ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር 🤝 እውነተኛ አንድነት በተውሒድና በሱና ብቻ ነው ሚገኘው። @umusaymen Channel on Telegram

ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር 🤝 እውነተኛ አንድነት በተውሒድና በሱና ብቻ ነው ሚገኘው።

ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር 🤝 እውነተኛ አንድነት በተውሒድና በሱና ብቻ ነው ሚገኘው።
👉የዚህ ቻናል  አላማ በአላህ ፍቃድ ሰዎች ተውሂድ እና ሱናን እንድያውቁ ከሽርክ እና ከቢድዓ እንዲሪቁ ለማድራግ ነው ❗️❗️
በሰለፎች (በደገጎች) መንገድ !!
↪️📚የሱና ዑለማዎችና ኡስታዞች የኪታብ ቂርኣትና ሙሓደራዎች ፈታዋዎች ሌሎቹም ጠቀሚ ፅዑፎች የሚለቀቁበት ቻናል ነው 👌
7,319 Subscribers
1,860 Photos
310 Videos
Last Updated 24.02.2025 13:23

የሱናና የተውሒድ አይነቶች በእምነታችን ውስጥ በወቅቱ የሚገኘው

በሃይማኖታችን ሱናና ተውሒድ ለእምነታችን የተነሱ ዋነኛ ዋጋዎች ናቸው። አማካይ ምንጮች እና ፈለገ ዕውነታዊ ዝርዝሮች እንደ ሱና እና ተውሒድ ይወድድ ይመለከቱ። ይህ ፅንሰ-ሐሳብ የሚደብርባቸው የእውነት መድረክ ሲሆን ስለ ሱና አለም ባብረር መዋቅር ይሆናል። በዚህ የሚፈለግ አንድነታችን በእምነታችን ውስጥ ይወዳጅ ይሆኖታል።

ሱና ምን ነው?

ሱና የኢስላም ሃይማኖት መሠረታዊ ነገር ነው። ሱና የነበረበት አምልኮ የመንፈሳዊ ዕይታ እንዲሁ እንክን በእምነታችን የይብረም ዕውነት ማቀደድ ይችላል።

ሱና ወይም ከታች የሚቀመጡ የእምነት መንፈሳዊ ይለይባቸውን ይበላ፣ በየዕድልህ የሚምን ውስጥ የሚቀመጡን ማጠቃለያ ይወዳጅ ይሆኑልን።

ተውሒድ እንዴት ይነገር?

ተውሒድ እንዲህ ይህ የጠቀምበት የአማካይ እውነት ነው። ተውሒድ ሁኔታ ዎች ምን ያሩ ዕውነታዊ አላንድነትን ይርይረውን ይበላ ነው።

ተውሒድ ወንድሞች ይህ ወይም እንደአንድ አምላክ በሙይረቱ ይወዳጁ ማስተላለፊያ ነው። ወይም እንደ ምን ተውሒድ በአንድ ድርጅት ይባላል።

ስለ ሱና ምን ይላል?

ሱና ይባላ ይህ የተነሱ አስማሚዎች ሲሆን ይህ የሚምን አንድ ወቅት ይረዳል።

ሱናና እምነታችን ተወዳጅ ይሆነው ወይም ሊለዩ ይባላል ይባላ ይላል። ሱና ወቅቱ ይሰምዕ ሆነው እንዴት ይቊርጥ ይባላል።

ለምን እንደ ሱና ወይም የተውሒድ አንድነት እንዲህ?

የሱና እንደ እምነታችን ይኖር አስነቃቃለሁ ይለይባቸው ይሁን ካለህ ይባላል።

ይህ ገና ግን ወይም እንሆው ውኖርው ነው ወይም ወይም ፈላገ ይለይባቸው ይሁን ነው።

ባህረ ሰው ያለው መሠረት እንዲህ የሚያሳይ?

ባህረ ሰውን ይለይባቸው ይሁን ይምናለቅ እንደ እምነታችን ጥርጥር ይኖርው ይለይባቸው ይሁን።

ይህ ባህረ ሰው ወይም እንዲሁ ይሰምዕ ወይም አላይ ይሁነወይቀን ይላል።

ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር 🤝 እውነተኛ አንድነት በተውሒድና በሱና ብቻ ነው ሚገኘው። Telegram Channel

ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር is a fascinating Telegram channel dedicated to fostering unity and understanding between people of different backgrounds and cultures. The channel, run by the username @umusaymen, aims to create a platform where individuals from diverse communities can come together and engage in meaningful discussions and exchanges

If you are someone who values open dialogue and learning from others, then this is the perfect channel for you! ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር provides a welcoming space for individuals to interact and broaden their perspectives

The channel features a variety of content, including thought-provoking articles, engaging discussions, and insightful analysis on a wide range of topics. Whether you are interested in cultural exchanges, philosophical debates, or simply connecting with like-minded individuals, ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር has something for everyone

Join ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር today and be part of a community that values diversity, inclusion, and mutual respect. Together, let's build a more connected and understanding world! 🤝🌍

ኑ በተውሒድ🇸🇦እንደመር 🤝 እውነተኛ አንድነት በተውሒድና በሱና ብቻ ነው ሚገኘው። Latest Posts

Post image

የተለያዩ ጥያቄዎች መልስ
^^^^^^^^^^^^^^^^^^

🎙 لفَضِيلَةِ الشَّيخِ عبد الحميد بن ياسين السني السلفي السلطي اللتمي «حفظه الله ورعاه»

🎙 ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ብን  ያሲን አል'ለተሚይ! አላህ ይጠብቃቸው!

🏢 የካቲት 16/2017 በአዲስ አበባ ከተማ አል-ኢስላህ መድረሳህ የተሰጠ ፈታዋ

🏝 ••⇣⇣.  🏖   ••⇣⇣ 
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞

---------------⫷⫸-----------------
🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
⫷⫸⫷~⫸⫷⫸⫷~⫸⫷⫸⫷~⫸

24 Feb, 03:50
193
Post image

#أحاديث_ﻻتصح عن رمضان

🚫 ( رمضان أوله رحمة، وأوسطه مغفرة، وآخره عتق من النار )
📚[ #ضعيف_الجامع: 2135 ]

🚫 ( لو يعلم العباد ما في رمضان لتمنت أمتي أن تكون السنة كلها رمضان )
📚 [ #ضعيف_الترغيب_والترهيب: 302 ]

🚫 ( اللهم بارك لنا في رجب وشعبان وبلغنا رمضان )
📚[ ضعيف الجامع: 4395]

🚫 ( من أفطر يوماً في رمضان في غير رخصة رخصها الله له لم يقض عنه صيام الدهر كله وإن صامه )
📚 [ ضعيف الجامع: 5462]

🚫 ( من أدرك رمضان بمكة فصامه وقام منه ما تيسر كتب الله له مائة ألف شهر رمضان فيما سواه )
📚[ضعيف الترغيب: 1/294]

🚫 ( إن شهر رمضان معلق بين السماء والأرض؛ لا يرفع إلا بزكاة الفطر )
📚 [ ضعيف الجامع: 1886]

🚫 ( صوموا تصحوا )
📚 [ ضعيف الجامع: 3504 ]

🚫 ( نوم الصائم عبادة )
📚[ ضعيف الجامع: 5972 ]

🚫 ( قصة المرأتين اللتين وقعتا في الغيبة، فقال الرسول ﷺ :
إن هاتين صامتا عما أحل الله وأفطرتا على ما حرّم الله عز وجل )
📚 [ #السلسة_الضعيفة: 519]

🚫 ( أحب عبادي إلي أسرعهم فطراً )
📚[ الموسوعة في الأحاديث الضعيفة: 12/11]

🚫 ( إن الجنة لتبخر وتزين من الحول إلى الحول لدخول شهر رمضان فتبرز الحور العين )
📚[ ضعيف الترغيب: 594]

🚫 ( إن الله ينظر إلى تنافسكم فيه فأروا الله من أنفسكم خيراً )
📚 [ ضعيف الترغيب: 492 ]

🚫 ( إن لله في كل ليلة من رمضان (600) ألف عتيق من النار فإذا كان آخر ليلة أعتق الله بعدد كل من مضى )
📚[ ضعيف الترغيب: 598 ]

🚫 ( ذاكر الله في رمضان مغفور له وسائل الله فيه لا يخيب )
📚 [ ضعيف الترغيب: 600 ]

🚫 ( الصائم في السفر كالمفطر في الحضر )
📚[ ضعيف الترغيب: 643 ]

🚫 ( رمضان بالمدينة خير من ألف رمضان فيما سواها من البلدان )
📚[ ضعيف الترغيب: 1/382 ]

🚫 ( إذا صمتم فاستاكوا بالغداة ولا تستاكوا بالعشي )
📚 [ السلسة الضعيفة: 401 ]

🚫 ( من اعتكف عشراً في رمضان كان كحجتين وعمرتين )
📚 [ السلسلة الضعيفة: 518] .


https://t.me/umusaymen

23 Feb, 14:27
474
Post image

https://t.me/hulbr?videochat

ግቡ ታከታተሉ

23 Feb, 08:05
618
Post image

የሙነውር ልጅ በመርከዙ ሰዎች ላይ ትችቱ የእውነት ረድ ተፈልጎበት ወይስ ለጠያቂዎች አፍ ማዘጊያ?!
—————
የሙነወር ልጅ፣ ሙሀመድ ሲራጅና ሳዳት ከማል መሰሎቻቸው:- በሱንና ላይ እያሉ፣ ለሱንና ሲታገሉ፣ ከቢድዓና ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ሲያስጠነቅቁ፣ ባጢልን በማርከስ ሐቅን እያነገሱ፣ ለተውሒድና ለሱንና ሲታገሉ በነበረበት ወቅት የምናከብራቸውና የምንወዳቸው የነበሩ ወንድሞች ናቸው። በእልህ፣ በጀህልና እና በትቢት ተወጥረው በተምይዕ ፊክራ የተዘፈቁት። በተምይዕ ፊክራ ከተዘፈቁ በኋላ ግን (አላህ ይጠብቀንና!) የጠቀስኩላችሁን ነገሮች ሁሉ በተቃራኒው ማስኬድ ጀመሩ። ከተዘፈቁባቸው አቅጣጫ የሳቱ ነጥቦች ለአብነት ያክል:-
1, የተምይዕን ፊክራ ከተለያዩ የሙመይዐህ ዌብሳይቶች ለቃቅመው እያመጡ በሰለፊዮች መካከል በመበተን ሠለፊዮችን ብዥታ ውስጥ ለመጣል ታገሉ።

2, ቀደም ሲል ሠለፊዮች እንዲጠነቀቋቸው በከፍተኛ ደረጃ ሲያስጠነቅቁ (ከዚህ በኋላ ነጭ ነጯን እንናገራለን…) ብለው ከነበሩት (የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ) ሰዎች በመከላከል የሱንና ሰዎችን ደግሞ በመተቸት ተጠመዱ። ብሎም የመርከዙን ሰዎች ዛሬም ወደፊትም ሰለፊዮች ናቸው በማለት ሞገቱ።

3, እንደ ኢኽዋኑል ሙስሊሚን ግልፅ ለወጡ የቢድዐህ ባለ ቤት (መሻይኾቻቸው) "የበሰሉ ሰዎች ናቸው…" እያሉ የተለያዩ መለሳለሶችን እያንፀባረቁ፣ በተቃራኒው ደግሞ የሱንና መሻይኾችን "የረድ ጉረኞች…" እያሉ በተለያዩ ቃላቶች እየጎነተሉ ሰዎች እንዲርቋቸውና ከሱንና መሻይኾች ት/ት እንዳይወስዱ ሲታገሉ ከርመዋል።

4, ከቢድዐህ ባለ ቤቶች መስራት ክልክል አይደለም ብለው ሲሟገቱና በርካታ ሰለፊይ የነበሩ ወንድም እህቶችም እንዲህ ባሉ ልቅ አካሄዶቻቸው ወርደው ከኢኽዋኑል ሙስሊሚን ጋር እንዲቀላቀሉ ሰበብ ሆነዋል።

5, ያለ በቂ እውቀታቸው በእልህና በትቢት ተወጥረው፣ የጀርህና ተዕዲልን ጉዳይ በፈለጉት ልክ ቀደው ሲሰፉት ከርመዋል። ሲፈልጉ "ጀርህና ተዕዲል ለማድረግ በቂ አቅም ያለው መስፈርቱን የሚያሟላ ዓሊም የለም" ሲሉ፣ በሌላ ጊዜ ደግሞ በተቃራኒው "ተብዲዕና ተፍሲቅ ማድረግማ እኔና አንተም ብንሆን የሰውዬውን ሁኔታ አይተን አገሌ ሙብተዲዕ ነው አገሌ ደግሞ ሙብተዲዕ አይደለም ማለት እንችላለን…" እያሉ ተራ የመንደር ወሬ አይነት ነገር አድርገው ሲመለከቱት ተስተውሏል።

6, ግልፅ ማስረጃ የቆመበትን፣ ሸሪዓ ሙብተዲዕ ያለውን ሙብተዲዕ በሉ ሲባሉ "እኛ ሙብተዲዕ ያልነውን ካላላችሁ እያሉ እያስገደዱን ነው" ብለው ማለቃቀሳቸው ሌላኛው ጥፋታቸው ነው። እዚህጋ በጣም የሚደንቀው:- እራሳቸው የሱንና መሻይኾችን "የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ሰዎች እንዴት ከሱና አይወጡም?" ብለው ሲሟገቷቸው ቆይተው መሻይኾች ደግሞ ስለ መርከዝ ኢብኑ መስዑድ ማስረጃዎችን ከሰበሰቡና ዑዝራቸውን ካስጨረሱ በኋላ "አሁንማ ከሙብተዲዕ ጋር ተቀላቅለዋል፣ ለይቶላቸወል ሙብቲዕ ናቸው" ብለው ብይን በሚሰጡ ጊዜ "መጀመሪያ እኛ እያልናችሁ ለምን ዝም አላችሁ?" ብለው በትቢትና በእልህ ተወጥረው ተብዲዓችሁን አንቀበልም ማለታቸው ነው። የሱንና ዓሊሞች አንድ አካል ላይ ማስረጃ እስኪሰበስቡ ተብዲዕ ተፍሲቅ የአኼራ ጉዳይ እንደመሆኑ በጥንቃቄ አጣርተው ዑዝሩን እስኪያስጨርሱት ድረስ መታገስ የተለመደና የሚወደስ ባህሪያቸው እንጂ የሚተቹበት ነገር አልነበረም። ደግሞ አንተ ስትነግራቸው ግልፅ ሳይሆንላቸው ቆይቶ ግልፅ ከሆነላቸው በኋላ ሐቁን በማስረጃ ማስቀመጣቸው ጥፋቱ ምኑ ላይ ነው?! ልብ በል! አንድ አካል ሙብተዲዕ በመሆኑ ግልፅ ማስረጃ ከቆመበት በኋላ ሙብተዲዕነቱን መቀበል የሚያስገድዱህ መሻይኾች ሳይሆኑ ሸሪዓዊ ማስረጃው ነው!! የተብዲዑ ጉዳይ አልተገለፀልንም እስኪገለፅልን ዝም እንላለን ባላችሁም ጊዜኮ ያስገደዳችሁ አልነበረም።

7, በተቻለ መጠን ሁሉ በሠለፊይ መሻይኾች፣ ኡስታዞችና ዱዓቶች ደዕዋ ሰለፊያን ለማስፋፋት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከመጅሊሱና ከቢድዐህ አንጃዎች ጋር በመታገል በሰፊው የሚደረገውን የሰለፊዮችን ሐቅን ግልፅ ለማድረግ ባጢልን ለማርከስ፣ ተውሒድና ሱንና የበላይ እንዲሆን ቢድዐህ እና ሺርክ እንዲረክስ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን እየተቹና እያጣጣሉ ለቢድዐህ ባለ ቤቶች እንቅስቃሴና ለሚናገሯቸው ሸሪዓን የሚፃረሩ ንግግሮች ደግሞ ዑዝር እየፈለጉ ከርመዋል።
እነዚህ የጠቀስኳቸው 7 ነጥቦች ከጥፋታቸው በጣም በጥቂቱና አደባባይ ላይ የዋሉ ናቸው።

🔸ዛሬ መለስ ብለው የሙነወር ልጅና አምሳዮቹ የመርከዝ ኢብኑ መስዑድን ሰዎች እንደ አዲስ በጨረፍታም ቢሆን ለመተቸት (ረድ) ለማድረግ መሞከራቸው እውነት ከልብ የመመለስ አዝማሚያ ነው ወይስ የተለያዩ ከእነሱ ስር የነበሩ ወንድም እህቶች ጠንከር ያለ ጥያቄ ሲያነሱ ማስተኛ ነው?!

የእውነት ተመልሰው ከቢድዐህ ባለቤቶች ረድና ታህዚር ከጀመሩ፣ ቀደም ሲል ከተውት ሐቅን የበላይ የማድረግ ባጢልንና የባጢልን ባለ ቤቶችን የማራቆት ስራ በመመለሳቸው እጅግ በጣም በልበ ሰፊነት ደስተኞች ነን!! የእውነት ከተመለሱ ከላይ የጠቀስኳቸውንና መሰል ስህተቶችንም በአደባባይ ያርሙ!!። እነዚህን ወንድሞች ከጎናችን ስናጣቸው ከተከፋነው በላይ ከተምይዕ ባህር ወጥተው ከላይ የጠቀስኳቸውንና መሰል… ስህተቶችን አስተካክለው ወደነበሩበት ሐቅ ሲመለሱ እጅግ በጣም ደስተኞች እንሆናለን!! በአላህ ፈቃድ እጅ ለእጅ ተያይዘን በምንችለው ሁሉ ሐቅን የበላይ ለማድረግ እንተጋለን!!
ነገሩ ከዚህ በተቃራኒ ሆኖ የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ሰዎች በድብብቆሽ ትተው በግልፅና በአደባባይ ከአል-ኢኽዋኑል ሙስሊሚን ጋር መደመራቸውን ተከትሎ እነ ኢብኑ ሙነወር በጥሩ አቋም የነበሩ መስሏቸው ለእነ ኢብኑ ሙነወር ሲከላከሉ የነበሩ ወንድም እህቶች "በመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ላይ ያላችሁን አቋም በግልፅ ንገሩን? ይሀው ጨርሰው ከኢኽዋን ጋር ተጠቃለዋል ምን ቀራቸው?" ብለው በተለያየ መንገድ በጥያቄ ሲያጣድፏችሁ በመርከዙ ሰዎች አፍ ማዘጊያ ፅፋችሁ ከሆነ ግን ከዚህ በኋላ ሐቅ ፈላጊ ሆኖ የሚሸወድላችሁ አታገኙምና ወደ ራሳችሁ ቆም ብላችሁ ተመልከቱ!! የራሳችሁ ጉዳይ ያሳስባችሁ!! አል-ሀምዱሊላህ! ሐቅ ፈላጊ ሆነው በናንተ ብዥታ ውስጥ የወደቁ እጅግ በጣም ብዙ ወንድም እህቶች ከተለያየ አቅጣጫ እየተመለሱ ነው!!

🔸ይልቅ ለራሳችሁ ስትሉ በእልህና በትቢት ተወጥራችሁ ከገባችሁበት የተምይዕ ዋሻ ውጡና ሐቅን የባለይ ለማድረግ ታገሉ!! በእልህ (በደራ) ገብቶ ሐቅን መሳትና በባጢል መውደቅ የከሃዲያንና የመሀይማን ባህሪ ነው እንጂ ሠለፊያን የሚሞግት የሙስሊም ባህሪ አይደለም!!

إِذْ جَعَلَ الَّذِينَ كَفَرُوا فِي قُلُوبِهِمُ الْحَمِيَّةَ حَمِيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ

«እነዚያ የካዱት ደራይቱን የመሀይምነቲቱን ደራ (እልህ) በልቦቻቸው ውስጥ ባደረጉ ጊዜ (በቀጣናቸው ነበር)፡፡ » አል'ፈትህ 26

🔹ሠለፊይነትን የሚሞግት ሙስሊም የሆነ ሰው ሐቅን ከሁሉ ነገሩ በማስበለጥ ለሀቅ እጅ እግሩን ይሰጣል!! በዚህም የበታችነት ሳይሆን የበላይነት ይሰመዋል!!። አላህ ሐቅን አውቀው ከሚከተሉ፣ ባጢልንም አውቀው ከሚጠነቀቁና በሐቅ ላይ እስከ እለተ ሞታቸው ከሚፀኑ ባሪያዎቹ ያድርገን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa

22 Feb, 08:47
334