች ከቀብር ጀምሮ እስከ ጀሀነም ድረስ በእሳት የተደገሰ ድግስ አለላቸው። አያቹ ይሄ  ሁላ ለአመታት የሚዘልቅ የዱኒያ እና የአኼራ ቅጣት የሚመጣው በጥቂት ደቂቃ በተሰራችው ዝሙት የተነሳ ነው። እና ለጥቂት ደቂቃዎች ብለን ለምን አመታቶችን እንከስራለን? ቢቀርብን አይሻልም? ከዚህ ሁሉ ጣጣ አቅም ካለ  በሀላሉ መሰተር ነው አቅም ከሌለ ግን የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ያልቻለ ይፁም እንዳሉት መፆም ነው። በተረፈ ውዶቼ በዱአ ላይ በርቱ አላህ እሱ ከማመፅ እንዲጠብቀን ከዱኒያ ከአኼራ  ጭንቀት እንዲጠብቀን ዱአ ላይ በርቱ። አላህ እኔንም እናንተንም ከዱኒያ ከአኼራ ጭንቀት ነጃ ይበለን በተውሂድ እና በሱና ላይ ቀጥ ያድርገን እስከ እለተ ሞታችን ድረስ።

Abu Umer

ሼር ማድረግ እንዳይረሳ
https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Nov, 18:28


🚫 የተብሊግ ጀማዓዎች ማን ናቸው

          ክፍል አንድ

      የተብሊግ ጀማዓ የዛሬ 98 አመት አካባቢ ህንድ ውስጥ በሙሐመድ ኢልያስ አማካይነት የተመሰረተ ሲሆን,  ሙሐመድ ኢልያስ ዐቂዳው ሱፍይ ስለነበረ በአራት የሱፍይ ጠሪቃዎች ነበር የመሰረተው ። እነዚህ ጠሪቃዎች የሚከተሉት ናቸው : –
1ኛ – ነቅሸበንዲያ
2ኛ – ቃዲሪያ
3ኛ – ጁሽቲያ
4ኛ – ሳሀርወርዲያ
        ነቅሸበንዲያ ማለት ነፍስ በአቡበከር አማካይነት ከነብዩ ጋር ትገናኛለች የሚል እምነት አላቸው ። ዚክር በልብ እንጂ በምላስ ማለት አያስፈልግም የሚሉ ሲሆኑ አንድ ሰው ዚክር ሲያደርግ አይኑን ጨፍኖ ከሸይኹ በሚሰጠው አይነት አቀማመጥ ተቀምጦ በልቡ ማለት አለበት ይላሉ ። ይህ ኢማን በልብ ነው ከሚለው የሙርጂዓ ዐቂዳ የተወሰደ ነው ። በዚህ መልኩ አላህን እያወሳ በሂደት መጋረጃው ተከፍቶ ከአላህ ጋር ይገናኛል ብለው ያምናሉ ። እንደሚታወቀው አብዛኛው የሱፍይ ጠሪቃዎች ቁርኣንና ሐዲስ ላይ የመጡ ሸሪዓዊ ድንጋጌዮችን አይከተሉም ።
        ቁርኣንና ሐዲስን መከተል የአዋሞች ዐቂዳ ነው ብለው ነው የሚያምኑት ። በመሆኑም ሁሉም የሱፍያ ጠሪቃዎች የራሳቸው የሆነ ዚክርና አዳብ አላቸው ። ከሸይኻቸው የሚሰጣቸውን መመሪያ በትክክል ፈፅመው ሲወጡ መቃም ደርሰናል ይላሉ ። በመጨረሻም በኛ ላይ ሸሪዓዊ ድንጋጌዎች ውድቅ ናቸው እስከማለት ይደርሳሉ ። በዚህ መልኩ ሸይጣን ወሕይ እያደረገላቸው መቃም ደርሳችኋል በሚል ሸይኻቸውን እንዲያመልኩ ያደርጋቸዋል ።
      የነቅሸበንዲ ጠሪቃ በዚህ ስም የተጠራው ሸይኻቸው ሙሐመድ በሃኡዲን ሻህ አላህን መዘከር ከማብዛቱ የተነሳ በልቡ ጀርባ ላይ አላህ የሚል ጠቅ ጠቅ ተደርጎ ተፅፎ ታትሞበታል ከሚል እምነት በመነሳት ነው ።  እንዴት የልቡን ጀርባ እንዳዩት ግን አይታወቅም ። የነቅሸበንዲዮች ዐቂዳ የሚከተሉትን ነጥቦች ያካትታል : –
– ጠሪቃቸው ከአቡበከር ሲዲቅ የተወሰደ ነው የሚል እምነት ።
– አንድ ሰው ከሶስት እስከ አርባ ቀን ከሰው ተገልሎ ምላሱን ሳያንቀሳቅስ አይኑን ጨፍኖ በልቡ አላህን መዘከር አለበት ይላሉ ።
– ሸይኻቸው የሩቅ ሚስጢር ያውቃል ሲጠሩት ይደርሳል የጠየቁትን ይሰጣል ብለው ያምናሉ ።
– የጠሪቃ ሸይኽ የሌለው ሸይኹ ሸይጣን ነው ይላሉ ።
– የነቅሸበንዲ ተከታይ የሆነ ሰው ከሸሪዓ ዑለሞች ጆሮዉን መጠበቅ አለበት ከእነርሱ መስማት የለበትም ይላሉ ።
– አንድ ሙሪድ መቃም የሚደርሰው የሩቅ ሚስጢር ሲገለጥለት ነው ብለው ያምናሉ ።
– የመጨረሻ ግባቸው አላህ በእነርሱ ላይ መስፈር አለበት የሚል ነው ። ይህ ከሆነ መመለክ ስለሚችል ለዚህም ነው ሸይጣን ሸይኻቸውን እንዲያመልኩ የሚያደርጋቸው ።
      ስለ ነቅሸበንዲያ ይህን ያክል ካልን በሚቀጥለው አላህ ካለ ስለ ቃድርያ እናያለን ።

              አላህ ካለ ይቀጥላል

      https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Nov, 03:49


🔷 አላህን ብትረዱት ይረዳችኋል

➲ አላህ ጥራት የተገባው ጌታ አማኝ ባሮቹን ሊረዳ ቃል ገባቷል። ሙስሊሞች የጠላቶቻቸውን የጭቆና ቀንበር ከጫንቃቸው ላይ ለመጣል መጀመሪያ የሽርክና የቢዳዓ ቀንበር ከጫንቃቸው ላይ መጣል ይኖርባቸዋል። ምክንያቱም አላህ ባሮቹን ሊረዳ ቃል የገባው ባሮቹ የሱን ዲን ሲረዱ ነው። የሱን ዲን መርዳት ማለት ተውሒድን መርዳት ማለት ነው። ተውሒድን መርዳት ማለት ደግሞ አምልኮት በሁሉም ቅርንጫፉ ለአላህ አድርጎ ከሱ ውጪ የሚመለኩ አካላትን መዋጋትና አምላኪዎቹን ከአላህ ቅጣት ማስጠንቀቅና ይህ የአላህ ዲን እንዳልሆነ ግልፅ ማድረግ ነው። ሙስሊሞች የነብዩን ሱና የበላይ ሲያደርጉና ቢዳዓን ሲዋጉ የቢዳዓ ባልተቤቶችን ሲርቁና ከእነርሱ ሲያስጠነቅቁ የጩቆናው ቀንበር ከጫንቃ ላይ ይነሳል። የዚህን ጊዜ የአላህ እርዳታ ይመጣል። ለዚህም አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሎ ቃል ገብቷል፦

«يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَنصُرُوا اللَّهَ يَنصُرْكُمْ وَيُثَبِّتْ أَقْدَامَكُمْ»
              سورة  محمد  ( 7 )

"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ፤ ይረዳችኋል። ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል፡፡"
 
በሌላ የቁርኣን አንቀፅ ላይም እንዲህ ይላል፦

«وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ رُسُلًا إِلَىٰ قَوْمِهِمْ فَجَاءُوهُم بِالْبَيِّنَاتِ فَانتَقَمْنَا مِنَ الَّذِينَ أَجْرَمُوا ۖ وَكَانَ حَقًّا عَلَيْنَا نَصْرُ الْمُؤْمِنِينَ»
                الروم  ( 47 )

"ከአንተ በፊትም መልክተኞችን ወደየሕዝቦቻቸው በእርግጥ ላክን። በግልጽ ማስረጃዎችም መጡባቸው፡፡ ከእነዚያ ካመጹትም ተበቀልን። ምእመኖቹንም መርዳት በእኛ ላይ ተገቢ ሆነ፡፡"

እነዚህ መለኮታዊ ሕያው የአላህ ቃሎች ተፈፃሚ የሚሆኑት ሙስሊሞች ፍፁም ለጌታቸው ታዛዥ ሆነው ከየትኛውም ወንጀል ርቀው የሱን ዲን በሕይወታቸው ላይ ተግባራዊ ሲያደርጉትና ለሌሎችም ሲያደርሱት ነው። እሱን እያመፁ የሱን የአምልኮ ድርሻ ለሙታን መንፈስ እየሰጡ ቀብር ጋር ሄደው የሙት መንፈስን እርዳኝ፣ ድረስልኝ፣ አሽረኝ፣ አክብረኝ፣ ጠብቀኝ እያሉና የመልእክተኛውን ፈለግ ትተው የምእራባዊያንን ፈለግ ኮቴ በኮቴ እየተከተሉ አይደለም። ይህ የሁለት ሀገር ውርደትን እንጂ የአላህ እርዳታን አያስገኝም

በመሆኑም አሁንም ሙስሊሞች ለሚደርስባቸው ጭቆናና በደል መንስኤው የራሳቸው ከአምላካቸው ትእዛዝ ማፈንገጥና በሀጢያት መዘፈቅ መሆኑን አውቀው ወደ አላህ ሊመለሱ ይገባል። የጭቆና ቀንበር ከጫንቃ ላይ ለማውረድ የምእራባዊያኖች ሰልባጅ የሆነውን ሰላማዊ ሰልፍ ፋሽን አድርጎ መከተል አይደለም። ይልቁንም ከወንጀልና አላህን ከማመፅ ወጥቶ የሱን ትእዛዝ በመፈፀም እርዳታውን መለመን ነው መፍትሄው። ኢስላምን በራሳቸው ላይ ተግባራዊ ያላደረጉ ከተውሒድና ሱና የራቁ በዱንያ ናፍቆት የሰከሩ አካላትን መብታችንን ያስከብሩልናል ከጭቆና ቀንበር ያላቁናል ብሎ ተስፋ ማድረግ ኪሳራ ከመሆኑም በላይ "የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም" እንደሚሉት ነው ሚሆነው። ስለዚህ በማናውቀውና ባልታዘዝነው የፖለቲካ ወሬ ጉልበታችንንና ጊዜያችንን እያጠፋን ጨጋራችን ከምንልጥ ወደ አላህ እንመለስ እርዳታውን እንጠይቅ እሱ ይረዳናል።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

03 Nov, 19:50


አዲስ pdf
➚➚➚➚
↩️ شرح رسالة قبح الشرك بالله عز وجل من ثلاثة عشر وجها
↪️በአላህ ﷻ ላይ የማጋራት አፀያፊነት በ13 አቅጣጫዎች የሚለው ሪሳላህ ማብራሪያ


📂 የኪታቡ 𝙥𝙙𝙛 ከላይ ተያይዟል።
https://t.me/shakirsultan/1903

➼ ኮርሱ የሚሰጠው፦
🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى
🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (አላህ ይጠብቀው)


📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
 👇👇👇
🌐 https://t.me/shakirsultan

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

03 Nov, 19:50


👆👆👆
#በአላህ ﷻ ላይ የማጋራት አፀያፊነት በ13 አቅጣጫዎች የሚለው ሪሳላህ ማብራሪያ ክፍል 1

የኪታቡን PDF ለማግኘት
https://t.me/shakirsultan/1903

🔶
በማአከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ ቃጥባሬ ቀበሌ ታላቁ አሊፍ መስጂድ የተሰጠ ኮርስ ።

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

03 Nov, 18:52


"ሰላማዊ ሰልፍ ከምእራባውያን መጥቶ  በኢኽዋኖች አማክኝነት ሙስሊሙ ውስጥ የገባ ሸሪአ ሚፃረረው የትግል መንገድ ነው። በቁርአን በሀዲስ የሌለ የትግል አይነት ነው።"

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

03 Nov, 11:27


"ደሞዝ ብሎ ማለት ከአሰሪህ የሚሰጥህ ማስተኛ ክኒኒ ነው" መቼም ቢሆን ተቀጣሪነትን አትመኙ ባይሆን ለተወሰነ ጊዜ ተቀጥራቹ ሰርታቹ የራሳቹን ነገር ለመያዝ ካልሆነ በቀር ተቀጣሪነትን አታስቡ።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

02 Nov, 10:16


ወርሃዊ ደመዎዝ - የመረጥነው ባርነት

ቻይናዊው ጃክ ማ በዓለማችን ከሚገኙ የናጠጡ  ሐብታሞች መካከል ከፊት ረድፍ ላይ ይሰለፋል። የሃብቱ መጠን በቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሆነ ይገመታል። ጃክ ማ እንዲህ ይላል: - « ከዝንጀሮ ፊት ገንዘብ እና ሙዝ ባስቀምጥ ዝንጀሮው የሚመርጠው ሙዙን ነው። ምክኒያቱም ዝንጀሮው ገንዘቡ ብዙ ሙዝ ሊገዛ እንደሚችል አይረዳምና»

በተመሳሳይ መልኩ ወርሃዊ ደመዎዝ የሚያስገኝ ስራ እና ሌላ ፕሮጀክት አቅርበህ ለሰዎች ብታማርጣቸው ብዙኋኑ የሚመርጠው ወርኃዊ ደመዎዝ የሚያስገኘውን ስራ ነው። ምክኒያቱም ፕሮጀክቶች ከወርሃዊ ደመዎዝ እጅግ በተሻለ መልኩ ገንዘብ ማስገኘት እና ህይወትን ሙሉ በሙሉ መቀየር እንደሚችሉ ስለማይገነዘቡ ነው።

ሰዎችን ደሃ ከሚያደርጋቸው ነገሮች መካከል ከፕሮጀክቶች የሚገኙትን መልካም አጋጣሚዎች እንዲመለከቱ የሚያስችል ትምህርት አለመቅሰማቸው ነው። ከአንደኛ ደረጃ እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሩት ነገር «ስራ ሁሌም ወርሃዊ ደመዎዝ ማግኛ መንገድ» እንደሆነ ነው። 

ወርሃዊ ደመዎዝ ምናልባት ድህነትን ቢከላከልልህም ሃብታም ከመሆን ግን ያቅብሃል። ሙሰኛ ካልሆነ በቀር በወርሃዊ ደመዎዝ ከጠዋቱ 2:00 እስከ ቀኑ 9:00 ድረስ ሰርቶ «ሃብታም» የሆነ ሰው በህይወቴ አጋጥሞኝ አያውቅም...¡

መንቁል

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

02 Nov, 06:59


👉  ሸይኽ አልባኒን ያስለቀሰ ታሪክ

   ዒሳም ሃዲይ የተባለ ተማሪ ሸይኽ አልባኒን በተኽሪጅ ያግዛቸው ነበር ። ከሳቸው ጋር ወደ አምስት አመት አካባቢ አሳልፏል ። የኢብኑ ሒባንና ኢብኑ አሳኪርን ኪታቦች ተኽሪጅ እየሰራ በነበረበት ጊዜ ሸይኽ አልባኒ በእነዚህ ኪታቦች ውስጥ ለየት ያለ ጠቃሚ ነገር ስታገኝ ንገረኝ አሉኝ ይላል ።
    የሲቃት ኢብኑ ሒባንን ኪታብ እያነበብኩ ሳለ የአቡ ቂላባን ታሪክ በአምስተኛው ሙጀለድ መጀመሪያ ላይ ለሸይኻችን ማንበብ ጀመርኩ ። በጣም አስገራሚ ሶብሩን ይናገራል ወደ መጨረሻ አካባቢ ደርሼ ቀና ብዬ ሳይ ሸይኻችን በእንባ ታበዋል ። የለቅሶ ሀይል ከውስጣቸው ገንፍሎ ድምፃቸው እንዲወጣ ስላደረገው ተነስተው ወደ ቤት ገቡ ። ከቆይታ በኋላ ተመልሰው መጥተው በጎረነነ ድምፅ ሰላም ብለውኝ ስራቸውን ቀጠሉ ። ታሪኩ ጠቃሚ ስለሆነ ላቅርብላችሁ ይላል የሸይኽ አልባኒው ተማሪ ዒሳም ታሪኩ እንዲህ ነው ።
     ኢብኑ ሒባን ከዐብዱላሂ ኢብኑ ሙሐመድ ይዞ እንዲህ ይላል : –
      " አንድ ጊዜ ወደ ዳርቻ ሄጄ ዒባዳ ለማድረግ ወጣሁ ። ዳርቻ ላይ ማረፊያችን ከቅጠላቅጠል የተሰራ ዳስ ቢጤ ነው ። ወደ ዳርቻ ስደር አሸዋማ በሆነው በባሕር ዳር ባለው ዳርቻ ላይ የሆነ ድንኳን አየሁ ። ወደ ድንኳንኩ ጠጋ አልኩኝ ። በውስጡ የሆነ ሰው አለ ይህ ሰው ሁለቱም እጅና እግሮቹ የሉም ። አይኑም ተይዟል ፣ ጆሮውም ያስቸግሯል ፣ ከአካሉ ሙሉ ጤነኛው ምላሱ ብቻ ነው ። ጠጋ ስል እንዲህ እያለ ዱዓእ ያደርጋል : –
       " አላህ ሆይ በኔ ላይ የዋልከውን ፀጋና ከብዙ ፍጥረታቶችህ ለማስበለጥህ የማሸኩርበት ምስጋና እንዳመሰግንህ አድርገኝ  " ።!!!
    ዐብዱላህም በአላህ ይሁንብኝ ይህን ሰው ቀርቤ መጠየቅ አለብኝ የትኛው ፀጋ ነው አላህ ከሌሎች አስበልጦ የሰጠው ? ፈህም ነው ወይስ እውቀት ወይስ ኢልሃም ነው አላህ በልቡ ላይ የጣለለት አለ ። ዐብዱላሂ ሄደና ሰላም ካለው በኋላ ስታደርገው የነበረውን ዱዓእና ምስጋና ሰምቻለሁ ከአላህ ፀጋዎች የትኛውን ነው የምታመሰግነው አልኩት ይላል ። እንዲህ ብሎ መለሰልኝ : –
     " አላህ በኔ ላይ የዋለውን ፀጋ አታይምን አላህ ሰማይን እሳት እንድታዘንብብኝ አዞ ቢያቃጥለኝ ፣ ተራራን አዞ ቢያጠፋኝ ፣ ባሕርን አዞ ቢያሰምጠኝ ፣ ምድርን አዞ ቢውጠኝ አሁን ካለሁበት ምስጋና አልወገድም ነበር ። እሱን የማመሰግንበት ምላስ እስከሰጠኝ ድረስ !!!!! ነገር ግን እስከመጣህ ድረስ ካንተ አንድ ሀጃ አለኝ ። እንደምታየኝ እኔ ራሴን መጥቀም አልችልም አንድ ልጅ ነበረኝ የሶላት ሳአት ሲደርስ ውዱእ የሚያስደርገኝ ፣ ሲርበኝ የሚያበላኝ ፣ ሲጠማኝ የሚያጠጣኝ,  ነገር ግን ከሶስት ቀን ጀምሮ አጣሁት እኔ እንደምታየኝ ነኝና እስኪ ፈልግልኝ አለኝ ። በአላህ ይሁንብኝ አንድም ሰው በሰው ሀጃ አይሄድም በምንዳ የላቀ በሆነ ባንተ ሀጃ ከመሄድ የበለጠ ብዬው ፍለጋ ቀጠልኩ ።
ብዙም ሳልቆይ በሁለት ኮረብታዎች መካከል አሸዋማ በሆነ ደለል ላይ አውሬ በልቶት አየሁ ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ብዬ በምን መልኩ ነው ቀርቤ የሆነውን የምነግረው ብዬ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ ። የተወሰነ ጊዜ በሀሳብ ከተሰወርኩ በኋላ መመለስ ጀመርኩ ።
    መንገድ ላይ እያለሁ የነብዩላሂ አዩብ ታሪክ ትዝ አለኝ ። ከዛም ደርሼ ሰላም አልኩት መለሰልኝ ቀጥሎም አንተ ጓደኛዬ ነህ አይደል አለኝ አው አልኩት ። ጉዳዬን ምን አደረከው አለኝ ።
እኔም አላህ ዘንድ አንተ ነህ ወይስ አዩብ ነው የበለጠ ቦታ ያለው አልኩት ።
እሱም አዩብ አለኝ ።
እሺ ጌታው ምን እንዳደረሰበት ታውቃለህ አይደል በአፍያው ፣ በልጆቹና በሀብቱ ፈትኖታል አይደል አልኩት ።
እሱም አው አለኝ ።
ታዲያ ጌታው እንዴት አገኘው አልኩት ።
እሱም ታጋሽ ፣ አመስጋኝ ሆኖ አገኘው አለኝ ።
አዩብ ጌታው በሱ ላይ ያደረሰበትን ቤተሰቦቹንና ጓደኞቹን እስከሚያስገርም ወዶ ተቀብሏል አይደል አልኩት ።
እሱም አው አለኝና አሳጥረው አላህ ይዘንል አለኝ  ።
ልፈልገው የላክኸኝ ልጅ አውሬ በልቶታል አላህ አጅርህን ያብዛልህ ትእግስቱንም ይስጥህ አልኩት ።
የመከራው ባለቤትም እንዲህ አለ " ምስጋና ለዚያ ከዘሬ ውስጥ እሱን አምፆ በእሳት የሚቀጣው ያልፈጠረ ለሆነው ጌታዬ የተገባ ይሁን " ብሎ  ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን አለና የማቃሰት ድምፅ አውጥቶ ሩሑ ወጣ ። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ብዬ ትካዜ ውስጥ ገባሁ ።
     ትቼው ከሄድኩኝ አውሬ ይበላዋል ቁጭ ካልኩም ምን እንደማደርግ አላውቅም ብዬ በላዩ ላይ በነበረው ፎጣ ሸፍኜው ቁጭ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ ። ብዙም ሳይቆይ አራት ሰዎች ሲያልፉ አዩኝና መጡ ። ምንድነው ነገርህ አሉኝ ታሪኩን ነገርኳቸው ። እስኪ ክፈተው አሉኝ ከፈትኩት ። ተንበርክከው በአይኖቹ መካከል ይስሙት ጀመር ሐራም ያላየ አይን ይላሉ ። እጅና እግሮቹን እየሳሙ ሰው ሲተኛ ለጌታቸው በመስገድ ያልተኙ አካሎች ይላሉ ። አላህ ይዘንላችሁ ለመሆኑ ይህ ሰው ማን ነው አልኳቸው ። እነርሱም አላህና ነብዩን በጣም ይወድ የነበረው አቡ ቂላባ የኢብኑ ዐባስ ባልደረባ ነው አሉኝ ። 
     አጥበን እኛ ጋር በነበረ ልብስ ከፍነን ቀበርነው ። ሰዎቹም ሄዱ እኔም ወደ ዒባዳ ቦታዬ ሄድኩ ። ማታ ላይ ጋደም አልኩኝ የተኛ ሰው እንደሚያየው ያን የአላህ ባሪያ በጀነት ጨፌ ላይ የጀነት ልብስ ለብሶ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ ሲቀራ አየሁት :–

  «سَلَامٌ عَلَيْكُم بِمَا صَبَرْتُمْ ۚ فَنِعْمَ عُقْبَى الدَّارِ»
             الرعد  ( 24)
«ሰላም ለእናንተ ይኹን፡፡ (ይህ ምንዳ) በመታገሳችሁ ነው፡፡ የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር!» (ይሏቸዋል)፡፡

    አንተ ያ ጓደኛዬ አይደለህምን አልኩት ። አው አለኝ ። ታዲያ ይህን ደረጃ እንዴት አገኘኸው አልኩ ። አላህ ደረጃዎች አሉት በመከራ በመታገስ ፣ በደስታ በማመስገን ፣ አላህን በድብቅም በግልፅም በመፍራት እንጂ የማይገኝ አለኝ " ።

    አስሲቃት ሊብኒ ሒባን የአምስተኛው ሙጀለድ መጀመሪያ የአቡ ቂላባ ታሪክ

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

01 Nov, 05:55


ሴት ልጅ ከባሏ ዘመድ ጋር መገለልና እሱ ፊት ፊቷን መግለጥ ክልክል ስለመሆኑ፦

ይህቺኛዋ ማግለል ከሌላዋ(ከተለመደው ማግለል) ከባድ አደጋ ያላት ናት። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦

{ إياكم والدخول على النساء، فقال رجل من الأنصار: يا رسول الله أفرأيت الحمو ؟ قال: الحمو: الموت } البخاري النكاح (4934) ، مسلم السلام (2172) ، الترمذي الرضاع (1171) ، أحمد (4/149) ، الدارمي الاستئذان (2642) . رواه أحمد والبخاري والترمذي وصححه .

“በሴቶች ላይ መግባት ተጠንቀቁ፤ ከአንሷሮች አንድ ሰው የአላህ መልክተኛ ﷺ ሆይ! ስለ ዋርሳ ምን ይላሉ?” ብሎ ሲጠይቃቸው ዋርሳ ሞት ነው። (ከሞት የበለጠ ሀገር አጥፊ) ነው።” (አሕመድ፤ ቡኻሪና ቲርሚዝይ ዘግበውታል) ዋርሳ ማለት የባል ወንድም ነው። ይህንም ያሉበት ዋርሳ ብቻውን ይዟት እንዳያገል በመጥላት ነው።

አል ሐፊዝ ኢብኑ ሐጀር ፈትሑ ልባሪ ውስጥ ጥራዝ 9 ገፅ 331 ላይ እንዲህ ይላሉ፦ “ኢማሙ አንነዋውይ እንደሚሉት “አል አሕማእ” (لحمو) ማለት የባል ቅርብ ዘመዶቹ እንደ አባቱ፣ አጎቱ፣ ወንድሙ፣ የወንድሙ ልጅ፣ የአጎቱ ልጅ እና የመሳሰሉት እንደሆኑ የቋንቋ ምሁራን ይስማማሉ ይላሉ። አክለውም እንደተናገሩት፦ “በዚህ ሐዲስ የተፈለገበት አባት እና ልጁ ሲቀሩ የባል የቅርብ ዘመዶች ማለት ነው። የባል አባት እና የባል ልጅ ለእርሷ “መህረም” ስለሆኑ እርሷን ይዘው ማግለል ስለሚችሉ በሞት አይመሰሉም። በተለምዶ በማግራራት ወንድም የወንድሙን ሚስት ይዞ ስለሚያገል በሞት ተመስሏል።የባል ወንድም በመከልከል ደረጃ ቅድሚያ የሚይዝ ነው።

ኢማሙ አሽሸውካኒ “ነይሉል አውጧር” በሚባለው ኪታባቸው ጥራዝ 6 ገፅ 122 ላይ እንዲህ ይላሉ፦ “ዋርሳ ሞት ነው” ማለታቸው ሞት ከሌሎች አስፈሪዎች የበለጠ እንደሚፈራ ሁሉ ከዋርሳም የሚመጣው መጥፎ ነገር ከሌሎች ከሚመጣው መጥፎ ነገር የበለጠ አስፈሪ ነው ለማለት ነው።

አንቺ ሙስሊም እህቴ ሆይ! አላህን ፍሪ፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ሰዎች ችላ ቢሉትም አንቺ ችላ አትበይ፤ምክንያቱም የአንድ ነገር መገለጫ በሸሪዓ ያለው ፍርድ እንጅ የሰዎች ልምድ አይደልም።

https://t.me/sunah123

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

31 Oct, 19:52


🟢ለአላህ የሆነው ይፀናል

አልኢማም ማሊክ "ሙወጠእ" የተባለውን ኪታብ በፃፉ ጊዜ እንዲህ ተብለው ተጠየቁ "ሌሎች ተመሳሳይ ኪታቦች እያሉ ያንተ መፃፍ ምን ጥቅም አለው ? " ታሪክ በማይረሳው ድንቅ  ቃል እንዲህ ብለው መለሱ :
(ما كان لله يبقى = ለአላህ የሆነው ይቀራል)

وقال ابن عبد البر : (وبلغني عن مطرف بن عبد الله النيسابوري الأصم صاحب مالك أنه قال: قال لي مالك: ما يقول الناس في موطئي فقلت له: الناس رجلان محب مطرٍ وحاسدٍ مفتر، فقال لي مالك: إن مد بك العمر فسترى ما يراد الله به)
التمهيد لا بن عبد البر (1/85).
ኪታቡ ተጠናቆ ሰዎች ጋር ከደረሰ በኃላ ደግሞ ባልደረባቸውን ሰዎች ስለ ሙወጠእ ምን እንደሚሉ ጠየቁት:: እርሱም ሲመልስ:
"ሰዎች ሁለት አይነት ናቸው።አድናቂ ወዳጅ እና ምቀኛ ቀጣፊ።" ኢማም ማሊክ እንዲህ አሉ: "እድሜህ ረዝሞ ከቆየህ አላህ የተፈለገበትን ታየዋለህ።"

{...كَذَلِكَ يَضْرِبُ اللَّهُ الْحَقَّ وَالْبَاطِلَ فَأَمَّا الزَّبَدُ فَيَذْهَبُ جُفَاءً وَأَمَّا مَا يَنْفَعُ النَّاسَ فَيَمْكُثُ فِي الأَرْضِ كَذَلِكَ يَضْرِبُ اللَّهُ الأَمْثَالَ ﴾[الرعد ١٧]
{ልክ እንደዚሁ አላህ ለሀቅና ለባጢል (ምሳሌ) ያደርጋል።ኮረፉማ (ተንሳፋፊው ቆሻሻ) ተበታትኖ ይጠፋል። ሰዎችን የሚጠቅመውማ መሬት ላይ ፀንቶ ይቀራል። ልክ እንደዚሁ አላህ ምሳሌዎችን ያደርጋል።}

  ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊያ)
http://t.me/Abuhemewiya

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

31 Oct, 05:15


ትክክለኛዉ ሸሪአዊ ሂጃብ(ኒቃብ) ማለት
1ኛ, ሰፊ የሆነ
2ኛ, ጠባብ ያልሆነ
3ኛ, ሙሉ አካልን የሚሸፍን
4ኛ,አጭር ያልሆነ
5ኛ, ሙሉ አካል የሚሸፍን ከአካልም ምንም ነገር የማያስገኝ

6ኛ,ሂጃቡ ላይ ጌጣጌጥ መኖር የለበትም
7ኛ, ከወንዶች ልብስ ጋር መመሳሰል የለበትም
8ኛ, ከካፊሮች ልብስ ጋር መመሳሰል የለበትም!!

👍ይሄ ነዉ የአሏህ ድን(ሀይማኖት)
ይሄ ነዉ የነብያችን ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም ሱና!!

Copy #Share

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

29 Oct, 05:42


"ማን ከማን ያንሳል እነሱ ኒቃባቹን አውልቁ አሉና እኛም ማህተባቹን  መስቀላቹን አውልቁ እንላለን" ሴኩላሪዝም ይተግበር ከተባለ ሙስሊሞች ተገፍተውበት ክርስቲያኖች ሚታቀፋበት አካሄድ የለም። ስለዚህ እነሱ ኒቃብ በትምህርትቤት አይለበስም እንዳሉን ሁሉ እኛም መስቀልም በት/ቤት ውስጥ  አይለበስም ብለን ተቃውሞዋችን እናሰማ።

Share ማድረግ እዳትረሱ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

29 Oct, 04:55


☀️አላህ ካዘነላቸው ባሮቹ ስትሆን አምሽተህ ካነጋህ በኃላ አይንህን በቁርአን እንድከፍት ትደረጋለህ። ስንቱ አለ አይደል አይኑን ሀራም ነገር በማየት ቀኑ ምትከፈትለን? እና ሀቢቢ አላህ ለኸይር ነገር ስለወፈቀህ አልሃምዱሊላህ አትልምን?


#አልሃምዱሊላህ

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

28 Oct, 11:24


አላህን ምትፈራ ሴት ኒቃብ ትለብሳለች
አመፀኛዋ ሴት ተራቁታ ትወጣለች

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

28 Oct, 05:42


ወገኔ ሆይ ስማ..

الجاهل
ليس من يجهل القراءة والكتابة

መሀይም ማለት ማንበብና መፃፍ የማይችል ሳይሆን...

بل الجاهل من يعرف اتجاه القبلة ولا يصلي..

ይልቅ መሀይም ማለት የቂብላን አቅጣጫ እያወቀ ሶላት የማይሰግድ ነው።

واعلم ان الأقدام التي لا تقودك الي الصلاة
لن تقودك الي الجنة.

እወቅ ወደ ሶላት የማትወስድህ እግርህ ወደ ጀነት አታራምድህም።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

27 Oct, 20:06


አንዱ በሙሲባ የተፈተነ ልጅ:- አላህኮ እኔን  ይወደኛል አለኝ
እኔም ፦ እንዴት አላህ እንደሚወድህ አወክ አልኩት
እሱም፦ አላህ ሌሎችንም በምቾት ውስጥ አድርጎ እኔን በፈተና ውስጥ አደረገኝ ቢወደኝ አይደል? አላህኮ ከባሮቹ ሚወደውን ነው ሚፈትነው አለኝ።

እና እውነቱን አይደለ? አላህኮ ከባሮቹ ሚወዳቸውን ነው ሚፈትነው ። ስለዚህ በፈተና ውስጥ ምትገኙ ሙእሚኖች ሆይ በዱኒያ ላይ መፈተናቹ የአላህ ውዴታ ምልክት ሊሆን ስለሚችል ይሄንን እያሰባቹ  ተፅናኑ።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

27 Oct, 04:53


🔷 የሰለፍያን ዳዕዋ ለምን ይፈሩታል ?

     ሰለፍያ ማለት ትክክለኛው እስልምና ማለት ነው ። የሰለፍያ ዳዕዋ ሲባል ወደ ትክክለኛው ኢስላም  ነብዩ ፣ ሶሓቦች ፣ ታቢዒኖች ፣ አትባዑ ታቢዒኖችና እነርሱን በመልካም የተከተሉ የኢስላም ሊቃውንቶች ያስተማሩት ኢስላም  ማለት ነው ። ሰለፍያ ዳዕዋው ሲሆን ዳዒው ( ወደዛ ተጣሪው)  ሰለፍይ ይባላል ። ቃሉ የተወሰደው ሰለፍ ( ቀደምት)  ከሚለው ሲሆን ሰለፎች የሚባሉት የመጀመሪያወቹ ኢስላምን በቁርኣንና ሐዲስ አስተምሮ ተግብረው ያሳዩት ናቸው ።
      ከዚህ የምንረዳው የሰለፍያ ዳዕዋ ማለት የመጀመሪያው ወደ ትክክለኛ ኢስላም በነብዩና ሶሓቦቻቸው የተደረገው ዳዕዋ ማለት ነው ። ታዲያ ለምን ይሆን ዛሬ የሙስሊም መሪዮች ነን እያሉ ይህን ዳዕዋ የሚፈሩትና የሚጠሉት ? ለምን ይሆን ሁሉም ሙስሊም ነን የሚሉ አንጃዎች ይህን ዳዕዋ ማሰናከል የመጀመሪያ ግባቸው አድርገው የሚንቀሳቀሱት ? ለእስልምና ታስቦ ወይስ ለሙስሊሙ ? ሁለቱም አይደለም ነው መልሱ ። ምክንያቱም እስልምና ማለት ከሰባት ሰማይ በላይ በጅብሪል አማካይነት በነብዩ ላይ ወርዶ ለተከታዮቻቸው በንግግርና በተግባር ያስተማሩት ስለሆነና የሰለፍያም ጥሪ ወደዛው በመሆኑ ። ለሙስሊሞች ታስቦ ነው የሚለው ውድቅ የሚሆነው ሙስሊሞች በቅርቢቱም ሆነ በመጪው ዐለም ስኬት የሚጎናፀፉት የመልእክተኛውን ፈለግ ተከትለው አላህን በብቸኝነት ሲያመልኩ ነውና ።
     ስለዚህ የትኞቹም የኢስላም አንጃዎች የሰለፍያን ዳዕዋ የሚፈሩትና የሚዋጉት ዝንባሌያቸውንና ጥቅማቸውን ስለሚነካ ነው ። እነዚህ አካላት ለእስልምናና ለሙስሊሙ ነው የምንሰራው የሚሉት ለሽፋን መሆኑ ይፋ የሚወጣው በኢስላም ስም ቀብር ሲመለክ ፣ በኢስላም ስም መውሊድ ሲደለቅ ፣ በኢስላም ስም ሽርክና ቢዳዓ ሲስፋፋ መብት ነው እያሉ የተውሒድን ዳዕዋ ማሰናከል ግብ አድርገው ሲሰሩና ለዚህም ዋጋ ሲከፍሉ ነው ።
     በኢስላማዊ ዳዕዋ ስም ህዝብ ተሰብስቦ ጫት በአይሱዙ በሰለፍ ሲራገፍ እያዩ ምንም ሳይመስላቸው ሰዎችን ከፉጡራን ጋር ሳይሆን ከፈጣሪ ጋር የሚያስተሳስረውን የተውሒድ ዳዕዋን ማጨናገፍን ለኢስላምና ለሙስሊሞች ብለን ነው ማለት ምን የከፋ ቅጥፈት ነው  ነው ?
      የተውሒድን ዳዕዋ ለማስቆም መሞከር ፀሀይን በእጅ መዳፍ ብርሃንዋን ለመጋረድ እንደሞመከር ነው ። የተውሒድ ዳዕዋ ተቀናቃኞቹ በበዙ ቁጥር እያበበ ይሄዳል ። በደቆሱት ልክ እየጠነከረ ይሄዳል ። ስለዚህ የሰለፍያን ዳዕዋ መዋጋር ትርፉ የሁለት ሀገር ክስረት ነውና ከፍርሃትና ጠላትነት ወጥታችሁ ወደ ሰፉ ግቡ ለበላይነቱ ስሩ እንላችኋለን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

25 Oct, 19:48


👉 የአንድን ሰው ሕይወት ለማዳን ሰበብ መሆን የሰውን ልጅ ሕይወት ሁሉ እንደማዳን ነው ።

ውድ ቤተሰቦቻችን በየጊዜው የሚያጋጥሙ የህመም አይነቶች አንዱ ሌላውን እያስረሳ ውስጥን በሐዘን የሚሞላ አእምሮን የሚረብሽ ነው ። የተለያዩ ሰዎች በተለያየ በሽታ ይሰቃያሉ ። ከበሽታ ሁሉ አስከፊውና በአሁኑ ጊዜ እንደወረርሽኝ እየተዛመተ ያለው የካንሰ በሽታ ነው ። በዚህ በሽታ ሰበብ ብዙ ሰዎች ወደ አኼራ ይሄዳሉ ። የአላህ ውሳኔ እንዳለ ሆኖ ቤተሰብ በአቅም ማነስ ምክንያት ማሳከም ባለመቻሌ ነው በሚል ፀፀት ይሰቃያል ። ከእንደነዚህ አይነት ገጠመኞች አንዱ የሆነውን ዛሬ ወደናንተ ለማድረስ ወደድኩ ።
ይኸውም ወንድማችን ሙሀጅር አሕመድ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በደም ካንሰር ተይዞ በአሁኑ ሰአት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ይገኛል ። ይህ ወንድማችን የኬሞ መድሀኒት የጀመረ ሲሆን ያለበት ሁኔታ ሐኪሞች ተስፋ ሰጪ ነው ይላሉ ። ነገር ግን የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጅ በመሆኑ ለሕክምናው የሚያስፈልጉ ወጪዮችን መሸፈን የማይችሉ መሆኑን ሆስፒታሉ አረጋግጦ ፅፎለታል ።
ከሱ ጋር ያለው አርሶ አደር ወንድሙ በደረሰው ነገር ቅስሙ ከመሰበሩ ባሻገር የወንድሙም ህይወት በሱ ድጋፍ የነበሩ ቤተሰቦቹም ችግር ረፍት ነስቶት የይድረሱልኝ ጥሪ እያሰማ ነው ። ተስፋ የነበረውን ወንድሜ ሰበብ ሆናችሁ አድኑልኝ ይላል ። አይኑ ብቻ ሳይሆን ሁለመናው እያለቀሰ የደረሰበትን ሲናገር ማየት በጣም ይከብዳል ። በጣም ብዙ ጉዳዮች የሚመጡ ሲሆን ወደናንተ የማደርሰው በጣም አሳዛኝና ምንም ሰበብ ከሌላቸው ውስጥ ጥቂቶቹን ነው ። ስለዚህ በአላህ ፈቃድ ከተባበርን አላህ ካልቀደረበት ወንድማችንን ሰበብ ሆነን ማዳን እንችላለን ።
የአንድን ሰው ሕይወት ለማዳን ሰበብ መሆን የሰውን ልጅ ሁሉ ህይወት እንደማዳን ነው ። በመሆኑም ውድ እህትና ወንድሞች ለወንድማችን ጥሪ ምላሽ ሰጥተን ታማሚውን ለማዳን ሰበብ ሆነን የወንድሙን እንባ እንጥረግለት እላለሁ ። በምንም መልኩ አንብበን እንዳናልፈው የምንችለውን እናበርክት ።
የሆስፒታሉ የድጋፍ ደብዳቤ ላይ አካውንትና ስልክ አለ አብሬ አያይዘዋለሁ ።

https://t.me/bahruteka/5492

https://t.me/bahruteka

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

25 Oct, 19:48


የአካውንቱ ባለቤት ወንድሙ ነው ። ስሙ ዐ/ሰመድ አሕመድ ይባላል ።

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

25 Oct, 19:29


👉  ሸይኽ ሱለይማን ከሙሐመድ ሸምሰዲን ያስጠነቅቃሉ

    " ሶሪያዊ የሆነውና ጀርመን የሚኖረው ሙሐመድ ሸምሰዲን ተክፊርይ በተክፊር የሚታወቁ ሰዎችን አመለካከትና አስተሳሰብ የሚያሰራጭ ግለሰብ ነው ። በትላልቅ ዑለሞች ላይ ያለ አግባብ ያለ አደብ ረድ በማድረግ ላይ ደፋር የሆነ ሰው ነው "። ይላሉ ።

    🔹  በጣም የሚገርመው ይህ ግለሰብ ራሱን ሙፍቲ አድርጎ የሚቆጥር እንደነ ሸይኽ ፈውዛንን የመሰሉ ዑለሞችን የሚተች የዘመናችን ትላልቅ ዑለሞች የሚመሩትን የሰለፍያ ዳዕዋ ለመሪ ማጎብደድ እያለ የሚዘረጥጥ የሙሐመድ ሱሩር ዘይኑል ዓቢዲን ሚንሀጅ የሚከተል ስሩርይ ነው ። በአሁኑ ጊዜ ሚዲያ ላይ በሰለፍያ ስምና በተወሰኑ የሀማስ ሰዎች ላይ ረድ በማድረግ ሰለፍዮችን እየሸወደ ያለ የወጣለት ተክፊርይ ነው ። ይህም በራሱ ድምፅ የሰማሁትና በእጄ ላይ ያለ ነው ። ከእንደነዚህ አይነት የፊትና ሰዎች መጠንቀቅ ያስፈልጋል ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

25 Oct, 19:10


"ኒቃብ ለብሰው ፎቶ ሚፖስቱ ሴቶች። ግማሽ ጎኖች ናቸው። ምክንያቱም ኒቃቡን ለብሰውታል ነገር ግን ሀያእውን አውልቀውታል።"

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

24 Oct, 20:05


ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿السَّاعِي عَلَى الْأَرْمَلَةِ وَالْمِسْكِينِ كَالْمُجَاهِدِ فِي سَبِيلِ اللَّهِ، أَوِ الْقَائِمِ اللَّيْلَ الصَّائِمِ النَّهَارَ﴾

“የምስኪንን ጉዳይ ለመሙላት የሚሯሯጥ ሰው፤ በአላህ መንገድ ላይ እንደሚታገል (ሙጃሂድ) ነው። ወይም ደግሞ ሌሊት በሰላት እንደሚቆምና ቀን በፆም እንደሚያሳልፍ ነው።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 5353

ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أكثِروا ذكرَ هاذمِ اللَّذّاتِ: الموتِ﴾

“ጥፍጥና ቆራጭ የሆነውን (ሞት) ማስታወስ አብዙ።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2307

በኸይር ነገር ላይ እንበረታታ ጀዛ ኹሙላሁ ኸይረን ለአላህ ብዬ እወዳችዋለሁ አላህ ይዉደዳቹ

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

24 Oct, 11:19


አላህ ባሪያውን መልካም ነገር ሲሻለት ልቡን ይሠብረዋል ከዚያም ወደ አላህ መመሻን መንገድ ይሠጠዋል።ተሠበርን ማለት በቃ ህይወት አበቃች ታጠረች ማለት አይደለም እንደውም መልካሙን ነገር እያሠብን እንድንጓዝ ጌታየ ብለን እሡን እንድናስታውስ የዋለልን ውለታ ነው
✍️Umu Imran

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

23 Oct, 06:38


የወንድ ልጅ ውበቱ ጺሙ ነው
የሴት ልጅ ውበት ደግሞ ኒቃቧ ነው
አራት ነጥብ እነዚህን አግልሎ ውበትን መፈለግ ከንቱ ድካም ነው።

Ibnu Menur

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

22 Oct, 18:36


ሼር ማድረግ እንዳይረሳ ባረከላህ ፊኩም

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

22 Oct, 18:35


ትኩረት የሚሰጣቸው ጉዳዮች

ቢድዓን “ቢድአቱል ሀሰናህ” (መልካም ፈጠራ) እና “ቢድዓቱ ሰይአህ” (መጥፎ ፈጠራ) በሚል የከፈለ እርሱ ስህተተኛ ፣ ተሳሳች እና ለሚከተለው የረሱል ንግግር ተቃራኒ ነው፡

“ማንኛውም ቢድዓ ጥመት ነው”

ምክንያቱም ቢድዓ በሁሉም አይነት ቢሆን ጥመት እንደሆነ ረሱል ﷺ በዚህ ንግግራቸው ወሰኑ፡፡

ይህ ሰው ደግሞ “ሁሉም ቢድዓ ጥመት አይደለም ፣ ይልቁንም የቢድዓ መልካም አለው” እያለ ነው፡፡

ሀፊዝ ብን ረጀብ “ሸርህ አልአርበዒን” በተባለው ኪታባቸው የሚከተለውን ተናግረዋል ፡

“ሁሉም ቢድዓ ጥመት ነው” የሚለው የረሱል ﷺ ንግግር አጠቃላይ ከሆነው ንግግራቸው ውስጥ ነው፡፡ ከእርሱም አንድም ነገር ተቀንሶ የሚወጣ የለም፡፡ እርሱ ከዲን መሰረቶች ትልቅ የሆነ መሰረት ነው፡፡ “በዚህ ጉዳያችን ከእርሱ ያልሆነ አዲስን የፈጠረ ፣ እርሱ ተመላሽ ነው” የሚለው የረሱል ﷺ ንግግርም ተመሳሳይ ነው፡፡ ማንኛውም ከዲን መሰረት የሌለውን አዲስ ነገር የፈጠረ ከዚያም ወደ ዲኑ ያዛመደ እርሱ ወደርሱ ይመለስበታል፡፡ እርሱ ጥመት ነው፡፡ ዲን ከእርሱ የጸዳ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በእምነት ጉዳዮችም ይሁን ወይም በተግባራት ፤ ከንግግር ግልጽም ይሁን ስወር ተመሳሳይ ነው”

'መልካም ቢድዓ አልለ' በማለት የተናገሩ ሰዎች በተራዊህ ሶላት ዙሪያ ኡመር 'ይህች ያማረች ቢድዓ ነች' በማለት የተናገረው ንግግር እንጅ ሌላ መረጃ የላቸውም፡፡

በተጨማሪ የሚከተለውን ተናግረዋል ፡

ቀደምቶች ያላወገዟቸው በርካታ ነገሮች ተፈጥረዋል፡፡ ለምሳሌ ቁርዓንን በአንድ መጽሐፍ መሰብሰቡ ፤ ሐዲስ መጻፉና በጥራዝ ሆኖ መዘጋጀቱ ነው፡፡

ለዚህ ምላሽ ፡ እነዚህ ነገሮች አዲስ የተፈጠሩ ሳይሆኑ ፣ በሸሪዓ መሰረት ያላቸው ናቸው፡፡

“ያማረች ቢድዓ” በማለት ኡመር የተናገረው “ቢድዓቱ ሉገውያ” (ቋንቋዊ ቢድዓ) እንጅ ሸሪዓዊ ቢድዓን አይደለም የፈለገው፡፡ በሸሪዓ መሰረት ያለው ነገር ሁሉ ወደርሱ ይመለሳል፡፡

(የሸሪዓ መሰረት ኖሮት) “ይህ ነገር ቢድዓ ነው” ከተባለ ሸሪዓዊ ሳይሆን ቋንቋዊ ነው፡፡ ምክንያቱም ቢድዓ በሸሪዓ ወደርሱ የሚመለሱበት መሰረት የሌለው ነው፡፡

ቁርዓን በኪታብ ውስጥ መሰብሰቡ የሸሪዓ መሰረት አለው፡፡ ምክንያቱም ነብያችን ቁርዓን እንዲጻፍ አዘው ነበር፡፡ ይሁን እንጅ ቁርዓን በተለያዩ በሚጻፍባቸው ነገሮች (ለምሳሌ ፣ በቆዳ ፣ በጣውላ ..) ተበታትኖ ተጽፎ ስለነበር ሶሃቦች እርሱን ለመጠበቅ ሲሉ በአንድ መጽሐፍ ተሰባስቦ እንዲጻፍ አድርገዋል፡፡

ነብዩ ﷺ የተራዊህ ሶላትን የተወሰኑ ሌሊቶችን ለሶሃቦች ኢማም ሆነው አሰግደዋል፡፡ ከዚያም በእነርሱ ላይ ፈርድ ይሆናል ብለው በመስጋት ወደኋላ ቀሩ፡፡ ሶሃቦቹ ግን ነብዩ በሂዎት እያሉ ከሞቱም በኋላ የተበታተኑ ሆነው ስግደታቸውን ቀጠሉ፡፡ በመጨረሻ ኡመር በነብዩ ﷺ ጀርባ እንደሚሰግዱት ሁሉ በአንድ ኢማም ጀርባ ተሰባስበው እንዲሰግዱ አድርጓቸዋል፡፡ ይህ በዲን ቢድዓ አይደለም፡፡

በተመሳሳይ ሀዲስን በኪታብ መልኩ መጻፉ በሸሪዓ መሰረት አለው፡፡ የተወሰኑ ሶሃቦች ሐዲስ እንዲጻፍላቸው ሲፈለጉ ነብዩ ﷺ እንዲጻፍላቸው አዘዋል፡፡ ጥቅል በሆነ ሁኔታ እርሱን መጻፉ አደጋ የነበረው በረሱል ﷺ ዘመን ነበር፡፡ ምክንያቱም ከእርሱ ያልሆነው ከቁርዓን ጋር ይቀላቀላል ተብሎ ስለተፈራ፡፡ ከሞቱ በኋላ ግን ይህ ስጋት በመወገዱ ቁርዓን ከመሞታቸው በፊት በተሟላ ሁኔታ ተደራጀ፡፡ ሙስሊሞችን ከጥፋት ለመጠበቅ ሱናን በኪታብ ጠረዙ፡፡ ስለኢስላም እና ሙስሊሞች ለዋሉት ውለታ አላህ ጀዛቸውን ይክፈላቸው፡፡ የጌታቸውን መጽሐፍ የነብያቸውን ሱና ከጥፋትና ከቀልደኞች ጥፋት ጠበቁት፡፡

https://t.me/alateriqilhaq

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

كن على بصيرة

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

22 Oct, 05:23


የመርካቶው ቃጠሎ ብዙ ሰዎችን ለአመታት የለፋበትን ንብረት ሀብት አውድሞባቸዋል። አላህ በተሻለ ይተካላቸው። እኛም አቅማችን በፈቀደው ልክ ልናግዛቸው ይገባል። ያልቻልን ደግሞ ዱአ እናድርግላቸው።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

21 Oct, 20:13


"አላህ ሆይ መርካቶ ላይ የተነሳውን እሳት በእዝነትህ ዝናብ በማዝነብ አስቁመው"

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

21 Oct, 04:04


"እድለኛ ብሎ ማለት ቀኑን በቁርአን እና በዚክር የጀመረ ነው እድለ ቢስ ብሎ ማለት ደግሞ ቀኑን በዛዛታ እና በሀራም ወሬ የጀመረ ነው"

እና ከየትኞቹ ናቹህ? መልሱን ለእናንተ ተውኩት። ለማንኛውም ቁርአን ያልቀራቹ ቅሩ ለምን አንድ አያ አይሆንም።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

20 Oct, 19:54


"በሌሎች የምንቃወመውን በራሳችን ሲሆን የማቀፍ ስራ የለንም በማንም ላይ ድንበር ማለፍ አልተፈቀደልንም ሸር በሸር አይመለስም  የአህለል ቢደአዎች (ኢኽዋኖች፣ኢብኑ መስኡዶች ፣ እነ ኢብኑ ሙነወር፣ሀጁሪዮች) ጥፋቶች በኢልም ኒቃሽ ይደረጉ እንጂ በሙሃተራ መሆን የለበትም ብዙ ጊዜ  ወጣ ያሉ ቃላቶች ሲሰነዘሩ እመለከታለው የሰው ወዳጅ ቢኖረንም የወንጀል ወዳጅ የለንም በኢልም በፈዋኢድ እናተኩር በልካችን እንኑር ምክሬ ለሁላችንም ነው።"
የኡስታዛችን አቡ አብዱራህማን ምክር ነው እናም ውድ ሰለፊዮች እኔንም እናንተንም ጨምሮ ያካተተ ምክር ነው። ስለዚህ ከአሁን በኃላ በቻልነው ልክ ከማይሆኑ እኛን ከማይመጥኑ ንግግሮች ምልልሶች መራቅ አለብን። በኛ ምክንያት ዲናችን መንሃጃችን ኡለሞቻችን ሊሰደቡብን አይገባም።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

20 Oct, 05:39


አንድ እብድ የሆነ አካል ተነስቶ በጥፊ ቢመታህ ብያናድህም ከራሱ እንዳልሆነ ስለምታቅ ይቅር ትለዋለህ።
👉ከጥቂት አመታት በፊት ሁሉም ሰለፍይ አንድ ነበር። ከዛም ፊትናው ተነሳ።
ፊትና እንደስሙ ፊትና ነው ሜዳ ላይ እንዳለች ዛፍ ወደ ሁሉም አቅጣጫ ያናውጥሃል።
አላህ ያዘነለትና ያገዘው ቶሎ ወደ ፅናት መጥቶ በነበረበት ይረጋል።
ሌላው በግዜአዊነት እየተንሳፈፈ ይቆያል።

👉አሁንም ብዙ የተንሳፈፉ ወንድሞችና እህቶች በዚ ሚድያ እያየን ነው።
ታዳ እንዴት ነው ሀቁ እኔዲገባቸው የምናደርጋቸው? ወይስ የባሰ ስሜታቸውን በመንካት ማደናበር ነው ያለብን።??

👉አየህ ወንድምህ ሲበድልም ሲበደልም እርዳው። ሲበደል አግዘው ገላግለው ሲበድል እጁን ያዘው። ነው

👉አንዳንዶቻችን መርዳት ባንችል ለመራቃቸው ሰበብ አንሁን።የግል ፕሮፋይላቸውን እየበረበርን ለአይን አናስጣው።

👉ኢስላማው ሀቁን እንጠብቅለት። ጀህል ካለበት እናስረዳው ሹብሃ ካለበት እንግለፅለት።

👉 አላማችን አንርሳ ። እሱም ሽርክን መዋጋትና ተውሂድን ማንገስ ነው።

👉በመጨረሻም ሙሉ ዲን ይዘን በአንድ እርስ አንገደብ። በተለይ እህቶች አላህን ፍሩ ሀቂቃ እናንተም ፊትና አይታመንላቹም።ቀልብ ተገለባባጭ ናት። ለነፍሳችን መጨነቅ ለወንድማችን ደሞ ማዘን ግዴታችን ነው።

👉እህቶች ግዜቹን እየመነዘራቹ ለግለሰቦች አትበትኑት።

ibn Taymiyyah

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

19 Oct, 09:07


ከውጭ በተለይም ከአረብ ሃገር ወደ ኢትዮ የምትገቡ ወገኖች በተለይ እህቶች አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ላይ እባካችሁ ጥንቃቄ አድርጉ …ደጋግመን እያሳወቅን ነው ግን ብዙዎቻችሁ አትሰሙም ስትነገሩ

የራሳችሁ የምታውቁት ሰው ቤተሰብ ካልሆነ ማንንም ሰው አትቅረቡ ልሸኛችሁ ቢላችሁ አምናችሁ መኪና ላይ አትግቡ

አሁን ላይ ደግሞ አረብኛ ተናጋሪ ሴቶችን አሰማርተው ነው እየዘረፉ ያሉት ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ አራት እህቶች ሙሉ ሻንጣና ንብረታቸውን በዚህ መንገድ ተዘርፈዋል

አረብኛ ስለተናገሩ ብቻ አትመኑ…ተናግረናል

መል ዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ አስተላልፉ በጎነት ለራስ ነው

ኮፒ
https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

18 Oct, 13:19


ረሱል (ዐለይሂ_ሰላም) ስሰግድ እንዳያችሁኝ ስገዱ አሉ ስግደታቸውን ስናይ ውስጡ ላይ ...التحيات لله የሚልን አገኘን ቱርጉሙንም ስንጠይቅ «ዝቅዝቅ ማለት ለአሏህ ብቻ ነው» ተባልን!
እንዲህ ብለው ለነገሩንም ሰዎች ዝቅዝቅ ሲባልላቸው አየን! ዝቅዝቅ ማለት ለአላህ ብቻ ነው አላላቹህንም ወይ ብለን ስንጠይቃቸው?!
ወልዮችን አትደፋፈር ውሃብይ አሉን!
መልሳችን ግን አዎ ለአላህ ብቻ የሚገባውን አምልኮ ከሱ ውጭ ላለ ሲሰጥ አይተን መቃወማችን ውሃቢይ የሚስብለን ከሆነ ውሃብይ ነን።
لأن الوهاب وهبنا التوحيد

Mubarak Sabir

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

17 Oct, 20:21


ወላሂ
👉 ሼህ ሁሴን አስ_ስልጢን በጥሞና አላዳመጥኳቸውም የሓዲስ ጥናትን ቢጣፍጠኝ እንጂ።

👉ሼህ አብዱልሃሚድን በጥሞና አላዳመጥኳቸውም በመንሃጅ ፀንቶ መሞት ቢናፍቀኝ እንጂ።

👉ሼህ ሐሰን ገላፍ በጥሞና አላዳመጥኳቸውም ትልቅ ሆኜ ዝቅ ማለትን ብያምረኝ እንጂ።

👉ኡስታዝ ሙሃመድ ኪርማኒን በጥሞና አላዳመጥኩትም አውቄ ያወኩትን ለትውልድ ማስተማርን ቢናፍቀኝ እንጂ።

👉ኡስታዝ በሃሩ ተካን በጥሞና አላዳመጥኩትም ዳኢ ሆኜ  በፅናት የነብያት ዳእዋን ማሰራጨት ብያጓጓኝ እንጂ።

👉ኡስታዝ ሻሚል በጥሞና አላዳመጥኩትም ከሚድያ ፊትና ርቄ ለአላህ ብዬ ማስተማርን ብያምረኝ እንጂ።


ሁሉም የሰለፍያ አይነታዎች ልዩ መለያ አላቹኮ
አላህ ያቆያቹ በዱንያም በአኺራ አይለያያቹ።
እኛንም የናንተን ቦታ የምንተካ ያርገን።

https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Oct, 17:34


👉  ከጭንቅ መውጫው መንገድ

     ኢብኑል ጀውዚ ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል :-

" ነገሩ ከብዶኝ ተጠበብኩኝ የማይላቀቅ የሆነ ጭንቀት ያዘኝ , በምችለው ዘዴና አቅም ከዚህ ጭንቅ ለመውጣት የምችለውን ሁሉ ማሰብ ጀመርኩ ። ምንም መውጫ እንደሌለ አየሁ ። በዚህን ጊዜ እንዲህ የሚለው የአላህ ቃል መጣልኝ :–
" አላህን የፈራ ሰው ከጭንቅ ሁሉ መውጫ ያደርግለታል " 
      ከዚያም አላህን መፍራት የጭንቅ ሁሉ መውጫ መሆኑን አወቁኝ ። በምችለው ሁሉ አላህን መፍራት ጀመርኩ ። ከጭንቄም መውጫ አገኘሁ ። ለሰው ልጅ ማሰብም ሆነ መመካት ያለበት የአላህን ትእዛዝ በመፈፀም ላይ ነው
ይህ ለሱ የተዘጋን ሁሉ ለማስከፈት ሰበቡ ነው "

ሰይዱል ኻጢር ገፅ ( 63 )

https://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

16 Oct, 14:28


ሰለምቴዎችን በሰለምቴነታቸው የሚሳደብ ሰው የተሸከመው ጭንቅላት ሳይሆን ድንጋይ መሆኑን ይመን። በመንሃጃቸው በአቂዳቸው ላይ ክፍተት ሲያዩ ሰለምቴ እያሉ ይሳደባሉ። ከቀድሞቶች አንዱ እንዲህ ብሎ ነበር"ከሙብተዲኦች አቅል ያለውን አይቼ አላውቅም" አዎ ሙብተዲኦች አቅል የላቸውም። አቅል ቢኖራቸው ኖሮ ሰለምቴ እያሉ ሙእሚን ወንድም እና እህቶቻቸውን ባላነወሩ ነበር።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

15 Oct, 18:39


"አቂዳቸው መንሃጃቸው ተስተካክሎ ነገር ግን አህላቅ የሌላቸው ሰዎች በተወሰነ መልክ ሰለፎችን ተፃረዋል ያም በስነ ምግባር ብልሹነት ነው። ስለዚህ አኽላቅ ማሳመር ላይ ከአቂዳ እና መንሃጅ ቀጥሎ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል።"

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

14 Oct, 19:13


የቂን…

የቂን ማለት ዙርያህ ሁሉ በተስፋ አስቆራጭና ድቅድቅ ጨለማ የተሞላ ቢሆንም አላህ ያሰብኩትን ሁሉ ያሳካልኛል ብሎ ማሰብ ነው።

https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

13 Oct, 11:31


      ➡️   የምቀኝነት ክርፋት ግሳት

     በየአንዳንዱ ሰው ውስጥ ምቀኝነት አለ ። አላህን የሚፈራው ታግሎ ይደብቀዋል ። ወራዳ ግን በአሳፋሪ ሁኔታ ግልፅ ያደርገዋል ። በዚህም ማንነቱን አገር ያውቀዋል ።
     በሚሊኒየሙ ፕሮግራም ሲንጨረጨር የነበረው የሙነወር ልጅ በብስጭት በሚወራጩ ጣቶቹ የሞነጫጨረውን አንድ ወንድም ፎርዋርድ አድርጎልኝ ነበር ። በጣም የሚገርመው ይህ ሙንጭርጭር የተለጠፈው ኦክቶበር 10 መሆኑንም እስክሪን ሻት አድርጎ ልኮልኛል ። ለኛ የፕሮግራሙ መሸጋሸግ አስፈላጊነት የተነገረንና የለጠፍነው ኦክቶበር 11 ነው ። ታዲያ የሙነወር ልጅ ኦክቶበር 10 ላይ ስለፕሮግራሙ መስተጓጎል ያወራው በጥንቁልና ይሆን ወይስ እንዲስተጓጎል ካደረጉት አካላት ጋር ግንኙነት ነበረው ?  መልሱን ለራሱ ።
    የለጠፈበትን ቀን በሚቀጥለው ሊንክ ገብተው ይመልከቱ : –  👇👇👇👇👇👇👇👇
https://drive.google.com/file/d/1MMHa5GFqsFig27MDOEvvdWf81Q1ykjz9/view?usp=drivesdk
     አንድ ፅሑፍ መች እንደተለጠፈ ለማወቅ እስክሪኑ ላይ ፁሑፉን ትንሽ ወደታች ካደረጉት በኋላ በመጠኑ ተጭኖ ወደ ላይ ሲደረግ ከላይ ጫፍ ላይ ይመጣል ።
      የሙነወር ልጅ ውስጡ ታምቆ ሲያስጨንቀውና አብጦ ሊፈነዳ የደረሰውን የምቀኝነት ክርፋት በማግሳት ሲያወጣው ካነሳቸው ነጥቦች ውስጥ ገና ከርእሱ እንዲህ ይላል : – 
    " እዩኝ ፣ እዩኝ ማለት ደብቁኝ ፣ ደብቁኝ ማለት ያመጣል " ።
      ይህ አገላለፅ " ሸማተተል አዕዳእ " ( የጠላት መዘባበት ) ይባላል ። ለመሆኑ የሙነወር ልጅ ጠላትነቱ ለባሕሩ ወይስ ለዳዕዋው ? በምኑ ነው እየተዘባበተ ያለው ? ሌላው የተውሒድ ዳዕዋ አለ ብሎ ማስተዋወቅ እዩልኝ ማለት ነው ? ደብቁኝ የሚያሰኝ አሳፋሪ ስራ ስላልሰራን እንድንል የሚያደርገን ነገር የለም ። ይልቁንም ይበልጥ ወደፊት ነው የምንሄደው አላህ ካለ በውጤቱ ታየዋለህ ። የበለጥ ለመበሳጨት ተዘጋጅ !!!
   በዚህ ነጥብ ላይ ብዙ በማለት አንባቢያንን ማሰልችት አልፈልግ ። 
     በመቀጠል ጥቂት ነጥቦችን ብታስተውሉ ብሎ ምክር በሚል ልብስ የተሸፈነ የማንነቱ ማሳያ መክሮችን እንዲህ እያለ ይዘረዝራል ። ከእነዚህ ውስጥ : –
  – 2ተኛ ላይ ምክር በሚመስል መልኩ ብዙ ከሞነጨረ በኋላ ውስጡ ያለውን የተደበቀ ማንነቱን ሲገልፅ እንዲህ ይላል : –
    " ብዙ ሰው ያላቸው አካላት ጋር ትከሻ እየተለካኩ ሲንገዳገዱ ከማዘን በአቅም ልክ ማሰብ ይሻላል "
     ይህ እንግዲህ ነሲሓዎች ሚሊኒየም አዳራሽ ላይ ረመዳን መግቢያ አካባቢ አሕባሾችን ፣ ሱፍዮችን ፣ የኢኽዋን መሪዮችን የክብር እንግዳ አድርገው ጠርተው እነዚህን አካላት ዑለሞቻችን ፣ ዶክተራችን እያሉ ያሞካሹበትን ፕሮግራም ለማስታወስ ያደረገው ነው ። ለመሆኑ ከእነዚህ አካላት ጋር ትከሻ ስንለካካ የት ሆነህ ነበር ያየኸን ? የአቅም መለኪያህ ብዛት መሆኑን ማሳየትህን ከዚህ ነው የምትጀምረው ። የተከታይ ብዛት መኖር አቅም አፈርጥሞ የፈለጉትን ማድረግ እንዲቻል የያደርጋል በሚል ስሌት ነው ተከታይ ለማብዛት መከራህን እያየህ ያለኸው !!! ለመሆኑ ነሲሓዎች አንተ በምትለው መድረክ ላይ የክብር እንግዳ ብለው በጠሩት አካል የተዋጣላቸው ለማኞች ናቸው እኔ ካለሁበት አካባቢ በአንድ ቀን 8 ሚሊየን ብር ሰብስቧል ሲባሉ አድንቀሃቸው ነበር ማለት ነው?  ዛሬ ስለአቅማቸው እያወራህ አድናቂ ተከታያቸው መሆንህን የምትገልፀው ። ወይስ ከነበርክበት አቋም ወርደህ እነርሱ ሰፈር እንትገባ ያደረገህ የሰለፍዮች ምስኪንነትና የእነርሱ በልመና ያካበቱት ሀብት ነው ? የኛ ሀገር አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም በሀገሪቱ ዋና መዲና ላይ በሚሊኒየም አዳራሽ ለማድረግ መከራየት ለምን በዚህ መልኩ አስጨነቀህ ? እውነት የኛ አቅምና የተከታይ ማነስ አሳስቦህ ወይስ ነሲሓዎች እንዴት ተደፈሩ የሚል ስሜት ? አሁንም መልሱ ለራስህ ትቼዋለሁ ።
     እይታህ እርስ በርሱ የሚጋጭ መሆኑ እዚህ ጋር ተከታያችን ትንሽ ሰለሆነ አቅም እንደሌለን እየነገርከን መልሰህ ደግሞ ስለኛ ተከታዮች ብዛት ሊቀንስ እንደሚችል ትተነብያለህ ።!!!
  –  4ተኛ ላይ እንዲህ ይላል : –
          "  ኢኽላሳችሁን ፈትሹ ፣ የቀስድ መበላሸት ብዙ ነገር ያበላሻ "
      አቶ ኢብኑ ሙነወር አንተና አምሳያዎች ደጋግማችሁ ሰዎች የሆነ ሰራ በሰሩ ቁጥር ዘላችሁ ኢኽላስ የሌለው መሆኑን ለማሳየት ትጥራላችሁ ኧረ እንደውም መሀላ ሁሉ ይቃጣችኋል !!! ለመሆኑ በሰው ንያ ውስጥ ስላለ ነገር በዚህ መልኩ መቀባጠር የሩቅ ሚስጢር አውቃለሁ ማለት እንደሆነና ተውሒድን የሚያበላሽ መሆኑን ረስታችሁት ነው ወይስ የኪታቡ ተውሒድን መትን እንኳን አልቀራችሁም ? 
    – ወደ ማጠቃለያ አካባቢ ካነሳቸው ሁለት ነጥቦች ውስጥ መጀመሪያ ላይ እንዲህ ይላል : –  " አንድ ነገርአስረግጬ ልንገራችሁ ። ቁጥራችሁ አሁን ካለውም የበለጠ እያነሰ ነው የሚሄደው "
      ሱብሃነላህ የቁጥር ማነስና መብዛት እዚህ ድረስ ነው የሚያስጨንቅህ ? ቅድም ቁጥራችሁ ትንሽ ነው አቅም የላችሁም ከነሲሓዎች ጋር ትከሻ አትለካኩ እነርሱ ብዙ ተከታይ አላቸው ስትል ነበር ። አሁን ደግሞ የኛ ቁጥር መብዛ ምን ያክል እያስጨነቀህ መሆኑና ህልም ቀንሶ ማየት እንደሆነ በዚህ ልክ እየነገርከን ነው ። በመጀመሪያ ደረጃ ወደ ፊት ስለሚሆነው ነገር አስረግጬ ልንገራችሁ ብለህ የሩቅ ሚስጢር መናገርህን መቀጠልህ ከተውሒድ አስተምሮ ርቀህ ነሲሓዎች ስፈር መግባት በእንደነዚህ አይነት ትላልቅ የዐቂዳ ግድፈቶች ውስጥ እንድትዘፈቅ እንዴት እንዳደረገህ ተመልከት !!! ቢያንስ ተውበት አድርገህ ተመለስ ። ሌላው ከሚቀጥለው ነጥብ ጋር ስለሚመሳሰል አንድ ላይ እመልሰዋለሁ ።
    – ከማጠቃለያ ነጥቦቹ ሁለተኛው አሁንም ከብዛት ጋር በተገናኘ እንዲህ ይላል : –
    " በሆይሆይታ ያሰለፋችኋቸው መንጋዎች ወደ ቀልባቸው ሲመለሱ እናንተ ከምትሾፉሩት የስሜት ባቡር እየተንጠባጠቡ ይወርዳሉ ።
     ይህ እያብከነከነው ያለውን ቁጥራቸው በዛ የሚለው የምቀኝነት እብጠት ክርፋት ያገሳህበት የመጨረሻ ሀሳብ ነው ። አሁንም በቁጭትህ ሙት እኛ ከቁጥር ጋር ግንኙነት የለንም ። አንተ የስሜት ባቡር ያልከው የሱና መርከብ ላይ ያሉ ሰዎች አላህ ያጠብቃቸውና ሳይሆን ቀርቶ ዛሬውኑ ከሱናው መርከብ ወርደው ባንተ የስሜት ባቡር ላይ ቢሳፈሩ ምንም አይመስለንም ። የአላህ መልእክተኛ የመካ አጋሪያኖች በስምምነቱ ላይ ከኛ ሰልሞ ወደናንተ የሄደውን ወደኛ ትመልሳላችሁ ከናንተ ከፍሮ ወደኛ የመጣውን ግን አንመልስም ሲሉዋችው የሰጡትን መልስ ነው ላንተም የምሰጥህ ።
     የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ነበር ያሉት " አላህ ከእዝነቱ ያባረረው ሰው ወደኛ ቢመጣ ምን ያደርግልናል ከእነርሱ ወደኛ መጥቶ የሚመለሰው ግን አላህ መውጫ ያደርግለታል "።
     ልክ እንደዚሁ ዛሬ ከሱናው መርከብ ተንጠባጥቦ ወርዶ ወደ ቢዳዓው ባቡራችሁ የተሳፈረ ለኛ ምን ያደርግልናል ። የቂያማ ቀን ነብይ ሆኖ አንድ ሰው ሳይከተለው ብቻውን የሚመጣ መኖሩን የአላህ መልእከተኛ የነገሩን የሱና ሰዎች ነንና ይህ ለኛ ምናችንም አይደለም ።
      በመጨረሻም ይህን ስሜታችሁን አይተው ነው ኢኽዋንና ነሲሓዎች የተጫወቱባችሁ ። ለማንኛውም ከገባችሁበት የምቀኝነት አሮንቋ አላህ ያውጣችሁ የሚለው ዱዓችን ነው ።
   
http://t.me/bahruteka

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

12 Oct, 17:53


🔹 የአላህ ጥበብ እያደር ግልፅ ይሆናል

    ለኮንፈረሱ የመግቢያ ትኬት የተላከላችሁ
ወንድሞች የተሸጠው በአካውንቱ አስገብታችሁ ቀሪው ትኬት እናንተው ዘንድ አድርጉት ። በፕሮግራሙ መራዘም በተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች የወጣው የተወሰነ ገንዘብ ቢከስርም አብዛኛዎቹ አላህ ካለ የምንጠቀምባቸው ይሆናል ። ለአዳራሹ ተከፈለው ላይ የተወሰነ እዳ ይኑር እንጂ ፕሮግራሞች ሲስተካከሉ እንደምንጠቀምበት ነግረውናል ። ባጠቃላይ በፕሮግራሙ መራዘም የተገኙ ድሎችና የአላህ ሒክማ እኛ አሁን ያየናቸው ያሉ ሲሆን ወደፊት ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል ። 
       የአላህ መልእክተኛ 1400 ሶሓቦችን ለዛው በአላህ ትእዛዝ ወደ መካ ዑምራ ሊያደርጉ ሐርመው ይዘው መጥተው ለዘንድሮ ተመለስ በሚቀጥለው አመት ታደርጋለህ መባሉ በሶሓቦች ስነልቦና ላይ ያሳደረው ተፅኖና እናስታውስ ። ወደ መካ እየተመለሱ ሳሉ ድል መሆኑ በወሕይ ከመነገሩ ጀምሮ መካ እስከተከፈተና የተውሒድ ባንዲራ ከየአቅጣጫው ከፍ ብሎ እየተውለበለበ ወደ ካዕባ ሲያመሩ ሙሉ በሙሉ ሒክማው ለሁሉም ፍንትው ማለቱን ስናይ የድሉና የጥበቡ ውጤት በተስፋ እንድንጠብቅ ያደርገናል ።
      መርሳት የሌለብን አላህ ያለ ሒክማ ምንም ነገር የማይሰራ መሆኑንና  ሒክማውን ለባሮቹ በየደረጃው እንደየአስፈላጊነቱ ግልፅ የሚያደርግ መሆኑን ነው ።

http://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

11 Oct, 20:37


ኮንፈረንሱ የሚካሄድበት ቀን መተላለፉን ስለማሳወቅ

ጥቅም 3 አዲስ አበባ ላይ በሚሊኒየም አዳራሽ ሊካሄድ የነበረው ታላቁ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ በፕሮግራም መደራረብ ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል።

ኮንፈረንሱ የሚካሄድበትን ጊዜ ወደ ፊት የምንገልፅ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እናስታውቃለን።

የኢትዮጵያ አህለሱና ኢስላማዊ ማህበር

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

11 Oct, 11:20


እነ ማናቸው እነዛ ኢልያስ አህመድ እና ጀሌዎቹ ኮንፍራንስ ብለው እነ ኢብሮ(ኢብራሂም ቱፋ) እነ አቡኪን(አቡበከር አህመድ) እና መሰሎቻቸውን በኮንፍረንሱ ላይ ሲታደሙ ከመታደም አልፈው መድረክ ላይ ወጥተው አሊም ተብለው ንግግር ሲያደርጉ ከዚህም አልፎ ኢብራሂም ጥፋ እኔ የኢብኑ መስኡድ አባል ነኝ ሲል ኢብኑ ሙነወር አንዲት ረድ ማድረግ ሲከብደው እዳልነበረው ነገር ግን ሰለፊዮች በንፁህ መሻይኮች እና ዱአቶች ባዘጋጁት ዳእዋ ላይ አፋን ይከፍታል። ሰዎች ቢደአን እያነገሱ መናገር ያቃተው ሰለፊዮች ሱናን ሲያነግሱ አፋን ከፍቶ ይጨዋል። እና ኢብኑ ሙነወር አሁንም የሱና ሰው ነው? አዎ የምትሉ ከሆነ እና እንዴት ሰለፊይ ሆኖ ሰለፊዮችን ይዋጋል እዴት ለጥመት አንጃዎች ጥብቅና ይቆማል።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

09 Oct, 13:58


🔷 ሰበር የምስራች

የታላቁ ኮንፈረንስ ቀንና ቦታ

በኢትዮጵያ አህለሱና ኢስላማዊ ማህበር የተዘጋጀውና በአይነቱ ልዩ የሆነው ታላቁ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ፣ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል።
ቀን:- ጥቅምት 3/2017
ቦታ:- በሚሊኒየም አዳራሽ (ቦሌ ኤርፖርት አጠገብ)

የኮንፈረንሱ መሪ ሀሳብ:-
ዲናችንን ማወቅ፣ መተግበርና ማስተማር

የመግቢያ ትኬትዎን ቶሎ ከእጅዎ ያስገቡ!

የኢትዮጵያ አህለሱና ኢስላማዊ ማህበር

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة
ትኬቱም እየገዛቹ አቅሙ ሌላቸው ወገኖቻችንም እየነየትን

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

08 Oct, 12:27


አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላህ
ውድ በመላ ኢትዮጵያ ያላቹ ሰለፍዮች
እነሆ በጥቅምት ወር በመዲናችን
አዲስ አበባ የሚደረገው ታላቁ ኮንፈረንስ በተመለከተ ንቅናቄው ተጣጥፏል ።።።ተቀላቀሉ በሙሃባ  በነሿጧ እንዘጋጅ።

ግሩፑን ተቀላቀሉ

https://t.me/+UgqkmJcBqhFjZmY0
https://t.me/+UgqkmJcBqhFjZmY0

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

08 Oct, 05:10


ቀልድ ማብዛት ልብ ያደርቃል👉 ልብ ሲደርቅ ተቅዋ ይጠፋል👉 ተቅዋ ሲጠፋ ወንጀል መስራት ይበዛል👉 ወንጀል መስራት ሲበዛ  ዱኒያም አኼራም ይበላሻል።

ቀልድ ምታበዙ ወንድም አና እህቶቼ አላህን ፍሩ ከዚህ ተግባራቹ ተቆጠቡ። በተለይ እህቶች ቀልድ ማብዛታቹ የሴትነት ጌጣቹ ማለትም ሀያእ እንዲጠፋባቹ ያደርጋል። ስለዚህ ለዱኒያቹም ለአኼራቹም እንዲሁም ለክብራቹ ጉዳት ያለውን ነገር ራቁ።

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

07 Oct, 06:31


👉 የመሬት መንቀጥቀጥ

የመዲናችን አዲስ አበባ አንዳንድ አካባቢ ነዋሪዮች ለሊቱን በጭንቀትና በስጋት ከህንፃዎች ወርደው መሬት ላይ ሆነው የሚሆነውን እየተጠባበቁ እንደ ነበር ሚዲያዎች ዘግበዋል ። ይህም የሆነው የመሬት መንቀጥቀጥ ምልክት በመታዩቱ መሆኑን አስረድተዋል ።
የመሬት መንቀጥቀጥ ማለት መቅሰፍት ሲሆን ሚዲያ ላይ አንብበንና ሰምተን ከሚሰማን ስሜት ፍፁም የማይገናኝ አላህ ባሮቹን ሊያስፈራራበት ፣ ወደርሱ እንዲመለሱና ካሉበት የአመፅ ማእበል ወጥተው ከሱ ጋር እንዲታረቁ የሚያደርግበት ነው ። ሲከሰት ነገሮችን በሽርፍራፊ ሰከንዶች ውስጥ ወደ አለመኖር ፣ የሰዎች መኖሪያዎችን ወደ ቀብርነት ፣ ሽማግሌ ህፃናት እናቶችና አረጋዊያን የጣር ድምፅ እያሰሙ የዘረጉት የአድኑኝ እጃቸው ደራሽ አጥቶ በሲቃ የሞት ፅዋ ተጎኝጭተው በፍርስራሽ ስር እንዲቀሩ የሚያደርግ ፣ ሰው መሸሻና መግቢያ አጥቶ የሚያተርፍና የሚተርፍ ሳይኖር ሁሉም በተዘበራረቀ ስሜት ውስጥ ሆኖ ወዳልተቆፈረ ቀብር መግባቱን የሚያረጋግጥበት ፣ ማንም ማንንም ማዳን የማይችልበት ከተማ ከያዘችው ነገር ጋር ላይዋ ታች ታችዋ ላይ የሚሆንበት አስፈሪ መቅሰፍት ነው ።
ለፉጡራን አንድ እናት ለጨቅላ ልጇ ከምታዝነው በላይ አዛኝ የሆነው አምላካችን አላህ እንዲህ አይነት መቅሰፍት የሚያመጣው አመፅና ሀጢያት ሲበዛ መሆኑን በተለያዩ መለኮታዊ ቃሉ ይነግረናል ። ከእነዚህ ውስጥ የሚከተለው ቃሉን እንመልከት :–

« ظَهَرَ الْفَسَادُ فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ بِمَا كَسَبَتْ أَيْدِي النَّاسِ لِيُذِيقَهُم بَعْضَ الَّذِي عَمِلُوا لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ»

زالروم ( 41 )
" የሰዎች እጆች በሠሩት ኃጢኣት ምክንያት የዚያን የሠሩትን ከፊሉን ያቀምሳቸው ዘንድ መከራው በየብስና በባሕር ተገለጠ፤ (ተሰራጨ) ፡፡ እነርሱ ሊመለሱ ይከጀላልና " ፡፡

እንደዚህ አይነት ምልክቶችን የሚልከው ሰዎች ፈርተው ከሀጢያት ርቀው ወደርሱ እንዲመለሱ መሆኑንም እንዲህ ብሎ ይነግረናል : –

« وَمَا مَنَعَنَا أَن نُّرْسِلَ بِالْآيَاتِ إِلَّا أَن كَذَّبَ بِهَا الْأَوَّلُونَ ۚ وَآتَيْنَا ثَمُودَ النَّاقَةَ مُبْصِرَةً فَظَلَمُوا بِهَا ۚ وَمَا نُرْسِلُ بِالْآيَاتِ إِلَّا تَخْوِيفًا »

الإسراء ( 59 )

" ታምራቶችንም ከመላክ የቀድሞዎቹ ሰዎች በእርሷ ማስተባበልና (መጥፋት) እንጂ ሌላ አልከለከለንም፡፡ ለሰሙድም ግመልን ግልጽ ተዓምር ኾና ሰጠናቸው፡፡ በእርሷም በደሉ፡፡ ተዓምራቶችንም ለማስፈራራት እንጂ አንንልክም " ፡፡
አላህ በዚህ አንቀፅ በመካ ከሀዲያን ላይ ተአምራትን ከመላክ የከለከለው ከዛ በፊት የነበሩ ህዝቦች ተአምር መጥቶላቸው አለማመናቸውና በዚህም ምክንያት መጥፋታቸው መሆኑና የመካ ከሀዲያንም ተአምር መጥቶላቸው ካላመኑ ሊጠፉ መሆኑን ከነገረን በኋላ ተአምር የሚልከው ሰዎች ፈርተው እንዲመለሱ ለማድረግ እንደሆነ ነው ።
በምድር ላይ የመሬት መንቀጥቀጥም ይሁን አውሎ ንፋስ ወይም የውሀ ሙላት አሊያም ወረርሽኝ የሚከሰተው በግልፅ የሚሰራ ወንጀል ሲበዛ ነው ። ሰዎች ወንጀልን በግልፅ ሲሰሩና ተዉ የሚል ሲጠፋ አላህ መቅሰፍትን ያመጣል ። መቅሰፍት ሲመጣ ወንጀለኞቹን ብቻ ነጥሎ አይመታም ። በወንጀል ላይ ምንም አስተዋፆ ያልነበራቸውንም ህፃናትን ፣ እንሰሳትንና ንፁሀንንም ጭምር ነው ።
ይህንንም አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሎ ይነግረናል : –

« وَاتَّقُوا فِتْنَةً لَّا تُصِيبَنَّ الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنكُمْ خَاصَّةً ۖ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ »

الأنفال ( 25 )

" ከናንተም ውስጥ እነዚያን የበደሉትን ብቻ ለይታ የማትነካን ፈተና ተጠንቀቁ ፡፡ አላህም ቅጣቱ ብርቱ መኾኑን እወቁ " ፡፡

በመሆኑም ይህ በመዲናችን የታየው የመሬት መንቀጥቀጥ ምልክት የማንቀያ ደወል ነውና እንጠንቀቅ ። መጠንቀቅ ማለት በሙሶሶ ስር መደበቅ ሳይሆን ከግልፅ ወንጀልና ሀጢያት በመራቅ ወደ አላህ መመለስ ነው ። በግልም በጀማዓም ከሚሰራ ሀጢያት መራቅ የሚሰሩትን ተዉ ማለት ብቸኛው አማራጭ ነው ።
በተለይ በአሁኑ ጊዜ ሀገራችን ላይ እየተሰራ ያለው ሀጢያት ህዝቡ ተዉ ብሎ ማስቆም ካልቻለ ራሱን ከአላህ ለሚመጡ መቅሰፍቶች ማዘጋጀት ይኖርበታል ። ከእነዚህ መቅሰፍት ከሚያመጡ ሀጢያቶች ዋና ዋናዎቹ የጣኦት አምልኮ ፣ የወንድ ለወንድ ወይም የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻ ፣ የግፍ ግድያና የመሳሰሉት ይገኝበታል ።
አላህ በመልካም አዞ ከመጥፎ ከልክሎ ከሚድኑት ያድርገን ።

http://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

06 Oct, 08:18


ኢብኑ ተይምያ በታሰረ ግዜ እንዲህ አለ።     እስረኛ ማለት ቀልቡ ከአላህ የታሰረ ነው።
ምርኮኛ ማለት ስሜት የማረከው ነው። ጠላቶቼ ምን ልያደርጉኝ ይችላሉ? ቢገድሉኝ ሸሂድ ነኝ ቢያስሩኝ አላህን አመልካለሁ ከሃገር ቢያባርሩኝ ጉብኝት ነው።
በከተማው ያለ ነገር ሁሉ ከሚሰጡኝ በውስጤ ያለው ይሻለኛል አለ።

🎤ከሸይህ አብዱልሃሚድ የዋሲጥያ ደርስ ላይ።

https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube
https://t.me/Sunna_tube

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Oct, 18:31


ሼር ሼር አድርጉት

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Oct, 18:31


👉 ሬቻ ባህል ወይስ ባእድ አምልኮ

አብዛኞች ሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት ባአል ነው ይላሉ ። በዚህም ሙስሊሙም ክርስቲያኑም እንዲያከብረው ብዙ ይወተውታሉ ።
ለዚህም ይመስለኛል አብዛኛዎች ሙስሊሞች እንደውም ተውሒድን ተረድተናል የሚሉትም ጭምር ይህን ባአል ሲያከብሩ የሚታዩት ። ለማንኛውም ለባአሉ የሚሰባሰቡ አካላት የሚፈፅሙትን ተግባር በማየት ምንነቱን ማወቅ ይቻላል ።
በዚህ ባአል ላይ ከሚፈፀሙ ተግባራት ውስጥ የአባ ገዳ ምልክት የሆነውን ዛፍ ቅቤ መቀባት ፣ መሳለም ፣ አጠገቡ ደርሶ ስጁድ መውረድ ፣ እጅ ዘርግቶ መለመን እንዲሁም ወንዝ አጠገብ ስጁድ መውረድ ፣ በሳር ከወንዙ ነክሮ በራስ ላይ መርጨትና የመሳሰሉ ተግባራቶች ይገኙበታል ።
እነዚህ ተግባራት በየትኛው መመዘኛ ነው የፈጣሪ ማመስገኛ የሚሆኑት ? ምናልባት ፈጣሪዬ እንጨት ነው ብሎ የሚያምን ካልሆነ በስተቀር ። እንዴት አንድ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ ሌላ አምላክ የለም ብሎ የምስክርነት ቃሉን የሰጠ ሙስሊም በእንደዚህ አይነት የባእድ አምልኮ ውስጥ ይዘፈቃል ?
እስልምና አላህ ማለት ሁሉን የፈጠረ ፣ የፍጥረተ ዐለሙ አስተናባሪ የሆነ ፣ አምሳያ የሌለው ፣ ያልወለደ ፣ ያልተወለደ ፣ ያማሩ ስምና ባህሪይ ያሉት ፣ በአምልኮት ብቸኛ የሆነ አምላክ እንደሆነ ነው የሚያስተምረው ። አማኞች አላህን የሚገዙባቸው የአምልኮ አይነቶች ፈርድና ሱና ( ግዴታና በፈቃደኝነት የሚሰሩ ) ብሎ ደንግጓል ።
የአላህ መልእክተኛ እኔ ባላዘዝኩት መልኩ አላህን የተገዛ ሰው ስራው ተመላሽ ነው አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውም ብለው አላህን የምንገዛባቸው የአምልኮ አይነቶች በመረጃ ላይ የተገደቡ መሆናቸውን ገልፀው ትልቅ መርህ አስቀምጠዋል ።
ለአላህ ብቻ የሚገቡ የአምልኮ አይነቶች እንደ ስጁድ ፣ ስለት ፣ ዱዓእ ( ሰላምን ፣ ፍቅርን ፣ ዝናብን ፣ ጤናን ፣ በረከትን ፣ ስኬትን ፣ መለመንን) ከአላህ ውጪ ካለ አካል ከመላኢካም ፣ ከነብይም ፣ ከወልይም ፣ ከጅንም ፣ ከአድባርም ፣ ከቆሌም ፣ ከጨሌም ፣ ከእንጨትም ፣ ከድንጋይም … ወዘተ መፈለግ ከእስልምና የሚያወጣ የሽርክ ተግባርና አላህ የማይምረው መሆኑን ቁርኣንና ሐዲስ አፅኖት ሰጥቶ ገልፆታል ።
ታዲያ እንዴት ከላይ የተጠቀሱት ተግባራት የሚከናወኑበትን ሬቻ ሙስሊሞች ያከብሩታል ? እንዴትስ ለእንጨት መስገድና ቁርባን እያቀረቡ ችግራቸውን ነግረው ፈረጀት መጠየቅ ባህል ሊሆን ይችላል ? ለወንዝ እየሰገዱ ፈውስ ፍለጋ ከውሀው መረጨት እንዴት ከአምኮትነት ወጥቶ ባህል ይሆናል ? ከሆነም የሽርክና የኩፍር ባህል ነው ሊሆን የሚችለው ። ኢስላም የዚህ አይነቱን አምኮ ፈጣሪን ሳይሆን ሸይጣንን ማምለክ እንደ ሆነ ነው የሚያስተምረውና ሙስሊሞች አኼራችሁን እንዳትከስሩ ተጠንቀቁ !!! ።

http://t.me/bahruteka

https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

04 Oct, 11:51


"ኢኽዋኖቹ እነ በድሩ ሁሴን እና መሰሎቹ በዳእዋ ስም ዝሙት እንዲስፋፋ ሰበብ እየሆኑ ነው ያም ሴት እና ወንድ በአንድ አደራሽ በኢኽጢላጥ እየጋበዙ ነው። የሚያሳዝነው ደግሞ እነ ኢልያስ አህመድ እና መሰሎቹ እነኚህ ሰዎች ጥፋት ሲሰሩ እያዩ ማስጠንቀቅ ሲገባቸው አብረዋቸው አንድነት ከነሱ ጋር መመስረታቸው ነው።"

https://t.me/Abu_Umer1

1,733

subscribers

323

photos

53

videos