የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል @yebutajiraselefiyochchanel Channel on Telegram

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

@yebutajiraselefiyochchanel


ዳዕዋ ሰለፊያ
https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል (Amharic)

ሰላማዊ ሁኔታዎችን ለመቀላቀል የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል እናመሰግናለን! ይህ ቻናል ከግንባታቸው ላይ በፊት ለብቻና በአጠቃላይ ማህበረሰቡ ለመኖሩ የሚችሉትን ሰለፍዮች በየፊት በነጻ በጥሩ ላይ የሚጠቀሙበትን ወሬን እንወጣለን! በዚህ ቻናል ከመጀመሩ ጋር የተረዳሁበትን የምርምር እና የችግር ዝርዝር ለመውረድ ሌላው የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናልን ለመጠቀም እናመሰግናለን! እንደምሳሌ የሚያበርብ የቡታጅራ ሰለፍዮች የተለያዩ የምርምርዎችን ለማስቀመጥ እና ለመቀላቀል በሚያስተውሉበት አገር ያሉበት ምርምር እና የትናንት መረጃዎችን ይዘው ተመልከቱ። በዚህ ቦታ ከውጤት መረዋጋ እንዳንቀር በቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል ተቀባይነት ይሆንልዎታል።

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

30 Jan, 02:59


የነፍስ አድን ጥሪ ለቡታጅራ ሙመይዓዎች በድሮው ሳዳት ከማል

■የቡታጅራ ሙመይዓዎች የድሮ አቋምና አሁን ላይ ያሉበት አሳዛኝ ሁኔታ የተመለከተ ሁሉም ስለራሱ በመፍራት ለአላህ ፅናትን መለመን ከምላሱ አይጠፋም

ካስደነቁኝ ነጥቦች መካከል እና የአወራረድ ደረጃቸው:-

1,እነ ኢብኑሙነወር ችግር እንዳለባቸው አረጋግጠናል

አሁንስ?

2,በለተሞ ሸህ በኩል ደግሞ ምንም ስህተት የለም¡

አሁንስ?

3,መጅሊስ ከሱፍያ አንድ ሊያረገን እናንተም ሰው አምጡ ስንባል አይቻልም ከነሱ ጋር አብሮ መስራት አይቻልም ብለን እምቢ ብለናል

አሁንስ አዲስ ወህይ ወረደ?

4,ወደ ቡታጅራ ሰለፊዮች መሳሪያ ሚቶከሰው ለምንድነው?ከሱፍዮች አብረን አንሰራም ስላልን እኮነው

አሁንስ ?

5,እኛ እኮ የመጅሊስ መርሆ አይወክለንም ብለን እኮ ነው ከባህር ዳር አህለልሱና ወልጀማዓ ፍቃድ ያመጣነው

አሁንስ?
👇👇👇👇👇
ታዲያ እኛስ ከነዚህ ድሮ ከምትናገሩት አቋም ውጪ ምን አዲስ ነገር አውርተን ነው ላልነቃው ደረሳ በጠቅላላ ባገኛቹት መድረክ ላይ እኛን እንደሴጣን እንዲስሉን ምትደክሙት?

በመጨረሻም እናንተ የቀለጣቹ ሰዎች ሆይ ወላሂ ትዋረዳላቹ ከስሜት ውጡ ተመለሱ ደግሞስ ለምን ትሳቀቃላቹ እውነታው መች ከመች ተባነነብን እያላቹ?ምንአልባት አሁን ያክበቧቹ በተለያየ ፕሮፓጋንዳ የሸነገላቹት አካል መረጃ ሲደርሰው ይባንናል,እየባነነም ነው አልሀምዱሊላህ

በመጨረሻም አሸናፊነት ለአላህ ፈሪዎች ነውና አላህን እንፍራ እላለሁ አበቃሁ

قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ اسْتَعِينُوا بِاللَّهِ وَاصْبِرُوا ۖ إِنَّ الْأَرْضَ لِلَّهِ يُورِثُهَا مَنْ يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ ۖ وَالْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِينَ

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

29 Jan, 09:44


<<ጉድ ሳይመጣ መስከረም አይጠባም ይላል >> ያገሬ ሰው !!
አሰላሙ ዐለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ ውድ ሰለፍዮች ይህ ከላይ የምትመለከቱት ምስል በቡታጅራ ከተማ ከሆስፒታል ጀርባ በሚገኘው
አቡበክር
የሂፍዝ ማዕከል ውስጥ ሀላፊ በመባል የሚታወቀው ሼህ ነስሬ ኸድር የተባለው ግለሰብ ለአንዲት ኡሙ አብድረህማን የተባለች እህት በኢሞ የፃፈላት ሚሴጅ ነው።
የሚሴጁ አንኳር ነጥብ 👇👇👇👇
ዱቄትና ዘይት ከዛ በፊትም ባለፉት አመታት እንደሚሰጣትና አሁንም ደግሞ ሀገር ውስጥ የምትኖር መስሎት ልጆችሽን ይዘሽ መጥተሽ ዱቄትና ዘይት ውሰጂ ይላታል ነገር ግን እሷ በስራ ምክንያት ከሀገር ውጭ ነው ምትኖረው
ልጅቷ በግልፅ አብራርታ እንደፃፈችለኝም ከዚህም በፊት ይጠራኝና ዘይትና ዱቄት ይሰጠኝና ከልጆቼም ቪዲዮ ይቀርፀኝ ነበረ አለችኝ ሀቂቃ
አቶ ነስሬ እዚህ ጋ ጥያቄ አለኝ
#1ኛ, ለዚህች ሙስሊም እህታችን ዘይትና ዱቄቱን የምትሰጣት ለአሏህ ብለህ ሰደቃ አስበህበት ከሆነ ቪዲዮ መቅረፁ ለምን አስፈለገህ?
#2ኛ, ከሙመይዓ ፈተና በፊት ሰደቃ ስትሰጡ ቪዲዮ ትቀርፁ ነበረን ወይስ አዲስ ወህይ ወረደላቹ??
ልብ በሉ
በመሰረቱ ይህ ሰውዬ ገና ከጅምሩም ቡታጀራ ውስጥ የሚገኙ የድሮዎቹ የሱና ጀመዓዎች የአሁኑ የመርከዙ እንባ ጠባቂዎች ይህንን ሰውዬ በኢኽዋንነት ሰይመውት ሹራ (ውይይት) ሲያደረጉ ከሱ ተደብቀው ነበረ ሚወያዩት ነገር ግን ሙመይዓ መጣችና አንድ አደረገቻቸው
አሏሁል ሙስተዓን !!!
ስለዚህ ውድ ሰለፍዮች ሆይ ሙመይዓ ሰዎችን በዘይትና በዱቄት ነው የምትሸነግለው ስንል በመረጃ ነው።

⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/Husniyachannel
https://t.me/Husniyachannel
https://t.me/Husniyachannel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

26 Jan, 10:25


          👉እኔ የምለው
ሙመይዓዎች ረመዷን ሲቀርብ ለዳዕዋ እንቅስቃሴ የሚጀምሩት ለምን ይሁን???

↪️ምክንያቱም፦ የዘካው፣የዱቄቱ፣የዘይቱ፣የሩዙ፣የመኮረኒው እና የቅንጬው አመታዊ ባጀት የሚለቀቅበት ወር ስለሆነ ነው!!!
         
           አይ ሙመይዓ መደናገሯ
           ሰለፊያን ለመውጋት ውጭ ማደሯ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

25 Jan, 17:48


የሰርግ ሙሓደራ

ርዕሰ፦ ጋብቻ ለምን አስፈለገ?

በቡታጅራ አልበያን መድረሳ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ጥር 16 2017 (January 24 2025) በወንድም ጀማል እና በእህት ሰሚራ የኒካህ ፕሮግራም ቀን የተደረገ ጣፋጭና ትኩስ ሙሓደራ

🎙 በኡስታዝ አቡልበያን ኑራዲስ ኢብኑ ሲራጅ ሐፊዘሁላህ


አድራሻችን
https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

25 Jan, 16:27


የሀይማኖት አንድነት በተግባር
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯

መጅሊስህ የወህደተል አድያን (የሀይማኖት አንድነት) እምነት አራማጆች ስብስብ ነው ስትባል አይክፋህ!

https://t.me/AbuImranAselefy/9675
👆 የምትመለከቱትን ፎቶ የሆነ ሰው ላከልኝ! አልገረመኝም ምክንያቱም የዚህ አይነት ተግባር በተራው ህዝብም ይሁን በከፊል የመስጂድ አስተዳዳሪዎች ቀርቶ በዋና ዋናወቹ የመጅሊስ አመራሮች ተመሳሳይ ወይም የባሰ ጥፋት አይቻለሁና!

ለምሳሌ
ከመጅሊስ አመራሮች በግልፅ የካሃዲያንን የበዓል ቦታ ያፀዳ አለ!
👌 ከዋናወቹ "ሁላችንም የፈጣሪ ልጆች ነን" እንዲሁም "እየሱስ ፍቅርን የሰበከ ጌታ ነው" በማለት የተናገረ አለ። እስካሁን ማስተካከያ አላደረገም።
👉 ሌሎችም ከላይ ከምትመለከቱት ፎቶ የባሱ ጥፋቶች አሉ! አልገረመኝም ያልኩበት ገባሃ!

♻️ ለምን ብለህ ብታጠና "ምክንያቱም የጥፋቱ ባለቤቶች በክርስቲያኖች አይሁዳውያን እና በሙስሊሞች መካከል የሀይማኖት አንድነት አለ። ሁላቸውም የኢብራሂም ሀይማኖት ናቸው ሁላቸውም ከሰማይ የመጡ እምነቶች ናቸው" እያሉ የሚያምኑት የኢኽዋንጅዮች ተከታይ በመሆናቸው ነው።

የመጅሊስ አመራሮች ይህን አይነቱን እምነት ነክ ስህተት እየደገፉ ኒቃብ እንዲከለከል የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳሉ!

https://t.me/AbuImranAselefy/9675

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

25 Jan, 13:47


🔈 ዛሬ ወደ ቡታጅራ የሚመጣው (ሳዳት) እና የመጅሊሱ ሰዎች በፍትሓዊ እይታ ድሮና ዘንድሮ

🔸 ለሳዳት ከማል ከዚህ ከራሱ ድምፅ በላይ ረድ የለም ማለት ይቻላል። ከመጅሊሱ ሰዎች እና ከሌሎች የሱፍያና አህባሽ ግለሰቦች አባባል ድምፅ ጋር የቀረበ

🎙 ሳዳት ድሮና ዘንድሮ


@ensenoanasmesjid

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

23 Jan, 04:08


👉 የነሲሓዎች የአደባባይ ዝቅጠት ለአደባባይ ክስረት

ነሲሓዎች የነበሩበት መንገድ ለዱንያዊ ክብረት እንደማይሆን ሲያውቁ ሸይኻቸው ኢልያስ አሕመድ ህዝቡን አስተኝቶላቸው ከኢኽዋን ጋር ተቀላቅለው መስራት እንዳለባቸው ከወሰኑ በኋላ በ30 የእንቅልፍ ክኒን ወጣቱን አስተኛላቸው ። ቀጥለው የተኛው ህዝብ ሳይነቃ ቶሎ ወደ ሚፈልጉበት ለመድረስ ሩጫ ጀመሩ ። ሩጫቸው ታርጌት ያደረገው የእንጀራ አባቶቻቸው ኢኽዋኖችን ማስደሰት ላይ ነበር ። በዚህም ሸይኻቸው ዶ/ር ጀይላንን ከማወደስ ጀምሮ የተለያዩ ደረጃዎችን በፍጥነት እየተንደረደረ ነጎደ ።
አደባባይ እየወጣ ከነ ካሚል ሸምሱ ፣ አቡ በከር አሕመድ ፣ ያሲን ኑሩ ፣ ሙሓመድ ሓሚዲን ፣ ሓሚድ ሙሳና ሌሎችም ዋና ዋና መሪዮች ጋር በተለያዩ ፕሮግራሞች አብሮነታቸውን አሳየ ። እሱ መርጂዓቸው ስለሆነ እንጂ እነ አዩብ ደርባቸውም በፊናቸው በተለያዩ መድረኮች አብሮነታቸውን አረጋግጠዋል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በ30 የእንቅፍ ክኒን እንዲተኙ የተደረጉ ሙሪዶች አልነቁም ነበር ። ይልቁንም እኛ ስለማናውቅ ነው እንጂ እነርሱ ያለ መስላሓ አይሰሩም የሚል የጋራ ድምፅ ያሰሙ ነበር ።
ኢልያስ አሕመድ 30 የእንቅልፍ ክኒን ሲሰጥ አብዛኛው ወጣት ኢኽዋኖችን ያለእውቀታችን በናንተ ላይ ተናግረን ነበር አሁን ተመልሰናል አውፍ በሉን ብሎ ነበር ። ያኔ የ30 ክኒኖቹ ሚስጢር የገባቸው ሰዎች ውስጣቸው እያረረ ኢኽዋኖች በድል አድራጊነት ስሜት ይጎርሩ ነበር ። መሻኢኾችና የተወሰኑ ወንድሞች ያደረጉት የነሲሓዎችን አካሄድ የማጋለጥ ትግል ብዙ ፍሬ ያፈራ የነበረ ቢሆንም የአሁኑ አይነት ድል ይገኛል ብሎ ያሰበ አልነበረም ።
በሚገርም መልኩ ብዙ ወንድምና እህቶች የነሲሓዎች ሸይኽ ሶሞኑን የሱፍያና ኢኽዋንያ ሚንሀጅ እስፕሪስ ጭማቂ ከሚያንቃርረው ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን ጋር የነበረውን ፕሮግራም ካዩ በኋላ አውፍ በሉን ነገሩ በዚህ መልኩ አልመሰለንም ነበር እያሉ ነው ።
ለእነዚህ ወንድምና እህቶች እንዲሁም ለሌሎችም የምንለው መጀመሪያ ምስጋና ሐቅን ላሳወቃችሁ አምላካችን አላህ ይገባው ። ቀጥሎ እኛን በግል በሰድብም ይሁን ስም በማጥፋት ላደረሳችሁት በደል በቅድሜያ እኔ በግሌ አውፍ ብያለሁ መሻኢኾችም ይሁን ሌሎች ወንድሞች ከዚህ የተለየ እይታ ይኖራቸዋል አልልም ። ምክንያቱም ሁላችንም ነብዩን ነውና የምንከተለው ። የአላህ መልእክተኛ አላህ መካን እንዲከፍቱ ድል ሲሰጣቸው እነዚያ መተተኛ ፣ ጠንቋይ ፣ ገጣሚ ፣ እብድ ሲሏቸው የነበሩ የመካ ሹማምንቶች ተሰብስበው ፍርዳቸውን ለመቀበል ሲጠብቋቸው ሂዱ እናንተ ነፃ ናችሁ ነበር ያሉዋቸው ። ነብዩላሂ ዩሱፍም ጉድጓድ ውስጥ የወረወሩዋቸውን ወንድሞቻቸው አላህ ድል ሰጥቶ የበላይ አድርጓቸው አንገታቸውን ደፍተው ይቅርታ ሲጠይቋቸው ሂዱ አላህ ምህረቱን ይስጣቸሁ ነበር ያሉዋቸው ። የሚፈለገው ሐቅን አውቆ ወደ አላህ መመለሱ ነውና የሰዎች ክብር የተነካው በአላህ መንገድ ላይ እስከሆነ ድረስ ከፍታ እንጂ ዝቅታ ስላልሆነ ቦታ አይሰጠውም ። ይልቁንም ይህን ወንጀል ከመስራታችሁ በፊት ከነበራችሁ ደረጃ ይጨምርላችኋል ። ምክንያቱም አላህ ዘንድ አንድ ሰው ወንጀል ሳይሰራ በፊት ከነበረው ደረጃ ወንጀል ሰርቶ ተውበት አድርጎ ሲመለስ ያለው ስለሚበልጥ ።
አሁንም ኢልያስም ሆነ ሌሎች በየቀኑ እየዘቀጡ ማየታችን ለኛ ህመም እንጂ ደስታን አይፈጥርም ። የወንድምና እህቶች መመለስ የሚፈጥረው ደስታ የነሲሓዎች ዝቅጠት ያደበዝዘዋል ። ሙሉ ደስታ የሚሰጠው ሙኻሊፎች ባጠቃላይ ተውበት አድርገው ወደ አላህ መመለሳቸው ነው ። አሁንም ለነሲሓዎች የምንለው በየቀኑ በአደባባይ የምታሳዩት ዝቅጠት ወደ አደባባይ ክስረት እየተቀየረባችሁ ነውና ቆም ብላችሁ አስቡና ተመለሱ ነው ።

https://t.me/bahruteka

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

17 Jan, 18:05


🕌  🕌 ልዩ የዳዕዋና ኮርስ ፕሮግራም

      በአላህ ፈቃድ የዲን ትምህርት ድግስ ከዛሬ ጥር 9/5/2017 የጁመዓ ኹጥባና ሰላት ጀምሮ  ለተከታታይ 3 ቀናቶች ተዘጋጅቷል ::

ቀናቶቹ በታላላቅ የሀገራችን  መሻይኾችና ኡስታዞች  የኮርስና የሙሃደራ ፕሮግራሞች ይደምቃሉ::

➡️  ቦታ

     በአሊቾ ዊሪሮ ወረዳ በገደራት ቀበሌ ልዪ ስሙ ጮል በተሰኘችው መንደር በአል-አቅሳ መስጂድና መድረሳ ተሰናድቶ ይጠብቃችኋል::

የፕሮግራሙ አዘጋጅ :-
     የገደራት ቀበሌ አል-አቅሷ መስጂድ እና መድረሳ ማህበረሰብ እና የአካባቢው ተወላጆች

በዝግጅቱ ላይ ከሚገኙ ውድና ብርቅዬ መሻይኾች መካከል:

↪️  አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ቢን ያሲን አለተሚይ(ከለተሞ)

بعنوان :-  وقفات مع سورة نوح

ልዪ ቆይታ ከሱረቱ ኑህ ጋር

↪️  አሸይኽ ሙሐመድ ሀያት (ከወሎ ሐራ)

دورة مكثفة في المنهج
ልዩ ኮርስ በሚንሃጅ ዙሪያ

🕌 አሸይኽ ሁሰይን ከረም
 (ከወሎ ሐራ)
بعنوان:-الإعتصام بحبل الله
ርእስ:-በአላህ ገመድ መተሳሰር

↪️   አሸይኽ ሙሐመድ ጀማል (ከኮምቦልቻ)

بعنوان:-خطر البدع وأهلها في الإسلام

የቢድዐ እና የቢድዐ ባለቤቶች አደጋ በእስልምና ላይ

↪️ አሸይክ ሙባረክ አልወልቂጢይ (ከወልቂጤ)

بعنوان :- مجمع الشرك
   የሺርክ መናሀሪያዎች 

↪️ አሸይኽ ሁሰይን  ሙሐመድ አስልጢይ  (ከአዲስ አበባ)

بعنوان :- الصبر في الدعوة إلى الله

   ሰብር ወደ አላህ በመጣራት ላይ

↪️ አሸይኽ መህቡብ (ከሳንኩራ)     
 
بعنوان :- كن على بصيرة في ديك

   የቻሌ የንበሪ (በስልጢኛ ቋንቋ)

↪️ አሸይኽ አወል (ከዳሎቻ)

إن هذا الدين أمانة عظيمة

     ዲኒ እኮ የሮሬን አማነ (በስልጥኛ ቋንቋ)

🛜   አሸይኽ አቡ ዘር (ከሱኡዲ አረቢያ) በቀጥታ ስርጭት

📜ጣፋጭ የግጥም ስንኞች በወንድማችን ኢብኑ ኑሪ ተዘጋጅተዋል

በስልጥኛ
በአማርኛ
በአረብኛ
ይደመጣሉ::

🕌እንዲሁም በርካታ ውድና ተናፋቂ ሰለፍይ ኡስታዞች የሚታደሙበት ደማቅ ፕሮግራም ነው ።

ማሳሰቢያ:-ሁላችሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና የማታ ልብስ እንዳትዘንጉ::

👌የሀቅ ወዳጆች ሁሉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል እንዳትቀሩብን‼️

📲+251913890385
📲+251716270733
📲+251938306021

https://t.me/YeIslam_brhan_ye_ewket_maed

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

15 Jan, 19:16


      ➡️''አይ ሙመይዓ''
↪️በመስለሃ ስም ሱንይ ሰለፍዩን አኩርፈው (አርቀው) ኢኽዋን ሱፊዩን ወደው(አቅርበው) አብረው ተሞሽረው በየዳዕዋ መድረኩ ይገኛሉ። ዋናቸውን ሱንይ ሰለፍዩን ትተው! ዲንቄም ሰለፍይ!!
      
         

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

14 Jan, 04:50


ቀድሞ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ
አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ


■እነ መሀመድ ሲራጅ ከጎደኛው ኢብኑ ሙነወር በመሆን ከጉያቸው ያሉ ሰለፊ ወጣቶች በመስለሀ ስም ጠራርገው ለኢህዋን ካስረከቡ በዃላ አሁን ደግሞ ያሰለጠኑት ወጣት አስደንጋጭ በሆነ መልኩ ከነሱ አልፎ ለኢህዋንና ለመሳሰሉት የጥሜት አንጃዎች ጠበቃ ሆኖ ሲያዩት ከላይ እንደሰማቹት ወጣቱ ርቋቸው ወደሆነው ወደ ኢህዋን መሻይሆች እና ወደ ሌሎች ሙብተዲዓዎች እየሄደ ነው;የመሳሰሉት እየተናገረ ነበር

☆በጣም ሚገርመው በዚህ ርዕስ ላይ ብዙዎች ችላ ያሉት ርዕስ ነው ይላል:: ነገር ግን
ሰለፊይ መሻይሆች ችላ አላሉትም አልሀምዱሊላህ ጥዋት ማት እየጮሁ ነው ይልቁንም እናንተ ናቹ ጥረታቸውን ለማክቸፍ እነዚህ የሱና ኡለሞች:- ድንበር አላፊዎች;አዲሶቹ ሀዳድዮች;ቸኳዮቹ እያላቹ በቻላቹት ልክ ያልነቃው ወጣት ከሰለፊይ ዓሊሞች መንጭቃቹ በኢህዋን መርከብ ያሳፈራቹት::ለዚህ ነው የዲን ሀኪሞቹ ሚፈጠረዉ ነገር ቀድመው አውቀውታል ነገር ግን እኛና እናንተ ሚገባን ግን ሲከሰት ነው::

●በመጨረሻም አሁንም አረፈደም ጣታቹ ወደ ሌሎች የተዘናጉበት ርዕስ ነው በሚል ከመቀሰራቹ በፊት የሸወዳቹት ወጣት እንዲመለስ በመጀመሪያ እናንተ ተመለሱ መንገዳቹ ግልፅ ስህተት መሆኑ አውጁ አሁንም አታለባብሱ ለክብራቹ በመጨነቅ አትሟሟቱ ::

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

12 Jan, 11:04


አላህ ሲቆጣ ብትር አይቆርጥም
ያደርጋል እንጂ ነገሩ እንዳይጥም
🔥 ¯¯¯¯¯¯¯---------__♨️

➘➴➘➴➘➴
➭ እስካሁን ድረስ መቆጣጠር ባልተቻለው የአሜሪካ፣ ሎስ አንጀለስ  ሰደድ እሳት ምክንያት ቢያንስ 16 ሰዎች መሞታቸው ሲረጋገጥ ከ137 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል።

➧ የበርካታ ሰዎች ቤት ወደ አመድነት ተቀይሯል። ሰደድ እሳቱ ያደረሰው ውድመት 135 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ የተገመተ ሲሆን ከዚህም ከፍ እንደሚል ይጠበቃል።

🔥 እሳቱን ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥረት ቢቀጥልም ....... እየተቃረበ ነው ተብሏል።

♻️ በቀጣይ ቀናት ምን ሊከሰት እንደሚችል በእርግጠኛነት መተንበይ ባይቻልም ነዋሪዎች ለቀው እንዲወጡ ወይም ለመውጣት እንዲዘጋጁ እንደተነገራቸው ቢቢሲ ዘግቧል።

🌐  tikvahethiopia

🏝 https://t.me/AbuImranAselefy/9618

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

12 Jan, 07:47


📌 የሴቶች የሙሓደራ ፕሮግራም

(ጥር  04/05 2017 E.C ) ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ -ኢንሻአላህ-

📮 ማሳሰቢያ፦ ይህ የሙሓደራ ግብዣ ሁሉንም ሰለፊያት (እናቶችንና እህቶችን) የሚያሳትፍ ነው። ስለሆነም አባወራ የቤት እመቤቱን፣ወንድሜ እህቶቹን፣አባትም ሴት ልጆቹን ሌሎቻችንም የሚመለከቱንን ወደ እውቀት ማዕድ እናሳትፍ። የአላህን ማንነትና መብት ማወቅ ከሁሉም ጉዳይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው።

🧭 አድራሻችን፦ ቡታጅራ ካምፕ ሰፈር አካባቢ ከሸገር ዱቄት ፋብሪካ (ወደ ፀሀይ መውጫ) ገባ ብሎ #አልበያንመድረሳ


https://t.me/albeyanbutajiragroup
https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

09 Jan, 19:13


👆👆👆👆👆👆👆
በድጋሚ የተለቀቀ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

09 Jan, 19:12


ወላሂ በጣም ያሳዝናሉ ሁለቱም ግለሰቦች ማለትም (ሳዳት ከማል እና የኛው ጉድ ሱሩር አወል)::
____<<<<<<<<<<<<<<<
በቪድዮ የተካተተው ግጥም የአቡ ሳራህ ነው
=============================

እኛም እንላለን በድሮ አቋማቹ
አሞራ ይብላኝ እንጂ እምቢ እንዳላቹ
ስልጣንና ኩራት ሳይጠመዝዛቹ
አለን እንዳለነው ያኔ እንደኖራቹ
ሙብተዲዕ ባንድ ላይ ሲኮረኩማቹ
አብሬ አልሰራም ግደሉኝ ካሻቹ
ትሉ እንደነበረ እኛንም አልናቹ
ታድያ ምን ተገኝቶ ዛሬ አበራቹ
ሁሉም ተረሳና በዛ በትራቹ
ከባለ ስልጣን ጋር መስጂድ አዘጋቹ
መድረሳና ዳዕዋ ቂርዓት በተናቹ
የአህባሹ ታሪክ ዛሬ ደገማቹ
እኔ ያሳዘነኝ ይህን ልፋታቹ
ሲነካካ ይብሳል ነካኩን ደግማቹ
ትግል ብርቅ አይደለም ለሰለፍዮቹ::


አቡ ኢምራን(አብዱልጀሊል ኡስማን)
https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

07 Jan, 18:33


ለአቅመ መጠን ከደረስኩበት ግዜ አንስቶ አንድንም ሙስሊም አላማሁም! ❞

©ኢማም አል_ቡኻሪ!

ልብ በሉ! የጀርሕና የተዕዲል ኢማም፤ የሐዲሱ ባንድራ አውለብላቢ የሆነው ቡኻሪ ነው "ከኢሕቲላም ቡኃላ ሙስሊም አምቼ አላውቅም" በማለት የተናገረው። ከርዚህ ንግግር የኢማሙን ጠንቃቃነትን ከመረዳትም ባሻገር አንድ ነገር ማስታወል ግድ ይላል። እንደሚታወቀው ቡኻሪ በተላዩዩ አጋጣሚዎች "እገሌ ደዒፍ ነው" "እገሌ ለሐዲስ ብቁ አይደለም" "እገሌ ዉሸታም ነው" በማለት የተለያዩ ሰዎችን ይሐይሳል (ይጀርሓል) ሆኖም ይህንን ነገር ያደረገው ዲኑን ለመጠበቅ ስለሆነ እንዲህ አይነቱ ቡኻሪ ዘንድ ሐሜት አይባልም። ይልቁንም "የኢስላምን ዳር ድምበር መጠበቅ እንጂ.."
ሙብተዲዖችም ማውገዝ ፤ ስማቸውን አንስቶ ማስጠንቀቀ ከሐሜት በምን አይደለም።

የሐሜትን ሐራምነት ከዘገበው ከጀግናው ኢማም አል_ቡኻሪ "ሐሜትን" እና "ኢስላምን መጠበቅ" የተባሉ ሁለት የተለያዩና በመካከላቸው የሰማይን የምድር ያክል ልዩነት ያለ ነገሮችን ለይታችሁ ተማሩ!

@Abdul_halim_ibnu_shayk

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

07 Jan, 10:18


👉የነሲሃው ሸይኽ ኤሊያስ አህመድ ከነማን ጋር ነው የተሰለፈው???ሸይኽ መሐመድ ዘይን ማለት የTV Africa ፈትዋ ሰጪ ሸይኽ ነውመቼም ሰለፊይ የሆነ ሰው ይህ ቻናል የሰለፊይ ነው አይልም ምክንያቱም የኢኽዋን ቻናል ነው 100%።
👉ኡ/ዝ ሐይደር የጅማ ከተማ የተቃጠለ ኢኽዋኒ ነው።

↪️ወላሂ በጣም የሚያሳዝኑኝ መንሐጀ ሰለፍን በደንብ የሚያውቁ የሚያስተምሩ እና ስለመርከዙ ሰዎች ችግር በተለይም ስለኤሊያስ መውረድ በደንብ የሚያውቁ የነበሩ ወንድሞቻችን በፍጥነት በግራ በሚያጋባ ሁኔታ ለእነዚህ ሰዎች መከላከል ጀመሩ ሙተሰሪዕ(ቸኳይ)፣ ሙተሸዲድ(አጥባቂ)፣ውሸታም የመሳሰሉትን በማለት በሚገርም ሁኔታ የመከላከል ስራቸውን መስራት ጀመሩ።
  الله يهدي الجميع!!!                                       

↪️ስለሆነም በእልህ እና በጥላቻ ተሁኖ መንሓጀ ሰለፍን አይተውም ሰለፍዮችን ትተህ ወደ ሙብተዲዖች ከሚጣሩት አይኮንም ይህ ተግባር የሙብተዲዖች እንጂ የሰለፊዮች አይደለም 100% ደግሞም መንሐጀ ሰለፍ የእነ ሸይኽ ኤገሌም አይደለም የአንድ ብሔርም አይደለም እነ ሸይኽ ኤገሌ ስላስጠሉህ ወይም ከእነ ኡስታዝ ኤገሌ ስላልተስማማህ ወይም የዳዕዋ አካሄዳቸው ከአንተ ስሜት ስላልሄደ ስላስጠሉህ ፅድት ካሉት ሙብተዲዖች መሔድ የሰለፎች አካሔድ አይደለም ነገ አሏህ ፊትም ትጠየቅበታለህ ወንድሜ ዳዕወቱል ሰለፍያ ትጠብቅሃለች ወደ መንሐጀ ሰለፍ፣ ተመለስ ባረከአሏሁ ፊክ!!

↪️ሌላኛው حفظ رأسل مال مقدمة الربح  ዋና ንብረትን መጠበቅ ትርፍ ከማግኘት ይቀደማል ይላሉዑሱሊዮች ይህ ቀመር(መርህ) ነው።የእነዚህ ሰዎች ዋና ንብረታቸው ሰለፍዩ ነበር ነገር ግና በመስለሃ ስም ዋናቸውን ሰለፍዩን ጥለው ከትርፍ ወደ ኪሳራው ኢኽዋን ሔደዋል።ያ ሰላም!!!

↪️የሰለፍዩ መለያየት ምክንያት በመስለሃ ስም ወደ ኢኽዋን የሄዱት መርከዝ ኢብነ መስዑዶች ናቸው። ከዚያም የእኛም ልዩነት ቀስ በቀስ እየሰፉ ሔዱ!!!

=>>እስኪ እውነት እናንተ ከመርከዙ ሰዎች ከኤሊያስ አህመድና መሰሎቹ ልዩነት ከሌላችሁ በግልፅ ቋንቋ ያለምንም ተልቢስ ከእነሱ ነፃ መሆናችሁንና ከመንሓጀ ሰለፍ አንፃርም ያሉበትን አቋም ለአሏህ ብላችሁ ማንንም ሳትፈሩ ተናገሩ የዱንያ ጥቅም ካለም ይቅር አሏህ በሃላል ይረዝቀናል።አልያም ሰለፍይ ናቸው ብላችሁ ሞግቱ። በአሏህ ስም ግለፁልን ባረከሏሁ ፊኩም

==>የአሏህ ፍቃድ ከሆነ ስለመርከዙ ሰዎች ችግሮች የድምፅ፣የፎቶ፣የቪዲዮ እና የፅሁፍ መረጃዎችን እንዲሁም የውጭና የሀገር ውስጥ ዓሊሞች እና ኡስታዞች ሩዱዶች(ትችቶች) በፍትህ(በኢንሷፍ) ይቀርባል ኢንሻ አሏህ!!!።

↪️አንዴ የገባህ ዕለት ትንሿን ኩሬ ለማይሻገሩልህ ሰዎች ውቅያኖስ ማቋረጥህን ታቆማለህ!!..

          ሙስጠፋ አብደላ (አቡ ኢምራን)

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

07 Jan, 10:17


ጤም ኢክል የትቆሌትኮ ተይቺሊ ታራት!

ይበላል

ማለት ሙመይዕ ለዘመናት ግልፅ በሆኑ የሰለፊያ መርሆዎች ላይ  ግልፀኝነትን ደብቀው ሰለፊዮች ነን እያሉ በሰለፊያ ደዕዋ ፍሬ ታመው ለዘማናት ሲያቃስቱ ከቆዩ በኃላ ይባስ ብለው እዩን እዚህ ሰፈር ነን የስራ ድርሻች ይህ ነው አሉ!

ከኢኽዋን ያረገዙትን የኽዋንን ልጅ እየወለዱ ነው ልበል አይይይ ኢኽዋን ስራ ይስጥህ መጣው እዚህ ጠብቁኝ ብሎ እነሱ በእንቅልፍ እሱ ሰራውን ይሰራል! የሙሪዱስ ነገር ያሳዝናል ።
  ነገሩ እንዲህ ነው 
أنت أنا فمن أنا
አንድ አረቦች የሞኞች ምሳሌ የሚያቀርቡት ሀበነቀህ የሚባል ሞኝ ነው ከሀበነቀህ በላይ ሞኝ ነው ይላሉ!
እና ሲተኛ አንገቱ ላይ ገመድ አስሮ ይተኛል ለምንድነው ይህን የምታደርገው ሲባል እራሴን እንዳውቅ እንዳልጠፋ ነው ይላል ተንኮለኛው ወንድሙ አንድ ቀን መጣና ሀበነቀህ በተኘበት ገመዱን ከአንገቱ ፈቶ በራሱ አንገት አሰረሮት ከአጠገቡ ይተኛል እና ሀበነቅ ሲነቃ ያሰረውን ገመድ ወንድሙ ላይ አግኝቶቶ አንተ እኔ ነህ እኔ ማን ነኝ? አለው

በሀበነቀዎች መፈተን ይብቃ ሰዎች 

join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

07 Jan, 09:16


አይ ኢልያስ አህመድ!!!
➬➬➬➬➬➬

🏝 ከሰሞኑ ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን የነሲሃ ቲቪ እና የአፍሪካ ቲቪ ዱዓቶች ❴በሙመይዓዎች እና በኢኽዋኖች❵ መካከል ምንም ልዩነት የለም። ስለዚህ በአንድ ላይ መገኘት አለባቸው እያለ ተናገረ!

🎙 ➘➴➘➴➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9437

♻️ ንግግሩ መሬት ጠብ ማለት የለበትም ብሎ የሙመይዓዎቹ ተወካይ የሆነው ኢልያስ አህመድ ይሄው ቃሉን ሞላለት! አቤት መከባበር ¡ አቤት ውደታ¡ አቤት ቃል አጠባበቅ¡

👉 ሰዎቹ በደንብ ለይቶላቸዋል ገና ከዚህም የባሱ ጉዶችን እንፈፅማለን የሚሉ ይመስላል። ጉድኮ ነው! ኧረ ከጉድም በላይ!

🔎 አምና ከነካሚል ሸምሱ ከነአህመዲን ጀበል ከነሙሐመድ ሀይሚድን ጋር ሲገናኝ ኧረ ለግል ጉዳይ ነው። ኧረ ለለቅሶ ነው ኧረ.... እያላችሁ ኡዝር ስትደረድሩ የነበራችሁ ሙሪዶች ሆይ! አሁንስ ታለቅሱ ወይስ? መቼስ ለለቅሶ ሄዶ ነው አትሉም ኣ¡

➲ አንዳንድ ታማኝ ሙሪዶችማ «ለመስለሃ እንጂ...» አይይ ሚስኪን! እስከመቼ በዚህ መልኩ ራሳችሁን ትሸውዳላችሁ ኣ!? ዲንን እና ኢልያስን ለዩንጂ ሰዎች!

አጥፊዎች በጥፋት እክከዘወተሩ ድረስ እኛም በማጋለጥ እንዘወትራለን። ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤ እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር! አለቀ!

👌 ➴➘➴
https://t.me/AbuImranAselefy/9437

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

05 Jan, 11:00


አንች የሃሮ ምድር በጣም ታድለሻል

የሱና አንበሶች ተገንተውብሻል

ተውሂድ እና ሡና ይነገርብሻል

አቤት ሃሮ ምድር በጣም ተውበሻል
የጀግኖች ሥብስብ ተሠልፎብሻል
ጥላት ጥጉን ይዞ አይኑም ፈዞብሻል
አንችግን ወደፊት በጣም ገስግሰሻል
የጥላትን ዛቻ ወደጎን አርገሻል
ከችግር በኋላ ደሥታ ሠፍኖብሻል

\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\
መሻይኾቻችን ሁሌ ኑሩልን
የሃሮን ጀግናዎች አበራቱልን
ከቢዳዓ ሠዎች አስጠንቅቁልን
በቋማቸው ፀንተው እንድኖሩልን
\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\\
F✍️
https://t.me/heroselefi

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

05 Jan, 05:17


ለሀራ ለሀሮ ፍጹም አይቀርም ልዩ ነው ዘንድሮ
ካምበሳ ጉሮሮ ጅብ ሊይወጣ ስጋ
ተብሎ ነበረ የሸሆቹ ጥላ ቆቲው ተሰበረ
ሀራ ላይ ሀሮ ላይ ተውሂድ ተነገረ

አህባሽ ታንቆ ሞተ ኢኽዋን አለቀሰ ኢብሊስም ተጣራ ወደ ዳና ዙሮ
ወደ ጫት ስፍራ እንደት ይቋረጣል የሸሆቹ ሀድራ 
ሀራ ላይ ዳምኖ ሀሮ የዘነበው
ኢስላምን አብቅሎ ተውሂድን ያበበው
ዛላው ፍሬ አፍርቶ ነፍስ እሚመግበው
ለበርሀው ጀግና ተውሂድ ለተራበው
ወጣቱ ተመመ በቀኝም
በግራ ወደ ዳና ምልስ ወድህ ወደ ሀራ
ለተውሂድ ነው እንጅ አይደለም ለሀድራ
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/heroselefi
https://t.me/heroselefi

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

04 Jan, 08:22


ስለ ሙመይዓዎች ሰፊ ዳሰሳ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
🏖 በዚህ ዳዕዋ ሙመይዓ ታጥባ ተጠምዛ ተሰጥታለች።

🏝 ሙመይዓዎች የሚያነሷቸው አንዳንድ ብዥታዎች ተነስተው ዝርዝር መልስ ተሰጥቶባቸዋል

በነዚህ የኢኽዋን-አል`ሙፍሲዲን እንጀራ ልጆች የተታለላችሁ ሆይ! ስለ ሙመይዓዎች የሚሰጡ ረዶችን መከታተል ያስፈልጋል።

🎙 በዶ/ር ኡስታዝ ሸምሱ ሷቢር አላህ ይጠብቀው!

---------------⫷⫸-----------------
🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
⫷⫸⫷~⫸⫷⫸⫷~⫸⫷⫸⫷~⫸

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

03 Jan, 11:23


🚫 ማቆሚያ የሌለው የነሲሓ ሙሪዶች መከራ

የነሲሓ ከዐቅላቸው የተለያዩ ሙሪዶች ለሸይኻቸው ኢልያስ የሚደረድሩዋቸው ዑዝሮች መና የሚያስቀረው የኢልያስ ተግባር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቅስማቸው ተሰብሮ አንገታቸውን እንዲሰብሩ ማድረጉን ቀጥሏል ። ነገር ግን ኢልያስ የገባበት እንገባለን የሚያቆመን የለም የሚሉት በውዴታው የታወሩና የሰከሩ ጭፍኖቹ ተከታዮች ስህተቱን የሚያዩበት አይናቸው እንዲታወር ዱዓእ አድርገው ተቀባይነት ያገኘ ይመስላል ።
የኢልያስ አሕመድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የማንነቱ ማሳያ ዛሬ ላይ ከሙሐመድ ዘይን ዘህረዲንና ከሀይደር ከድር ጋር የኢኽዋን ሱፍይና አሕባሽ ጥምር መጅሊስ በ27/4/2017 ቦሌ ወሎ ሰፈር አቡ ሁረይራ መስጂድ ባዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ፖስተሩ ተለጥፎ እኔ ማለት ይሄ ነኝ እዩኝ እያለ ነው ።
ተቀጥፎት ነው እንዳትሉ ከተማው ላይ ዞር ዞር በሉ ለሱ ኩራት የመሰለው አሳፋሪው ከኢኽዋን አቀንቃኞች ጋር የተነሳው ፎቶ ፖስተር በሚቀጥለው ሊንክ ገብታችሁ እዩት : –
https://drive.google.com/file/d/1qEAPEj2G4zg_4Qcomh8lShRul4N6XhK2/view?usp=drivesdk
ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን ማለት ማን ምን አይነት ሰው እንደሆነ በሚከተለው ሊንክ ገብታችሁ ተመልከቱ : –
https://drive.google.com/file/d/12EUA74JaGqwLJFs_vz_Z-oPbT6hEOiVa/view?usp=drivesdk

መከረኛ ሙሪዶች ሆይ ይህ ነው ሸይኻችሁ ። ሱብሓነላህ !!! አሁንም ሲያነሱኝ ከአሮጊት ጋር አሁንም ሲያነሱኝ ከአሮጊት ጋር አለ ፎቶ ሲነሳ እድሉ ከአሮጊት ጋር የሆነው ሽማግሌ ። ምነው ሸይኻችሁ ከእነዚህ በኢኽዋንያ ፊክራ የጨረጨሱ አካላት ጋር አደረገው ጓደኝነቱ ? የናንተን ሙሪዶቹን መከራ ለማብዛትና ለኢኽዋኖች ታማኝነቱን ለማሳየት ነው ? ወይስ የናንተን መኖር ከነአካቴው ረስቶት ነው ? እናንተ ዐቅለቢስ መከረኛ ሙሪዶች አሁንስ ሸይኻችሁ ሰለፍይ ነው ? ወይስ ሰለፍይ ማለት ቢዳዓ ነው የደረሳችሁበት የመሟሟት ዝቅጠት ? ነው ወይስ መከረኛ ሁወ ሰማኩሙል ሙስሊሚን የሚለው ቀረርቶ አደንቁሮዋችሁ ነው ? አው ካላችሁ የናንተና ቀብር ላይ ተደፍቶ እያለቀሰ እዱኝ ፣ አሽሩኝ ፣ አክብሩኝ ፣ ለምን ተውኝ እያለ የሙታን መንፈስን ከሚያመልከው ጋር አንድ ነው ? ካልሆነ ቀብር አምላኪዮችን ታከፍራላችሁ ማለት ነው ። ጣፋጩ መራራ ነው ከሁለት አንዱን ምረጡ ። እናንተና አቡ በከርን ፣ ዑመርን ፣ ዑስማንን ፣ ዓኢሻንና ሐፍሳን የሚያከፍሩ ሺዓዎች እስልምና አንድ ነው ? አሁንም አንዱን ምረጡ ።
ዲሞክራሱ ከተከበረ ዲኔ ተከበረልኝ ማለት ነው ። ዒሳም ፍቅርን ያስተማረ ጌታ ነው, ሁሉም ሰማያዊ እምነቶች ፍቅርን ነው ያስተማሩት, ኢትዮዽያ የሸሪዓ ሀገር መሆን አለባት ብሎ ማሰብ በራሱ ወንጀል ነው ብለን ነው የምናምነው, የፈለገ መውሊድ ያክብር የፈለገ ጫት ይቃም አንተ ምን አገባህ, የሚሉ ኢኽዋኖችና የናንተ እስልምና አንድ ነው ? ሸይኻችሁ አንድ ነን ብሎ አደባባይ ላይ አንድነቱን እያሳየ ነው ። እንደነዚህ አይነት ጥያቄዎች ሰምታችሁ መልሱን እንዳታስቡ ቃል ኪዳን ገብታችሁ ለሸይኻችሁ ቆርባችኋል?
አይ የነሲሓ ሙሪዶች ስታሳዝኑ ምነው መከራችሁ በዛ እስኪ የእንቅልፍ ክኒኑ ሀይል አልቆ ከሆነ ወደ አንደኛው ጎናችሁ ለመገልበጥ ሞክራችሁ እዩት !!! ነው ወይስ በድብቅ ካሜራ እይታ ውስጥ ናችሁ የሚል ፁሑፍ አለ ? ለማንኛውም አላህ ይድረስላችሁ ወደ ቅኑ መንገድ ይምራችሁ እንላለን ።

https://t.me/bahruteka

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

30 Dec, 20:32


<<የላጭን ልጅ ቅማል በላት.... >>

አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ ውድ ሰለፊዮች በአሁኑ ጊዜ በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ ረሱል(ሰለሏሁዓለይሂ ወሰለም)ሁለት የምንመራበት ብርሃኖች እንዲህ ብለው ነግረውን ሳለ
حديث عبد الله بن عبَّاس رضي الله عنهما: ((تركتُ فيكم أيُّها الناس، ما إنِ اعتصمتم به، فلن تضلُّوا أبدًا: كتاب الله، وسُنَّة نبيِّه)) () . 4- حديث أنس بن مالك رضي الله عنه: ((قد تركتُ فيكم بَعْدي ما إن أخذتُم، لم تضلُّوا: كتاب الله، وسُنَّة نبيِّكم صلَّى الله عليه وسلَّمَ
☆ነገር ግን በሱና ፕሮፋይል እየወጡ በአንዳንድ መድረክ እና ቻናል ኢብኑሙነወር እንዳለው እገሌ እንዳለው የሚሉ የአዕምሮአቸው ሪሞት ግለሰቦችን ያረጉ ሳይሞቱ የሞቱ በድን ግለሰቦች ሳይ <<የላጭን ልጅ ቅማል በላት የአባይን ልጅ ውሃ ጠማት>>የሚለውን አባባል ትዝ አለኝ::
●ሰለፊዩ ማህበረሰብ ቁርዓንና ሀዲስን በደጋግ ቀደምቶች ግንዛቤን እንዲይዝ ከማቀጣጨት ይልቅ ኢብኑ ሙነወር በራሱ የፍልስፍና መረብ በመዘርጋት ወጣቱ ከስሜቱ የሚዛመድለትን አይድዮሎጂ ቀንበቀን አዳዲስ መስመር እያሰመረ የደጋግ ቀደምቶች መንገድ በታታኝ ,ጊዜውን የማይመጥን በማስመሰል ነገር ግን ጊዜው የአንድነት,የመቻቻል,በምንም መልኩ ስልጣን ላይ የመቆናጠጥ እንደሆነ በሚያሳብቅ መልኩ ወጥሮ እየሰራና የደጋግ ቀደምቶች ፍናን አጥብቀው የያዙ መሻይሆች በደፋር ምላሱ የዱርዬ ስድብ የመስደብና የማመናጨቅ መንገድን በማሳየት ጥቅም እና ስልጣን ሳይበግረው ቁርጥ ያለ የደጋግ ቀደምቶች መንገድን የሄደ ሁሉ አህባሾች ለሰለፊዮች ወሀቢያ እንዳሉት እነዚህም ለተሚያ, በእንጨት የበቀለ ሽበት,እብድ,የሚል ስም በመለጠፍ ያለአግባብ የስድብ መአት እያጎረፉ ይገኛሉ::በዚህ አምሳያ በእንዲህ አይነት ያለአግባብ መልዕክተኛውን ለወረፉ አካላቶች አላህ እንዲህም ሲል ተናግሯል:-
مَا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِنْ قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ ፉሲለት 43
■መልሰውም የአባዬን ለእማዬ እንዳሉት ይህን ሰው ተሳዳቢም ለማለት ይዳዳቸዋል,በተጨባጩ ግን በንግግራቸው መሀል አንድ ዓ.ነገር ስድብ ያልተቀላቀለበት ማውጣት ከባድ ነው አላሁልሙስተዓን::

በሙነወር ልጅ የስካር መንፈስ የተለከፉ የሱ ቲፎዞዎች በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ የሸሪዓ ሚዛን ጠፍቶባቸው በዚህ በዚህ ነጥብ የደጋግ የቀደምቶችን አስል ጥሳቹሀል ሲባሉ እናንተስ ይህ አልሰራቹም ?የሚለው ከየትኛውም ደጋግ ቀደምት ተሰምቶ የማይታወቀውን ሙካፈዓ(ማቻቻል)የሚለውን የባጢል አካሄድ እንደ ዋና እና የታወቁበት እንደመረጃ የሚጠቀሙበት መሳሪያ አርገውታል::ለዚህም ማሳያ ሙጃለሳን ብናነሳ:: ሙጃለሳ ላይ በሰሩት አሳፋሪ ድርጊት በሰፊው ሰለፊዮች በማስረጃ ረድ ሲያረጉባቸው ትክክል ነው አይደለም ብሎ መረጃ ወደ ማጤን ሳይሆን ባልና ሚስት ተጣልቶም ከተሰበሰቡ የአካባቢ አባቶች አንድ ሰለፊ ያገኙና ፎቶ በማንሳት ይኻው እናንተም ከሱፊይ ጋር ሙጃለሳ አረጋቹ ወደ ማለት መሄድ እና ሌላው ደግሞ እንደ ፍሽን የያዙት የእነሱ ባልሆነ መስጅድ ዳዕዋ ፕሮግራም ይይዙና ትንኮሳ ይቀሰቅሳሉ ከዚያ ግጭቱን የሰሙ የአካባቢ አባቶችና ከፍም ሲል የመጅሊስ አካላቶች ይጨመራሉ ይህንንም ፎቶ ያነሱና ይሃው እናንተም ሙጃለሳ አረጋቹ ይላሉ::
●በሀቂቃ ምን ቢባሉ እና እንዴት ቢነገራቸው እንደሚገባቸው ግራ ያጋባልም ድክምም ይላል እነሱ ካሉበት የግንዛቤ ርቀት አንፃር;ም/ቱም የነሱ ነገር ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ ነው::በነገራችን ላይ ይህን አካሄዳቸው ለሁለት አላማ ያውሉታል:-
1,የመጀመሪያው ገናለገና ሙጃለሳ አድርጋቹሀል ካልናቸው በየቦታው መስጂዳቸው ያለምንም ሽምግልና ይለቁልናል በሚል የጅል አስተሳሰብ በማሰብ ነው ልክ እንደነሱ ሙጃለሳ ሚለው ቃል ሰለፊዮች ያልተረዱት መስሏቸው::በዚህ ላይ ለሰለፊዮቹ የምመክረው መስጂዶቻቸውን በዚህ አይነት ተልካሻ ፕሮፓጋንዳ እንዳይለቁና ሸሪዓው በሚፈቅደው ልክ እስከ ጥግ እንዲሄዱ ነው::
2ኛው ከላይ ላነሳነው እነሱም ሙጃለሳ አደረጉ በማለት የነሱን ጥፋት በማካካስ መሀይባኑ ማህበረሰብ ለመሸወድ ነው::
ስለሙጃለሳ አሁንም ሚገነዘቡ ከሆነ በሌላ ፅሁፍ እመለሳለሁኝ አላህ ወደ ነበሩበት ይመልሳቸው አበቃሁ::

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

27 Dec, 08:57


↪️ የኢብኑ ሙነወር የድሮ የ2006ቱ አቋም እና የአሁኑ የ2017ቱ አቋም ሰማይና ምድር ሆነው አስታዘቡኝ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

25 Dec, 03:10


🟢የተምዪዕ በሽታ እንዲህ ይጀምራል

🎤ከአሸይኽ ሙሀመድ አማን አልጃሚይ ፈትዋ

👉ጥፋት እና ጥፋተኛን እያዩ ኢንካር ከማድረግ ይልቅ ምክንያት መደርደር ::

👉የእነ አህመድ ኣደም እና ያሲን ኑር የተመዪዕ ስልት ነች::

👉የሀገራችን ተመዩዕ በሽታ::

👉ሰለፊይ ዑለማዎች አጥማሚዎችን እንዲህ አጋልጠው ኡማውን  በአላህ ፈቃድ ታድገዋል ::

👉የሙመይዓዎችን ፍልስፍና ትተህ በነቢዩ (ﷺ) ሀዲስ ስራ::

" مَنْ رَأَى مِنْكُمْ مُنْكَرًا فَلْيُغَيِّرْهُ بِيَدِهِ، فَإِنْ لَمْ يَسْتَطِعْ فَبِلِسَانِهِ، فَإِنْ لَمْ يَسْتَطِعْ فَبِقَلْبِهِ، وَذَلِكَ أَضْعَفُ الْإِيمَانِ ".
أخرجه مسلم في "صحيحه"، كتاب : الإيمان باب النهي عن المنكر من الإيمان (1/ 50) رقم (49).

https://t.me/FATTAWAS
https://t.me/aredualelmumeyia
https://t.me/aredualelmumeyia

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Dec, 18:27


⚠️በሐበሻ ምድር ሙመይዓዎች እነማን ናቸው

ክፍል ሁለት  (2⃣)

“የተተነተነ ትችት ከውዳሴ መቀደሙ ውዝግብ ያለበት ጉዳይ ነው፡፡ በእርሱ ላይ
ተንተርሶ ውዴታና ጥላቻ አይመሰረትም” የሚል አመለካከት ከሙመይዕ ዘንድ አለ፡፡
“የኤልያስ መሰረቶች ሱንይ ናቸው ፣ በመሆኑም በዑለሞች አጠቃላይ ስምምነት
ካልሆነ በቀር (ከሱንይነቱ) አይነቃነቅም!!!” ይህ ነው የሙመይዓ እርግጠኛው
መንሐጅ (ጎዳና)፡፡ በእነርሱ የተንኮል ወጥመድ ከመጠለፍ ሰላም ልትሆን ዘንድ ይህን
ጉዳይ በደንብ ተገንዘብ፡፡
- “ጀርህና ተዕዲል ኢጅቲሐዲይ ነው ፤ በእርሱ ዙሪያ መገደድ የለም” በማለት
ኢብን ሙነወር አረጋግጧል፡፡ እንዴውም በዚህ ዙሪያ ሙሓዶራ (የትምህርት
ፕሮግራም) አካሄዷል፡፡ መገደድ የሌለ መሆኑን ሲገልጽ አንድም በዚህ ርእሰ￾ጉዳይ አትሰማም ፣ ልክ እንደ ኹጥበቱል ሀጃ (የንግግር መክፈቻ) የሚከተለውን
የተናገረ ቢሆን እንጅ ፡-
“ሸይኽ ፉላን እከሌን ሙብተዲዕ ብሎታል ፣ እከሌ ደግሞ ሙብተዲዕ አላለውም ፣
እሽ ወደርሱ ልታስጠጉት ነው? ሸይኽ ፉላን ሙብተዲዕ የተባለውን ሰው
አወድሶታል እሽ ወደርሱ ልታስጠጉት ነው? ሸይኽ ፉላን እከሌን በተመለከተ
እንዲህ ብሏል ሸይኽ እከሌ ደግሞ ተቃርኖታል …”
ይህ አካሄድ የጥመት ባለቤቶች መንገድ እንደሆነ ሸይኽ ረቢዕ ተናግረዋል፡፡ በአላህ
ፈቃድ ንግግራቸው በቅርብ ይመጣል፡፡
ከኢብን ሙነወር ንግግሮች ጭብጥ መልዕክት የሚከተለው ይገኝበታል፡- “አንድን ሰው
ሙብተዲዕ ለማለት የዑለሞች ስምምነት መስፈርት ነው፡፡ ምክንያቱም ዑለሞች እከሌን
ሙብተዲዕ በማለት ዙሪያ ካልተስማሙ ሰዎችን አታስገድዱ ፣ እኔም ግድ አይለኝም….

✍🏼 ፀሀፊ የተከበሩ ሼኽ ሁሴን ሙሀመድ አስልጢ  (ዶ/ር)

✍🏼 ተርጓሚ ኡዝታዝ ዩሱፍ አህመድ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Dec, 18:27


⚠️በሐበሻ ምድር ሙመይዓዎች እነማን ናቸው

ክፍል ሦስት (3)

ከዚያም ኢብኑ ሙነወር በሸይኽ ዓብዱል ሐሚድ እና አብረዋቸው ባሉት ላይ ሐዳድያ
እንደሆኑ ፣ በቀድሞው ሀዳድያ እና በሸይኽ ዓብዱል ሐሚድ እንዲሁም አብረዋቸው
ባሉት መካከል ያለው ልዩነት ጊዜ ብቻ እንደሆነ ፍርድ ሰጠ፡፡
እኔም አልኩ፡ ስለእነርሱ ሐዳድይነት እውነተኛ ከሆንክ ፣ ከአንተ ጎን እንድንቆምና
ከአንተ ጋር ያለውን ሐቅ እንድንረዳ ለምን ማስረጃዎችህን አታወሳም? ከሸይኽ
ዓብዱልሐሚድና ከሸይኽ ሐሰን ገላው ዘንድ ያለው የሀዳድያ ባህሪ ምንድን ነው?
ከሩቁም ከቅርቡም የሚታወቀው ሁለቱ ሸይኾች ሀዳድያን በመዋጋትና ከእነርሱም
በማስጠንቀቅ ነው፡፡
- ምናልባት እነርሱን በሀዳድያነት መግለጽህ ኤልያስን ሙብተዲዕ ስላሉ ሊሆን
ይችላል፡፡ በዚህ ላይ ማስረጃቸውን አውስተዋል፡፡ ልክ እንደዚሁ ሁለት መቶ
ከሚሆኑ አምሳያዎችህ እነርሱ በጣም አዋቂዎች ናቸው፡፡ ኤልያስን ሙብተዲዕ
በማለት አንድንም አላስገደዱም፡፡ ነገር ግን -ሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊ
እንደተናገሩት- ሙመይዓህ ስለስሜት ተከታዮችና ጠማማ ሰዎች እውነታውን
እንዲናገሩ ሲፈለግባቸው ያለቃቅሳሉ ፣ “እከሌን ሙብተዲዕ ካላላችሁ እያሉ
አስገደዱን ፣ ጫና ፈጠሩብን ፣ …”. ይላሉ፡፡
ፍጻሜውን አላህ ያሳምርለት ሂዝብያዎችን ጠንቅቆ የሚያውቀው ሸይኽ ረቢዕ
አልመድኸሊ የሚከተለውን ተናግሯል፡- “በነፍሳቸው እንዲሁም በጥመት ባለቤቶች
ላይ የሚገባቸውን ፍርድ እንዲሰጡ ፣ ሀቅ እንዲናገሩ ፣ በመልካም እንዲያዙ ፣
ከመጥፎ እንዲከለክሉ ኢስላማዊ መሰረቶች ታስገድዳቸዋለች ፣ ግዴታ
ታደርግባቸዋለች፡፡

✍🏼 ፀሀፊ የተከበሩ ሼኽ ሁሴን ሙሀመድ አስልጢ  (ዶ/ር)

✍🏼 ተርጓሚ ኡዝታዝ ዩሱፍ አህመድ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Dec, 18:27


⚠️በሐበሻ ምድር ሙመይዓዎች እነማን ናቸው

ክፍል አንድ  (1⃣)

የሙመይዓህ ክፋት ፣ በሰለፎች መንሐጅ ላይ የፈጸሙት ግፍ በሰለፍዮች መካከል
ችግሩ እንዲበረታና እንዲሰራጭ አድርጓል፡፡ ከሙመይዓዎች ማምታቻ አንዱና ትልቁ
“አንድ ሰው ሙብተዲዕ ሊባል ዘንድ የዑለሞች ስምምነት ያስፈልጋል” የሚል ነው፡፡
ይህንን አዲስ መርሆ አዲሶቹ ሙመይዖች ኢብን ሙነወር ፣ ሙሐመድ ሰዒድ ፣ ኸድር
ከሚሴና የእነርሱ ጭራ የሆኑት አረጋግጠውታል፡፡
ምንነቱ ይበልጠ ግልጽ ይሆን ዘንድ እንደ ምሳሌ የሚከተለውን መጥቀስ ይቻላል፡ -
አሽሸይኽ አልሐፊዝ ዓብዱል ሐሚድ አልለተሚ እንዲሁም የተከበሩት አሽሸይኽ ሐሰን
ገላው -ሀፊዞሁመሏሁ- ኤሊያስን ሙብተዲዕ ብለውታል፡፡ የሁለቱ ሸይኾች
ሙብተዲዕ ማለት ከሙመይዓዎች ዘንድ ቦታ አይሰጠውም፡፡ ምክንያቱም ኤሊያስን
ሙብተዲዕ በማለት ላይ ዑለሞች በአጠቃላይ ስምምነት አላደረጉበትም፡፡ በመቀጠል
“ይህ ጉዳይ ኢጅቲሐዲይ ነው ፤ (ኢጅቲሐድይ ከሆነ ደግሞ) በእርሱ ላይ
(የመቀበል) ግዴታ የለም” ይላሉ፡፡ ሁለቱ ሸይኾች ኤልያስን ሙብተዲዕ ላሉበት
አንድ ሽ መረጃ ቢያቀርቡ እንኳ ይህንን (መረጃ) መቀበሉ ግድ አይሆንም፡፡
ምክንያቱም ዑለሞች ሁለቱን ሸይኾች አይከተሉም፡፡ በእነርሱ ትችትም አይረኩም፡፡
ግልጽ ሆኖ ለቀረበው ማስረጃ ቦታ አይሰጠውም፡፡


✍🏼 ፀሀፊ የተከበሩ ሼኽ ሁሴን ሙሀመድ አስልጢ  (ዶ/ር)

✍🏼 ተርጓሚ ኡዝታዝ ዩሱፍ አህመድ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Dec, 18:24


ቁርአን ተፍሲር (ናስ)‼️

በሸይኻችን በሸይኽ አቡ ዘር ሓሰን (አቡ ጦልሓ) ሀፊዘሁምሏህ

https://t.me/umunura

https://t.me/umunura
https://t.me/umunura
https://t.me/umunura

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Dec, 17:32


👉 የከሰሩ ነሲሓዎች ክስረት

አል ሂዳያ በሚል በጉራጌ ዞን የሚንቀሳቀሱት የድሮዎቹ ሙመዪዓዎች የአሁኖቹ ኢኽዋኖች ባለፈው ሳምንት ጉንችሬ ማዞሪያ ዑመር መስጂድ ላይ ነጭ ነጩን እንቅጭ እንቅጩን በማስቀመጥ የተደረገው ዳዕዋ የቁም ቅዠት ውስጥ ከቷቸው እነሞር ላይ ዳዕዋ ብሎ ማስተዋወቅ በኪሳራ ላይ ኪሳራ እየጨመረብን እንጂ እየጠቀመን አይደለም ። ስለዚህ ወጣት ሽማግሌ አዛውንት ጎልማሳው እንዲሁም ወንድና ሴቱንም የምናገኘው በጁሙዓ ስለሆነ ለዘብተኛ ዳዒዮችን እየጋበዝን ህዝቡን መያዝ እንችላለን የሚል እስትራቴጂ ነድፈው ይህንንም በዛሬው ጁሙዓ ተግባራዊ አድርገውታል ። ዳዒዮቻቸው እነባሕሩ የማለት ሞራሉ ስለሌላቸው የሙስሊሞቹን አንድነት የሚበታትኑ ሰዎች አሉ ተጠንቀቁ በሚል ተሕዚር መለማመድ ጀምረዋል ።
ለነሲሓዎችና ሙሪዶቻቸው እንዲሁም ዱዓቶቻቸው ማለት የምንፈልገው ድሮም በሐቅ ሰዎች ላይ ተሕዚር ተለማመዱና ከባጢል ሰዎች ለማድረግ መግቢያ ይሆናችኋል ብለናል ። ነገር ግን አሁንም ማረጋገጥ የምንፈልገው አው እኛ በቀብር አምላኪና አላህን በሚያመልክ መካከል አንድነት የለም ነው የምንለው ።
አንድ ለመሆን ቀብር አምላኪ ሆኖ በሽርክ ወይም አላህን አምላኪ ሆኖ በተውሒድ ነው መሆን የሚቻለው እንላለን ። ቀብር አምላኪና አላህን አምላኪ አንድ ማድረግ ከባድ ወንጀል ነው ። ይህን አስመልክቶ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል : –

« أَفَنَجْعَلُ الْمُسْلِمِينَ كَالْمُجْرِمِينَ »
القلم ( 35 )
" ሙስሊሞቹን እንደ ከሓዲዎች እናደርጋለን ?"

« مَا لَكُمْ كَيْفَ تَحْكُمُونَ »
القلم ( 36 )
" ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ ፡፡

ሙስሊም ማለት አላህን የሚያመልክ ነው ። ቀብርን ፣ ወልይን ፣ ቀንን ፣ ቆሌን ፣ አድባርን ፣ ሸይኽን …… ወዘተ የሚያመልክ ሙስሊም አይደለም ። ስለዚህ አንድ ሊሆኑ አይችሉም ። አንድ ለማድረግ ቀብር አምላኪዮች ተውበት አድርገው ሊመለሱ ይገባል ። ቀብር ማምለክ ፣ ወልይ ማምለክ ፣ ሸይኽ ማምለክ ወይም እነዚህን አካላት እርዱኝ ፣ ድረሱልኝ ፣ አክብሩኝ ፣ አሽሩኝ ፣ ሞሽሩኝ ፣ ዘር ስጡኝ ፣ ከጭንቅ አውጡኝ ማለት ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ መሆኑን መንገር ይገባል እንላለን ።
አላማቸው የማንም ቁስል ሳይነካ ህዝብ መሰብሰብና በዲን መነገድ ያደረጉ ነሲሓዎች የሚልኩዋቸው ዳዒ ተብዬዎች ይህ ያሳምማቸዋል ያስቆጣቸዋል ። በዚህ መልኩ ዳዕዋ የሚያደርጉትን በታታኝ ይሉዋቸዋል ። በመሆኑም በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያላችሁ የሱና ሰዎች ባጠቃላይ እነሞር ላይ ያላችሁ በተለይ እነዚህን ሆድ አምላኪ ተላላኪዮች አሳፍራችሁ ልትመልሱና ኪሳራቸውን ልታስቀጥሉ ይገባል ። በቁጭታችሁ ሙቱ እንጂ የተውሒዱ ዳዕዋ ያብባል የናንተ ማንነት ለህዝቡ ይነገራል እንላቸዋለን ።

https://t.me/bahruteka

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Dec, 03:41


(🔔☝️)
ኢብኑ ሙነወር ብቻ ሳይሆን ጓደኛውም ሙሐመድ ሲራጅ ስለ ሸይኽ ሑሰይን ተናግሮ ነበር...

ኢብኑ ሙነወር ብቻ ሳይሆን ጓደኛውም ሙሐመድ ሲራጅ ስለ ሸይኽ ሑሰይን የዒልም፣የረድ...ብቃት ምስክርነት ሰጥቶ ነበር። የዛሬውን አያድርገውና ሙሐመድ ሲራጅ ስለ ዶክተር ሑሰይን (ሀፊዘሁላህ) ከላይ በምትሰሙት መልኩ ተናግሮ ነበር፤ይሁን እንጂ በሕይወት ያለ ሰው ፈተና አይታመንለትምና ወደ ተምይዕ Virus ተጠጋ። ከዚህ ቀደም ወደ ነበረበት አላህ ይመልሰው። እኛንም ጌታችንን እስክንገናኝ ድረሥ በሱንና ላይ ቀጥ ያድርገን!!!!!!
@semirEnglish

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Dec, 16:36


🔹 ወንድሜ ኢብኑ ሽፋ ባነሳው ሐሳብ ላይ ትንሽ ለማከል የመርከዙ ሰዎች በኢብኑ መስዑድ ስም የሰበሰቡት ገንዘብ የመስራቾቹ የግል ሀብት እንጂ የሰለፍዩ ማህበረሰብ ንብረት አይደለም ። ለዚህ ማረጋገጫው ለህብረተሰቡ ለመርከዙ ነው ተብለው የተገዙ ቦታዎችም እንዲሁም መኪኖችና የባንክ አካውንቶችንም ጨምሮ በመስራቾቹ ስም ነው የሚገኙት ። አል አፊያ አከደሲዮን የያዘው ድርሻ የኢብኑ መስዑድ መርከዝ እንደሆነ ቅርበት ያላቸው ሁሉ ያውቃሉ ። ዛሬ ግን ከእነዚህ መስራቾች የግል ሀብትነት ማውጣት የሚቻልበት የህግ አግባብ ያለ አይመስለኝም ። ምክንያቱም መሪዮቹ በዚህ ጉዳይ የተካኑ ስለሆኑ ። የዛሬ 10 አመት አካባቢ ሸይኽ ዐ/ ባሲጥ በነበሩ ጊዜ ዛሬ በጉያቸው ከከተቱዋቸው ዳዒዮቻቸው ውስጥ ሁለቱ ኢብኑ መስዑድ ላይ ባነሱት ቅሬታ ፉሪ ሐጂ ሪል እስቴት አካባቢ የተወሰኑ ወንድሞች በወንድም ዙበይር ቤት ተሰብስበው የእስትራክቸር ለውጥ መደረግ አለበት ብለው ኢልያስ አሕመድን መልእክት እንዲያደርስ ልከው ቀጠሮ ተይዞ ተገናኝተን ኢልያስ አወል ለተሰብሳቢው ኢብኑ መስዑድ ማለት እኮ ንብረት ነው ለማን እንድናስረክብ ነው የምትጠይቁት ነበር ያለው ።
ይህ ማለት የዛኔ ራሱ ኢብኑ መስዑድ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንጂ የሰለፍዩ ማህበረሰብ አልነበረም ። ዛሬማ በዐቂዳ እንጂ በገንዘብ ከማይገናኙዋቸው ሌሎች ድርጅቶች ጋር ተደምረዋል ። ሁሉም የሰበሰበውን ይወስዳል ባይሆን አንዱ ሌላውን እንዳያሸንፍና እንዳይበልጥ ፍልሜያ ነው ያለው ።
የመርከዙ ሰዎች በተጠና መልኩ ከኢትዮዽያ 20 ባሀብቶች ተርታ ለመመዝገብ በሚያደርጉት ሩጫ የተለያዩ ገንዘብ መሰብሰቢያዎችን በመሀል ከተማ በክ/ሀገርና በውጭ ሀገር ይነድፋሉ ። ከእነዚህ ውስጥ ነሲሓ ቲቢ ፣ ነሲሓ በጎ አድራጎት ፣ አልሂዳያ እና የመሳሰሉት ይገኙበታል ። የዛሬ አመት አካባቢ በጉመር ወረዳ አረቅጥ አካባቢ ባስገነቡት መርከዝ አማካይነት ገንዘብ ለማሰባሰብ ከላይ ወንድሜ ኢብኑ ሺፋ የጠራቸው አይነት የተለያዩ ባለብትና ነጋዴዎችን እንዲሁም ያብሬት ሸይኽና የቃጥባሬ ሸይኽን የሚያመልኩ ገበሬዮችና ሙሪዶች በተሰበሰቡበት አቶ አዩብ ደርባቸው ፣ ሰላሁዲን መለስና ዐ/ካፊ መሐመድ መድረክ መሪ የነበሩ ሲሆን አዩብ ደርባቸው በአብሬት ሸይኾች ስም መቶ ሺህ ብር በቃጥባሬ ሸይኾች ስም መቶ ሺህ ብር በማለት ቀብር አምላኪው ሱፍዩና አሕባሹም ጭምር እያስጮኸ ነበር ያስነየተው ።
እነዚህ አካላት አጋጣሚዮችን በመፍጠር ወላእና በራእን በማጥፋት ሁሉም የእነርሱን ኪስ እንዲያደልብ መስራታቸውን ከጊዜ ወደ ጊዜ ስልቱን እየቀያየረ የመጣ ጉዳይ ነውና የነሲሓ መዘጋት አጀንዳም የዚህ እስትራቴጂ አንዱ ክፍል ነው ለማለት እወዳለሁ ።

https://t.me/bahruteka

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

17 Dec, 09:09


🔈 #የኢኽዋኖች የዳዕዋ አካሄድ

🔸 በቡታጅራ ከተማ ለሰለፊዮች የተሰጠ ምክር

🎙በኡስታዝ ኑራዲስ ሲራጅ (አቡልበያን) አላህ ይጠብቀው

🔗 የድምፅ ፋይሉን ለማግኘት
https://t.me/ensenoanasmesjid/11058


📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይቀላቀሉን

👇👇👇

🌐 https://t.me/ensenoanasmesjid

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

17 Dec, 06:03


🚥 ጉድኮ ነው!
ዘንጋ ቸነም አሉ!!!
————————

🎙 ኸድር ተመዩዕ ውስጥ ከመግባቱ በፊት ስለ ኤሊያስ አህመድ የተናገረው

🏝 አልሃምዱሊላህ ትናንት በሚመሰክሩት ሀቅ ላይ ዛሬ ላፀናን ሀያል ጌታ አልሃምዱሊላህ

https://t.me/AbuImranAselefy/9510

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

15 Dec, 05:26


🔈 #ትክክለኛው አንድነት

🎙በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አልለተሚይ ሐፊዘሁላህ


📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይቀላቀሉን

👇👇👇

🌐 https://t.me/ensenoanasmesjid/11048

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

14 Dec, 19:20


https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

14 Dec, 18:16


ሙመይዓዎች እና ስራቸው 

ሸይኻችን በሸይኽ አቡ ዘር ሓሰን ( አቡ ጦልሓ) ሀፊዘሁሏህ

https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha


https://t.me/ensenoanasmesjid/11044

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

10 Dec, 18:25


  ሰለፍዮች በትግላችሁ ቀጥሉ

     የአላህ መሺኣ ነውና የሐቅና ባጢል ግብግብ እስከ ቂያማ ይቀጥላል ። በዚህም እውነተኛች በጫፍ ላይ ካሉት ይለያሉ ። ነገሮች ሲመቻቹ ሁሉም አማኝ ነው ሁሉም ሱና ወዳጅ ነው ነገር ግን በፈተና ጊዜ ነው እንክርዳዱ ከፍሬው የሚለየው ። የተወሰኑ የአላህ ባሮች እሳት ውስጥ ገብቶ እንደ ወጣ ወርቅ የዲኑ ጌጥ ሲሆኑ አብዛኞች ጎርፍ ያመጣው አረፋ ሆነው ዳር ይቀራሉ ።
     የአላህ መልእክተኛ ፈተናን አስመልክተው ሲናገሩ ከኋላ የሚመጣው የፊተኛውን ቀላል ያደርገዋል ብለውናል ። አሁን እያየን ያለነው ይሄው ነው ። ድሮ የኢኽዋን አንጃ በነ ሓሚድ ሙሳ አማካይነት ወደ ሀገራችን ሳይገባ በፊት ሁሉም ወደ ተውሒድና ሱና ሲጣራ ሱፍዮች ካጠቃላይ የተውሒድ ሰዎች ጋር ነበር ትግላቸው ።
    የሱናው ወጣት በኢኽዋን አስተሳሰብ መጠለፍ ሲጀምር ሰለፍይና ኢኽዋንይ ተብሎ ተከፈለ ። ሰለፍዮች ከሱፍይና ኢኽዋን ጋር ትግል ጀመሩ ። ብዙም ሳይቆይ ኢኽዋኖች ከሱፍዮች ጋር ተደመሩ በጋራ ሰለፍያን ለመጣል መስራት ጀመሩ ። ሰለፍዮች በጋራ የተከፈተባቸውን ትግል ተቋቁመው ወጣቱን ለማዳን የሞት ሽረት ትግል አደረጉ ። ተሳክቶላቸው የጥምር ሀይሉን መቋቋም ቻሉ ።
    በዚህ ሁኔታ እያሉ የአሕባሽ አስተሳሰብ መጥቶ መጅሊሱን ተቆጣጥሮ የአወሊያ ተማሪዮችን ሲያባርር ኢኽዋኖች አጋጣሚውን ተጠቅመው መድረኩን ይዘው ከጫፍ እስከ ጫፍ ፀረ አሕባሽ ንቅናቄ አካሄዱ ።
   ከአሽባሽ ጋር የነበረው ፀብ የስልጣን እንጂ የዐቂዳ አልነበረም ። ለዚህ ማስረጃው ኢኽዋን ያደርገው በነበረው ሀገራዊ ሰልፍ መፈክሩ " አሽ ሻዕብ ዩሪድ ኢስቃጠል መጅሊስ " ( ህዝቡ መጅሊስን መጣል ይፈልጋል ) የሚል የነበረ መሆኑ ነው ። በዚህ ንቅናቄ ኢኽዋን ካገኘው ያልጠበቀው ትርፍ አብዛኛው ሱና ሲደግፍ የነበረው ወጣትና ባለሀብት ወደ ትግሉ መቀላቀሉና የሰለፍያን ዳዕዋ ሲመራ የነበረውን ናጂያን መኮነኑ ነበር ። ጊዜው አብዛኛዎች የናጂያ ዱዓቶች አገር ጥለው የተሰደዱበት ወቅት ነበርና ይህ ሁኔታ ዋና ዋና የናጂያ መሪዮች አቋማቸውን እነዲቀይሩ አደረጋቸው ።
   የሰለፍያው ዳዕዋ በተለያዩ መሻኢኾችና ዱዓቶች አማካይነት ትግል እያደረገ የነበር ሲሆን በሚዲያው ላይ በነኢብሙነወርና ሳዳት አማካይነት ዳዕዋው መነቃቃት ጀመሮ ከፍተኛ ትግል ይደረግ ነበር ።
    በዚህ ጊዜ ትግሉ በዋነኝነት ወደ ኢብኑ መስዑድ ከተዘዋወረው ናጂያ አመራሮች ጋር ነበር ። በዚህም የሰለፍያው ዳዕዋ ትግል ከኢኽዋኖችና ኢብኑ መስዑዶች ጋር ሆነ ። ትግሉ ቀጥሎ የሰለፍያው ዳዕዋ ወጣቱን መልሶ መቆጣጠርና ከተቃራኒዮቹ መዳፍ አብዛኛውን ማውጣት ቻለ ።
     ይህ በንዲህ እያለ ስርአቱ ከኢሀዲግ ወደ ብልፅግና ሲሸጋገር የመደመር ስሌት አሕባሽን ፣ ሱፍይን ፣ ኢኽዋንና ወደ ነሲሓ የተዛወረው ኢብኑ መስዑድ ተቋም አመራሮች አንድ ሆነው ወደ መጅሊስ መጡ ። ይህን የድምር ውጤት ያዩት እነኢብኑ ሙነወር መደመሩ ነው የሚያዋጣው ብለው የጥምሩ የእንጀራ ልጆች ሆኑ ። ባለውለታ ለመሆንም ሰለፍዮችን ባለ በሌለ ሀይላቸው መዋጋት ጀመሩ ። እነ ኢብኑ ሙነወር በእስክሪብቶ የጥምሩ መጅሊስ አመራሮች በመሳሪያ አፈሙዝ የሰለፍያ ዳዕዋ መዋጋት ጀመሩ ።
     የጥምሩ መጅሊስ አመራሮች ሰለፍዮችን ከዳዕዋው ሜዳ ለማስወጣት መስጂዶችን መረከብ የመጀመሪያው ተግባር  አድርገው ያዙት ። ይህ አካሄድ የሰለፍዮችንም መስጂዶች ጭምር መረከብን ያካተተ ነው ። ለዚህ ደግሞ በሰለፍዮች መስጂዶች ላይ ሁከትና ረብሻ በመፍጠር ሰለፍዮች የፈጠሩት በማስመሰል ለጅምላ እስር መንገድ ይከፍታል ብለው ነው ። በአሁኑ ሰአት በስራ ላይ ያዋሉት በስልጤ ዞን ላይ ሲሆን እንደሞመከሪያ ነው እየሰሩት ያሉት ። ሰለፍዮች መርሳት የሌለባቸው ኢብኑ ሙነወር ላይደርሱላችሁ መስጂዳችሁን ያሰነጥቁዋችኋል ማለቱን ነው ። ይህ ማለት እስትራቴጂውን ያውቀው ነበርና ለመጅሊስ እጅ ስጡ ነበር መልእክቱ ።
     ማስገንዘቢያ ለሰለፍዮች :–
      ሰለፍዮች ይህን እስትራቴጂ ማስቆም የምትችሉት በዳዕዋ ላይ በመፅናት ነው ። የተዘጋጀላችሁን ወጥመድ ተጠንቀቁ በፍፁም ስሜታዊ እንዳትሆኑ ። ከመስጂድ ቢያስወጡዋችሁ ጊቢ ውስጥ ዳዕዋ አድርጉ, ልጆቻችሁን እቤትችሁ አስተምሩ, አንዱ ዳዒ ሲታሰር ሌላው ይቀጥል ፍፁም ዳዕዋ እንዳታቆሙ, እነርሱ ይሰሩ እናንተ ዳዕዋችሁን ቀጥሉ, ሀይለቃልም ከመጠቀም ተቆጠቡ አብዛኛው ማህበረሰብ እናንተ ዲን ለማጥፋት የመጣችሁ ተደርጎ ስለተሳለለት እዘኑለት ። ትግላችሁ አፈር የለበሰውን ሐቅ አፈሩን ጠርጋችሁ ለማሳየት መሆን አለበት ።
    ከአላህ ጋር እውነተኛ ሁኑ አላህ እውነተኞች ይረዳልና አብሽሩ ። ፅናት የትግል ድልድይ ናት ። ትግሉን ለመሻገር ፅኑ ። ለዚህ በሶብር ፣ በኢኽላስና ዱዓእ ታገዙ ። የነብዩ ሱና መርከብ ነውና ከሱ እንዳትወርዱ በቢዳዓ ባሕር እንዳትሰጥሙ ተጠንቀቁ ። ሌላው በፍፁም ዳዕዋ ላናደርግ ብላችሁ እንዳትፈርሙ ያለ ፈቃድ ለሚሉዋችሁ የህገመንግስቱ ፈቃድ በቂያችን ነው በመጅሊስ ደብዳቤ ከተሻረና ዳዕዋ ማድረግ ወንጀል ከሆነ ቅጣቱን ለመቀበል ዝግጁ ነን በሉ ። በሱና መርከብ ላይ ለመሳፈር ቆራጥ መሆን ያስፈልጋል ቆራጥ ያልሆናችሁ አላህ ፊት እንዳታፍሩ ፀንታችሁ ታገሉ ።
    አላህ ተውሒድና ሱናን የበላይ ለማድረግ ሰበብ ያድርገን ።

https://t.me/bahruteka

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

09 Dec, 10:49


ሙመይዓህ የሚባል የለም ለሚልህ አጭበርባሪ ላክለት
➴➴➴➴➴➴

🏝 حقيقة منهج التمييع من غير إفراط ولا تفريط
🏝 የተመዩዕ መንሃጅ እውነታ ያዘ መዝቀጥና ድንበር ያለማለፍ

🎙 للشيخ العلامة المحدث ربيع بن هادي المدخلي-حفظه الله-

🎙 ሸይኽ ረቢዕ ብን ሃዲ አል-መድኸሊ አላህ ይጠብቃቸው!

👌 በነገራችን ላይ ያገኙትን ሁሉ ሙመይዓ በማለት መናገርም ተገቢ አለመሆኑን ገልፀዋል። ይህንን መነሻ አድርጎ እናንተኮ ያገኛችሁትን ሙመይዕ ትላላችሁ ለሚል አካል መጀመሪያ ሙመይዓዎች የሚባሉት መኖራቸውን እመን ካመንክ ሙመይዓዎች እና የኛ ሀገር ኡለሞች ያሏቸው እና ሙመይዓዎች ልዩነታቸውን ጥቀስ በማለት እንጠይቃለን።

https://t.me/AbuImranAselefy/9469

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

09 Dec, 04:09


✔️ገራሚው ትዝታ✔️

ዶክተር ጀይላን ሰለፊዮችን ካቋማችው ይመለሳሉ ታገሱ እያለ ኢልያስን ምሳሌ አድርጎ ያመጣል ሰለ 30 ምክሮች ይናገራል


ኢልያስ ከ10 አመታት በፊት እደዚህ አልነበረም አሁን መዲና ይኖራል ተመልሷል ይላል


👉የኢኽዋኖች እጅ ምን ያክል ረዥም እንደሆነ የሚያስረዳ አውዲዮ ነው


ምክኒያቱም ታገሱ ይመለሳሉ ሸይኻቸው ኢልያስ ተመልሷል እንዳለው እነ ኸድር እነ ኢብኑ ሙነወር እነ ሳዳት እረ ስንቱ ተመልሰው ተንሸራተው አየናቸው
https://t.me/+p0MpRtyLtL9kMDNk
https://t.me/+p0MpRtyLtL9kMDNk
https://t.me/+p0MpRtyLtL9kMDNk

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

07 Dec, 07:00


ለሚመጣባቹ አስተያየት ሁሉ ምላሻቹ ለመስለሐ ነውየሚል ነው
የኛ ጥያቄ:
መስለሀ ብላቹ ከምታነሱት ዋናዋናዎቹ 3 ናቸው
1,በመስጂዶች ዙርያ
2, ሰለፊ ወጣቶች እንዲበዙ ማድረግ
3,አጥማሚ መሪዎች ሱናን እንዳይጎዱ ማድረግና ወደሱና እንዲመጡ ሰበብ መሆን

ጥያቄ1,የሱፊ,የአህባሽ መሪዎች ለመመለስ እና ሱና እንዳይጎዱ ነው ካላቹ?ቢሆንስ የእነዚህ በሱና የሸበቱ መሻይሆች ድርሻ ሚሸፍኑ ናቸው?አሁንስ ሱናው ተረዳነው ተጎዳ?

ጥያቄ2ወጣቶች ወደሱና እናመጣለን ካላቹ እንደው አመጣቹ ብንል እንኳ ከእነዚህ አሁን ካጣቹሀቸው ሰለፊ ወጣቶች በብዛትም ይሁን በአቂዳ የተሻሉ ናቸው?በል እንደውም ቀንበቀን የእናንተ ስህተት እየተረዳ የሚወጣባቹ አካል ቁጥር የለውም
3, የመስጅዶች ጉዳይ=ያስቀመጣቹት መርሆ እራሱ አዲስ የሱፊ ወይም የአህባሽ መስጂድ እንዳትቆጣጠሩ ያግዳቹሀል:በል እንደውም ከዚህ በፊት አብዛኛው የሱና መስጂዶች ከሱፊ እና ከሌሎች ጀማዓዎች የተሰሩና ቀስበቀስ በሱና እጅ የገቡ ናቸው ነገር ግን የሙመይዓፊትና ከመጣ በዃላ እንኳን አዲስ ወደ ሱና ለመውሰድ ይቅርና ድሮ በሱና እጅ የገቡት የማስመለስ ስራ እየተሰራ ይገኛል
☆እሺ አዲስ መስጅድ ብታገኙስ በሰለፊዮች ካጣቹት መስጅድ ይነፃፀራል? በእናንተ ስሌት እንኳን ብንሄድ

■ጠቅለል ስናረገው መስለሀ ብላቹ ከምትነዙዋቸዉ ነገራቶች መሀከል አንዱንም ላይ ከሳራ እንጂ ትርፍ የለውም:ታዲያ የናንተ መስለሀ ላምአለኝ በሰማይ ነው እንዴ?ምንም ጥርጥር የለውም መስለሀዉ ለስልጣንና የራሳቹን ምቾት ለማደላደል ብቻናብቻ ነው:እናንተ ግን እኔ ከሞትኩ ነውና በአቅማቹ ልክ ሱናውን ለማጥፋት እየሞከራቹ ነው ግን አይሳካም

በእናንተ አመለካከት ምላሽ ለመስጠት እንጂ የሚለዩን ትላልቅ የአቂዳ ልዩነቶች እንዳሉ ግልፅ ነው
https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

06 Dec, 19:02


🚫 ጥምር የመጅሊስ አመራሮች ምን እየሰሩ ነው ?

ከአሕባሽና ሱፍይ ጋር የተደመሩት ኢኽዋንና ሙመዪዓዎች የመጅሊስ ወንበር ላይ ሲፈናጠጡ ለእስልምናና ሙስሊሞች እንደሚሰሩ ሲደሰኩሩ ሰፊሁ ህብረተሰብ በሐሴት ተሞልቶ ነበር ። ደስታቸውን በተለያየ መንገድ ሲገልፁ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው ። በተለይ የኢኽዋን የእንጀራ ልጆች የሆኑት ነሲሐዎች ደስታቸውን የገለፁበት መንገድ የሚገርም ነበር ።
የተውሒድና ሱና የበላይነት የሚረጋገጥበት እድል እንተገኘ በማስመሰል በዚህ ያልተደሰተ ሙናፊቅ ነው እስከማለት የተደረሰበት ንቅናቄ እያደረጉም ነበር ። እንዳይፈረድባቸው የእንጀራ አባቶቻቸው በስሜት ስካር ውስጥ ሆነው " እንግዲህ እድሉ መጥቶልናል አሁን ያገኘነው እድል ሙሳም ቢመጡ ፣ ዒሳም ቢመጡ ፣ ነብዩና ሙሐመድም ቢመጡ ይህን እድል …… " አናገኘውም ነበር በሚል መሀላ ሲደረድሩ ከዛሬ ጀምሮ ከናንተ ከኮሚቴዬች አንስቶ ሱፍይ ፣ ሰለፍይ ፣ ኢኽዋንይ የሚለውን መስማት አንፈልግም እኛ የኢትዮዽያ ሙስሊሞች ነን ሲሉ መስማታቸው እነርሱንም አስክሯቸው ሊሆን ይችላል የሚለው ዑዝር ይከለክላል ።
የኢኽዋን መሪዮች የመጅሊሱን ወንበር ገና ከመፈናጠጣቸው የፈለገ መውሊድ ያውጣ የፈለገ ጫት ይቃም ብለው በአደባባይ በማወጅ አላማቸውና ፍላጎታቸው ምን እንደሆነ ሲገልፁ የስልጣን ፍርፋሬ የደረሳቸው ነሲሐዎች ምን እንደተሰማቸው ራሳቸው ይወቁ ። በአብዛኛው ምስኪን ተስፋ ላይ ግን ውሃ ቸለሱበት ። ራሱን እንዲጠይቅም አደረጉት ። ነገር ግን ማን ምን ሊያመጣ ዋናውን ስልጣን የተቆጣጠረው የኢኽዋን አንጃ ስልጣኑን ለማቆየት ኡማውን ቀብር አምላኪና ስሜቱን ተከታይ ማድረግ እንዳለበት ስለሚያውቅ ይህን ወደ መተግበር ገባ ።
አመራሮቹ የተውሒድ ዳዒ የሚባል ነገር መስማት አንፈልግም አሉ ። መጀመሪያውኑ እንደገለፁት አሕባሽ ፣ ሱፍይ ፣ ኢኽዋንይ የሚል ድምፅ ማጥፋት ዋና ተግባራቸው ሆነ ። የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው በሚል ስሜት ይህን እድል ተጠቅመው የነሲሓ ርዝራዦች ከመጅሊስ ባገኙት የስልጣን ፍርፋሬ ሰለፍዮችን ማፈናቀልና ማባረር ዋነኛው ስራቸው አድርገውታል ። በተለይ በስልጤ ዞን በስብጥር ከላይ እስከታች የተቀመጡ የመጅሊስ አመራሮች በጣም አሳፋሪ በሆነ መልኩ ኢኽዋኖችና ነሲሓዎች ከአሕባሽና ሱፍዮች ጋር በመሆን በተለያየ የመንግስት ተቋማት ላይ ያሉ አመራሮችን መጠቀሚያ በማድረግ የሕብረተሰቡን ህገ መንግስታዊ መብት በመርገጥና በመጣስ በሀይል መስጂዶችን መንጠቅና ኢማሞችንና ኡስታዞችን ማፈናቀልና ማባረር የሚቋወም ኮሚቴም ሆነ የሕብረተሰብ አካል ካለ ማሰር ግንባር ቀደም ተግባር እንዲሆን አድርገዋል ።
ስልጤ ዞን ላይ ያሉ የመንግስት ተቋም አመራሮች የተጣለባቸውን ህገመንግስታዊ አደራ ወደ ጎን በማለት ስልጣንን ለግል ስሜትና አመለካከት ማስፈፀሚያ እያደረጉ ይገኛሉ ። የሚገርመው የዚህ አይነት አፈናና የመብት ጥሰት በብልፅግና ዘመን ላይ መሆኑ ነው ።
በኢሀዲግ ዘመን የፀደቀው ህገ መንግስት አይደለም የህዝብ የግለሰብም የእምነት ነፃነት ይረጋገጣል የሚል ነው ። እንደሚታወቀው በኢሀዲግ ዘመነ መንግስት በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ የማይፈልገውን አመለካከትና እምነት በመጅሊስ አማካይነት በመጫን ትላልቅ የመንግስት ተቋማቶች ያስፈፅሙ ነበር ። የህገ መንግስቱ የዜጎች መብት የሚያትቱ ህይወት አጥተው ወረቀት ላይ የነበሩ ቃላቶችን እንባ የሚጠርግም ሆነ የህዝቡን ጩኸት የሚሰማ አልነበረም ።
የዶ/ር አብር የብልፅግና ዘመን ሲቀየር ግን ሁሉም እነዚህ ህይወት አልባ ሆነው ወረቀት ላይ የቀሩ መብቶች ህይወት ዘርተው እውን እንደሚሆኑ ባለ ሙሉ ተስፋ ነበር ። ነገር ግን በየደረጃው ያሉ የኢሀዲግን ጃኬት አውልቀው የብልፅግና ጃኬት ያጠለቁ የህዝብን መብት ማክበር የሚለውን መርሕ ያልተቀበሉ አመራሮች አሁንም ተመሳሳይ ድራማ እየሰሩ ይገኛሉ ።
አብዛኛዎች ከላይ እስከታች በመንግሰት መዋቅር ያሉት አመራሮች ሀገሪቷንና ሕዝቦቿን እያስተዳደሩ ያሉት በህገ መንግስቱ ሳይሆን ከመጅሊስ አመራሮች በሚመጡ መመሪያዎችና ደብዳቤዎች ይመስላል ።
የትኛውም የመንግስት አመራር በየትኛውም ቢሮ ወንበር ላይ ሲቀመጥ የግል እምነቱን አመለካከቱንና ስሜቱን ከቢሮ በራፍ ውጪ አስቀምጦ ሁሉንም ህዝብ ህገ መንግስቱ ባስቀመጠው መመሪያ መሰረት መብቱን እንዲያገኝና ግዴታውን እንዲወጣ በማድረግ ማገልገል ይኖርበት ነበር ። ነገር ግን ይህ የሚታሰብ አይመስልም ። አብዛኛው በሀላፊነት ቦታ የተቀመጡ አመራሮች ማን ይጠይቀኛል የፈለኩትን መስራት መብቴ ነው የሚሉ ይመስላሉ ።
በተለይ የፀጥታ አካላት ከማንም በላይ የሀገርና ህዝብ አደራ የተሸከሙ ከመሆናቸው አንፃር የሀገርና የህዝብን ሰላም በማስጠበቅ ፍትህን ማስፈን አላማቸው አድርገው ሊንቀሳቀሱ ይገባል ። የሚያሳዝነው ግን በስልጤ ዞን ላይ በሚደርሰው የዜጎች መብት ረገጣ ድራማና ተውኔት ላይ አብዛኛዎች የድራማና ተውኔቱ ገፀ ባህሪ ጥቂቶች ደግሞ የድራማው ደራሲ ሆነው እያየን ነው ።
በስልጢ ዞን ቅበት አካባቢ እየሆነ ያለው ይህ ነው ። ሰላማዊ የሆኑ መስጂዶችና ጀማዓዎች ላይ ችግር አለ የሚል ድራማ እየሰሩ ለምን የሚልን ሰብስበው ማሰር ምን ይሉታል ። የህግ አካል ችግር አለ ከተባለ የመጀመሪያው እርምጃ በሰከነ ሁኔታ ነገሮቹን ማጣራትና መለየት ነበር የሚያስፈልገው ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አጣርተን ነው የምናስረው አስረን አናጣራም ሲሉ ያልተደመመ አልነበረም ። ይህ ማለት እሳቸው ስልጤ ዞን የሆነ ቀበሌ ላይ ወርደው ይፈፅሙታል ሳይሆን እሳቸው የሚመሩት ፓርቲ መርህ ነው ተብሎ ነው ስለሚታመን ነው ። በመሆኑም በየደረጃው ያሉ የፀጥታ ሀይሎች ይህን መርህ ተከትለው ይሰራሉ የሚል አንድምታ ስለተወሰደ ነው ቃሉን ሁሉም በአግራሞት የተቀበለው ።
ለመሆኑ የመጅሊስ አመራሮች እንዳሉትም የሀገር መሪዮች ናቸው ወይስ የአንድ የሌሎችን መብት መከልከል የማይችል ተቋም መሪዮች ? የአሁኑ ተግባራቸው ንግግራቸውን እውነት ነው እንዴ እንዲባል የሚያደርግ ነው ። ከክልል ጀምሮ እስከ ፌዴራል ድረስ አንዳንድ ተቋማትን ህገ መንግስቱን በተቃረነ መልኩ በደብዳቤ ሲያዙና ተፈፃሚ እንዲሆን ሲያስደርጉ እየታየ ስለሆነ አንድ ሊባሉ ይገባል ። በልካቸው እንዲቆሙ ካልተደረገ ሀገሪቷን እየመራ ያለውን ፓርቲ ገፅታ የሚያበላሽ ተግባር መፈፀማቸውን መቀጠላቸው አይቀርም ።
ለማንኛውም የሀገራችን ሙስሊሞች ባጠቃላይ ሰለፍዮች በተለይ የመጅሊስ አመራሮች ተውሒድና ሱናን የበላይ ያደርጋሉ ብላችሁ እንዳትጠብቁ ። ይልቁንም ትልቁ ጠላታቸው አድርገው የያዙት የተውሒድ ዳዕዋና የተውሒድ ዱዓቶችን ነው ።
➴➴ ቀጥሏል ↙️↙️↙️
https://t.me/bahruteka/5580

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

01 Dec, 06:35


========ደመረኩሙላህ===========

የኢብኑ ሙነወር የድሮ አቋም

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

01 Dec, 02:03


📌 የሴቶች የሙሓደራ ፕሮግራም

የፊታችን እሁድ  (ህዳር  22 /03/ 2017) ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ -ኢንሻአላህ-

📮 ማሳሰቢያ፦ ይህ የሙሓደራ ግብዣ ሁሉንም ሰለፊያት (እናቶችንና እህቶችን) የሚያሳትፍ ነው። ስለሆነም አባወራ የቤት እመቤቱን፣ወንድሜ እህቶቹንአባትም ሴት ልጆቹን ሌሎቻችንም የሚመለከቱንን ወደ እውቀት ማዕድ እናሳትፍ። የአላህን ማንነትና መብት ማወቅ ከሁሉም ጉዳይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው።

🧭 አድራሻችን፦ ቡታጅራ ካምፕ ሰፈር አካባቢ ከሸገር ዱቄት ፋብሪካ (ወደ ፀሀይ መውጫ) ገባ ብሎ #አልበያን መስጂድና መድረሳ


https://t.me/albeyanbutajiragroup
https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

28 Nov, 08:03


→አዲስ የኪታብ ደርስ
         → የኪታቡ ስም↓

📚عشرون نصيحة لأختي قبل زواجها
📚ሃያ ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት

تأليف الشيخ الدكتور بدر بن علي بن طامي العتيبي حفظه الله

ዝግጅት ዶ/ር በድር ኢብኑ አሊይ ኢብኒ ጧሚይ አል-ኡተይቢይ "ሓፊዞሁሏህ"


ዛሬ. 11:00  ጀምሮ በአላህ ፍቃድ ይኖረናል


🎙 ማብራሪያ በኡስታዝ አቡል በያን ኑርኣዲስ

🕌 ቦታ አልበያን መድረሳ ቡታጅራ


ሼር በማድረግ ሃላፍትናዎ ይወጡ

📲 በኣካል ላልተመቻቹ በቀጥታ ስርጭት
ሊንኩን ይጫኑ
👇👇👇👇👇
https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

26 Nov, 17:59


ከምን ጊዜውም በላይ የሰለፊዮችን አንድነት ማጠናከር ያስፈልጋል!!!
ክፍል 1

የሰለፊያን መንሀጅ በአግባቡ የተረዱ ሰዎች በጥቃቅን አጀንዳ አይለያዩም። ሊለያዩም አይገባቸውም። ትክክለኛዋ የሰለፊየህ መንሀጅ ብቸኛ የሀቅ ጎዳና መንገድ እንደመሆኗ የተለያዩ ፈተናዎች ይበዛሉ፤ እዚህ ግባ የማይባል ፈተና፤ "ከሰል ጠቆረ፣ውሃ ቀጠነ..." በሚል አመክንዮ ልዩነቶች ሊፈጠሩ አይገቡም።

በ 728 ዓመተ ሒጅራ የሞተው ታላቁ የሱንና አንበሳ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁላህ) እንዲህ የሚለውን የጌታችንን የአላህን ቃል:

ጌታህም በሻ ኖሮ ሰዎችን ሁሉ አንድ ሕዝብ ባደረጋቸው ነበር፡፡ የተለያዩም ከመሆን አይወገዱም፡፡ ጌታህ ያዘነለት ብቻ ሲቀር፤ (ከመለያየት አይወገዱም)፡፡ ለዚሁም ፈጠራቸው፡፡ የጌታህም ቃል ገሀነምን ከአጋንንትና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ በማለት ተፈጸመች፡፡❞ (ሑድ: 118-119)

ሸይኹል ኢስላም (ረሂመሁላህ) ይህን የቁርኣን አንቀጽ ከጠቀሱ በኃላ የሚከተለውን አሉ፡

❝...አላህ ያዘነለት አይለያይም። እነኝያ አላህ እዝነቱን የቸራቸው፣በንግግርም በተግባርም የነብያቶች ወራሾች ናቸው፤እነሱ ከዚህ ኡማ የቁርኣን እና የሐዲስ ሰዎች ናቸው፤ በማንኛውም ነገር እነሱን የተቃረነ፣የአላህን እዝነት ያለገኘ ሰው ነው...❞ [መጅሙዑል ፈታዋ (4/25)]

በተጨማሪም በ-102 ዓመተ ሂጀራ የሞቱት ዑመር ብን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሂመሁላህ) እንዲህ የሚሉትን የቁርኣን አንቀፆች: "ጌታህም በሻ ኖሮ ሰዎችን ሁሉ አንድ ሕዝብ ባደረጋቸው ነበር፡፡ የተለያዩም ከመሆን አይወገዱም፡፡ ጌታህ ያዘነለት ብቻ ሲቀር፤ (ከመለያየት አይወገዱም)፡፡ ለዚሁም ፈጠራቸው፡፡ የጌታህም ቃል ገሀነምን ከአጋንንትና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ በማለት ተፈጸመች፡፡❞ (ሑድ: 118-119) በሚከተለው መልኩ ተርጉመውታል፡
"እሱ (አላህ) ለእዝነቱ የፈጠራቸው ሰዎች አይለያዩም።" [አሕካም አል-ቁርኣን (3/1072) ሊ-አቢበክር ኢብን አል-ዐረቢ]

አቡ ጀዕፈር አጥ-ጧሃዊ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦ "እኛ ጀማዓን (አንድነትን) ምንመለከተው እንደ ትክክልና ሐቅ ሲሆን፤ልዩነትን ደግሞ፣እንደ ጥመትና እንደ ቅጣት ነው።" (አቂደቱ አጥ-ጧሃዊየህ (2/275)] ሸርህ

ይህንኑ የአቡ ጀዕፈር አጥ-ጧሃዊ (ረሂመሁላህ) የሚያጠናክር ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይየሚየህ (ረሂመሁላህ) በሚከተለው መልኩ ተናግረውታል፦

"በርግጥ እንድነት (ጀማዐህ) እዝነት ሲሆን፣ልዩነት ደግሞ ቅጣት ነው።" [(መጅሙዑል ፈታዋ (3/421)]

ሃያሉ ጌታችን አላህ እንዲህ ይላል፡
"እነዚያ ሃይማኖታቸውን የለያዩ አሕዛብም (ጭፍራዎች) የኾኑ በምንም ከእነሱ አይደለህም፡፡ ነገራቸው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከዚያም ይሠሩት የነበሩትን ሁሉ ይነገራቸዋል፡፡ (አል-አንዓም:159)

አል-ኢማም አል-በገዊ (ረሂመሁላህ) ይህን የቁርኣን አንቀጽ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦ "እነሱ የቢድዐ እና የስሜት ስዎች ናቸው[ሸርሁስ-ሱንና (1/210)]

Translated by: Abu Hafsah
@semirEnglish
https://t.me/semirEnglish

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

26 Nov, 11:15


👈 محاضرة جديدة بعنوان

👌 أضرار السكوة عن أهل البدعة

🎙 بصوة د. شمس

بمدينة كنو
አንገብጋቢ

🔊 ርእስ

በቢድኣ ሰዎች አለመናገር ያለው ጥፋት /ጉዳት

በሙመዪኣዎች የኸዋሪጅ ባህሪ እንዳለባቸው ታውቃለህ?

በምታውቁት አንደበት

በኡስታዝ ዶ /ሸምሱ አላህ ይጠብቀው

በኩኖ ከተማ



Jumada al-Ula. 22/5/ 1446

November 24/ 2024

ህዳር. 15/ 3/ 2017



https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

26 Nov, 04:51


አውቀሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ ነው::

ውድ ሰለፊዮች እንደሚታወቀው ሙመይዓዎች ከየትኛውም ፊርቃ በላይ ሱናን ለማጥፋት መታተር ከጀመሩ ሰንበትበት ማለቱ ይታወቃል በመሆኑም ከሚጠቀሙበት ትልቁና ከዋናዋና መንገዳቸው አንዱ=-
■ ከሱፍዮች ከአህባሾች ጋር ሲሆኑ ሱፊ ሰለፊ አንባባልም በማለት ((በመመለስ ላይ የነበሩ አባቶቻችን የመሸወዳቸው ሰበብ በመሆን))ማለትምአባቶቻችን ያሉበት መንገድ ትክክል እንደሆኑ እና የከዚ በፊቱ እነሱ ላይ የሚሰነዘረው ትችት ስህተት እንደሆነና በቸኳዮች,በነሱ ቋንቋ ባልበሰሉ አካላቶች የመጣ እንደሆነ እንዲገነዘቡ በማድረግ አብሮ በአንድ መድረክ በመቆም በፊት ለፊታቸው መስክረው በመውጣት እና በተግባርም ጭምር ሰለፊያን እውነታዋን የሚያብራሩ መሻይኾችና ኡስታዞች በየመስጂዱ በየዳዕዋ መድረኩ,በየመድረሳው እያሳደዱ የነሱን ድብቅ ሴሪና እኩይ ተግባር ያልተረዱ አካላቶችንም ጭምር በማስተባበር እየተጓዘ ይገኛሉ

ነገር ግን በጣም ሚያሳዝነውና ኡሱሉ ሰላሳ ይቃጠል በተባለበት በአህባሽ ፊትና ዘመን ሆኖ ማያውቀውን አሁን እየሆነ ይገኛል::አባቶቻችን ጋ ቤትለቤት እየዞሩ ከእናንተ ጋር ለምን ተጨመራቹ ለምን አትጠየፏቸውም ብለው ነው የተጣሉን በማለት የውሸት ፕሮፓጋንዳ በመንዛት በየመስጂዱ ሁዝ,ዋጂባት,ኪታቡተውሂድ ወዘተ የሚቀሩ ልጆችን ከአህባሽ, ከሱፊይ እና ከተብሊግ ጋር በመሆን እየበተኑ ይገኛሉ

ግን በጣም ሚዓጅበው ወጣቱ ይህን ረቂቅ ፖለቲካቸው ተገንዝቦ በነቂስ እነሱን በመቃወም ከሰለፊይ መሻይኾች መሆኑ ይህ የአላህ ተዓምር ነው ም/ቱም ባለስልጣን ይዘዋል,ባለሃብቶች ይዘዋል,የጠመሙ ፊርቅዎች ባጠቃላይ ይዘዋል ነገር ግን ሰለፊያ ቀንበቀን እያበበች ትገኛለች,ም/ቱም ሰለፊዮች የተደገፉት የአለማቱ አስተናባሪ አላህ ነውና::

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

24 Nov, 10:19


👆👆👆
አዲስ ሙሓደራ

🔈
#ተውሒድ በመጀመሪያም በመጨረሻም

🔶 በምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ በአልበያን መድረሳ የተደረገ ሙሓደራ

Jumada al-Ula 21 1446
November 23 2024
ህዳር 14 2017

🔗 የድምፅ ፋይሉን ለማግኘት⤵️
https://t.me/ensenoanasmesjid/10917

🎙 በኡስታዝ ዶክተር ሸምሱ ሐፊዘሁላህ


📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይቀላቀሉን

👇👇👇

🌐 https://t.me/ensenoanasmesjid

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

23 Nov, 16:13


https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Nov, 18:19


ወላሂ በጣም ያሳዝናሉ ሁለቱም ግለሰቦች ማለትም (ሳዳት ከማል እና የኛው ጉድ ሱሩር አወል)::
____<<<<<<<<<<<<<<<
በቪድዮ የተካተተው ግጥም የአቡ ሳራህ ነው
=============================

እኛም እንላለን በድሮ አቋማቹ
አሞራ ይብላኝ እንጂ እምቢ እንዳላቹ
ስልጣንና ኩራት ሳይጠመዝዛቹ
አለን እንዳለነው ያኔ እንደኖራቹ
ሙብተዲዕ ባንድ ላይ ሲኮረኩማቹ
አብሬ አልሰራም ግደሉኝ ካሻቹ
ትሉ እንደነበረ እኛንም አልናቹ
ታድያ ምን ተገኝቶ ዛሬ አበራቹ
ሁሉም ተረሳና በዛ በትራቹ
ከባለ ስልጣን ጋር መስጂድ አዘጋቹ
መድረሳና ዳዕዋ ቂርዓት በተናቹ
የአህባሹ ታሪክ ዛሬ ደገማቹ
እኔ ያሳዘነኝ ይህን ልፋታቹ
ሲነካካ ይብሳል ነካኩን ደግማቹ
ትግል ብርቅ አይደለም ለሰለፍዮቹ::


አቡ ኢምራን(አብዱልጀሊል ኡስማን)
https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

21 Nov, 19:17


🎙የማትደርሰውን ለማውረድ
        አትንጠራራ
!!



ይህ ወንድማዊ መልዕክቴ በሰለፊያ የሱና (ደርስ) ቂርዓት ቆሽታቸው እያረሩ ለሚገኙት የእንሴኖና ዙሪያዋ ለሚገኙ የሙመዪዓ ና ኢኽዋኒይ ግልገሎች,, የኹራፋት ጥርቅም ይመለከታል ‼️
   በመጀመሪያ ደረጃ ምቀኝነት ቀድሞ እምያጠቀው ምቀኛን እራሱን ነው ። ስለሆነም እራስህን ልታድን ይገባሃል አዩሀል ሙመይዕ , የሰለፍዮች ጥላቻ ከሐቅ አያዙርህ አሏህም ከልክሎሃልና ።

"የቆጡን አውርድ ብላ የብብቷን ጣለች" ይባላል ። ሰለፊዮች ያሉበት መንገድ ሰፊ እና መንገዱንም የገባ ሁሉ አካታች መንገድ ነው ።እንደ እናንተ አዕምሮ ጠባብ መስሎህ እነሱን አስወጥተህ አንተ ትገባበት ይመስል, አንጀትህ እርር አይበል‼️
ምናልባት ለጊዜው ስልጣንህን ገንዘብህን መከታ አርገህ ሰለፍዮችን ከመስጅድና ከመድረሳ ቂርዓት ልታባርር ትችል ይሆናል
የመጣልህን ሐቅ ትተህ ስሜትህን በመከተልህ ምከንያት
የአሏህ የከፋው እርምጃ ግን ባንተ ላይ እንደሚያንዣብብ አትጠራጠር
የተከበረው ሀያሉ ጌታችን እንዲህ ይለናል
👇
وَمَنْ أَضَلُّ مِمَنْ اتَّبَعَ هَوَاهُ بِغَيرِ هُدًى مِّنَ اللهِ
  
(( ከቀናው መንገድ ውጭ ስሜቱን ከተከተለ
ሰው በላይ ለመሆኑ መንገድ የሳተ ማን ኣለ)) ይለናል ??

     ሲቀጥል የሱንናው ቂርዓት ጥላቻ አንቆ ቢደፋችሁ እራሱ ሱናን ማኑም የማጥፋት ሐይል የለውም ምክንያቱም ሱና የተጠበቀው በቦዲ ጋርድ(በጥበቃ ሀይል) ሳይሆን በሀያሉ አሏህ ብቻና ብቻ ነው። 
    ገባህ ?ሱንና እሚጠፋ ቢሆን ኖሮ ኢማሙ አህመድንና ሌሎችንም የኢስላም ተራራዎችን አስረው በገረፉ ግዜ ይጠፋ ነበር። 
    ነገርግን ቂያም እስክትቆም ድረስ ዘውታሪ ነውና አጠፋለው ብለህ አትሞክር ትጠፋለህ እንጂ ።

 
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/Husniyachannel
https://t.me/Husniyachannel
https://t.me/Husniyachannel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Nov, 14:39


አዲስ ፈታዋ
      
            
በሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ አልለተሚይ ሐፊዘሁሏህ

በስልጢ ወረዳ በአሳኖ ቀበሌ ህዳር 7/3/2017  በፈትሕ መስጂድ የተካሄደ
     የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://t.me/abualanesredinkedir

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Nov, 09:53


ስለ ዓሊይ አል'ሃለቢ ምን ታውቃላችሁ
ሸይኽ ሙዘሚል ፈቂር ምላሽ ሰጥተዋል

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Nov, 09:37


https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Nov, 08:57


#ታላቅ የሙሃደራ ግብዣ በአልከሶ ከተማ
============>

በጣም አጓጊ እና ተናፈቂው የሰለፊዮች የዳዕዋ ድግስ በጣም ተናፈቂ በሆኑት ታላቁ ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ኢብን ያሲን አላህ ይጠብቃቸው!

🏝 ለየት ባለ እና በማረ መልኩ ተደግሶ ይጠብቀናል።

ሌሎችም ውድ ብርቅዬ የሱና ኡስታዞች ይገኙበታል !!
🎙 ኡስተዝ ሸ አወል ከደሎቻ
🎙 ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ከወረቤ
🎙 ኡስታዝ ሲራጅ ሁሴን ከወረቤ
🎙 ኡስተዝ ኢብራሂም ከወረቤ
🎙 ኡሰታዝ ዘይኔ ከቅበት
🎙 አስተዝ አቡ ሙዒን ከአልከሶ
🎙 ኡስተዝ ያሲን ከአልከሶ!!
አላህ ይጠብቀቻው🤲

📅 የፊታችን እሮብ 11/3/2017
ሀርጤይ 👈
ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ አስከ 10:00 ሰዓት

🕌 ቦታ፦ አልከሶ ከተማ ቃልቃል ሃምዛ መስጂድ ከአልከሶ ወደ ወረቤ መውጫ መንገድ ደር በሚገኘው መስጂድ!!!

👉
እንኳን መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል

ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ለይ
ቀጥ በል

Sher
ሼር
Sher
ሼር

https://t.me/Yalkasoenaakebabiwasalfyochgurup/9851

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

18 Nov, 14:03


አልበያን መድረሳ ትላንትና በታላቁ ዓሊም ከመጝሪብ እስካ ዒሻ ደምቃ ተውባ ተሸብርቃ ነበር

አላህ ይጠብቃቸዉ ሼኻችን ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አልለተሚይ ያነሱት ርእስ መስለሃ እና መፍሰዳ በሚል ነበር

መስለሃ እና መፍሰዳ የሚያየው ማነው
ሸርጡስ ምንድነው?

ኢኽዋኖች እና ሙመይዓዎችስ የሚያመጡት
ማስረጃ ትክክል ነውን ወይስ አይደለም
ድሮ አይሆንም ያሉት ፤ ዛሬ ደሊል ብለው ያቀረቡትን የሱልህ ሁደይቢያ ስምምነት በሰፊው ተዳሶበታል። በመፅሐፍ ቢታተም ከመጝሪብ እስከ ዒሻ የተነገሩት ቃዒዳ ብቻ አንድ ኪታብ ሆኖ ይወጣል ተብሎ ይገመታል። አላህ ይጠብቅልን ሼኻችንን

ያው የሼኻችን እውቀት አይጠገብ ሲናፍቁን ተለየናቸዉ። ለወደፊቱ እንሻአላህ በትልቅ ፕሮግራም ጠርተን በክራይ መድረሳ ሳይሆን የራሳችንን መስጅድ አቁሞልን የምናመጣበትን ግዜ አላህ ቅርብ ያድርግልን ሼኻችንን አላህ ረጅም እድሜ ከመልካም ስራ ጋር ይወፍቀቸው አሚን

✍️ አቡ መርየም -ሐፊዘሁላህ-

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

16 Nov, 14:46


📌 አስደሳች ብስራት ( بشرى سارة)

📌 ለቅበት ከተማ እና አከባቢዋ ውድ ሰለፊዮች እነሆ ዛሬ ቅዳሜ ማታ በቀን 7/2/2017 ከመገሪብ እስከ ዒሻ ጣፈጭ የደዕዋ ፕሮግራም ተዘገጅቶ በጃዕፈር መስጅድ በአሏህ ፍቃድ እናንተን ይጠብቀቹሐል ስለሆነም እርሶ ከነቤተሰቦና ከወዳጅ ዘመዶዎ በሆን ለዚህ ወሳኝ ዝግጅት ተገብዛችሃል።

እንኻን መቅረት ማርፈድ የስቆጫል።

✔️አድረሻ: በቅበት ከተማ አስተዳደር በ02 ቀበሌ በሚገኛው በጃዕፈር መስጅድ እናንተን ጀመዐው ይጠብቃል።

## ዉድ የሱናው ጀመዓዎች አስቀድመችሁ የመግሪብ ሰላትን በጃዕፈር መስጅድ እንድትገኙ አሳስበለሁ ባረከሏሁፊኩም!!!!

አዘጋጅ:– የቅበት ሰለፊያ ጀመዓ
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
📌 በውዱ ሸይኽ አብዱልሐሚድ ኢብን ያሲን አል–ለተሚ ሐፊዘሁሏህ

ጆይን ብለው ይቀለቀሉ👇👇👇
https://t.me/Sunnahyenuhmerkebnat

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

15 Nov, 13:24


شخص يقول عن نفسه أنه سلفي و لكنه يخالط الحزبيين و لا يحذر منهم بل يحذر من الردود فما حكمه ؟

لفضيلة الشيخ المحدث
أحمد بن يحيى النجمي رحمه الله

https://t.me/Najliahmad/1337

#درر_النجمي

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

15 Nov, 13:22


ሸይኹ ሊጀምሩ ስለሆነ ገባ ገባ እንበል
https://t.me/abualanesredinkedir

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

15 Nov, 06:48


በማረቆ ልዩ ወረዳ በወቅታዊ ጉዳይ ለሴቶች የተደረገ ሙሀደራ

ከተነሱ ርዕሶች መሀከል

☆በቆሼው የመጅሊስ መዋቅር ላይ የተወሩ የባጢል ንግግሮች እና ሙመይዓዎችም ኢንካር ባለማድረግ ተስማምተው ስለወጡበት ፕሮግራም
☆ ከአህለል ቢድዓ መራቅ እንዳለብን ከቁርዓን,ከሀዲስ,እና ከኢጅማዕ በሰፊው መረጃ የተጠቀሰበት እና የመሻይሆች የድምፅ ፈትዋ የተካተተበት
☆ሙመይዓዎች ልክ እንደ ኢህዋኖች ዋና አላማቸው ስልጣን እንደሆነ እና
ሌሎችም ርዕሶች ተዳሰዋል

የአክፍሮት ሀይሎች በተለይ በቆሼ እየተስፍፉ እንደመጡና በተለይ በዚህ ሰዓት ሙስሊሙ ማህበረሰብ ሊረባረብ እንደሚገባ በተለይ ሴት እህቶች እየተጠለተፉ እንደሆነ

በወንድማችን ሪድዋን አህመድ አላህ ይጠብቀው

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

14 Nov, 12:47


አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
-------ታላቅ የምስራች ለውድ ሰለፊዮች
እነሆ የፊታችን እሁድ ህዳር 8/03/2017 ታላቅና በአይነቱ ለየት ያለ የዳዕዋ ፕሮግራም በተናፋቂ መሻይኾችና ኡስታዞች መዘጋጀቱን ስናበስሮ በታላቅ ደስታ ነው::

ሮግራሙ የሚጀመረው

●እሁድ ጥዋት 2:30

ተጋባዥ እንግዶች:-

ታላቁ ሼህ ሸህ አብዱልሀሚድ አለተሚ ሀፊዘሁሏህ
■ሌሎችም ኡስታዞች በጊዜው ይገለፃሉ

አቅጣጫ:-በአጎዴ ሎብሬራ ቀበሌ ከቡታጅራ ወደ ቅበት በሚወስደው መንገድ ማዞርያ ኡሙአይመን መስጅድ

☆ለሴቶችም በቂ ቦታ ተዘጋጅቷል

እሁድኡሙአይመን መስጅድ በሰለፊያ ዳዕዋ በሼሀችን ደምቃ ትውላለች ኢንሻአሏህ::

من سلك طريقا يلتمس فيه علما سهل الله له به طريقا إلى الجنة

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

12 Nov, 14:41


📌 ታላቅ የኮርስና የዳዕ ፕሮግራም በስልጢ ወረዳ ለአሳኖ ቀበሌ እና አከባቢዋ ሰለፊዮች በሙሉ
       🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴

       የፊታችን ዓርብ ህዳር 6/ 3/2017 ከአስር ሰላት ጀምሮ እስከ ቅዳሜ 10:00 ሰዐት ድረስ በስልጢ ወረዳ በአሳኖ ቀበሌ በፈትሕ መስጅድ ላይ ታላቅ የዳዕዋና ኮርስ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኃል።

            
ተጋባዥ ዱዓቶች

1– ታላቁ ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ኢብን ያሲን አስ–ሰለፊይ ሐፊዘሁሏህ

2— ኡስታዝ ኑራዲስ ስራጅ ( አቡልበያን) ከቡታጅራ

3 – ኡስታዝ ስራጅ ከወራቤ

4 – ኡስታዝ አቡ አላእ ነስረዲን

👌 በዚህ ፕሮግራም ላይ ጠቅላላ ሙስሊም ማህበረሰብ የተጋበዘ ሲሆን በተለይም ደግሞ አጎራባች ቀበሌዎች፣ አልከሶ ሰለፊያ ጀመዓ፣መነከሪያ ከተና፣ ወራቤ ጀመዓ፣ ገርቢበር ጀመዓ፣ ቡተጅራ ጀመዓ፣ ስልጢ ቅበትን ጨምሮ ሌሎች በዙርያ ያላችሁ ሙስሊም ማህበረሰቦች ተጋብዛቹሀል።

ልብ በሉ የኮርስ ኪታብ በቦታው ስለተዘጋኛ እዛው ስለምተወስዱና በተጨማሪም ምግብ እና ማደሪያ በጀመዓው በኩል የተዘገጀ ስለሆነ እናንተው ለወገኖቻቹው በማሰማት በደዕዋው ለመጠቀምና ግልፅ ያልሆኑለቹሁን ጉዳዩች ፈትዋዎችን በመጠየቅ መረዳት ትችለለችሁ።

የኮርሱ ክታብ አንገብጋቢና ወቅታዊ ስለሆነ በግዜ በመገኘት ከሸይኽ እውቀትን መቅሰሙ ተገቢ ነው

ለሴቶች በቂ ቦታ ተዘገጅቷል።

አድረሻ:— ከቡታጅራ ወደ ወራቤ በሚወስደው ጥቁር አስፓልት አጠገብ አሳኖ ቀበሌ ከቲቲ ጎራ ት/ቤት ከፍ ብሎ አስፓልት ዳር አጠገብ 5 ሜትር ገባ ብለችሁ መስጅዱ ነው።

🎤 ማሳሰቢያ:– ይህ ፕሮግራም ከዚህ በፊት ቀጠሮ ተይዞ ለሌላ ግዜ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የተላለፈው መሆኑን በማሳወቅ እቅርታ ጠይቀን ነበር አሁን በአሏህ ፍቃድ ለቀጣይ ጁምዓ። 

📞ለመደወል📞
ኡስታዝ አብዱረዛቅ  0954047289
አቡ አብዱል ወዱድ
0921892212

የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ግሩፕ እና ቻናለችንን ጆይን ይበሉ:—

https://t.me/Sunnahyenuhmerkebnat

https://t.me/abualanesredinkedir

https://t.me/abuhajeralasaniychannel

☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️በእነኚህ ሊንኮች እየገባቹ የቀጥታ ስርጭት መከታተል ትችላላቹ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

10 Nov, 18:08


🟢ለሀቅ ታጋይ ጀግኖች

🟢ስለ አሸይኽ አለተሚይ ጀግና ታጋይነት አሸይኽ ሀሰን ገላው እያወደሱ ሲገልፁ ስሙ። ዓሊም ይመስክር❗️

ሙናፊቆች ከጂሃድ እንዳፈገፈጉት ሁሉ
ሙመይዓዎችም ሙብተዲዕን ከመታገል አፈግፍገዋል።

👉ሁለቱም የሀቅ ሰዎችን አደካሚ ናቸው።

ከየትኛው ወገን ነህ/ነሽ⁉️
ሀቅ ላይ የፀኑ ጀግኖች
ሙኻሊፎች
ሙኸዚላዎች

👉ሰለፊዮች በፅናት መተጋሉን ቀጥለዋል።
🤲ربنا أفرغ علينا صبرا وثبت أقدامنا  وانصرنا على القوم الكافرين والمبتدعين والحزبين !
https://t.me/+VgzWTJOEeEVkNDNk

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

10 Nov, 10:33


አዲስ ደርስ ተጀምሯል

📖ኪታብ:- ሸርህ አስ-ሱንና ሊል በርበሃሪ
በሸይኽ ሷሊህ ፈውዛን አል-ፈውዛን ሸርህ

ቀን:- ዘውትር ከሰኞ እስከ እሁድ
ሰኣት:- ጠዋቱ 1:30 እስከ 2:30
ከዙሁር በኋላ ሐሙስና ጁምዓ ሲቀር ከ7:00 እስከ 8:00

ደርስ ሰጪው ሸይኽ አህመድ አወል
👇👇
https://t.me/DarASSunnah1444?livestream=c82092bef6de71d83a

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

10 Nov, 05:38


የሙሪድ አደጋ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

09 Nov, 16:55


■በአልበያን መስጅድና መድረሳ ከመግሪብ እስከ ኢሻ ባለው ፕሮግራም የተወሰደ

በኡስታዝ አቡል በያን(ኑርአዲስ ስራጅ)አላህ ይጠብቀው;;
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

07 Nov, 06:07


📮 አስደሳች ብስራት
በቡታጅራ ከተማ አልበያን መድረሳ

      እነሆ በአልበያን መድረሳ በየ15 ቀኑ (በየሁለት ሳምንቱ) ቅዳሜ ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ በሰለፊያ ዱዓቶችና ኡስታዞች የሚቀርብ ተከታታይ የዳዕዋ ፕሮግራም የሚጀመር መሆኑን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ይህም የፊታችን ቅዳሜ ጁማደልዑላ 07 1446 ሂጅሪ (ጥቅምት 30 2017) ስለሆነ ላልሰሙ እህትና ወንድሞች በማሳወቅ ፕሮግራሙን እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። #ባረከላሁ_ፊኩም

🕌 አድራሻችን፦ ቡታጅራ ካምፕ ሰፈር አካባቢ ከሸገር ዱቄት ፋብሪካ (ወደ ፀሀይ መውጫ) ገባ ብሎ #አልበያንመድረሳ

📲 በአካል መሳተፍ ካልቻሉ
ቀጥታ ስርጭት (በቴሌግራም) ይከታተሉ
@albeyanbutajiragroup
@albeyanbutajiragroup

✍️ አዘጋጅ፦ የመድረሳው ኻዲሞች


🌐 https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

03 Nov, 12:44


ለዩ እና ገራሚ ሙሐደራ
📀💿📀💿📀💿📀

ርዕስ:-በጠም አሰሰቢ በሆኑ ነጋራቶች
እሱም ስለ ሙመይዓ።



➡️ ዘሬ ሙመይዓ ብዙ ግፎችን እየሰራች ተገ
ኘለች በሙስሊሙ ለይ
➡️በየ ቦታው የሰለፊየ ዱቶችን መበራር
➡️ስም አታንሱ ግዘው የመስለሀ ነው
➡️ ሙመይዖች ሰለፊየን ለመጥፈትቢለ
ፉ ቢጥሩ ሚሰከለቻው አይደለም
➡️ሀቅን የበለይ የሚየደርጋ ሰዎች አሉ
➡️ ዘሬ ሙመይዖች ሰለፊዩን ከመሀበራሰቡ
ለመጠለት የመይፈነቅሉት ድንገይ ዬለም
➡️እነዚህ ሰዎች ሼሆች ሼሆች ሊሉበቹ ነወ
ሚመጡት
➡️ እንደይመጡ እነንተ አከበቢ ለይ ደዕወ
እንደየራጉ ይለሉ በየቦታው
➡️የሱነ ደዕዋምሰሙ ከሆነ ከእድር
የወጠቹወል
➡️ሙመይዓ በዚህ level ቀልጠ ተዝለክልከ
ትጋኘለች
➡️ለነሱ ተሰሚነት ዬለቸውም ሀብታም አደሉም
ከነሱ ጋር አሉንም
➡️ሰለፊዮች ሆይ ዲኑን የመሻከም አደራ ወደ
እነንታ መቶወል
➡️ በሸራም ብተስቀሩ ዲነቹ የበለይ ይሆነል

✏️አነከሁትም ብዙ ነገራቶች አሉበት።

🕌በጥቅምት 22/2/2017Ec በወልቂጤ
ዩኒቨርሲቲ ሰለፊዮች ጀምዓ ግሩፕ የተደራጋ
ወክታዊ አንገብገቢ በጣም ወሰኝ እና
አስለቀሸ የሆነ ሙሐደራ ነው።

🛜 በውዱ ኡስታዘችን ኡስታዝ Doc.ሸምሱ
ሰቢር አል-ቡታጀርይ አሏህ ይጠብቀው።
🕌 http/t.me/welkiteunver

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

01 Nov, 03:52


የሱና መሻይኾች በመረጃ የሚያቀርቡትን ምላሽ

በመረጃ መጋፋት አይችሉም።

ባይሆን “አፍንጫ ሲመቱት አይን ያለቅሳል!” እንደሚባለው ያልተባለ እያነሱ ሌላ ቦታ እየሄዱ ያጠለሻሉ። ሰውን ባልሆነ ነገር ቢዚ ያደርጋሉ።

በዚህ ድምፅ ላይ ሸይኽ አብዱል ሓሚድ

በመረጃ

🔺ኢልያስ አህመድ

🔺አዩብ ደርባቸው

🔺ዶክተር ጀይላን


ሙብተዲዕ ናቸው ብለዋል። ጠበቆቻቸው ሌላ ወራዳ ነገር ከመለቃቀም በመረጃ ሞግቱ።

ሸይኹ
➢ ሙመይዓህ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ሙመይዓህ የሚለው ቃል በሉጋም በል እንደውም በሐዲስም መረጃ እንዳለው ቁጭ አድርገዋል።

➢ የሱና ሠዎች ያለ አግባብ ሙመይዓህ እንደተባሉም ከስር መሰረቱ ተብራርቷል።

  ➢ እዚህ ሀገር ላይ በዋናነት ሙመይዓዎች እነማን እንደሆኑ ተብራርቷል።

➢ ሙሲር (በጥፋት አካሄዱ ላይ ሳይቶብት የሚዘወትር) ሙብተዲዕ እንደሚባል ብዙ ሠው የሚዘነጋው ጉዳይ ተወስቷል።

👇👇
https://t.me/Abdurhman_oumer
https://t.me/aredualelmumeyia
https://t.me/aredualelmumeyia

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

31 Oct, 18:03


ኸድር ከሚሴ

🎙በዶ/ር ሸይኽ ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አል-ሐበሺ (አስ-ሲልጢ) ሀፊዘሁላህ

ከኡሱል አስ-ሱንና ደርስ የተቀነጨበ

የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/aredualelmumeyia
https://t.me/aredualelmumeyia

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

31 Oct, 09:49


🔴 ኒቃብ አውልቂ አለ
(ግጥም በአማርኛ)

ኒቃብ የለበሰች የሱናዋ እንስት
አተረፈችንጂ መች አመጣች ክስረት
ጌታዋንም ታዛ ፊቷን ስትሸፍነው
ባይገባህ ነውንጂ ጥቅሙ ላንተ ነው

አርአያዎችሽን ቀደምቶችን አርገሽ
የመጣም ቢመጣ በዲንሽ ላይ ታገሽ

ኒቃቧን ጠብቃ ትምህርቷን ተምራ
በዱንያ ስትኖር ሆና የሴት አውራ
ስትነግስ ያሳየን ነገም በአኼራ


✍️ ዝግጅት፦ እህት ሰሚራ (ኡሙ ማሒር)

🌐 https://t.me/ensenoanasmesjid/10739

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

29 Oct, 19:15


ሙመይዓዎች ረድባለማድረግአድማ ያሳለፉት የተብሊግ ኢጅቲማዕ

☆ነገርግን የሱሩር አወል የድሮ አቋም ተመልከቱልኝ
በጣም ያሳዝናል ወላሂ ለነፍሴ ፈራሁኝ

ስለ አጭበርባሪ ዳዒዎች እያወራ ምን ይላል,
ስለዚህ እወቅ አንተ ያወቅክ ዳዕዋ አድርግ ግዴታ አለብህ ይህን እያየህ ዝምብለህ አትለፍ

●መስለሀ መስለሀ እያልክ ዳዕዋውን አትግደል የነብዩ ዳዕዋ እንዲህ አልነበረም;በጣም ይገርምሀል
ዛሬ ሽርክ ሽርክ ማለት ጊዜው አይደለም ይላሉ
■አሁን የምን ወቅት ነው ሚባል ጊዜ አለ;የመስለሀ ወቅት ነው እንዲሁ የሪፍቅ ወቅት ነው,አይናይኑ አታውጣ እያለ ይቀጥልና አትስማ ወሏሂ ሀቅንሀቅ ነው በል ነጩ ነጭነው በል ተውሂድ ይሄ ነው በል ሱና ይሄ ነው በል:ከዛውጪ ያለው እርግፍ አርገህ ተው
■አንተም እንደዚህ አይነት ከሚያሻውዱ ከሚሸውዱ ከሚያለባብሱ ሰዎች ጋር ጎንጎን አትሂድ ራቅ እንዲ ሲሸዋውድ ካየህ አንተ እንዲ ነህ እንዴ በለው ዓይሻ[ረዐ]እንዳለቺው
ወላሂ ዛሬ ብዙ ችግሮች እየተፈጠሩ ነው ባለመቅራት ባለማወቅ
■አለማወቃችን እኛው እራሳችን እየተደመርን ነው በመጥፎ ነገር ላይ ሄደን ቁጭ እያልን ነው,ወይ በመጥፎ አትከለክል ወይ ትተኸው አትነሳ; ምን ተብለሀል ችግር የለውም እንዲህ ካረክ ከማህበረሰብ ትወጣለህ,በዚህ መልኩ ሳይሆን ዘመናዊ ተብሎغነት ነው
■ ተብሊغ ተብሊغ ብለን የተቃወምነውን ተብሊغ ዳዕዋው እንትን ይመታብናል ያልነውን ትተን ወደሌላ እየገባን ነው
እናም ሱሩር አወል እኛ ያለነው በዚህ አቋምህ ነው ያለነው እንደአስፈላጊነቱ ነጩነጭ ሙመይዑ ሙመይዕ ነው እያልን ነው;እናንተ የዃላ ማርሽ አስገብታቹ ቸኳይ ብትሉንም

■እናም ሱሩር አሁንም ነጭነጯን ሚወራበቱ ሰለፊያ በቦታው ነው ያለው አልተቀየረም አንገትህን አንሳ በሙነወር ልጅ ፓለቲካ አትሸወድ
https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

28 Oct, 20:29


======የኒቃብ ጉዳይ::::

---አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ

■እንግዲህ ከላይ ቪድዮው እንዳያቹሁት ት/ት ሚንስትሩ በሂጃብ ዙሪያ ያስቀመጥዋቸው ህጋዊ መርሆዎች:-
☆(ባህልና እሴትን) መጠበቅ ከሰብዓዊ መብቶች(human right) እንደሆነ ሊሰመርበት እንደሚገባ አሳስበዋል::በነገራችን ላይ በእሱ አገላለፅ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴዎች ከባህላዊ ድርጊቶች በሚል ነው ሚመድበው,ርዕሳችን ይህ ስላልሆነ አናወራም::በመቀጠል ሂጃብ ሲል ኒቃብንም የሚያጠቃልል ነው::
●ስለዚህ በየመንደራመንደሩ ምክንያት እየፈለጋቹ በኒቃብ ለባሽ እህቶቻችን ላይ የበቀል በትራቹን ምታሳርፉ የት/ት ቤት ዳይሬክተሮች, ምክትል ዳይሬክተሮች,ሌሎችም በዚህ ላይ የተሰማራቹ ግንፍልተኞች እነዚህ መሠረታዊ መብቶች ሟጓደፍ ፈረንጆቹ (blockage of human right) ይሉታል::ጥንቃቄ አድርጉ

■ሰብአዊ መብቶች ከሌሎች መብቶች ቢጋጭ ሰብአዊ መብት ማስቀደም እንዳለብን በሚገባ ተብራርቷል; ስለዚህ ለምን ከለከላቹ ስትባሉ እንደምክንያት የኛ ት/ት ቤት ህግ እና መመርያ ነው ምትሉ አካላቶች ጥንቃቄ ውሰዱ::

■እኛም ሙስሊሞች መብታችንን ጠንቅቀን በማወቅ ሀይማኖታዊ ስርዓቱን በተላበሰ መልኩ መብታችን ልንጠይቅ ይገባል:

■በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የአንድን ሰው ሰብአዊ መብት መግፈፍ የአንድ ሀገር መንግስት በዋናነት የተቋቋመበት ትልቁ መርሆ ማፍረስ ማለት ነው::ም/ቱም የመንግስት የመጀመርያው አጀንዳ የሰዎች ሰብአዊ መብትን ማስጠበቅ ነውና::ስለዚህ ለመንግስት የቆሙ በማስመሰል የመንግስት ተልዕኮዎችን ማፈራረስ ያላዋቂ ሳሚ ነውና ይሰመርበት::

■በመሆኑም ያለባቹን መሰረታዊ የእውቀት ክፍተት በማስተካከል በሴት እህቶቻችን ላይ እጃቹን እንድታነሱልን እናሳስባለን::


https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

28 Oct, 07:34


🔴 የጀማዕተል ተብሊግ ጉድ ሲተነተን አዲስ ሙሓደራ

🏰 በአልበያን መስጂድና መድረሳ ግሩፕ
           የተደረገ ሙሓደራ
በእለተ ቅዳሜ ጥቅምት
                                  16/02/2017
      በኡስታዝ ዶ/ር ሸምሱ ሳቢር
የተደረገ ሙሓደራ 🎵
     
       ቁጥር   7
                         ▼
https://t.me/AbuAbdla_albutajra

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

28 Oct, 07:33


ስለ ጀማተል ተብሊግ አዲስ ወሳኝ ሙሓደራ
በአልበያን መስጂና መድረሣ
በእለተ ኡሁድ ጥቅምት 10/02/2017

በዑስታዝ ዶክተር ሸምሡ ሣቢር የተደረገ ሙሓደራ
ዉድና እንቁ የቡታጅራ ሠለፍይ ዑስታዞቻችን
አላህ ይጠብቅል ከሙመይዓና መሠል ፊርቃዎች


https://t.me/AbuAbdla_albutajra

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

25 Oct, 18:39


የአልበያን መስጂድና መድረሣ የዳዕዋና የንያ ፕሮግራም በኡስታዝ አቡል በያን ኑራዲስ ስራጅ ተጀምሮዋል ገባ ገባ በሉ
ባረከላሁ ፊኩም


https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

25 Oct, 14:41


⚠️ የተምዪዕ ጅብ በላው ⚠️

ፈፅሞ አንድ አልሆንም - ጫከ እገባለው፤
የሚቀብረኝ ባጣ - አንድ አልሆንም ያለው፤
አሞራ ይብላኝ ብሎ - የተናዘዘው ሰው፤
እንዳወራው መሆን - አልቻለም አቀተው፤
በሰለፎች መንገድ - መታገስ ከበደው፤
የትናንቱን መንሀጅ - አሽቀንጥሮ ጣለው፤
በእውቀት ላይ ላልሆነ - እንደ እሱ ላለ ሰው፤

በእርግጥ ይከብዳል - ሀቅ መራራ ነው፤
ወኔ ብቻ አይበቃም - እውቀት የግድ ነው፤
እውቀትም አያብቃቃም - ሂዳያ በአላህ ነው፡፡

ወንድሞች እያሉት - የሚቀብረው ሰያጣ፤
በቁሙ እያለ - አሞራውም ሳይመጠ፤
እንዳወራው አልሆነም - አቋሙን ለወጠ፤
ወደ ስምጡ ባህር - በቶሎ ሰመጠ፤
ማገዶም ሳይፈጅ - በፍጥነት ቀለጠ፤
ለኢክዋን የበኩር ልጅ - አምኖ እጁን ሰጠ፡፡

ትናንት በወኔ - ሱና እንዳለገሰ፤
የበሰለ መስሎት - ዛሬ በሰበሰ፡፡
ትናንት ባህርዳር ላይ - ልብስ እንዳልቀደደ፤
በተምዪዕ መሰላል - ቀስ ብሎ ወረደ፡፡
ጫከ እገባለሁ ብሎ - እንዳልደነፋ፤
ከተማ ውስጥ ሆኖ - በአፍጢሙ ተደፋ፡፡
ፈፅሞ አንድ አልሆንም - ጫከ እገባለው፤
አሞራ ይብላኝ ብሎ - የተናዘዘው ሰው፤
እንዳወራው መሆን - አልቻለም አቀተው፤
ፈተናው እንደመጣ - ከጅምር ከበደው፤
ጥርት ባለው ሀቅ - የእሱ ጉልበት ከዳው፤
ወደ ተምዪዕ ሄደ - ትርምስምስ ወደለው፤
ፈፅሞ አንድ አልሆንም - ጫከ እገባለው፤
አሞራ ይብላኝ ብሎ - የተናዘዘው ሰው፤
ሞቶ ሬሳ ሳይሆን - በቁሙ እያየነው፤
አሞራው ጋ ሳይደርስ - ሞቶ ሳንቀብረው፤
በህይወት እያለ - የተምዪዕ ጅብ በላው፡፡


✍️ (ኢብኑ ኑሪ) ሐምሌ 15/2016
ስልጤ (ሳንኩራ)
https://t.me/furkan_medrsa

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

24 Oct, 19:09


ገባ ገባ በሉ

https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

23 Oct, 12:37


የሙመይዓ አጫፋሪዎች አባታቸው ኢብኑ ሙነወር በመከራቸው መሰረት ሱፊይ ሰለፊይ ላለመባባል መጅሊስ በመግባት ቃል ገብተው ከወጡ በዃላ በገዛ መስጂዳቸው ንግግራቸው አንድባንድ እየተቆጣጠሩ ይህ ንግግር ተብሊግ የሚነካ ነው ይህ ደግሞ አህባሽ የሚነካ ነው በሚል ውግዘት ላይ ይገኛሉ::
ለዚህም ማስረጃችን በባለፈው ጁምዓ አንዱ ኹጥባ አድራጊያቸው ስለተብሊግ ያወራል,ይህም ተከትሎ ከላይ ከታች የውግዘት ውርጅብኝ ያስተናግዳል::
ይህኔ ነው እንግዲህ ዋና ተጠናክሮ መቀጠል ባለበት ሰዓት ውሃ እንደደፉበት እሳት በዛው ከስመው ቀሩ::
■ለዚህም
ነው በቆዳና ሌጦ መስጂድ አጠገብ አለም አቀፍ ኢጅቲማዕ ቡታጅራ በሚል ያዘጋጁት የባጢል ስብስብ ላይ ከዛ ወዲህ አፋቸው ሎጉመዋል::
●ነገር ግን ሰለፊዮች ላይ በየ ዙሁር እና አስር ሰላት ላይ እየተነሱ ምላሳቸው ሲያረዝሙ እንዳልነበር ታዲያ አሁን ለምን በዚህ ወሳኝ እና መስጅዱ ለኢጅቲማኡ በመጣ በተብሊግ ሰጋጅ በሞላበት በዚህ ሰአት በዙሁር እና በአስር ተነስተው ስለኢጅቲማኡ ማይናገሩት?

■ወደሽ ከገባሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ ነውና,እንደሙናፊቆቹ ሁለት ፊት ሆኖ መኖር ሊያበቃላቹ ነው መሠል በገሀድ መወገዛቹ# ሌላማ እስካሁን ባለው መጅሊስ ስትገቡ ሱፍይ ሰለፊይ አንልም ከሰለፊዩ ስትሆኑ ደግሞ,ምንአልን,ምንወጣን እያላቹ እየሸወዳቹ ኖራቹሀል,አላህ ይጠብቀን::
አላህም እንዲህ ይላል:-

وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ(በቀራ)
■አሁንም እንላቹሀለን ከሙብዲዕ ሆኖ ሱናን መርዳት አይቻልምና ከነሱ ውጡ ተ--መ--ለ--ሱ::

https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

23 Oct, 08:59


የጀማዕተል ተብሊግ ጉድ ሲተነተን አዲስ ሙሓደራ

በአልበያን መስጂድና መድረሳ ግሩፕ
የተደረገ ሙሓደራ
በእለተ ማክሠኞ ጥቅምት
12/02/2017
በኡስታዝ ዶ/ር ሸምሱ ሣቢር
የተደረገ ሙሓደራ

ቁጥር 3

https://t.me/AbuAbdla_albutajra

የቁጥር 3 የቀጠለ ሙሓደራ

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Oct, 18:29


ኡስታዝ ዶክተር ሸምሱ ሳቢር
ስለ ጀማዕተል ተብሊጎች ጅህልናቸው
ማውራት ጀምሮዋል ገባ ገባ እንበል

https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

22 Oct, 18:29


የጀማዕተል ተብሊግ ጉድ ሲተነተን አዲስ ሙሓደራ

በአልበያን መስጂድና መድረሣ ግሩፕ
የተደረገ ሙሓደራ
በእለተ ሠኞ ጥቅምንት
11/02/2017
በዑስታዝ ዶክተር ሸምሱ ሣቢር
የተደረገ ሙሓደራ
ቁጥር 2

https://t.me/AbuAbdla_albutajra

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

21 Oct, 10:43


ከውጭ በተለይም ከአረብ ሃገር ወደ ኢትዮ የምትገቡ ወገኖች በተለይ እህቶች አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ላይ እባካችሁ ጥንቃቄ አድርጉ …ደጋግመን እያሳወቅን ነው ግን ብዙዎቻችሁ አትሰሙም ስትነገሩ

የራሳችሁ የምታውቁት ሰው ቤተሰብ ካልሆነ ማንንም ሰው አትቅረቡ ልሸኛችሁ ቢላችሁ አምናችሁ መኪና ላይ አትግቡ

አሁን ላይ ደግሞ አረብኛ ተናጋሪ ሴቶችን አሰማርተው ነው እየዘረፉ ያሉት ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ አራት እህቶች ሙሉ ሻንጣና ንብረታቸውን በዚህ መንገድ ተዘርፈዋል

አረብኛ ስለተናገሩ ብቻ አትመኑ…ተናግረናል

መል ዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ አስተላልፉ በጎነት ለራስ ነው

copy

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

21 Oct, 07:26


📢 የምስራች

ታላቅ ተከታታይ የሙሓደራ መድረክ በቡታጅራ
በአልበያን መስጂድና መድረሳ የቴሌግራም ግሩፕ

በዚህ የ(online) ሙሓደራ የተብሊጚዮች ምንነትና አካሄድ እንዲሁም አዲስ ያመጡት የውሸት ስብስብ (ኢሽቲማ) የሚሉትን በተመለከተ የመሃይምነትና የቢድዓ ማስፋፊያ መሆኑ በማስረጃ የሚገለፅበት ሲሆን በዚሁ ድንቅ ፕሮግራም ላይ ውድ የሱና ኡስታዞችና ዱዓቶች የሚጋበዙበት (ምክራቸውን የሚያስተላልፉበት) ፤ ጊዜውም (የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 11 ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት) ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት የሚካሄድና የሚቀጥል ነውና ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

🔴 በተጨማሪም የፊታችን ጁምዓ ጥቅምት 15
የኒያና የሙሓደራ ፕሮግራም ይኖረናል -ኢንሻአላህ-

✍️ አዘጋጅ፦ የቡታጅራ ከተማ ሰለፊዮች


🕋 አድራሻችን፦
https://t.me/albeyanbutajiragroup
https://t.me/albeyanbutajiragroup

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Oct, 17:01


👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/yebutajiraselefiyochchanel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Oct, 16:18


👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/albeyanbutajiragroup/14760

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Oct, 14:21


ሰበር የምስራች
▸▸▸▸▸▸▸◉◂◂◂◂◂◂
ወሳኝ የሙሓደራ ፕሮግራም

    በቡታጅራ ከተማ በአልበያን መስጂድና መድረሳ በአይነቱ ልዩ የሆነ የሙሓደራ መድረክ የፊታችን እሁድ ጥቅምት 10 2017 ከመጝሪብ እስከ ዒሻ መዘጋጀቱን ስናበስርዎ በታላቅ ደስታ ነው።

    በዚህ ልዩ መድረክ እርስዎም ከነ ወዳጅ ቤተሰብዎ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል። በመሆኑም የፊታችን እሁድ ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ ቀጠሮዎን ወደ አልበያን መድረሳ ለማድረግ ከወዲሁ ይዘጋጁ።

🎙 ሙሓደራው የሚቀርብልን በውድ የሱና ኡስታዞቻችን ሲሆን መድረኩን በአካል መታደም ለማትችሉ እንዲሁም ርቀት ለሚገድባችሁ እህት ወንድሞች ፕሮግራሙን በቴሌግራም ግሩፓችን በ(online) ቀጥታ ስርጭት የምናስተላልፍ ይሆናል #ቢኢዝኒላህ

@albeyanbutajiragroup

📅  እሁድ 10-02-2017
ከመጝሪብ ሰላት በኋላ
🕌 አልበያን መድረሳ

✍️ አዘጋጅ፦ የቡታጅራ ከተማ ሰለፊዮች


🌐https://t.me/albeyanbutajiragroup/14760

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

20 Oct, 12:06


ገባ
ገባ
ገባ
የዛሬው የሙሓጅር መድረሳ የዳዕዋ ፕሮግራም
እንደቀጠለ ነው
ዛሬ በእንሴኖ ከተማ አስተዳደር ሙሓጅር መድረሳ በዳዕዋ ደምቃለች
👇👇👇
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/Husniyachannel
https://t.me/Husniyachannel
https://t.me/Husniyachannel

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Oct, 15:39


ማነው ተሳዳቢው!?

ይህችን ነጥብ እያንዳንዷን አበጥራችሁ እንድትከታተሉኝ እወዳለሁ።
ሙመይዓዎች በዚህ ጉዳይ የሚገርም ሁኔታ እያሳዩ ነው። እነሱ እስከሚበቃቸው ይሳደቡና የሆነ የተቀነባበረ ኦድዮ ይዘው የሱና ሰዎችን ተሳዳቢ ይላሉ። ወደ ዝርዝር ተገብቶ እንደታው ሲታይ ግን አስገራሚ ይሆናል።

የበፊቶቹ ሙመይዓዎች የሱና ሰዎችን ሲሳደቡ
👇👇👇
እነ አወል ሸርሞሎ እነ ኡስታዝ ሻኪርን አቡ ለሀብ፣ ወዘተ .. . እያሉ እንደሚሳደቡ የሚታወቅ ነበር።

አዲሶቹ ሙመይዓዎች የሱና ሰዎችን ሲሳደቡ ደግሞ፦
👇👇👇👇
ዱርየ፣ ሰካራም፣ ውሸታም፣ ሳይሞቅ ፈላ፣ እብድ፣ ጀዝባ፣ የእንጨት ሸበት፣ ተናካሽ ውሻ ወዘተ. . .
👆👆👆

👉 እነኝህን ሁሉ ስድቦች እየተሳደቡ ሌሎችን ተሳዳቢ ይላሉ።

👉 አሳዛኙ ያለ ምንም ዲናዊይ ምክንያት የሱና ሰዎችን የሚሳደቡ መሆናቸው ነገሩን ይበልጥ አሳዛኝ ያደርገዋል።

👉 ስድብ በሸሪዓ የሚቻልበት ሁኔታው የዲን አጥፊ ዲንን ሲያጠፋ ነው።

👉 አዲሶቹ ሙመይዓዎች ግን ለምን መንሸራተታችን ግልፅ ይደረጋል ብለው ነው የሚሳደቡት።

👉 የሱና ሰዎች ከተሳደቡ የሰደቡት አካል እንደ ስድቡ መጠን የተለያየ ነው። ምናልባት ግልፅ ጥመት መሰል የዲን ማጥፋት ስራ የሰራውን ከበድ ያለ ስድብ ሊሰድቡት ይችላሉ። ታዲያ አነ አጅሬ ይችን ይይዙና አቀነባብረው ይሄው ተሳደቡ እያሉ ስለ ሁኔታው ሳይዘረዝሩ ሞኞችን ይሸውዳሉ። ይሄኛው ስድብ እነማነን ነው? ያኛውስ ለማን ነው? የሚለውን ሳይለያዩ አቀነባብረው ያጠለሻሉ።

👉 እነሱ ግን ከባዱን ስድብ በሱና ሰዎች ላይ ነው የሚያደርጉት።

👉 የሱና ሰዎች ከተሳደቡ የሚሳደቡት የሱና ጠላቶችን ነው። ወይ አቅላጮችን ነው። ይህ ደግሞ በቂ መረጃ አለው።
ስድብ እንደሚከለከለው ሁሉ በቦታው የሚቻልበትም አለ።

👉 በዲናችን ሚዛን ስንመለከት ዛሬ የሚታየው የማቅለጥ አይነት፣ የእምቢተኝነት አይነት፣ የጥመት አይነት፣ የጥፋት አይነት እየታየ ቀርቶ በትንሽ ነገርኳ ለምን የዲን ዳር ድንበር ተነካ ብለው ያውም በሰሀቦች ላይ ከባድ ስድብ ነበረ።
ولما قال عبد الله بن عمر : سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول : لا تمنعوا نساءكم المساجد
إذا استأذنكم إليها . قال : فقال بلال بن عبد الله : والله لنمنعهن .
قال الراوي : فأقبل عليه عبد الله فسبّه سبّـاً سيئاً ما سمعته سبه مثله قط ، وقال : أخبرك عن رسول الله صلى الله عليه وسلم وتقول : والله لنمنعهن . رواه البخاري ومسلم .
وفي رواية : فضرب في صدره ، وقال : أحدِّثك عن رسول الله صلى الله عليه وسلم ، وتقول : لا !
የዑመር ኢብኑል-ኸጧብ ልጅ (አብዱላህ ኢብኑ ዑመር) ነብያንን {{ሴቶች መስጅድ ለመግባት ከጠየቋችሁ አትከልክሏቸው ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ}} ብሎ ሲናገር
ቢላል ኢብኑ አብዱላህ ተነሳና በአላህ ይሁንብኝ እኔማ እከለክላቸዋለሁ አለ!
የሀድሱ አውሪ እንዲህ ይላል
አብዱላህ ኢብኑ ዑመር ቢላል ኢብኑ አብደላህን በጭራሽ ሠምቸው በማላውቀው ሥድብ ሰደበውና (አትከልክሏቸው ብለዋል ብየ) ነብዩ የተናገሩን እየነገርኩህ አንተ እከለክላቸዋለሁ ትላለህን አሉት!
📚 ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
በሌላ ዘገባም ልቡ ላይ መታውና እኔ ከአላህ መልእክተኛ (የሰማሁትን ወሬ) እየነገርኩህ አይሆንም ትለኛለህ አሉት ይላል።
አብዱላህ ኢብኑ ዑመር ልጃቸውን ቢላል ኢብኑ አብደላህን እስከሚሞት አላናገረውም የሚባልም አለ።
ደጋግ ቀደምቶች እንዲህ ናቸው ቁስለታቸው ዲን ነው። በዲን ምንም አይደራደሩም። ዛሬ ግን የሆነች የክብሩ በአጠቃላይ ከዲኑ ውጭ የሆነች ቁስል ቂም ካለችው ለዛች ሱናንና የሱና ሰዎችን ሲፃረር ይኖራል። ግን የፈለገውን ያህል ቢፃረር እኔ እገሌን ነው የተፃረርኩት በሚል ምሽግ ይደበቃል።

ሌላ ከሀዲስ ስንመለከት
{{ انك امرؤ فيك جاهلية}} رواه البخاري (30).
ለሁለቱም አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸው ታላቁ ሰሀብይ አቡ ዘር የሀበሻውን ጀግና ቢላልንን “የጥቁር ልጅ!” ብሎ በሰደበው ጊዜ! ነብያችንም አቡ ዘርን
«የጃሂልያ ቅሬት ያለብህ ነህ!» አሉት።
📚 ቡኻሪ ዘግቦታል

ይሄ እንግዲህ ነብያችን የሰደቡት ቀን-ከሌት በዲን በሱና ላይ የዘመተን የቢድዓን ሰው ሳይሆን ታላቅ የሆነ ሰሀብይን ነው። ሙስሊምን መሳደብ ፊስቅ ነው ያሉት ነብይ (ዓለይሂሶላቱ ወሰላም) የሚያሰድብ ተግባር ላይ ስድብ ተጠቀሙ።

አብዱረህማን ዑመር
t.me/Abdurhman_oumer

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Oct, 13:21


ሸይኽ አልባኒ በካሜራ በሚነሳ ፎቶና በእጅ በሚሳል ፎቶ መካከል መለየት የዘመናችን የመረጃ ቋንቋዊ ትርጓሜውን መከተል ( ዛሂሪየቱል ዐስር ) ነው ይላሉ ። ቀጥሎም በአምድ ተማሪና ሸይኹ መካከል የተከሰተን ክስተት ይናገራሉ ።
እሱም እንደሚከተለው ነው : –
አንድ ሸይኽ ተማሪያቸውን ለመዘይር ይሄዳሉ ተማሪያቸውም የሳቸውን ( በእጅ ) የተሰራ ፎቶ በፍሬም አሰርቶ ግድግዳ ላይ ሰቅሎ ያያሉ ። ተማሪያቸውን ይቆጡታል ምስል ሐራም መሆኑን አታውቅምን እንዴ ምስል ትሰቅላለህ ይሉታል ። ተማሪውም ምስሉን ያስወግዳል ። ከጊዜ በኋላ እንደገና ተማሪያቸው ቤት ይሄዳሉ ። የሳቸው በካሜራ የተነሳ በጣም የሚያምር ፎቶ ተሰቅሎ ያያሉ ። በጣም ይቆጡና ይህ ምንድነው ይሉታል ። ተማሪውም ለምን ይቆጣሉ በእጅ የተሰራ ፎቶ ሐራም ነው በካሜራ የተነሳ ከሆነ ችግር የለውም ብለው እርሶ እኮ ኖት ያስተማሩን ይላቸዋል
ሸይኽ አልባኒ ይህን ከኢብኑ ሐዝም የነብዩ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – " ከናንተ ውስጥ አንዳችሁ በማይሄድ ( በተኛ) ውሃ ላይ እንዳይሸና " ያሉበትን ሐዲስ አስመልክቶ በሌላ እቃ ላይ ሸንቶ በውሀው ላይ ቢደፋው ችግር የለውም ። እንዳለው ነው ይላሉ ።

https://t.me/bahruteka

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Oct, 07:55


የማስጠንቀቂያ መልዕክት

ይህ የተብሊግ ስብስብ ሱናን አይወክልም የቢድዓ ሰዎች እና የተውሒድ ጠላቶች ስብስብ ነው ስለሆነም መታደሙም ሆነ ማሰራጨት አይፈቀድም ።

የተብሊግ ስራ የመሀይማን እና የጨለማ ጉዞ

https://t.me/abuabdurahmen

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

19 Oct, 05:45


ሰበር የምስራች
▸▸▸▸▸▸▸◉◂◂◂◂◂◂
ወሳኝ የሙሓደራ ፕሮግራም

    በቡታጅራ ከተማ በአልበያን መስጂድና መድረሳ በአይነቱ ልዩ የሆነ የሙሓደራ መድረክ የፊታችን እሁድ ጥቅምት 10 2017 ከመጝሪብ እስከ ዒሻ መዘጋጀቱን ስናበስርዎ በታላቅ ደስታ ነው።

    በዚህ ልዩ መድረክ እርስዎም ከነ ወዳጅ ቤተሰብዎ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል። በመሆኑም የፊታችን እሁድ ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ ቀጠሮዎን ወደ አልበያን መድረሳ ለማድረግ ከወዲሁ ይዘጋጁ።

🎙 ሙሓደራው የሚቀርብልን በውድ የሱና ኡስታዞቻችን ሲሆን መድረኩን በአካል መታደም ለማትችሉ እንዲሁም ርቀት ለሚገድባችሁ እህት ወንድሞች ፕሮግራሙን በቴሌግራም ግሩፓችን በ(online) ቀጥታ ስርጭት የምናስተላልፍ ይሆናል #ቢኢዝኒላህ

@albeyanbutajiragroup

📅  እሁድ 10-02-2017
ከመጝሪብ ሰላት በኋላ
🕌 አልበያን መድረሳ

✍️ አዘጋጅ፦ የቡታጅራ ከተማ ሰለፊዮች


🌐https://t.me/albeyanbutajiragroup/14760

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

17 Oct, 17:58


♊️ማንቅያ ምክር ለሚሞግቱት

↘️ርእስ፦የሴት ነብይ አለ ወይስ የለም ማብራሪያው

مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ اللَّهُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا عِبَادًا لِّي مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِن كُونُوا رَبَّانِيِّينَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ الْكِتَابَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ


👉ከመሳኢሉል ጃሂልያ ደርስ የተወሰድ

በተወዳጁ ውስታዝ ሙሀመድ አል-ኪርማኔ (ሀፍዘሁሏህ)

https://t.me/kedrAbuabderehman
https://t.me/kedrAbuabderehman

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

17 Oct, 06:40


የበላይነት በፅናት እንጂ በብዛት አይደለም ።

በአሁኑ ጊዜ ኢኽዋኖች ብዛትና አቅም ስላላቸው ከእርነሱ ማስጠንቀቅ ይከብዳል ይላሉ ። እነዚህ ሰዎች ውስጣቸው ያለው ሱና ደክሞባቸው በራሳቸው ጊዜ የተሸነፉ ናቸው ። ምክንያቱም አላህ ዓለምን ከጨለማ ያወጣው በአንድ ነብዩ ነው ። ዐለሙ አቅም በነበራቸው ከሀዲያን ተጥለቅልቆ ሳለ ።
ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም በሞቱ ጊዜ አብዛኛው ኢማን ሰርፆ ወደ ልቡ ያልገባ የገጠሩ ህዝብ ወደ ኩፍር ሲመለስ ዲኑ የተጠበቀው በአቡ በከር ፅናት ነበር።
የሙዕተዚላዎችም ቁርዓን ፉጡር ነው የሚለው ፈተና በኢማሙ አሕመድ ፅናት ተወግዶ አላህ ሱናን የበላይ አደረገው ። ይህ እንግዲህ ሙዕተዚላዎች ከነበራቸው አቅም ጋር ነው ።
እነደዚሁ አላህ ሱናን በሸይኹል ኢስላም ፅናት ከሞንጎሊያዎች ፣ ከሺዓዎች ፣ ከአሻዒራና አምሳዮቻቸው ፈተና ጠብቆታል ።
አሁንም በሸይኽ ሙሀመድ ኢብኑ ዓብዱል ወሀብ ፅናት ዱኑን እንዴት ህያው እንዳደረገው ለአሁኑ ትውልድ መንገር ለቀባሪ እንደማርዳት ነው። ታድያ እነዚህ ሰዎች ብዙ ሆነው ሳይሆ ተዓምር የሰሩት በአላህ እርዳታ ታግዘው በነበራቸው ፅናት ነው ።
እኛም በሱና ላይ ፀንተን ለሱና ዘብ ከቆምን የአላህ ርዳታ ታክሎበት ሱናን የበላይ ማድረግ እንችላለን ሜዳ ውስጥ ሳንገባ ተሸናፊ አንሁን ።

https://t.me/bahruteka

1,725

subscribers

306

photos

118

videos