WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ) @wcumsj2015 Channel on Telegram

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

@wcumsj2015


ይህ የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመአ ኦፊሲየል የቴሌግራም ቻናል ነው!!

This is the official channel of Wachemo University Muslim Students jamea.
በዚህ channel ላይ:-
① የሚቀሩ ቂርዓቶችን
② የሚደረጉ ሙሀደራዎችን ማዳረስ ፡፡
③ እንድሁም ሌሎች ዲናዊ ምክሮች ይላኩበታል

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ) (Amharic)

ዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመአ ኦፊሲየል እናትህን ቋናው ነው! ይህ አንድ አማራኛ በላይ ቴሌግራም ቻናል ነው፡፡ ከዚህ ትግርኛ በተገኝበትምህ ቦታ:- ① አዋዛ አድርጎአል፡፡ ② አማን ፍራጁለን በስጦችህ እናጠቃለን፡፡ ③ የዲናዊ ምክርዳቸውን እንዲቋረጥ በእርስዎ የቻናሉን እያተመልኩህ እንነጋለን፡፡ ለማስጠበቅ ከቀጣሪት እንደገለጠ እንመለከታለን! @Wcumsj1_bot

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

13 Feb, 09:08


🏝 ልዩ ሀገር አቀፍ የዳዕዋና ኮርስ ፕሮግራም

👉 በአላህ ፈቃድ የዲን ትምህርት ድግስ ከቀን 07/06/2017 የጁመዓ ኹጥባ እና ሶላት ጀምሮ  ለተከታታይ 3 ቀናቶች ተዘጋጅቷል።

 🏞 ቦታ፦ ሌራ ከተማ በኢማሙ አህመድ መስጂድ እና መድረሳ ተሰናድቶ ይጠብቃችኋል።

🪑 በዝግጅቱ ላይ ከሚገኙ ውድና ብርቅዬ መሻይኾች መካከል፦
🎙 አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን (ከለተሞ)
🎙 አሸይኽ ሙሐመድ ሀያት (ከወሎ ሐራ)
🎙 አሸይኽ ሙሐመድ ጀማል (ከኮምቦልቻ)
🎙 አሸይኽ ሙባረክ አልወልቂጢይ (ከቀቤና)
🎙 አሸይኽ አብድል ከሪም (ከኦሮሚያ ጅማ)
🎙 አሸይኽ መህቡብ (ከሳንኩራ)     
🎙 አሸይኽ አህመድ ወሮታ (ከጎንደር)
🎙 አሸይኽ አወል (ከዳሎቻ)

በተጨማሪም በቀጥታ ስርጭት
🎙 አሸይኽ ሁሴይን መሀመድ (ከሳዑዲ አረቢያ)
🎙 አሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን (ከሳዑዲ አረቢያ)
🎙 አሸይኽ ሀሰን ገላው (ከባህር ዳር)
🎙 አሸይኽ ዩሱፍ አህመድ (ከባህር ዳር)

👉 እንዲሁም እንደ ኡስታዝ ባህሩ ተካ አቡ ዑበይዳህ የመሳሰሉ በርካታ ኡስታዞች የሚታደሙበት ደማቅ ፕሮግራም ነው።

👉 ከሚሰጡ ኮርሶች መካከል፦
📚 شُروطُ الصَّلاةِ وَواجِباتُها وَأركانُها
📚 የሶላት መስፈርቶች ማዕዘናቶቿ እና ግደታዎቿ

📝 للشـيخ محمد بن عبد الوهاب النجدي
🎙 በሸይኽ አብዱልሐሚድ ብን ያሲን አል`ለተሚይ
       
👌 የሀቅ ወዳጆች ሁሉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል እንዳትቀሩብን!

♨️ ማሳሰቢያ፦ ሁላችሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና የማታ ልብስ እንዳትዘንጉ።

👌 አላህ ካለ ሩቅ ላላችሁ 𝙡𝙞𝙫𝙚 ላይ እናካፍላችኋለን
🏝           ➘➘➘➘ 
https://t.me/AbuImranAselefy

🔎 ሸር በማድረግ ለሰለፍዮች በሙሉ የማድረስ ሀላፊነታችንን እንወጣ!

👌 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚 𝕤𝕙𝕒𝕣𝕖 sʜᴀʀᴇ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

13 Feb, 04:12


ሞት ስካር አለው።

ጭንቅና ፍርሀቱም የተለየ ነው። አንድ ቀን ከመለከል መውት ጋር ፊት ለፊት መተያየታችን አይቀርም። ምን ይውጠን ይሆን? የዛን ቀን። እንዴት ይሆን? በዛን ሰአት ሁኔታችን። ሞት የሚጀምረው ከታች ከእግር ነው። የሚጠናቀቀው እላይ አይን ላይ ነው። ህመሙ ከታች ከእግር ጫፍ ጀምሮ ሁሉ የሰውነት አካል ወደላይ ያዳርሳል። የዚያ ቀን የመጥፎ ሰሪዎች ስቃይ ደሞ እጅግ የከፋ ነው። ነፍሱ መለከል መውትን ስታይ በድንጋጤ በሁሉ የሰውነት አካል ውስጥ ትበተናለች። ነገር ግን ወዳ ሳይሆን በግዷ እየተፈለቀቀች እንድትወጣ ትደረጋለች።
وَالنَّازِعَاتِ غَرْقًا
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطًا
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Feb, 17:43


በመልዕክተኛው ﷺ ላይ የተቀጠፈ ሐዲስ

ጥያቄ፡-
የረመዷንን ወር ለሰዎች ብታሳውቅ የጀሀነም እሳት በአንተ ላይ እርም ናት" የሚለው ሐዲሥ ትክክለኛነት እንዴት ነው?

መልስ፡-
ምስጋና ለአላህ የተገባ ነው የተጠቀሰው ሐዲስ በነብዩ ((ﷺ) ላይ የተነገረ ውሸት  እንጂ ፈፅሞ በሱና ኪታቦች ውስጥ የለም።

ስለ ረመዷን ትሩፋት ከፃፉ ሊቃውንት መካከል አንዳቸውም ይህን ሐዲስ አልጠቀሱም እንደው  በማስጠንቀቂያ ርዕሶች ላይ   ስለ ደካማ ሐዲሶች እና ስለ ተቀጠፉ ሀዲሶች ባዘጋጁ ዑለማዎች መካከል እንኳ አልተጠቀሰም ይህም ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የቅጥፈት ሐዲስ ነው።

ኢብኑልጀውዚ እንዲህ ብለዋል፡-«ከምክንያት ጋር የሚጋጭ፣ ከተላለፈው ጋር የሚጋጭ ወይም ከመርህ ጋር የሚጋጭ ሐዲስ ካየህ የተቀጠፈ መሆኑን እወቅ»። ያለውን ሰው ንግግር ምንኛ ያማረ አደረገው!።

ከመርህ ጋር የሚጋጭ" ማለት  ከእስልምና  ሙስነዶችና ከታዋቂ መጽሐፍት ውጭ የወጣ ማለት ነው።

ስለዚህ ይህንን ሐዲስ ለማስጠንቀቅ ካልሆነ በስተቀር ማተምም ሆነ ማሰራጨት አይፈቀድም ለዚህም ነቢዩ ((ﷺ) እንዲህ ብለዋልና፡- “በእኔ ላይ ውሸት በማንኛውም ሰው ላይ እንደ መዋሸት አይደለም በእኔ ላይ ሆን ብሎ የሚዋሽ ሰው በጀሀነም እሳት ውስጥ መቀመጫውን ይያዝ

📚رواه البخاري (1229)،

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

09 Feb, 19:42


👆👆👆
🔈 #``በየአመቱ ረመዳን በመጣ ቁጥር አውቄም ይሁን ሳላውቅ ላይስቀየምኳችሁ ይቅር በሉኝ `` ስለሚባለው ሚሴጅ ...

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

09 Feb, 18:53


🕌በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ(ዳሩል ሂጅረተይን)መስጅድ የተደረገ ምርጥ ዳዕዋ

📆ሀሙስ(28/5/2017) ከመግሪብ ሶላት በኋላ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

07 Feb, 14:46


🗞ልብ የልብን ሽታ  ያሽታል

🌴ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፦

ከደጋጎች አንዱ እንዲህ ብሏል፦"አንተ ብቻህን ሆነ ሳለህ አንድን ሰው አስታውሰህ ፈገግ ካልክ ወይም በልብህ ውስጥ ደስታ ከተሰማህ  በእርሱና በአንተ መካከል እውነተኛ ውዴታ መኖሩን እወቅ።"

ኢብኑ መስዑድ (ረ ዐ) እንዲህ ይላል፦ስለ ወዳጅህ ማንንም አትጠይቅ ይልቁንም በልብህ ውስጥ ስለ እርሱ ያለህን ሁኔታ ተመልከት በእርሱም ውስጥ  ያለው ሁኔታ ተመሳሳይ ነውና። ነፍሶች ልክ እንደ ተመለመሉ ወታደሮች ናቸውና ይግባባሉ።❞

📚[‏ابنُ القيم مدارج السالكين]

🌴ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፦ ❝ልሳኖች ባያወሩም እንኳ ልቦች ይግባባሉ ይተዋወቃሉ❞
📚[‌‏شرح رياض الصّالحين: ( ٣ / ٢٦٦ )]

በአብደላህ ቢን አባስ በኩል አንድ ሰው እያለፈ ሳለ፦ "ይህ ሰው ይወደኛል"አሉ።

ለእርሳቸውም፦ ይህን እንዴት አወቁ? ተባሉ።
እርሳቸውም፦ "እኔ እወደዋለሁ" ብለው መለሱ።

📚[موسوعة ابن أبي الدنيا (٦٩/١)]

አንድ ሰው ለየህያ ቢን አቢ ከሲር ፦ "እኔ እወድሃለሁ" አለው።
እርሱም፦ "ይህም በልቤ ውስጥ ታውቆኝ ነበር" አለው።
📚[حلية الأولياء(68/3)]

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

06 Feb, 13:35


አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ

ዛሬ ኢንሻአላህ ከመግሪብ ሰላት በኋላ
ጣፋጭ የሙሃደሯ ፕሮግራም ይኖረናል !!

🌅በኡስታዝ ሙህይዲን!!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

06 Feb, 13:21


በጁምአ ሰላት ምክንያት ማለት ለምን ከበዳቹህ !
ወደዳቹም ጠላቹም የአሁኑ ትውልድ እንደበፊቱ አይደለም ! ለመብቱ እስከ ጥግ የሚታገል ትውልድ ተፈጥሮዋል!!
ትምህርት ምኒስትር የመሀይማን ስብስብ መሆኑ ኢንሻአላህ ሁሌ አይቀጥልም !!!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

06 Feb, 08:37


አርብ እለት በሚሰጠው ፈተና ላይ የጁሙአ ሰላትን ምክንያት በማድረግ በትምህርት ሚኒስቴር የሰአት ማሻሻያ ተደርጓል:: " ሰመራ ዩኒቨርሲቲ"

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

06 Feb, 05:24


ልጄ ሆይ! እጅጉን ጣፋጭ አትሁን ሰዎች ይበሉሃል, እጅጉንም መራራ አትሁን አንቅረው ይተፉሃል,
ሌሊት እንደ ዶሮ ንቃት ይኑርህ,
ለተውበት ነገ ዛሬ አትበል ሞት አዘናግቶ ይወስድሃልና,
ከጅላጅል አትጐዳኝ አይረቤ
ንግግሩንም አትከታተል, ከብልህ ሰዎችም ፀብ አትፍጠር ካንተ ከሸሹ ከእውቀታቸው ተጠቃሚ አትሆንምና!!


(ሉቅማን አል-ሐኪም)   
  

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

05 Feb, 19:11


አላህ ዘንድ ያለውን ደረጃ ማወቅ የፈለገ ሰው አላህ በሱ ልቦና ውስጥ ያለውን ቦታ ይመልከት።
  الشيخ صالح العصيمي

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

04 Feb, 19:46


🌴ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፦

❝አንተ ማን ነህ? ስራህስ ምንድን ነው? ንገረኝ እስኪ ደረጃህስ ወደ የትኛው  ያደገ ነው?

አንተ ስለምትመኘው ነገር ለአፍታ እንኳ መታገስ የማትችል ሰው ሆይ! በአላህ ይሁንብኝ ወንድ "ጀግና" ማን እንደሆነ ታውቃለህን?

ወንድ "ጀግና" ማለት ክልክል የሆነውን ነገር ምንም  የሚወደው ቢሆንም እንኳ  ብቻውን ሆኖ ሳለ የመስራት ጥማቱን ቻል አድርጎ የታገሰው ጌታውን የፈራውና ያፈረው ሰው ነውና።❞

📚فؤاد_من_صيد_الخاطر

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

04 Feb, 19:45


ምክር ስመክርህ ሙሉ ሰው
እንደሆንኩ አድርገህ አታስበኝ
๏ ምክር መለገስ ውዴታ እንጂ
የመብለጥና አርአያ የመሆን ምልክት
ሊሆን አይችልም ።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

04 Feb, 08:11


ጆሯችሁን እየተገላለጣችሁ በየ ጥጋጥጉ ፎቶ የምትነሱ እህቶች ሁሉ እንድ ነገር እወቁልንስ

ወሏሂ ጆሮ የላችሁም ብለን አንጠራጠርም ባታሳዩንም እናምናችኋለን!

ወይ ደግሞ የለበሳችሁት የጆሮ ጌጥ የወርቅ¡¡¡¡ ከሆነ ሳታሳዩን የለበሳችሁት ወርቅ እንደሆነ ሹክ ብትሉንኮ እናምናችኋለን። ቆይ ግን "  የሴቶችን ውበት በስልክ አትመዝኑ  " ስለተባለ በዚህ በኩል የምናምናችሁ መስሏችሁ ነው? እህቴ እንች የሚያምርብሽ ስትሸፋፈኚ እንጂ ስትገላለጪ አይደለም።
እያወቅሽ እንዳላወቅሽ ሰምተሽ እንዳልሰማሽ ከሆንሽና ዲንሽን ካልጠበቅሽ እመኚኝ ልብሽ ደርቋል። ቆየት ብለሽ ኸይር ነገር ማዳመጥ ጋዝ ጋዝ ይልሻል። ለመተግበርማ ጭራሽ ይከብድሻል ስለዚህ እህትዋ ተስተካከይና አስተካክይን"

BTW! ወንጀል   ያበላሽውን
ፊት ሜካፕ አያሳምረውም!!


አላህ ማስተዋሉን ይስጠን!!!
‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌
‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

04 Feb, 06:11


"አላህ የወሰነውን ነገር ባልሆነ ከምል ፍም እሳት እስኪበርድ መጨበጥን እመርጣለሁ።" ኢብኑ መስዑድ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

03 Feb, 10:39


وَمَا جَعَلْنَا لِبَشَرٍ مِّن قَبْلِكَ الْخُلْدَ ۖ أَفَإِن مِّتَّ فَهُمُ الْخَالِدُونَ

(ሙሐመድ ሆይ!) ካንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም፡፡ ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን


كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ

ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡

አል _አንቢያዕ(34-35)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

03 Feb, 07:24


📮ዛሬ ጀምሮ EXIT EXAM ምትወስዱ ውድ የ WCUMSJ ተፈታኝ ወንድምና እህቶች አላህ ከናንተ ጋር ይሁን.

📌ስኬታቹ የኛም ስኬት ነው
📌ደስታቹ የኛም ደስታ ነው
📌አላህ ያሳካላቹ ያስደስታቹ

    📍መልካም ፈተና ይሁንላችሁ .

                                      نتمنى لكم النجاح

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

02 Feb, 10:59


ራሴን በቁርኣን መረመርኩ ነገር ግን እኔ ዘንድ ከዚህች አንቀጽ ጋር የሚመሳሰልን ነገር አላገኘሁም።

۞وَآخَرُونَ اعْتَرَفُوا بِذُنُوبِهِمْ خَلَطُوا عَمَلًا صَالِحًا وَآخَرَ سَيِّئًا عَسَى اللَّهُ أَن يَتُوبَ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ۞

ሌሎችም በኃጢአቶቻቸው የተናዘዙ መልካም ሥራንና ሌላን መጥፎ ሥራ የቀላቀሉ አሉ፡፡ አላህ ከእነርሱ ጸጸታቸውን ሊቀበል ይከጀላል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ (አል-ተውባህ፣102)˝
አል-አህነፍ ቢን ቀይስ
📚الزهد للإمام أحمد (١٣٠٧)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

02 Feb, 10:55


"ልብ በሁለት ነገር ይዝጋል: በቸልተኝነት እና በወንጀል፤ በሁለት ነገር ደግሞ ይፀዳል: በዚክር (አላህን ማውሳት) እና ኢስቲግፋር (አላህን ማህርታ መጠየቅ)።

ኢብኑል ቀይም
الوابل الصيب 

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

31 Jan, 14:08


ቀዕቀዕ-አል ዐውስ  ተጠየቁ ! «እስኪ የጀነትን ጸጋ ግለፅልን ወደርሱም የምንናፍቀው የሆነ?» ተባሉ።

እሳቸውም «በርሷ ውስጥ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ አሉ!» አሉ።


اللَّهمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ».

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

31 Jan, 04:50


ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የተመደባቹህ ሬሚዲያል ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ!!!

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

📝 በመጀመሪያ ምስጋና ሁሉ  ለአላህ የተገባ ይሁን፣  በመቀጠልም  የሰላም ተምሳሌት ወደ ሆነችው ግቢያችን(WKU)  አዲስ የተመደባችሁ   ሙስሊም  ወንድም እና እህቶች እንኳን ወደ ግቢያችን ❮ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ❯ በሰላም መጣችሁ!!

  🍇  የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዐም እናንተን ሙስሊም ወንድም እህቶቹን  ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ የናንተን መምጣት በጉጉት በመጠበቅ ላይ ይገኛል።
 
👌 ስለሆነም ከዚህ በታች በተቀመጡት አድራሻዎች በመደወል ልንረዳችሁ የምንችለውን ነገር በሙሉ እንድትጠይቁ ስንጋብዛችሁ በደስታ ነው።

1, አብዱልሀሚድ ኸይሩዲን(ዋና አስተባበሪ)
📲 +251947966596

2 አብዱረዛቅ ሹክራ
📲 +251921788881

3 ነጅሙዲን ስርባር
📲 +251985555161

4 ፈይዱ ሚስባህ
📲 +251937223046

5 ሃዛሊ ዚያድ
📲 +251980221240

👌 አስተባባሪ እህቶችን በጀመዓችን ዋና አስተባበሪ በኩል ማግኘት ትችላላቹህ!

NB:  ግቢያችን ላይ የተለያዩ የጥመት አንጃዎች ስለሚገኙ ጥንቃቄ አይለየን‼️

           አላህ   በሰላም ያገናኘን🤲

የWKU ሰለፊይ ተማሪዎች official ቻናል
👇👇👇
@Deawaaselefiyah
@welkiteunver

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Jan, 20:36


🌙
     አንድ ወር ብቻ ቀርቶታል!!

  ዛሬ አርብ ሻዕባን 1 ነው። ይህ ማለት የተከበረው ታላቁ ወር “ሸህር ረመዷን” ሊገባ አንድ ወር ብቻ 29 ወይም 30 ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል።

🤲አላህ በሙሉ ዓፊያ እና ኢማን ያድርሰን
🤲 ከተጠቃሚዎችም  ያድርገን 🤲



እናም ወዳጆች…………
👉 ሸዕባንን በመፆም እንበርታ

👉 በህመም,

👉 በወሊድ,

👉በእርግዝና ወይም

👉 በተለያዩ ምክንያቶች


  ካለፈው ረመዷን ቀዷ ኖሮባችሁ ያልጨረሳችሁ ካላችሁ በተቀሩት ጥቂት ቀናቶች ውስጥ ለማጠናቀቅ ሞክሩ ።
 
👉ወዳጅ ዘመዶቻችሁንም አስታውሱ‼️
https://t.me/darulekra

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Jan, 20:32


🔵ውድ ቀናቶች ደረሱ።

አራተኛው ዙር ወርሐዊ ፕሮግራማችን ከፊታችን ጁሙዓህ (16/05/2017) ከዐስር ሰላት በኋላ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ይቆያል ኢን ሻእ አላህ።

የኪታቦቹ ዝርዝር ለማስታወስ

١. مقدمة في أصول التفسير
የኪታቡ pdf

https://t.me/medresetulislah/6612

٢. الأصول من علم الأصول
የኪታቡ pdf

https://t.me/medresetulislah/6634

٣. مختصر سيرة الرسول ﷺ
የኪታቡ pdf

https://t.me/medresetulislah/6639

٤. بيان فضل علم السلف على علم الخلف
የኪታቡ pdf

https://t.me/medresetulislah/6620

٥. بلوغ المرام
የኪታቡ pdf

https://t.me/medresetulislah/6630

٦. متممة آجرومية
የኪታቡ pdf

https://t.me/medresetulislah/6624

المدرس:- 🎙 فضيلة الشيخ أبو عبدالحليم عبدالحميد بن ياسين اللتمي

🕌 በአልኢስላሕ መድረሳ

https://t.me/medresetulislah

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Jan, 04:55


كل ما يصيبك سببه ذنوبك

📽 فضيلة الشيخ صالح الفوزان حفظه الله تعالى

https://t.me/aaa3535aaa

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Jan, 04:44


ስለ ረመዷን በአቡ ያሲር

🗞 አዲስ መፅሀፍ🗞

የረመዷን ፆም ምክር በሚል ርዕስ  የተሰናዳ አማርኛ ግጥም:-

<> በውስጡ እጅግ ብዙ ጠቃሚ ምክሮችን አካቶ ይዟል : ግጥሙ በእነዚህ [ 6 ] ጉዳዮች ላይ የጠነጥናል
🗞የሚዲያ አጠቃቀም
🗞 ምክር ለወንድሜ
🗞 ምክር ለእህቴ
🗞የረመዷን በላጭነት
🗞ለፆመኛ ተወዳጅ ተግባራት
🗞ፆምን የሚያፈርሱ ነገሮች

አዘጋጅ ወንድም አቡ ያሲር ዐብዱልፈታህ ጀማል ሃፊዘሁሏህ

➡️ የቴሌ-ግራም ቻናሉን ተቀላቀሉ
                 👇👇
https://t.me/abdul_fettah
https://t.me/abdul_fettah
   <><><><><><><><><><>
https://t.me/YusufAsselafy

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Jan, 19:13


ነገረ ዲነር(Dinner ) ወማ አድራኩም ማ! ዲነር!!!

አብዛኛው ሙስሊም ተማሪ ጭምር የሚሳተፍበት ተመራቂዎች ከመመረቃቸው በፊት አብረው ለአመታት ከቆዩዋቸው ጓደኞቻቸው ጋር እንዲሁም ከመምህራን ጋር በመሆን የተለያዩ ዝግጅቶችን በማዘጋጀት ሴትም ወንድም በተቀላቀለበት መልክ በአንድ ቦታ በማሳለፍ የሚከውኑት ዝግጅት አለ። ይህ ድርጊት በሚከተሉት ሰበቦች አይፈቀድም።
1ኛ ያለምንም አስገዳጅ ምክንያት ኢኽቲላጥ አለበት። ❴ካፊር ሴቶችም ወንዶችም ሙስሊም ሴቶችም ወንዶች ያለምንም ግርዶሽ ይደባለቃሉ❵
2ኛ አብዛኞቹ እንደሚያደርጉት ሴቶችም ወንዶችም ዝግጅት ያቀርባሉ። ❨ግጥም፣ ምስጋና፣ ጭውውት ወዘተ❩ ሴት ልጅ ወንዶች ባሉበት ማንኛውም ነገር ማቅረብ አትችልም። ❮{ስለሙስሊሟ እያወራሁ እንደሆነ ተገንዘቡ}❯
3ኛ በካሜራ የታጀበ የፎቶ ትርዒት ሊያደርጉት ይችላሉና በቀጥታ ከሸሪዓ ጋር በሚቃረን ተግባር ተሳታፊ ለማድረግ ያቀርባል

እህቴ ሆይ! እምነትሽ ያዘዘሽን ሒጃብ በአግባቡ ለብሰሽ አክብሪው

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Jan, 18:48


✍️ወደ መስጂድ ለመሄድ ኢቃም እስኪደረግ ጠብቀን፣ ቁርኣን ለመቅራት ረመዷንን ጠብቀን፣ ሰለዋት ለማውረድ ጁሙዐህን ጠብቀን፣ አላህን ለማመስገን ምክንያት ፈልገን ፦እስከ መቼ ? ይሆናል ወይ⁉️
ሀቂቃ አሏህ ያዘነልን ሲቀር አብዛኛዎቻችን
ያለንበት ሁኔታ ይህነው ።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Jan, 18:46


✍️ በመልካም ማዘዝ እና መጥፎን ነገር እንደ መጥፎነቱ አምኖ ማውገዝ( መጥላት) የሁሉም ነብያቶች ፈለግ ስሆን ። እኛ ደግሞ በዚህ ተግባር ከሁሉም ኡመቶች በላጭ እና የተሻለ የሆነበት የሁልጊዜም መለያ ተግባራችነው ።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Jan, 16:22


❝የሲሳይ ቁልፉ ኢስቲግፋር  መጠየቅ እና አላህን በመፍራት ላይ መታገል ነው።❞  ኢብኑል ቀይም
📚 _ حادي الأرواح

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Jan, 19:38


የቱንም ያህል መልካም ስራዎችን ብትሰራ በስራህ አትደነቅ ስራህ አላህ በአንተ ላይ ከዋለው ሃቅ አንጻር ትንሽ ነውና።❞ ኢብኑ ዑሰይሚን

📚‏[«شرح رياض الصالحين(٥٧٥/١)]

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Jan, 11:36


የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት በዩኒቨርሲቲው በኒቃባቸው ምክንያት ከትምህርት ከምግብ እና ከመጠለያ እንዲገለሉ የተደረጉ ተማሪዎች እስከ ኒቃባቸው ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ከዩኒቨርሲቲው ጋር ከስምምነት ደረሰ!

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት በዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ ላለፉት ወራት ሲደረግ የነበረውን መገፋት እና ጭቆና በሰላማዊ መንገድ ይፈታ ዘንድ ሲታገል እንደነበር አሳውቋል:: በተደረገው ሰላማዊ ትግል እና ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር በተደረገ ውይይት በዛሬው እለት ላለፉት 10 ቀናት ከምግብ ከመጠለያ እና ከትምህርት በኒቃባቸው ምክንያት እንዲርቁ የተደረጉ ሙስሊም ተማሪዎች ኒቃባቸውን ለብሰው ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ ዘንድ ከስምምነት እንደተደረሰ አሳውቋል:: ይህ ይመጣ ዘንድ ለመብታቸው የታገሉ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና መላው ለሰብዓዊ መብት መከበር ትብብራቸውን ያሳዩ አካላትን በሙሉ አመስግኖም በዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ለደረሰውና ለሚደርሱ የመብት ጥሰቶች ሁሉ ፍትሕ እንዲሰፍን በማድረግ ረገድ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አስታውቋል::


©️ EHEMSU

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Jan, 06:18


ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ብለዋል

❝ዒባዳን ከጨረሱ  በኋላ የሚመጣ ጥርጣሬን በተመለከተ" አንዳንድ ሰዎች ሶላትን ጨርሰው ከአሰላመቱ በኋላ ሸይጧን ወደ አንዱ ይመጣና "ፋቲሃን አልቀራህም፣ አንድ ሱጁድ ብቻ ነው የወረድከው" ይለዋል።

እነዚህን ጥርጣሬዎች  ያስወግዳቸው ምክንያቱም ጥርጣሬ ከአምልኮው መጠናቀቅ በኋላ በአምልኮው ላይ ምንም የሚያመጣው ተጽእኖ የለምና።❞

📚العثيمين؛ دروس وفتاوى الحرم المدني

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Jan, 01:39


🟢ደዩስ ጀነት አይገባም!!

👉በቤቱ ላሉ ሴቶችና ህፃናት ደንታ ቢስ የሆነ ወንድ ደዩስ ጀነት አይገባም:

↪️ከአሸይኽ ሳሊህ አልፈውዛን ትምህርት

ደዩስ = በቤተሰቡ ላይ ፀያፍ ነገር አይቶ የሚያልፍ

ከሰበቦቹ
👉ሂጃብ አይለብሱ
👉የለ መህረም ሰፈር ይጓዛሉ
👉ከአጅነቢይ ወንድ ይቀላቀላሉ
👉የሸር በሮችን ይከፍታሉ

በቤተሰቡ ውስጥ እነዚህና ሌሎችም ወንጀሎች እያየ የማይቀና እና የማያስተካክል ደዩስ ነው::
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله: " والديوث: الذي لا غيرة له " .
"مجموع الفتاوى" (32/ 141).

ነቃ በል ደዩስ አትሁን !

🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) :
https://t.me/Abuhemewiya

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Jan, 08:01


❝ተውበት ማድረግ የፈለገ ሰው ከበዳይነት ይውጣ ከበዳዮች  ጋር መደባለቁንም ያቁም  ያለበለዚያ የሚፈልገውን አያገኝምና።❞  ኢብራሂም ቢን አድሃም

📚فوائد من كتاب الزهد الجزء الرابع

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

26 Jan, 17:50


ከብዙ ጥረቶች በኋላ ተሳካ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
አ ል ሃ ም ዱ ሊ ላ ህ

🔎 ከዚህ በፊት በሸይኻችን አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ አላህ ይጠብቃቸውና በሚከተለው ርዕስ ተለቆ ነበር፦

🏝 الْكَلِمَاتُ النَّافِعَةُ الذَّهَبِيَّة في بَيَانِ أُصُوْلِ وَمَنْهَجِ الدَّعْوَةِ السَّلَفِيَّة

ሸይኻችን ተጨማሪ አስፈላጊ ነጥቦችን በመጨማመር እና ሙሉ ሀረካውን በማስቀመጥ አጠናቀውት ከዛም በሁለት ሙጀለድ ተዘጋጅቶ ቀረበ

👌 𝙥𝙙𝙛 ❴የሁለቱም መጀለድ 𝕤𝕠𝕗𝕥 𝕔𝕠𝕡𝕪❵ በቅርቡ ይለቀቃል። አላህ ከፈቀደ ደግሞ ታትሞ በኪታብ መልኩ በእጃችን የምንይዘው ያድርገን!

https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha/11913

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

26 Jan, 13:27


˝ከአቋም ማሽቆልቆል ከበሽታ የበለጠ ከባድ ነው።ምናልባትም ሊያጠፋህ ይችላልና።አላህን እስከ ሞታችሁ ፍፃሜ ድረስ እርሱን በመታዘዝ ላይ ፅናት እንዲለግሳችሁ  ለምኑት።ከልቦች መገለባበጥ፣ ከውዥንብር እና ከግርግር በኋላ ካለው ሁከት በአላህ  ተጠበቁ። ከመታዘዝ ክብር በኋላ ያለመታዘዝ ውርደት ምንኛ አሳፋሪ ነው።˝ ኢብኑ ረጀብ

📚لطائف المعارف"( ٣٩٣)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

25 Jan, 14:56


የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት በወቅታዊ ጉዳዮች መግለጫ አውጥቷል!

ኢንሻላህ በዲላ ብቻ ሳይሆን በመላው ኢትዮጵያ በቅርቡ ሙሉ መብታችንን የምናስከብር ይሆናል!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 18:11


WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ) pinned «- عن أبي هريرة  قال: قال رسولُ الله ﷺ: أكثروا ذكر هادم اللَّذات: الموت. رواه الترمذي، والنَّسائي، وصحَّحه ابن حبَّان - ከአቡ ሁረይራህ እንዳተላለፈው፡- የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم አሉ፡- ተድላን(ደስታን )አጥፊ የሆነችውን ማስታወስን አብዙ ።ሞት። ቲርሚዚ እና አል-ነሳኢ ዘግበውታል እና ኢብኑ ሂባን ሰሂህ ብለውታል…»

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 18:11


- عن أبي هريرة  قال: قال رسولُ الله ﷺ: أكثروا ذكر هادم اللَّذات: الموت.
رواه الترمذي، والنَّسائي، وصحَّحه ابن حبَّان

- ከአቡ ሁረይራህ እንዳተላለፈው፡- የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم አሉ፡- ተድላን(ደስታን )አጥፊ የሆነችውን ማስታወስን አብዙ ።ሞት።
ቲርሚዚ እና አል-ነሳኢ ዘግበውታል እና ኢብኑ ሂባን ሰሂህ ብለውታል !!!



ወንድማችን መካሪምን ከ geographic distance አንፃር ሄደን ወደ ማረፊያው ባንሸኘው እንኳን ቤተሰቦቹን አቅማችን በፈቀደው ያህል አብሽሩ ማለት አለብን አሂበቲ ፊላህ!!

ስለዚህ ያ!ኢኽዋኒ ወአኸዋቲ ! ቤተሰቦቹን ለማገዝ የገንዘብ ድጋፍ የታሰበ ስለሆነ ሁላችንም እንተጋገዝ

በአካውንት መጠቀም የምትፈልጉ 👇👇👇👇👇👇👇
CBE Account No.  1000611273774
Account Name.👉  WCU/MUS/STU/ Darul hijerteyn mesjid


የላካቹበትን ደረሰኝ 👉username attach አድርጉ እንዳትረሱ ባረከላሁ ፊኩም⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
     @RebiZidniIlma


👉በካሽ መስጠት የምትፈልጉ መስጂድ በወንዶችም በእህቶችም በኩል የሚቀበሉዋቹ ኻዲሞች አሉና መስጠት ትችላላችሁ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 15:23


🚫 የአላህ ታአምር በአሜሪካ ምድር

አሜሪካ ትላንት በሰው ሰራሽ እሳት የፍልስጢንን ምድር ስታቃጥል አዛውንትና ህፃናትን መኖሪያቸው ቀብራቸው እንዲሆን አድርጋ ከፍርስራሽ ስር ጀናዛ ስትቀብር የምእራቡ ዐለም በድል አድራጊነት ቁጭ ብሎ እያየ ነበር ከተሞች ወደ ምድረበዳነት ሲቀየሩ እርጥብና ደረቅ ሲቃጠል ማን አለብኝ ባይዋ አሜሪካ ገና ነው ጠብቁ ትል ነበርፍልስጢናዊያን አቅመ ደካሞች ነፍሳቸውን ማዳን የቻሉት ሲሰደዱ ደካሞቹ የሰው ሰራሹ እሳት በላያቸው ላይ ሲለኮስ የዛሬዎቹ ደም እንባ አልቃሽ የሆሊዩድ አክተሮች በሉዋቸው ሲሉ ነበር። የእናታቸው ጡት እንደጎረሱ ከፍርስራሽ ስር የቀሩ ህፃናትን ጀናዛ ማውጥት እንዳይቻል የአሜሪካ የጦር ጀቶች የቦንብ ናዳ ሲያወርዱ የአሜሪካ ባለስልጣናት ውስኪ ያገሱ ነበር። የፍልስጢን ሰማይ በሰው ሰራሽ እሳትና በአቅመደካሞች ደም ከለሩ ሲቀየር የዛሬዎቹ የሆሊዩድ አክተሮች ፊልም ይሰሩበት ነበር።
ምንዳ በሰሩት ስራ ልክ ነውና ዛሬ እብሪተኛዋ፣ ትምክህተኛዋ፣ ማን አለብኝ ባይዋ ዠ፣ አንባ ገነኗ አሜሪካ የስራዋን ውጤት ለማየት ተገዳለች። ፍልስጢንን ለማውደም በቢሊየን ዶላይ የመደበው ባይደን ዛሬ የደረሰበትን ውድመት ለማስቆም የሚችል ዶላርም ዠ፣ መሳሪያም ፣ የምርምር ተቋምም፣ የጦርም ይሁን የተማረ ሀይል አጥቶ የሚሆነውን በቁጭት ለማየት ተገደደ።
ከአላህ የተላከው እሳት ሎስ አንጀለስ ላይ ከፊቱ የሚቆም ሀይል የለም በቃህ ባይ የለውም ሁሉንም ነገር ያቃጥላል ያወድማል ያከስማል፣ ከተማን ወደ አመድነት ይቀይራል ። ዝነኞቹ የሆሊዩድ አክተሮች ማን ይወዳደረዋል ከሚባልለት መኖሪያቸው ባዶ እጃቸውን ወጥተው የሲቃ እንባ እያነቡ አለኝ የሚሉት ነገር እሳት ሲበላው እያዩ ነው። የአሜሪካ ባለ ስልጣናት የስብእና ዝቅጠትና የማንነት ማዝቀጫ ፋብሪካ የሆነውን ሆሊዩድን እሳቱ ሲበላው ለማየት እየተገደዱ ነው። ያ የዝቅጠት ፋብሪካ ሆሊዩድ ያ ፈጣሪ የሚባል ነገር የለም የሚሉ አክተሮች የሞሉበት የኩፍር መናሃሪያ የሆነው ሆሊዩድ እሳቱ ደረስኩ እያለው የይድረሱልኝ ጣር እያሰማ ሲሆን ጣኦቱ ባይደን እንደ ድንጋይ ቆሞ ከመቅረት ውጪ አማራጭ አጥቷል።
የትኛውን የጦር ጀት ወዴት ያሰማራ ? ወደ ማን ይተኮስ ይበል? በማን ላይ ያቧርቅ ? በድን ሆኖ መቅረትና የሚሆነውን ከማየት ውጪ መላ የለውም። ለመሆኑ ባይደን የትላንቱን የፍልስጢንንና የኑፁሃን ህዝቦቿ ዋይታና ሲቃ በአይነ ህሊናው ይቃኝ ይሆን? ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ህሊናው እብሪት ጋርዶታልና ዛሬ በንፁሀን ደም የጨቀየው እጁ የዘራውን እያጨደ ነውና ልቦናው ታውሯል። በድን ሆኖ የሚሆነውን ከማየት ውጪ አማራጭ የለውም እሱም አጋሮቹም ሺ ጊዜ አምሳያቸው ቢጨመርም ምንም ማድረግ አይችሉም ምክንያቱም የአላህን ሰራዊት የሚገጥም የለምና
የፊራኦንን ሰራዊት በውሃ ያሰመጠ፣ የኑሕ ዘመን እብሪተኞችን ከሰማይና ምድ በታዘዘ ፍል ውሃ ያጠፋ የመድየንን የሉጥንና የሰሙድን ህዝቦች በመላኢካ ጩኸት ያጠፋ አምላክ በዛሬዎቹ እብሪተኞች ላይ ከሰራዊቱ መካከል የሆነውን እሳትና አውሎ ነፋስ ልኮ አሜሪካን እያመሰ ይገኛል። የጌታህ ሰራዊት እሱ እንጂ ማንም አያውቀውም

«وَمَا جَعَلْنَا أَصْحَابَ النَّارِ إِلَّا مَلَائِكَةً ۙ وَمَا جَعَلْنَا عِدَّتَهُمْ إِلَّا فِتْنَةً لِّلَّذِينَ كَفَرُوا لِيَسْتَيْقِنَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ وَيَزْدَادَ الَّذِينَ آمَنُوا إِيمَانًا ۙ وَلَا يَرْتَابَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ وَالْمُؤْمِنُونَ ۙ وَلِيَقُولَ الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٌ وَالْكَافِرُونَ مَاذَا أَرَادَ اللَّهُ بِهَٰذَا مَثَلًا ۚ كَذَٰلِكَ يُضِلُّ اللَّهُ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي مَن يَشَاءُ ۚ وَمَا يَعْلَمُ جُنُودَ رَبِّكَ إِلَّا هُوَ ۚ وَمَا هِيَ إِلَّا ذِكْرَىٰ لِلْبَشَرِ »
المدثر ٣١
"የእሳትንም ዘበኞች መላእክት እንጅ ሌላ አላደረግንም፡፡ ቁጥራቸውንም ለእነዚያ ለካዱት መፈተኛ እንጅ አላደረግንም። እነዚያ መጽሐፍን የተሰጡት እንዲያረጋግጡ፣ እነዚያም ያመኑት እምነትን እንዲጨምሩ፣ እነዚያም መጽሐፍን የተሰጡትና ምእምናኖቹ እንዳይጠራጠሩ፣ እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸው (መናፍቃን)፣ ከሓዲዎችም አላህ በዚህ (ቁጥር) ምን ምሳሌ ሽቷል? እንዲሉ (እንጅ አላደረግንም)፡፡ እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ያጠምማል የሚሻውንም ያቀናል የጌታህንም ሰራዊት (ልክ) ከርሱ በቀር ማንም አያውቅም። እርሷም (የሰቀር እሳት) ለሰዎች መገሰጫ እንጅ ሌላ አይደለችም።"

ይህ ዛሬ በአሜሪካ ባለስልጣናት ላይ ምፅዓት የሚመስለው እሳት አኼራ ላይ ከሚጠብቃቸው አንፃር ኢምንት ነው። ሩቅ ይመስላቸዋል ግን ቅርብ ነው። ወደ አላህ ተመልሰው ለአላህ ትእዛዝ እስካላደሩ ድረስ። እስኪ የዛን ቀን ሁኔታ በቁርኣን ገለፃ እናስተውለው፦

إِنَّهُمْ يَرَوْنَهُ بَعِيدًا
እነርሱ (ያንን ቀን) ሩቅ አድርገው ያዩታል።
وَنَرَاهُ قَرِيبًا
እኛም ቅርብ ኾኖ እናየዋለን፡፡
يَوْمَ تَكُونُ السَّمَاءُ كَالْمُهْلِ
ሰማይ እንደ ዘይት አተላ በምትኾንበት ቀን
وَتَكُونُ الْجِبَالُ كَالْعِهْنِ
ጋራዎችም በተለያዩ ቀለማት እንደ ተነከረ ሱፍ (ነፋስ እንደሚያበረው) በሚኾኑበት ቀን
وَلَا يَسْأَلُ حَمِيمٌ حَمِيمًا
ዘመድም ዘመድን በማይጠይቅበት ቀን፤ (መላሽ የለውም)
يُبَصَّرُونَهُمْ ۚ يَوَدُّ الْمُجْرِمُ لَوْ يَفْتَدِي مِنْ عَذَابِ يَوْمِئِذٍ بِبَنِيهِ
(ዘመዶቻቸውን) ያዩዋቸዋል፡፡ አመጸኛው ከዚያ ቀን ስቃይ (ነፍሱን) በልጆቹ ሊበዥ ይመኛል፡፡
وَصَاحِبَتِهِ وَأَخِيهِ
በሚስቱም በወንድሙም፡፡
وَفَصِيلَتِهِ الَّتِي تُؤْوِيهِ
በዚያችም በምታስጠጋው ጎሳው፡፡
وَمَن فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ يُنجِيهِ
በምድርም ላይ ባለው ሁሉ (ሊበዥ) ከዚያም ሊያድነው (ይመኛል)፡፡
كَلَّا ۖ إِنَّهَا لَظَىٰ
ይተው! እርሷ (እሳቲቱ) ለዟ ናት፡፡
نَزَّاعَةً لِّلشَّوَىٰ
የራስን ቅል ቆዳ የምትሞሽልቅ ስትኾን፡፡

تَدْعُو مَنْ أَدْبَرَ وَتَوَلَّىٰ

(ከእምነት) የዞረንና የሸሸን ሰው (ወደእርሷ) ትጠራለች።

ሱረቱል መዓሪጅ ከአንቀፅ 6 –17

እነዚያ የአላህን ባሮች የሚፈትኑ አካላት ተውበት አድርገው ካልተመለሱ ምን እንደሚጠብቃቸው በሚከተለው የአላህ ቃል እናያለን፦
«إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ الْحَرِيقِ»
    البروج ١٠
"እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው። ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡"
     
ለማንኛውም እኛ ለእነዚህ አካላት የምንለው ሂዳያ የሚገባቸውን አላህ ሂዳያ ይስጣቸው። ሂዳያ የማይገባቸውን ደግሞ በጥበቡና ፍትሀዊነቱ የሚገባቸውን ይስጣቸው ነው

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 11:14


አላህ ሲቆጣ ብትር አይቆርጥም
ያደርጋል እንጂ ነገሩ እንዳይጥም
🔥 ¯¯¯¯¯¯¯---------__♨️

➘➴➘➴➘➴
➭ እስካሁን ድረስ መቆጣጠር ባልተቻለው የአሜሪካ፣ ሎስ አንጀለስ  ሰደድ እሳት ምክንያት ቢያንስ 16 ሰዎች መሞታቸው ሲረጋገጥ ከ137 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል።

➧ የበርካታ ሰዎች ቤት ወደ አመድነት ተቀይሯል። ሰደድ እሳቱ ያደረሰው ውድመት 135 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ የተገመተ ሲሆን ከዚህም ከፍ እንደሚል ይጠበቃል።

🔥 እሳቱን ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥረት ቢቀጥልም ....... እየተቃረበ ነው ተብሏል።

♻️ በቀጣይ ቀናት ምን ሊከሰት እንደሚችል በእርግጠኛነት መተንበይ ባይቻልም ነዋሪዎች ለቀው እንዲወጡ ወይም ለመውጣት እንዲዘጋጁ እንደተነገራቸው ቢቢሲ ዘግቧል።

🌐  tikvahethiopia

🏝 https://t.me/AbuImranAselefy/9618

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 11:05


Live stream finished (17 minutes)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 10:47


Live stream started

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 10:31


ዶ/ር ስለ ሙመዪዓ እየዘከዘኩ ነው ገባ ገባ በሉ......

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 10:30


Live stream started

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 10:25


Live stream started

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 10:25


ፕሮግራም ተጀምሯል .....

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 10:24


Live stream started

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 09:25


አልሀምዱሊላህ ከዙህር በፊት ያለው ፕሮግራማችን በሰላም ተጠናቋል።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 09:25


Live stream finished (16 hours)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 08:29


በጥሩ ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል በሚል ርዕስ.............

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 08:13


ኡስታዝ ኢዙዲን ገብቷል ገባ ገባ በሉ........

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 08:12


አልሀምዱሊላህ ኮርሱ ተጠናቀቀ።



ቀጣይ ኡስታዝ ኢዙዲን ከሁልባራግ..........

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 07:56


6ኛው አስል ደርሰናል........

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 07:49


ሱፊዮች ጉዳቸው ፈላ!!!! ጉድ እኮ ነው........

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 07:46


ይሰማል?

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

12 Jan, 07:26


ገባ ገባ በሉ ኡስታዝ ዶ/ር ሸምሱ ጀምሯል.....

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Dec, 03:46


«በምድር ላይ ስሜትን እንደ መተው ያለ ከባድ ነገር የለም።» ይለናል ፉዾይል ኢብኑ ዒያዽ(ረሂመሁ አላህ)

የአላህ ሰላም በነዚያ እርሱን ፈርተው ስሜታቸውን በተቆጣጠሩ ላይ ይሁን።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Dec, 10:39


👉  ሸይኽ አልባኒን ያስለቀሰ ታሪክ

   ዒሳም ሃዲይ የተባለ ተማሪ ሸይኽ አልባኒን በተኽሪጅ ያግዛቸው ነበር ። ከሳቸው ጋር ወደ አምስት አመት አካባቢ አሳልፏል ። የኢብኑ ሒባንና ኢብኑ አሳኪርን ኪታቦች ተኽሪጅ እየሰራ በነበረበት ጊዜ ሸይኽ አልባኒ በእነዚህ ኪታቦች ውስጥ ለየት ያለ ጠቃሚ ነገር ስታገኝ ንገረኝ አሉኝ ይላል ።
    የሲቃት ኢብኑ ሒባንን ኪታብ እያነበብኩ ሳለ የአቡ ቂላባን ታሪክ በአምስተኛው ሙጀለድ መጀመሪያ ላይ ለሸይኻችን ማንበብ ጀመርኩ ። በጣም አስገራሚ ሶብሩን ይናገራል ወደ መጨረሻ አካባቢ ደርሼ ቀና ብዬ ሳይ ሸይኻችን በእንባ ታበዋል ። የለቅሶ ሀይል ከውስጣቸው ገንፍሎ ድምፃቸው እንዲወጣ ስላደረገው ተነስተው ወደ ቤት ገቡ ። ከቆይታ በኋላ ተመልሰው መጥተው በጎረነነ ድምፅ ሰላም ብለውኝ ስራቸውን ቀጠሉ ። ታሪኩ ጠቃሚ ስለሆነ ላቅርብላችሁ ይላል የሸይኽ አልባኒው ተማሪ ዒሳም ታሪኩ እንዲህ ነው ።
     ኢብኑ ሒባን ከዐብዱላሂ ኢብኑ ሙሐመድ ይዞ እንዲህ ይላል : –
      " አንድ ጊዜ ወደ ዳርቻ ሄጄ ዒባዳ ለማድረግ ወጣሁ ። ዳርቻ ላይ ማረፊያችን ከቅጠላቅጠል የተሰራ ዳስ ቢጤ ነው ። ወደ ዳርቻ ስደር አሸዋማ በሆነው በባሕር ዳር ባለው ዳርቻ ላይ የሆነ ድንኳን አየሁ ። ወደ ድንኳንኩ ጠጋ አልኩኝ ። በውስጡ የሆነ ሰው አለ ይህ ሰው ሁለቱም እጅና እግሮቹ የሉም ። አይኑም ተይዟል ፣ ጆሮውም ያስቸግሯል ፣ ከአካሉ ሙሉ ጤነኛው ምላሱ ብቻ ነው ። ጠጋ ስል እንዲህ እያለ ዱዓእ ያደርጋል : –
       " አላህ ሆይ በኔ ላይ የዋልከውን ፀጋና ከብዙ ፍጥረታቶችህ ለማስበለጥህ የማሸኩርበት ምስጋና እንዳመሰግንህ አድርገኝ  " ።!!!
    ዐብዱላህም በአላህ ይሁንብኝ ይህን ሰው ቀርቤ መጠየቅ አለብኝ የትኛው ፀጋ ነው አላህ ከሌሎች አስበልጦ የሰጠው ? ፈህም ነው ወይስ እውቀት ወይስ ኢልሃም ነው አላህ በልቡ ላይ የጣለለት አለ ። ዐብዱላሂ ሄደና ሰላም ካለው በኋላ ስታደርገው የነበረውን ዱዓእና ምስጋና ሰምቻለሁ ከአላህ ፀጋዎች የትኛውን ነው የምታመሰግነው አልኩት ይላል ። እንዲህ ብሎ መለሰልኝ : –
     " አላህ በኔ ላይ የዋለውን ፀጋ አታይምን አላህ ሰማይን እሳት እንድታዘንብብኝ አዞ ቢያቃጥለኝ ፣ ተራራን አዞ ቢያጠፋኝ ፣ ባሕርን አዞ ቢያሰምጠኝ ፣ ምድርን አዞ ቢውጠኝ አሁን ካለሁበት ምስጋና አልወገድም ነበር ። እሱን የማመሰግንበት ምላስ እስከሰጠኝ ድረስ !!!!! ነገር ግን እስከመጣህ ድረስ ካንተ አንድ ሀጃ አለኝ ። እንደምታየኝ እኔ ራሴን መጥቀም አልችልም አንድ ልጅ ነበረኝ የሶላት ሳአት ሲደርስ ውዱእ የሚያስደርገኝ ፣ ሲርበኝ የሚያበላኝ ፣ ሲጠማኝ የሚያጠጣኝ,  ነገር ግን ከሶስት ቀን ጀምሮ አጣሁት እኔ እንደምታየኝ ነኝና እስኪ ፈልግልኝ አለኝ ። በአላህ ይሁንብኝ አንድም ሰው በሰው ሀጃ አይሄድም በምንዳ የላቀ በሆነ ባንተ ሀጃ ከመሄድ የበለጠ ብዬው ፍለጋ ቀጠልኩ ።
ብዙም ሳልቆይ በሁለት ኮረብታዎች መካከል አሸዋማ በሆነ ደለል ላይ አውሬ በልቶት አየሁ ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ብዬ በምን መልኩ ነው ቀርቤ የሆነውን የምነግረው ብዬ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ ። የተወሰነ ጊዜ በሀሳብ ከተሰወርኩ በኋላ መመለስ ጀመርኩ ።
    መንገድ ላይ እያለሁ የነብዩላሂ አዩብ ታሪክ ትዝ አለኝ ። ከዛም ደርሼ ሰላም አልኩት መለሰልኝ ቀጥሎም አንተ ጓደኛዬ ነህ አይደል አለኝ አው አልኩት ። ጉዳዬን ምን አደረከው አለኝ ።
እኔም አላህ ዘንድ አንተ ነህ ወይስ አዩብ ነው የበለጠ ቦታ ያለው አልኩት ።
እሱም አዩብ አለኝ ።
እሺ ጌታው ምን እንዳደረሰበት ታውቃለህ አይደል በአፍያው ፣ በልጆቹና በሀብቱ ፈትኖታል አይደል አልኩት ።
እሱም አው አለኝ ።
ታዲያ ጌታው እንዴት አገኘው አልኩት ።
እሱም ታጋሽ ፣ አመስጋኝ ሆኖ አገኘው አለኝ ።
አዩብ ጌታው በሱ ላይ ያደረሰበትን ቤተሰቦቹንና ጓደኞቹን እስከሚያስገርም ወዶ ተቀብሏል አይደል አልኩት ።
እሱም አው አለኝና አሳጥረው አላህ ይዘንል አለኝ  ።
ልፈልገው የላክኸኝ ልጅ አውሬ በልቶታል አላህ አጅርህን ያብዛልህ ትእግስቱንም ይስጥህ አልኩት ።
የመከራው ባለቤትም እንዲህ አለ " ምስጋና ለዚያ ከዘሬ ውስጥ እሱን አምፆ በእሳት የሚቀጣው ያልፈጠረ ለሆነው ጌታዬ የተገባ ይሁን " ብሎ  ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን አለና የማቃሰት ድምፅ አውጥቶ ሩሑ ወጣ ። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ብዬ ትካዜ ውስጥ ገባሁ ።
     ትቼው ከሄድኩኝ አውሬ ይበላዋል ቁጭ ካልኩም ምን እንደማደርግ አላውቅም ብዬ በላዩ ላይ በነበረው ፎጣ ሸፍኜው ቁጭ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ ። ብዙም ሳይቆይ አራት ሰዎች ሲያልፉ አዩኝና መጡ ። ምንድነው ነገርህ አሉኝ ታሪኩን ነገርኳቸው ። እስኪ ክፈተው አሉኝ ከፈትኩት ። ተንበርክከው በአይኖቹ መካከል ይስሙት ጀመር ሐራም ያላየ አይን ይላሉ ። እጅና እግሮቹን እየሳሙ ሰው ሲተኛ ለጌታቸው በመስገድ ያልተኙ አካሎች ይላሉ ። አላህ ይዘንላችሁ ለመሆኑ ይህ ሰው ማን ነው አልኳቸው ። እነርሱም አላህና ነብዩን በጣም ይወድ የነበረው አቡ ቂላባ የኢብኑ ዐባስ ባልደረባ ነው አሉኝ ። 
     አጥበን እኛ ጋር በነበረ ልብስ ከፍነን ቀበርነው ። ሰዎቹም ሄዱ እኔም ወደ ዒባዳ ቦታዬ ሄድኩ ። ማታ ላይ ጋደም አልኩኝ የተኛ ሰው እንደሚያየው ያን የአላህ ባሪያ በጀነት ጨፌ ላይ የጀነት ልብስ ለብሶ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ ሲቀራ አየሁት :–

  «سَلَامٌ عَلَيْكُم بِمَا صَبَرْتُمْ ۚ فَنِعْمَ عُقْبَى الدَّارِ»
             الرعد  ( 24)
«ሰላም ለእናንተ ይኹን፡፡ (ይህ ምንዳ) በመታገሳችሁ ነው፡፡ የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር!» (ይሏቸዋል)፡፡

    አንተ ያ ጓደኛዬ አይደለህምን አልኩት ። አው አለኝ ። ታዲያ ይህን ደረጃ እንዴት አገኘኸው አልኩ ። አላህ ደረጃዎች አሉት በመከራ በመታገስ ፣ በደስታ በማመስገን ፣ አላህን በድብቅም በግልፅም በመፍራት እንጂ የማይገኝ አለኝ " ።

    አስሲቃት ሊብኒ ሒባን የአምስተኛው ሙጀለድ መጀመሪያ የአቡ ቂላባ ታሪክ

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Dec, 12:13


፨ሁለቱ ቆንጆ ባህሪያት!

ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“በመልካም ስነምግባር እና በረጅም ዝምታ ላይ አደራችሁን። ነፍሴ በእጁ በሆነችው እምላለሁ! ከፍጡራኖች በእነሱ (በሁለቱ ባህሪያት) እንደተዋበ አይነት ሰው ማንም የለም።”

                📚 አልባኒ በሶሂህ አልጃሚ ውስጥ ሀሰን ብለውታል

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Dec, 03:09


ሰዎች የሚያከብሩህ...

ታላቁ ስመጥር የሆነው ዓሊም አል-ሐሰኑል በስሪ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

❝...ሰዎች በእጃቸው የያዙትን ነገር እስካልወሰድክባቸው (እስካልጠየካቸው) ድረሥ አንተን ከማክበር አይወገዱም፤ ነገርግን ምትጠይቅና ምትወስድ ከሆነ ይንቁሃል፣ንግግርህንም ይጠላሉ፣ አንተንም ይጠላሉ።❞

📗 [አል-ሂልየቱል አውሊያ:3/20]

𝙅𝙊𝙄𝙉 𝙊𝙐𝙍 𝙏𝙀𝙇𝙀𝙂𝙍𝘼𝙈 𝘾𝙃𝘼𝙉𝙉𝙀𝙇
@semirEnglish

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

26 Dec, 19:52


لَقَدْ مَنَّ ٱللَّهُ عَلَى ٱلْمُؤْمِنِينَ إِذْ بَعَثَ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْ أَنفُسِهِمْ يَتْلُوا۟ عَلَيْهِمْ ءَايَٰتِهِۦ وَيُزَكِّيهِمْ وَيُعَلِّمُهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَإِن كَانُوا۟ مِن قَبْلُ لَفِى ضَلَٰلٍ مُّبِينٍ

አላህ በምእምናን ላይ ከጎሳቸው የኾነን፤ በእነርሱ ላይ አንቀጾቹን የሚያነብ፣ የሚጠራቸውም፣ መጽሐፍንና ጥበብን የሚያስተምራቸውም የኾነን መልእክተኛ በውስጣቸው በላከ ጊዜ፤ በእርግጥ ለገሰላቸው፡፡ እነርሱም ከዚያ በፊት በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበሩ፡፡
                 አል ኢምራን 2:164

ዘንጊዎች በዘነጉ፣አሰታዋሾች ባሰታወሱ ቁጥር፣ በረገፈው ቅጠል፣ በፈሰሰው አሸዋ፣ ሰማይን ባደመቁት ክዋክብት፣ ውቂያኖስ በያዘው ጠብታ መጠን የአላህ እዝነትና ሰላም በውዱ ነቢያችን ሙሐመድ(ﷺ)ላይ ይሁን!

፨የአላህ ሶላት እና እዝነት ለዓለማት ብርሃን ተደርገው በተላኩት ነቢይ ላይ ይስፈን

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

26 Dec, 09:41


👉👉እኛነት በቁርዓን ~ክፍል አንድን ለማግኘት⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
👉https://t.me/WCUMSJ2015


🖋🖋ክፍል-2

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው

ኛ አለዚ(الذى)
↪️'አለዚ' ማለት "" ማለት ሲሆን ለነጠላ ማንነት የምንጠቀምበት አመልካች ተውላጠ ስም ነው። ለብዙ ማንነቶች "አለዚነ" ( "እነዚያ") ሲሆን በቁርዓን አንድም አንቀፅ ላይ ለአሏህ ማንነት ቃሉ አልዋለም። አሏህ በነጠላ አለዚ()ብቻ ነው የተባለው።
👉10፥3 ጌታችሁ * ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው*። إِنَّ رَبَّكُمُ ٱللَّهُ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ فِى سِتَّةِ أَيَّامٍۢ ثُمَّ ٱسْتَوَىٰ عَلَى ٱلْعَرْشِ ۖ يُدَبِّرُ ٱلْأَمْرَ ۖ مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِنۢ بَعْدِ إِذْنِهِۦ ۚ ذَٰلِكُمُ ٱللَّهُ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ
👉አላህ ስለ ራሱ በሶስተኛ መደብ፦ “ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው” ያለውን ሌላ አንቀፅ ላይ በመጀመሪያ መደብ በግነት እኛነት“ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን” በማለት ይናገራል፦
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን*፡፡

👌ተጨማሪ
አንዱ አምላክ አላህ በማንነት ሆነ በምንነት አንድ ነው፤ በምንነቱ ሆነ በማንነቱ ተጋሪ የለውም፦
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ *አንድንም* አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا


72፥20 «እኔ የምግገዛው ጌታየን ብቻ ነው፡፡ በእርሱም *”አንድንም”* አላጋራም» በል፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَدْعُوا۟ رَبِّى وَلَآ أُشْرِكُ بِهِۦٓ أَحَدًۭا

112፥1 በል «እርሱ አላህ *”አንድ”* ነው፡፡ قُلْ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ

አላህ አንድ ነው” በሚለው ቃል ላይ “አንድ” የሚለው “አሐድ” أَحَد መሆኑ በራሱ አላህ አንድ ማንነት ብቻ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ከእርሱ ማንነት ጋር መለኮትን የሚጋራ አንድም ማንነት የለም፦
112፥4 ለእርሱም *”አንድም”* ብጤ የለውም፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ


👌👌"እኛነት በቁርዓን" በብዙ መንገድ መመለስ ይቻላል ለማስታወስ ያክል በትንሹ ይህን ይመስላል


☑️"የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች" አለ ያገሬ ሰው


🤲🤲❗️❗️አልሀምዱሊላህ አላ ኒዕመቲል ኢስላም❗️❗️🤲








🌹👉እስኪ ቀጣይ በእናንተ ምርጫ......በየትኛው ርዕስ ይሁን?🌹👇👇👇👇👇👇


🌹ማነኛውም ጥያቄ፣ሀሳብ፣አስተያየት⤵️⤵️👉@AbuFewzan39








👉https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

25 Dec, 16:52


Live stream finished (57 minutes)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

25 Dec, 15:55


Live stream started

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

25 Dec, 15:54


ተጀምሯል ገባ ገባ በሉ
👇👇👇
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

25 Dec, 15:01


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ኢንሻ አለህ
ዛሬ (እሮብ ) አ15 ታዊ ደዓዋ ከመግሪብ እስከ ኢሻዕ በኡስታዛችን ኡስታዝ ሙሒዲን ይኖረናል !

https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Dec, 19:50


👉👉"እኛነት" በቁርዓን


ክፍል -1

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው

👉አንዳንድ ክርስቲያኖች ስላሴ(ሶስት አምላክ የማምለክ) አስተምህሮ ከመፅሀፋቸው ማምጣት ሲያቅታቸው ቁርዓን ላይ ይመጡና"አሏህ እኮ ፈጠርን፣ሰጠን፣እንዲህ አደረግን.......ሲል ሶስት መሆኑን ያሳያል ብለው ለመሞገት ይሞክራሉ። ለዚህ ደካማ ሙግታቸው እስኪ ትንሽ እንበል!!

🤚🤚ጥያቄ ለክርስቲያን ወገኖቻችን(ጥያቄ መስሏቸው ለጠየቁን ወገኖቻችን)

1-በመጀመሪያ ደረጃ አሏህ በቁርዓኑ ላይ "እኛ" ማለቱ ስላሴን(አብ:ወልድ:መንፈስ ቅዱስን) አያሳይም።አይ ያሳያል ካላቹ ማስረጃቹ የታለ?
2-ሲቀጥል እናንተ እንደምትሉት አሏህ "እኛ" ያለው የብዜት እኛነት ነው ብንል እንኳን በሶስት የገደበው ማነው? እኛ የሚለውን ተውላጠ ስም(pronoun)ሁለትና ከዛ በላይ ለሆነ ማንነት ነው ምንጠቀመው ለሶስት ብቻ አይደለም።



👋 የኛ መልስ
➡️በመጀመሪያ ደረጃ "እኛ" "We"(نحن)" የሚለው የመጀመሪያ መደብ ተውላጠ ስም(first person pronoun) በሁለት መልኩ ይመጣል
1⃣ለብዙ ማንነቶች ብዜት ሆኖ ይመጣል(የብዜት እኛነት)(Plural of multitude) ይባላል።
2⃣ለነጠላ ማንነት ግነት ሆኖ ይመጣል(የግነት እኛነት(plural of amplitude) ይባላል


👌👌ማብራሪያ👌

👉"የብዜት እኛነት" የመጀመሪያ መደብ "እኛ" ብሎ ሲናገር በሁለተኛ መደብ ያሉት እናንተ ብለው ካናገሯቸው፤ ወይም እነርሱ ብለው ከተረኩት ይህ የብዜት ማንነት ይባላል።
የብዜት እኛነት ማለት ሌሎች ማንነትቶችን ወክሎ ሲናገር ማለት ነው
👉"የግነት እኛነት"የመጀመሪያ መደብ "እኛ" ብሎ ሲናገር በሁለተኛ መደብ ያሉት "አንተ" ብለው ካናገሩት፤ወይም ደግሞ "እርሱ" ብለው ከተረኩት ይህ የግነት እኛነት ይባላል።
የግነት እኛነት ማለት አንዱ ማንነት የራሱን ክብር፤ሞገስ፣ሉአላዊነት የሚያገንበት ነው።

🌹አሏሁ ሱብሃነሁ ወተዓላ የሚጠቀምበት የግነት እኛነት ነው ይህንን እስኪ በቁርዓናችን እንመልከት

ኛ-"እኔ"(አነ)
👉21፡25 ከአንተ በፊትም እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጂ ከመለክተኛ አንድም አላክንም"
↪️እዚህ አንቀፅ ላይ አሏህ "አላክንም" ካለ በኋላ በአንደኛ መደብ "እኔ" ማለቱ እኛ ያለው ለግነት እንደሆነ በደንብ አድርጎ ያሳያል።
↪️"ከእኔ በቀር አምላክ" ማለቱ አንድ ምንነት ብቻ አምላክ እንደሆነ ያሳያል።
👉ቁርዓን 2:38 ላይ ያለውም በተመሳሳይ።

ኛ-አንተ
👉ነብዩሏህ አዩብ አሏህን በነጠላ ተውላጠ ስም"አንተ" ብለው ሲጠሩት በግነት እኛነት "ጥሪውን ተቀበልነው" በማለት ይናገራል(ቁርዓን 21:83)
👉ነብዩሏህ ዘከርያም በተመሳሳይ(21:89)


🚫ነብያቶች አንድም ቀን አሏህ ሱብሃነሁ ወተዓላን እናንተ ብለው ጠርተውት አያውቁም።



👉ክፍል -2 ይቀጥላል ኢንሻ አሏህ...............



👍ጥያቄ፣ሀሳብ፣አስተያየት👉@AbuFewzan39










👉https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Dec, 16:07


ሱብሀነሏህ!!!
"በውሻ ብቀልድ ወደ ውሻ እቀየራለሁ ብየ እሰጋለሁ።" ኢብኑ መስዑድ
الفوائد ٢١٦.
አላህ አሳምሬ ፈጠርኩት ባለው ፍጡር በሰው ልጅ ላይ የምናፌዝ ስንቶቻችን ነን ለመሆኑ አስተያየት በሰጠንበት ነገር ለማስተካከል ለኛ ስልጣን ኖሮን ይሆን??

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Dec, 04:30


ምሽት ላይ ስትደርስ ንጋትን አትጠብቅ ፤ ንጋት ላይ ከደረስክም ምሽትን አትጠብቅ ፤ በጤንነትህ ወቅት ለበሽታህ ጊዜ የሚሆን ፥  በሕይወት እያለህ ለሞትህ የሚያገለግልህን መሰናዶን አዘጋጅ ።
    
ዓብዱላህ ኢብኑ ዑመር (ረ.ዐ)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Dec, 16:18


‼️ እኛነት በቁርዓን‼️

👉አሏህ በቁርኣን ውስጥ እራሱን "እኛ" ብሎ ማለቱ እውን ስላሴ(አብ:ወልድ:መንፈስ ቅዱስ) መሆኑን ያሳያልን?..........ኢንሻ አሏህ አንድ በአንድ የምናይ ይሆናል



👉ይጠብቁን👇👇👇👇

https://t.me/WCUMSJ2015




👉👉ጥያቄ፣ሀሳብ፣ አስተያየት....~@AbuFewzan39

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Dec, 11:11


አለቀሰ‼️

ከደጋጎች አንደኘው ስጋ በሚጠብስ ሰውየ አጠገብ አለፈ።ከዚያም ወዲያው ተሎ አለቀሰ።ስጋ ጠባሹ እንዲህ አለው➠

ምንድን ነው የሚያስለቅስህ ስጋ ፈልገህ ነውሷሊሁም ኧረ በጭራሽ! ስጋ ፈልጌስ አይደለም።

የማለቅሰው እማ በኣደም ልጆች ጉዳይ ነው።እንስሶች እሳት 🔥 ውስጥ ሙተዉ ይገባሉ።የኣደም ልጅ ግን ከነሂዎቱ እሳት ውስጥ ይገባል።

ጌታችን ሆይ! ሰውነታችን እሳትን አትቋቋምም።


قلت🖌💬

ከነሂዎታቸው የኣደም ልጆች የሚገቧት እሳት እኮ እንስሶች ሙተዉ ከሚገቧት በ69 እጥፍ ትበልጣለች።

ولذلك يقول النبي صلى الله عليه وعلى آله وسلم فيما رواه مسلم من حديث أبي هريرة رضي الله عنه፡

" نَارُكُمْ هَذِهِ الَّتِي يُوقِدُ ابْنُ آدَمَ جُزْءٌ مِنْ سَبْعِينَ جُزْءًا مِنْ حَرِّ جَهَنَّمَ ". قَالُوا : وَاللَّهِ إِنْ كَانَتْ لَكَافِيَةً يَا رَسُولَ اللَّهِ. قَالَ : " فَإِنَّهَا فُضِّلَتْ عَلَيْهَا بِتِسْعَةٍ وَسِتِّينَ جُزْءًا، كُلُّهَا مِثْلُ حَرِّهَا ".

ይቺ የኣደም ልጆች የሚያቀጣጥሏት የዱንያ
እሳታችሁ🔥ከጀሀነም ቃጠሎ(እሳት) 1/70
ክፍል ናት።ሶሀቦቹም እንዲህ አሉ➠ወሏሂ! አንቱ የአሏህ መልእክተኛ ሆይ እሷ እኮ(የዱንያ እሳት)በቂ ናት።ነብዩም ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ➛የዱንያ እሳት በአኺራ እሳት በ 69 እጥፍ ተበልጣለች።እያንዷንዷ ክፍል ተመሳሳይ የሆነ ቃጠሎ አላት።

ነገሩ እንዲህ ከሆነ ያ አኺ አሏህ ከዚች እሳት እንዲጠብቅህ እየለመንከው ነውወይስ የወስደከው guarantee አለህ

✍️Join & Share

           👇👇

https://t.me/sead429

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Dec, 05:49


፨ሰላት እና ሪዝቅ
"ከህዝቦች  በሶላት ላይ ችላ የሚሉና የሚተዉ ህዝቦች የሉም የመጀመሪያ ቅጣታቸው አላህ "ሪዝቃቸውን" ሲሳያቸውን የቀነሰባቸው ቢሆን እንጂ።"

ኢማም ኢብኑ ረጀብ አል-ሀንበሊ  አላህ ይዘንላቸው
📚فتح الباري" لابن رجب | 2/144

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

22 Dec, 14:24


፨"ችሎታህ ሰዎችን እንድትጨቁን የሚያነሳሳህ ከሆነ  አላህ  በአንተ ላይ ያለውን ችሎታ አስታውስ።"
ዑመር ቢን አብዱል አዚዝ  አላህ ይዘንላቸው


أدب الدنيا والدين - الماوردي

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

22 Dec, 05:16


عن تَميم الداري رضي الله عنه، قال: سمعتُ رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول:


«‌لَيَبْلُغَنَّ ‌هَذَا الأَمْرُ مَا بَلَغَ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ، وَلَا يَتْرُكُ اللهُ بَيْتَ مَدَرٍ وَلَا وَبَرٍ إِلَّا أَدْخَلَهُ اللهُ هَذَا الدِّينَ، بِعِزِّ عَزِيزٍ أَوْ بِذُلِّ ذَلِيلٍ، عِزًّا يُعِزُّ اللهُ بِهِ الإِسْلَامَ، وَذُلًّا يُذِلُّ اللهُ بِهِ الكُفْرَ» وَكَانَ تَمِيمٌ الدَّارِيُّ يَقُولُ: قَدْ عَرَفْتُ ذَلِكَ فِي أَهْلِ بَيْتِي، لَقَدْ أَصَابَ مَنْ أَسْلَمَ مِنْهُمُ الْخَيْرُ وَالشَّرَفُ وَالْعِزُّ، وَلَقَدْ أَصَابَ مَنْ كَانَ مِنْهُمْ كَافِرًا الذُّلُّ وَالصَّغَارُ وَالْجِزْيَةُ. 

ከተሚም አድዳሪይ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው እንዲህ አሉ: «የአላህ መልክተኛን (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ:

"የዚህ ሃይማኖት(እስልምና )ጉዳይ ቀንና ምሽት የደረሰበት ስፍራ ሁሉ ይደርሳል። አላህ፤ በሀያሉ ሀይልም ይሁን በውርደታሞች ውርደት ይህንን ሃይማኖት እያንዳንዱ የግንብ (የከተማ) ቤት ውስጥም ይሁን የሳር ቤት (የገጠር ቤት) ውስጥ ሳያስገባው አይቀርም። ወይ አላህ በርሱ ኢስላምን የበላይ በሚያደርግበት ሀይል አልያም አላህ በርሱ ክህደትን በሚያዋርድበት ውርደት (ኢስላም የበላይነቱን ይጎናፀፋል)።"» ተሚም አድዳሪም እንዲህ ይል ነበር "ይህንንም በወገኖቼ አወቅኩት። ከወገኖቼ የሰለሙት መልካምን፣ ልቅናና ክብርን አገኙ። ከወገኖቼ መካከል የካዱትንም ውርደት፣ የበታችነትና ግብር አገኛቸው።"    

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

06 Dec, 11:59


ኹጥባ👉 ስለ ጀነት ና የጀነት አህሎች
👉በኡስታዝ ሙሒይዲን



🕌ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ(ዳሩል ሂጅረተይን) መሥጅድ
MB =16

📆ህዳር 27/2017 E.C

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

06 Dec, 03:57


قال فضيلة الشيخ زيد المدخلي - رحمه الله:

" ينبغي للمسلم:
أن يهتم بشأن الجمعة
عيد الأسبوع، وميزة هذه الأمة،
ويفرح بقدوم يومها لما فيه من الفضائل
والنفحات لأهل الإسلام
والإيمان والإحسان،
والجمع والجماعات ما لا يوجد في يوم
سواه من سائر الأيام والشعائر
الأخرى من العبادات ".

📚الأفنان الندية 📖م ٢ / صـ ١٣٥

اللهم صل  وسلم على سيدنا  وحبيبنا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
https://t.me/aaa3535aaa

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

05 Dec, 16:48


يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَا تَوَلَّوْا عَنْهُ وَأَنتُمْ تَسْمَعُونَ

እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን ታዘዙ፡፡ እናንተም የምትሰሙ ስትኾኑ ከርሱ አትሽሹ፡፡


وَلَا تَكُونُوا كَالَّذِينَ قَالُوا سَمِعْنَا وَهُمْ لَا يَسْمَعُونَ

እንደነዚያም እነሱ የማይሰሙ ሲኾኑ ሰማን እንዳሉት አትሁኑ፡፡

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

05 Dec, 05:41


🌷🌹🍒  ታላቅ የዳዕዋ እና የwel-come ፕሮግራም ጥሪ ‼️

🌷الـسلام عليـكـم ورحـمـة الله وبــركاتـه

🌺🌷🌹  እነሆ የፊታችን እሁድ (ህዳር 29/2017) ታላቅ የዳዕዋ ና የWel-come ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃቹኋል ። ስለዚህ ሁላችሁም ጓደኞቻችሁን ይዛችሁ በጊዜ በመገኘት የዚህ ዳዕዋ ተቋዳሽ እንድትሆኑ እያልን ጥሪያችንን በአሏህ ስም እናስተላልፋለን።
🌇📘   በአላህ ፍቃድ እጅግ ብዙ እውቀት የሚቀስሙበት ፕሮግራም ነውና ወዳጅ ዘመድዎን ጋብዘው በግዜ ይገኙ !
🪑 ተጋባዥ እንግዶቻችን፦
1,  ኡስታዝ አቡ ሀሳን ሙሐመድ በረካ (አል'ኪርማኒ)
2, ኡስታዝ ታጁዲን እና
3, ኡስታዝ ሰባሁዲን  አላህ ይጠብቃቸው!!!

በእለቱ ከዳዕዋ ፕሮግራም በተጨማሪ ግጥሞች እና የተለያዩ ፖሮግራሞች ተዘጋጅቶ ይጠብቀናልና ቁርሳችንን በልተን በጊዜ እንገኝ ።

የፕሮግራሙ⛤ሰዓት -ከ3 ሰዓት ይጀመራል

🕌 ቦታ:–  በዋቸሞ ዩንቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ  (ዳሩል ሂጅረተይን መስጅድ)

🎆🏝 ግዜያችንን ለዲናችን!!
                                                                        🕋ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ስነ_ምግባር ነው!!!

👉ለአዲስ ገቢ ወንድምና እህቶቻችን በድጋሚ🌹🌹🥀እንኳን ደህና መጣችሁ‼️🌹🥀🌹🌹

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

04 Dec, 19:04


የረሱልን አደራ ጠብቆ እና የሴትን ፊትና ፈርቶ ራሱን ከነፍስያው ጥሪ የሸሸገ ወጣት አላህ ይዘንለት...

እራሷን ብሎም ሙስሊም ወንድሞቿን ላለመፈተን ስትል መንገዶችን የምትዘጋ ለሆነች እህት አላህ ይዘንላት....


☀️ወንድሜ
ፎቶዋን መሰብሰብ ትተህ
መህሯን ሰብሰብ አድርግ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

04 Dec, 06:07


🌺ደስተኛ ሆነህ ለመኖር ራስህን ዉደድ።
ራስህን ዉደድ ስልህ ደሞ ምን መሰለህ…🪴

~ በሰው ለመወደድ አትልፋ፣ እንዲህ ለማለት ፈልጌ ነው ብለህ ለማሳመን አትድከም፣ ከግትር ሰው አትከራከር፣ስለ መጪው ጊዜ አትጨነቅ፣ጥለዉህ ስለሄዱት አታስብ፣ ሥምህን ያጠፉትን እርሳ፣ለመታወቅ አትፍጨርጨር፣መጥፎ ጥርጣሬን ራቅ፣ሰው ስለኔ ምን አለ አትበል፣የሰዉን ነዉር አትከተል፣
መጥፎ ስብስብ አትቀላቀል፣ብቸኝነትን አዘውትር፣ጊዜህ በአግባቡ ተጠቀም…።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

03 Dec, 19:25


«ሰውን ያላመሰገነ አሏህን አያመሰግንም ይላል ቃሉ!!»

ጥቅም ሳይፈልጉ ለቀረቡን ሰዎች፡
ለፍቅር መምህር ለሰላም እንግዶች፡
ወገንንን ለመርዳት ለተዘረጉ ክንዶች፡

ለማመስገን ወደድን ውለታቹ ብዙ ነው አንዳንድ እህት እና ወንድሞች ውለታ መላሽ ያርገን...!!!!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

03 Dec, 09:00


📲 ወሬ አታብዛ እባክህ፣
     🏝 አንዷን መርጠህ አግባ

,     #ምክር_ለወንድሜ_!!!


ወንድ እንደማይገባ፣ እሳትና ጀነት፣
ሴቷን ብቻ መምከር፣
🌴   🏖   🏝 መቆታት መተቼት፣
ምንድን ነው ነገሩ፣
🌴   🏖 የዚህ ውስጠ ምክንያት፣
በወንዶች ላይ ከብዷል፣
🌴   🏖     ፈጥሮብናል ክፍተት፣
☑️☑️☑️☑️☑️
የምን ሴትን ማሰስ፣ አፈላልጎ ማደን፣
ምነው ሥራ ፈቶ፣ ወጥሮ መጀንጀን?
አጉል በር መክፈት፣
🌸🌼🍀  መጋለጥ ለሰይጣን!!!
💡🔦💡🔦💡🔦💡🔦💡🔦
ይብቃህ ወንድም አለም መታለል ባረባ
በአማላይ ድምፅህ፣ ሴት ግራ አታጋባ

ወሬ አታብዛ እባክህ፣
📨✉️📨    አንዷን መርጠህ አግባ፣
🔍🔎🔍🔎🔍🔎🔍🔎🔍
በውስጥ እየገባህ፣ ሴቶችን አታውራ፣
በደዕዋ ሰበብ ሌላ ጉድ አትስራ፣
ተው አትጀናጀን፣ አትግባ ኪሳራ

--- ----  ---- ---- ---- ---- ----  -----
አይንህን ካልሰበርክ፣
●◉● ካልተውክ ሴትን ማውራት፣
ነፍስያህ አትረካም፣
ብታገባ እስከ አራት፣
✏️🖍✒️🖌✏️🖍✒️🖌✒️🖌
ከሴቷ በበለጥ ተው ተጠንቀቅ ወንድም፣
የሴንት ፈተና፣ ወንዶች አናልፈውም፣
ሴት ፈትናን ማለፍ፣ ችሎታው የለንም!!!
🧾🧾🧾🧾🧾🧾🧾🧾🧾🧾
ቁርአን መሀፈዝ፣ ሀድስ የመሸምደድ፣
ብዙ አላማ አልመን፣ የነበረን እቅድ፣

በአጭር ያስቀረዋል ሴት ጋር መቀላለድ፣
ወደሷ መመልከት፣ መነጋገር  አንዳንድ፣
🔨🔨🔨🔨🔨🔨🔨🔨🔨🔨
የአላህን ትዛዝ፣ መጣስ መረማመድ፣
ክልላውን መድፈር ማቅለል መለማመድ፣
በዝሙት ላይ መውደቅ፣
🏝🏖🏝🏖 መሸከም ትልቅ ጉድ፣
ሰላም ጤና ማጣት፣ በከፊሉ ማበድ
ልብ ላይ መመንመን፣ ብረሃነ ተውሒድ፣
ሺርክን መቀላቀል ሥራን ማድረግ አመድ፣

በተራ ይመጣል፣ ይህ ሁሉ ጉዳጉድ፣
🔴⚫️⚪️🟤🔘
በብርቱ አንደበትህ እሷንስ ማሳሳት
ጧት ማታ እያማለልክ ልቧን ማበላሽት፣
ከዲን እንዲትርቅ፣ ቦታ ማመቻቸት፣
ነገ ያስጠይቃል፣ ይህ ሁሉ ብልሽት

🟧🟨🟩🟦🟪
አላህ ይጠብቀን፣ ላለፈው ይማረን፣
እውነተኛን ተውበት፣ እሱ ይዎፍቀን፣

ዲን ጠቃሚ ያድርግ፤ ወንድሞቻችንን!!!

📝 በወንድም አብዱራህማን ቢን ዑመር
  

🎙 በድምፅ ለማግኘት ↙️
https://t.me/AbuImranAselefy/7920

📝 أَبُـــو عِـمْــرَان ❨𝕒𝕓𝕦 𝕚𝕞𝕣𝕒𝕟❩

🏝 ••⇣⇣.  🏖   ••⇣⇣ 
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞

🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy

ሀሳብ  ካለዎ 
⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/AbuImranAselefybot

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

03 Dec, 08:58


ሂጃብ ነው ቤቴ!🌷

ለኔ  ሂጃብ ነው
ሁሌም የሚያኮራኝ።

በሄድኩበት ሁሉ
ንጹህ የሚያደርገኝ።

ሀራምንም አላይ
አቧራም አይነካኝ።

ተሸፋፍኛለሁ
ዱርዬም አይነካኝ።

ሰውንም አልፈትን
ሂጃቤ ውስጥነኝ።

በቃ እሱ ቤቴነው
ሁሌም የሚያኖረኝ።

ሂጃቡ ቤቴነው
ኒቃቡ በሬ ነው።

እኔ ካልከፈትኩት
ማንም የማይነካው።

የውጭ ውበቴ
ሂጃብ መልበሴ ነው።

የውስጥ ውበቴ
ሀያዕ ሚባለው ነው


@AbuImranAselefy
@AbuImranAselefy
@AbuImranAselefy

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

02 Dec, 07:37


قال الإمام ابن القيم - رحمه الله - :

" قال بعض السلف :
«البدعة أحبُّ إلى إبليس مِن المعصية؛ لأنَّ
المعصية يتاب منها، والبدعة لا يتاب منها»،

وقال إبليس :
أهلكتُ بني آدم بالذنوب، وأهلكوني بالاستغفار
وبلا إله إلا الله، فلما رأيت ذلك بثثتُ فيهم الأهواءَ،
فهم يذنبون، ولا يتوبون؛ لأنَّهم يحسبون أنهم
يحسنون صُنْعًا !

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

01 Dec, 05:46


📌أصناف الـناس عـند الـفتن.🔥

قال الشيخ العلامة ربيع بن هادي المدخلي حفظه الله تعالى :

❍ وأضرب مثلًا، أقول : إنّ الناس أمام هذه الفتن :

(❶) اولا ً:
منهم كما وصف الرسول عليه الصلاة والسلام : ثابتون، ونقول : كالجبال، تأتي الرياح، تأتي السيول، تأتي الأعاصير والزوابع فلا تزلزل هذه الجبال، لأن الإيمان في قلوبهم كالجبال الراسخة، وقد جنَّبهم الّله الفتنة، وثبتهم على دينه فلا تضرهم .
 
(❷) ثانيًا :
وهناك أناس آخرون أشبههم بالشجرة تميل بها الريح ذات اليمين وذات الشمال حتى تصرع في الأخير.

(❸) ثالثاً :
ومنهم من هو كالريش، وكورق الحناء، تطير به الفتنة بأقل حركة من حركات الفتنة، مثل الريح الضعيفة تطرح بهذه الأوراق الضعيفة إلى مكان سحيق .

فنسأل الّله أن يثبّتنا
على الحق

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Nov, 03:55


🌷🌷🌷ኹጥባ በኡስታዝ ሙሂይዲን ሀፊዘሁሏሁ ወረዓህ
👉 መንዙማና ነሺዳን በተመለከተ በሰፊው የተብራራበት‼️
mb= 15
https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Nov, 03:55


ኹጥባ2
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Nov, 08:06


#አስቸኳይ ማስታወቂያ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Nov, 20:00


እጅግ የምወደው ሰው
ነውሬን የሚነግረኝ ነው

(ኡመር ኢብኑል ኸጣብ)

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

26 Nov, 06:04


በጣም ልብ ሚነካው

ከ1400 አመት በፊት የኛ ውድ ነብይ ኡመቶቼ ናፈቁኝ ብለው ላለቀሱልሽ ነብይ


💦ውለታቸው ሱሪ በሂጃብ መልበስ ከሆነ
በጣም ያሳፍራል ልብ ይሰብራል 💦

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

25 Nov, 02:05


ለኔ ደግሞ ይሄ ሰው ያልገረመው ይገርመኛል

🏝 ጉድኮ ነው!

🏖 عجبا من رجل غطى سيارته خوفا من "الخدش" ولم يغطي زوجته وابنته خوفا من "الله"

🏖 የሚገርመው ወንድ፦ መኪናውን 🚌 «መቦጫጨሩን» ፈርቶ ይሸፍናል። ሚስቱን እና ሴት ልጁን ግን «አላህን» ፈርቶ አይሸፍንም!

🚦 አይገርምም!?  ከመኪናዋ በላይ አሳሳቢው የሴት ልጅ ጉዳይ ነው። መኪናው ቢቦጫጨር የሚያጋጥመው ክስረት ሴት ልጅ ተራቁታ  ከሚመጣባት ክስረት ጋር የሚነፃፀር አይደለም

🚦 በተመሳሳይ መኪናው ተሸፍኖ የሚገኘው ጥቅም እና ሴት ልጅ ተሸፍና የሚመጣው ጥቅም ምንም አይገናኝም።

👉 የሚያሳዝነው ግን የአብዛኛው ትኩረት የሚያደርገው ለዝቅተኛው ነገር ነው። ይህም አስተሳሰባችን ዝቅ ማለቱን ጠቋሚ ነው።

🔎 በተጨማሪም መኪና በመሸፈን ሚስቱና ሴት ልጁን እንዲራቆቱ የፈቀደ ወንድ የመኪናዋን ክብር ከሴቶች በላይ በማድረግ እና የሴቶችን ክብር ከመኪናው ዝቅ በማድረግ ለሴቶች ትኩረት እንደሌለው በሁኔታው መስክሯል። የመኪናውን መቦጫጨር ከአላህ የበለጠ እንደሚፈራም በሁኔታዊ ንግግሩ ተናዟል።

🏝 እህቴ ሆይ! እሱ መኪናውን እየሸፋፈነ አንቺን ዝምምም ካለሽ አንቺ ተሸፈኚ ምክንያቱም አንቺ በተራ ቁስ የምትለኪ ሳትሆኚ ማንም የማይወዳደርሽ ጀግና ነሽና።

🚥 በነገራችን ላይ ሴት ልጅ የግለሰብ እንጂ የማህበረሰብ አይደለችም። መኪና ግን የግለሰብም የማህመረሰብም መሆን ትችላለች። ስለዚህ ቅድሚያ መሸፈን ያለባት የግለሰብ የሆነችው ሴት ልጅ ነች
   💬  ጨ ር ሻ ለ ሁ ።

📝 አቡ ዒምራን

🏝 ••⇣⇣.  🏖   ••⇣⇣ 
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞

🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Nov, 19:19


➾ጌታችን ሆይ.....!!
ለሀሳባችንና ለጭንቃችን መውጫ መንገድ አድርግልን ከባዱን ሁሉ ቀላል፣ውስብስቡን ሁሉ ገራገር አድርግልን።የናፈቅነውን አሳካልን። ከፈተናም ጠብቀን። ኢላሂ....! ደካሞች አታድርገን በፈተናችን ጊዜ ካንተ የሆነ ሶብርን ወፍቀን !!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Nov, 07:27


አሁን ታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ አብዱልሀሚድ
መድረኩን ተረክበዋል
በንቃት እንከታተል ቀጥታ ስርጭት ለመከታተል ቻናሉን ይቀላቀሉ ⤵️⤵️⤵️
https://t.me/AbuluqmanReslan
https://t.me/AbuluqmanReslan

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Nov, 07:22


🛑 بسم الله الرحمن الرحيم

السلام عليكم ورحمة الله وبركات
🔴ሰበር ብስራት
ለወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ ሰለፊይ ተማሪዎችና በአከባቢዋ የምትኖሩ ሰለፊይ ነዋሪዎች
እንኳን ደስ አላችሁ
እነሆ የፊታችን እሁድ ማለትም በቀን 15/03/17 በአይነቱ ለየት ያለና አጓጊ የዳዕዋ ዝግጅት በወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ የተማሪዎች መድረሳ በሆነችዉ ዑመር አል-ፋሩቅ መድረሳ ተደግሶ ይጠብቃችሗል

🔴 የእለቱ ተጋበዥ እንግዶች


1🎙 لفَضِيلَةِ الشَّيخِ أبي عبد الحليم عبد الحميد بن ياسين السني السلفي السلطي اللتمي «حفظه الله ورعاه»

1ኛ 🌺ታላቁና የተከበሩ ሸይኻችን የሱናዉ አንበሳ አቡ አብድልሀሊም አብዱልሐሚድ ብን ያሲን አስሱኒ አስሰለፊ አስ-ስልጢ አላህ ይጠብቃቸዉ

2ኛ🌷የወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ የዑመር አልፋሩ መድረሳ አስተማሪ የሆኑት ዉዱ ኡስታዛችን
አቡ ኑሰይባ ሰይፈዲን ሳኒ አልላህ ይጠብቃቸዉ

ሌላም ተጋባዥ እንግዶች ይኖራሉ
በእለቱ አይደለም መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል

🕌አድራሻ ከዩንቨርሲቲዉ ዋናዉ በር ፊት ለፊት 200m ገባ ብሎ

💥ፕሮግራሙ ሚጀምረዉ ከጠዋቱ 2:30 ይሆናል
በአካል መገኘት ማትችሉ ወንድምና እህቶች ፕሮግራሙ በቀጥታ ስርጭት ለመከታተል
ይህን ሊንክ በመጫን መከታተል ይችላሉ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AbuluqmanReslan
https://t.me/AbuluqmanReslan

የፕሮግራሙ አዘጋጅ የወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ የዑመር አል-ፋሩቅ መድረሳ ሰለፊይ ተማሪዎች ጀመዓ
https://t.me/wsumtj
https://t.me/wsumtj
✳️ለመለጠ መረጃ
📲0948413261=ረስላን ነጃ
     0910560832=ሰሚር በድሩ

የሰማህም ስማ ያልሰማህ አሰማ ሶዶ ትደምቃለች ከለተሚ ጋራ :: ኢንሻአልላህ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

24 Nov, 07:14


ኢማም ያለ ውዱእ ካሰገደ

የመስጂድ ኢማም ጀማዓ ካሰገደ በኋላ ውዱእ እንዳልነበረው አሰታወሰ ከዛም ዞሮ ለጀማዓው ያሰገደው ያለ ውዱእ መሆኑን ተናገረ ጀማዓው ምን ማድረግ አለበት ?
ለኢማሙ አንተ ሂድና ውዱእ አድርገህ ስገድ እኛ ሶላታችን ሙሉ ነው ። የሰገድነው በውዱእ ነው ። ያንተ ውዱ አለመኖር አናውቅም ። የምናውቀው ኢማም በውዱእ እንደሚያሰግድ ነው ማለት አለባቸው ። ውዱእ እንደሌለው አውቀው ቢከተሉት ኖሮ የሁሉም ሶላት ባጢል ሆኖ ከንደገና ስገዱ ይባሉ ነበር ።

ይህ የዘመናችን ታላላቅ ዑለሞች እንደነ ኢብኑ ባዝና ኢብኑ ዑሰይሚን መልስ ነው ።

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Nov, 11:43


https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Nov, 11:39


https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Nov, 11:32


አቡ ለሐብ ከተከበረው ሐሸሚይ ቁረይሽ ጎሳ ነው። ነገር ግን የመንቀልቀል ባለቤት የሆነችን ጀሀነም በእርግጥ ይገባል ተባለ።

ቢላል ኢብኑ ረባህ {ረድየ'ሏሁ ዓንሁ} ጥቁር ባሪያ ሐበሻ ነበር ፣ ረሱል ﷺ የጫማውን (ኮቴ) ሹክሹክታ ጀነት ውስጥ ሰምተዋል
.........................

- وأما قوله صلى الله عليه وسلم: "ومن بطَّأ به عمله لم يسرع به نسبه" فقد رواه مسلم في صحيحه. قال النووي معناه: من كان عمله ناقصاً لم يلحقه بمرتبة أصحاب الأعمال، فينبغي ألا يتكل على شرف النسب وفضيلة الآباء.

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Nov, 11:23


ሙሉ ነኝ ብለህ ያሰብክ ጊዜ ለጎዶሎ ማንነትህ ግልፅ ማሳያ ነው....

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

22 Nov, 15:01


ለጓደኛህ ጥላ  እንጂ

አይነ ጥላ አትሁን
...........

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

22 Nov, 07:57


🌷🌹🍒  ታላቅ የሙሃዶራ ፕሮግራም‼️

🌷الـسلام عليـكـم ورحـمـة الله وبــركاتـه

🌺🌷🌹  የተከበራችሁ ወንድም እህቶቻችን እነሆ በአሏህ ፍቃድ የፊታችን ቅዳሜ ማለትም በቀን 14/3/2017 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።
🌇📘   በአላህ ፍቃድ እጅግ ብዙ እውቀት የሚቀስሙበት ፕሮግራም ነውና ወዳጅ ዘመድዎን ጋብዘው በግዜ ይገኙ !
🪑 ተጋባዥ እንግዶቻችን፦
1,   አቡ አ/ሃሊም ሸይኽ አ/ሐሚድ  እብን ያሲን አለህ ይጠብቃቸው
ፕሮግራሙ_ ከጠዋቱ 3፡00  ጀምሮ

🕌 ቦታ:–  በዋቸሞ ዩንቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ  (ዳሩል ሂጅረተይን መስጅድ)

🎆🏝 ግዜያችንን ለዲናችን!!
                                                                      🕋ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ስነ_ምግባር ነው!!!
👉for further information join us on telegram Chanel
👇👇👇
https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

22 Nov, 06:52


ፕሮግራሙ ቅዳሜ ነው !! ባረከለሁ ፊኩም!!!!!!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

22 Nov, 03:57


📚📚 قال ابن الجوزي – رحمه الله تعالى – :

" وَاعْلَمُوا رَحمكم اللهُ أََنَّ فِي الصَّلَاةِ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ صلى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم عَشرَ كَرامَاتٍ.

🍃 إِحْدَاهُنَّ صَلَاة الْمَلِكِ الْجَبَّار.
🍃  وَالثَّانيَِةُ شَفَاعَةُ النَّبِيِّ الْمُخْتَارِ.
🍃  وَالثَّالِثَةُ الِاقْتِدَاءُ بِالْمَلَائِكَةِ الْأَبْرَارِ.
🍃 وَالرَّابِعَةُ مُخَالفَةُ الْمُنَافِقِينِ وَالْكفَّارِ.
🍃وَالْخَامِسَةُ مَحوُ الْخَطَايَا وَالْأَوزارِ.
🍃 وَالسَّادِسَةُ قَضَاءُ الْحَوَائِجِ وَالْأَوْطارِ.
🍃وَالسَّابِعَةُ تَنوِيرُ الظَّوَاهِرِ والأَسرارِ.
🍃 وَالثَّامِنَةُ النَّجَاةُ مِن عَذَابِ دَارِ الْبَوَارِ.
🍃 والتاسعةُ دُخُولُ دَارِ الرَّاحَةِ والقرارِ.
🍃 وَالعاشرةُ سَلامُ الْمَلِكِ الْغَفَّارِ".
           اهــــــــ [بستان العارفين ٢٩٧].


اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد  اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.

🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃

                            قَــال رَسُـــــولُ اللهِ   
                           صلى الله عليه وسلم:   
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
        🌹🌹 "...وَالكَلِمَةُ الطَّيِّبَةُ صَدَقَةٌ" رواه مسلم🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
በአሏህ ፍቃድ የተለያዩ ጠቃሚ ምክሮችን ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ።👇👇👇👇👇👇👇👇


አቡ ኑዐይም - Sultan Hassen
ይህ የአቡ ኑዐይም ሱልጣን ሐሰን ቻናል ነው

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

21 Nov, 10:28


🌷🌹🍒  ታላቅ የሙሃዶራ ፕሮግራም‼️

🌷الـسلام عليـكـم ورحـمـة الله وبــركاتـه

🌺🌷🌹  የተከበራችሁ ወንድም እህቶቻችን እነሆ በአሏህ ፍቃድ የፊታችን ቅዳሜ ማለትም በቀን 14/3/2017 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።
🌇📘   በአላህ ፍቃድ እጅግ ብዙ እውቀት የሚቀስሙበት ፕሮግራም ነውና ወዳጅ ዘመድዎን ጋብዘው በግዜ ይገኙ !
🪑 ተጋባዥ እንግዶቻችን፦
1,  አቡ አ/ሃሊም ሸይኽ አ/ሐሚድ እብን ያሲን አለህ ይጠብቃቸው
ፕሮግራሙ_ ከጠዋቱ 3፡00  ጀምሮ

🕌 ቦታ:–  በዋቸሞ ዩንቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ  (ዳሩል ሂጅረተይን መስጅድ)

🎆🏝 ግዜያችንን ለዲናችን!!
                                                                      🕋ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ስነ_ምግባር ነው!!!
👉for further information join us on telegram Chanel
👇👇👇
https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

19 Nov, 12:06


አምስተኛ እንዳትሆን ትጠፋለህና
አቡደርዳዕ (ረድየሏሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላሉ፦
✍️አዋቂ ሁን! አሊያም
✍️ተማሪ ሁን! አሊያም
👉የዓሊሞች ወዳጅ ሁን! አሊያም
👍 ተከታይ ሁን!
አምስተኛ ግን እንዳትሆን ትጠፋለህና!!
አምስተኛው ምን እንደሆነ ሐሰን አልበስሪይ (ረሂመሁላህ)
ሲገልጹ ፦
   እርሱ ሙብተዲዕ  ነው ። ብለዋል።
[ አል አዳቡ ሸርዕያ( 2/35) ]
https://t.me/Abu_fawzen

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

19 Nov, 06:42


አዲስ ሙሓዳራ

ርዕስ ("የሱረቱል ዓስር " መልዕክት)

በውስጡ ብዙ ምክሮችን የያዘ በጣም ጠቃሚና መሳጭ ሙሓደራ

🎙በኡስታዝ ባህሩ ተካ (ሀፊዙሁሏህ)

🕌 በአዳማ በኢብኑ ተይሚያ መስጂድ የተደረገ ሙሓደራ

📅 በቀን 08/03/2017

https://t.me/abuabdurahmen

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

19 Nov, 06:34


السلام عليكم ورحمة الله  وبركاته

🏝 በ2017 ምድባችሁ ዋቸሞ  ዩኒቨርሲቲ ለሆናችሁ አዲስ ገቢ(fresh)  ሙስሊም እህት እና ወንድሞቻችን

➩ በመጀመሪያ የአላህ ሰላም እዝነት እና ረድዔት በእናንተ ላይ ይሁን። ምስጋና ሁሉ ሁሉንም ችግር አልፋችሁ ለዚህ  እንድትበቁ ላስቻላችሁ ጌታችን አላህ የተገባ ይሁን። እንደ አንድ አካል ሆነን እንድንደጋገፍ እና እንድንረዳዳ ባስተማሩን አዛኙ ነብይ ላይም የአላህ ውዳሴ እና ሰላም ይስፈን!

🔎 በመቀጠል የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ሙስሊም እህት እና ወንድሞቹን በኢስላማዊ ፍቅር እና እንክብካቤ አቅፎ ለመቀበል ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ መሆኑን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።

🕋  ስለሆነም እናንተ እህት እና ወንድሞቻችን ከምንም በላይ ከደም በላይ የሚያዛምደንን የኢስላም እህት ወንድማማችነት በማሰብ ማንኛውም የምትፈልጉትን መረጃ እና እገዛ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በኩል ትጠይቁ ዘንድ እናሳውቃለን ‼️
    
👌 ፈድሉ ከድር  (main campus )
📲 +521937240724

👌ነስረዲን ሙሐመድ (main campus )
📲 +251961203437

👌 ሀብታሙ አብደላህ (Main campus )
+251996789829
...............................................
..................................................

👌Yunus ... (Durame campus)
📲 +251943740992

👌 nesredin ebrahim
           (Durame campus)
📲 +251912685088


✍️ የእህቶችን ስልክ ለማግኘት  
📲 +251937240724

📝 የዋቸሞ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት (ጀምዓ)

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

18 Nov, 19:11


የሙናፊቆች ጉድ
➫➫➫➬➬➬
🟢 ያመኑ መሳይ አጭበርባሪዎች

🟢 ሁለቱ ፈተናዎች

🟢 የጠፉ ህዝቦች ዜና አልደረሳቸሁም?

🟢 የዘመናችን ሙናፊቆች


🎤 ሸምሱ (አቡ ሀመዊያ) ሀፊዘሁሏህ

➻ "የሙዕሚኖች መታደል" በሚል ርዕስ የቀረበውን ትምህርት ለማግኘት
➷➷➷➴➴➴➘➘➘➘➘➘ https://t.me/AbuImranAselefy/3175

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

15 Nov, 13:38


ስለ ሞት

16 mb

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

15 Nov, 05:37


የፈለከዉን ስራ !!! አላህ ዘንድ  ለብቻህ የማይቀር የምትመረመርበት ቀጠሮ አለህ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

14 Nov, 20:34


📚📚 قال ابن الجوزي – رحمه الله تعالى – :

" وَاعْلَمُوا رَحمكم اللهُ أََنَّ فِي الصَّلَاةِ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ صلى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم عَشرَ كَرامَاتٍ.

🍃 إِحْدَاهُنَّ صَلَاة الْمَلِكِ الْجَبَّار.
🍃  وَالثَّانيَِةُ شَفَاعَةُ النَّبِيِّ الْمُخْتَارِ.
🍃 وَالثَّالِثَةُ الِاقْتِدَاءُ بِالْمَلَائِكَةِ الْأَبْرَارِ.
🍃 وَالرَّابِعَةُ مُخَالفَةُ الْمُنَافِقِينِ وَالْكفَّارِ.
🍃وَالْخَامِسَةُ مَحوُ الْخَطَايَا وَالْأَوزارِ.
🍃 وَالسَّادِسَةُ قَضَاءُ الْحَوَائِجِ وَالْأَوْطارِ.
🍃وَالسَّابِعَةُ تَنوِيرُ الظَّوَاهِرِ والأَسرارِ.
🍃 وَالثَّامِنَةُ النَّجَاةُ مِن عَذَابِ دَارِ الْبَوَارِ.
🍃 والتاسعةُ دُخُولُ دَارِ الرَّاحَةِ والقرارِ.
🍃 وَالعاشرةُ سَلامُ الْمَلِكِ الْغَفَّارِ".
اهــــــــ [بستان العارفين ٢٩٧].


اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.

🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃

قَــال رَسُـــــولُ اللهِ
صلى الله عليه وسلم:
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌹🌹 "...وَالكَلِمَةُ الطَّيِّبَةُ صَدَقَةٌ" رواه مسلم🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
በአሏህ ፍቃድ የተለያዩ ጠቃሚ ምክሮችን ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ።👇👇👇👇👇👇👇👇


አቡ ኑዐይም - Sultan Hassen
ይህ የአቡ ኑዐይም ሱልጣን ሐሰን ቻናል ነው
https://t.me/abunueaymsultanhassen

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

14 Nov, 14:09


# አዲስ ማስታወቂያ

ለአዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

14 Nov, 05:34


👉 ቀን ጥሎኝ ብታየኝ

አንዳን ንግግሮች ባለቤታቸው ቦታ ሳይሰጣቸው ይናገራቸውና ዱንያውንም አኼራውንም የሚያበላሹ ይሆናሉ ። ከእንደነዚህ አይነት ንግግሮች ውስጥ ምን ታረገው ቀን ጥሎኝ አይተኸኝ የሚለው ሲሆን ሀብታም የነበረ ወይም በጀግንነቱ የሚታወቅ የነበረ ወይም ትልቅ ስልጣን የነበረውና በኋላ ሁኔታዎች የተቀየረበት ሰው የሚናገረው ይገኝበታል ። እንደዚሁ አንዳንድ እህቶች በተለይ ዐረብ ሀገር ያሉ ስራ ፈተው ለብዙ ጊዜ በመቀመጥ ሲቸገሩና ሲከሱ ሲጎሳቆሉ ይህን ንግግር ይጠቀማሉ ።
በእነዚህና በሌሎችም ምክንያቶች የዚህን አይነት ንግግር መናገር ወንጀሉ በጣም የከፋ የሚያደርገው ደግሞ ከዐቂዳ ጋር የሚገናኝ በመሆኑ ነው ።
በመጀመሪያ አንድ ሙስሊም የሚናገረውን ንግግር አስቦና የሚያመጣውን ጥቅምና ጉዳት አመዛዝኖ መናግር ነው ያለበት ። የአላህ መልእክተኛ ሳያመዛዝን የሚናገር ሰው ንግግሩ የሚያመጣውን መዘዝ ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ : –
عَنْ أَبي هُرَيْرَةَ أَنَّهُ سَمِعَ النَّبيَّ – ﷺ – يَقُولُ : 
" إنَّ الْعَبْد لَيَتَكَلَّمُ بِالكَلِمةِ مَا يَتَبيَّنُ فيهَا يَزِلُّ بهَا إِلَى النَّارِ أبْعَدَ مِمَّا بيْنَ المشْرِقِ والمغْرِبِ ".
متفقٌ عليهِ
" አንድ ሰው አንዲትን ንግግር የሚያስከትለውን ሳያውቅ ይናገርና ከፀሀይ መውጫ እስከ ፀሀይ መግቢያ ርቀት ወዳለው እሳት ይወድቃል " ።

ተመልከቱ እንደቀልድ በተናከርነው አንድ ንግግር የሚመጣው ውጤት ። ቀን ጥሎኝ የሚለው ንግግር ደግሞ በጣም አደገኛና ዱንያንም አኼራንም የሚያጠፋ ነው ። አንድ ሰው ይህን ንግግር ሲናገር ቀን መጣልና ማንሳት ( ማበልፀግና ማደህየት ) ይችላል የሚል እምነት ኖሮት ከሆነ ይከፍራል ከእስልምናም ይወጣል ። ነገር ግን ይህ እምነት ሳይኖረው እንደቀልድ ከሆነ የተናገረው ትንሹ ሽርክ ነው ። ይህ ማለት ከከባባድ ወንጀሎች ይመደባል ። ምክንያቱም ቃሉ ቀን መጣል ይችላል የሚል መልእክት ስለያዘ ።
በመሆኑም ሙስሊም የሆነ ሰው ከመናገሩ በፊት ስለሚናገረው ነገር ማወቅና ማመዛዘን ይኖርበታል ። ከዚህ በተጨማሪ ቀኑን በመኮነን መልኩ ከሆነ ሌላ ጥፋት ነው ። ምክንያቱም ቀን ምንም ነገር ማድረግ አይችልም ። የአላህ ስራ የሚያርፍበት ብቻ ነው ። ይህ ከሆነ የምንኮንነው አላህን ነው ማለት ነው ። ቀን ይነጋል ይመሻል የሚያመሸውና የሚያነጋው አላህ ነው ። ለዚህ ነው ዘመንን አትስደቡ የተባለው ። ምክንያቱም ዘመን የአላህ ስራ ማረፊያ ከሆነና በቀኑ ውስጥ የሚከሰቱ ነገሮች የሚያስከስታቸው እሱ ከሆነ የምንሰድበው አላህን ነው ማለት ነው ። !!! ይሄ ደግሞ ዱንያንም አኼራንም የሚያጠፋ ወንጀል ነው ።
አንድ ሰው በየትኛውም ጊዜ ምንም ነገር ቢደርስበት ይህ ነገር በአላህ ውሳኔ ነው የደረሰው ብሎ ማመን አለበት ። ይህ በቀደር ማመን ይባላል ። በቀደር ማመን ደግሞ የኢማናችን አስኳል ነው ። በሌላ አባባል አሁንም ቀን ጥሎኝ የሚለው ንግግር ከቀደር ጋር ያጋጨናል ማለት ነው ። ምክንያቱም በአላህ ውሳኔ ያመነ ሰው በማንም በምንም አያማርም ። ይልቁንም አላህ ወስኖ ያሻውን ሰራ ነው የሚለው ። በዚህም ወደ አላህ ይቃረባል የአላህንም ውዴታ ያገኛል ። በቀን ማማረር ትርፉ ኪሳራ ነው ።
ሌላው መከራም ይሁን ችግር የሚያገኘን በሰራነው ወንጀል መሆኑን ማመን ይኖርብናል ። የበሽታና የርዝቅ እጥረት መንስኤ የራሳችን ወንጀል ነው ። በተለይ ዐረብ ሀገር ያላችሁ እህቶች መጀመሪያ ከሀገር ያለ መሕረም ስትወጡ ጀምሮ ወንጀል ላይ ወድቃችኋል ። እዛ ሆናችሁ አላህን ፈርታችሁ ላለፈው ተፀፅታችሁ ወደ አላህ መቅረብ ይኖርባችኋል ። በተለይ ኢጃዛ በምትወጡ ጊዜ አላህ ካዘነላት ውጪ አብዛኛዎች እህቶች ወንጀል ላይ ነው የሚዘፈቁት ። ከአጅ ነብይ ወንድ ጋር አብረው ነው የሚሆኑት የዝሙትና የተለያዩ ወንጀል አይነቶች ይፈፀማሉ ።
አላህን ፈርተናል የሚሉ እህቶችም ቢሆን በራሳቸው ቤት መከራየት ስለማይችሉ አንድ ወንድ ከ20 – 30 ሴቶችን ይሰበስብና ያችንም እቺንም አገባሻለሁ እያለ እየበዘበዘ አላህን ካመፀ በኋላ እነርሱንም አይናችሁ ላፈር ይላል ። በአብዛኛው እንደነዚህ አይነት ወንዶች የሚፈልጉዋቸውን እህቶች በተለያየ የኢጃዛ ጊዜ እንዲመጡ በማድረግ ነው የሚፈልጉትን የሚሰሩት ። ያቺም ከኔ ጋር ነው ትላለች እቺም ከኔ ጋር ነው ትላለች እሱ ግን ከማናቸውም ጋር አይደለም ከገንዘባቸውና ከሸህዋው ጋር ነው ። የዚህ ወንጀል መጨረሻ እህቶችን ቀን ጥሎኝ ነው ብለው ሌላ ወንጀል ውስጥ እንዲገቡ ያደርጋቸዋል ።
ለማንኛውም አላህን ፈርተን ቀንን ከመተቸትና አላህን ከሚያስቆጣ ወንጀል እንውጣ ።

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

13 Nov, 08:52


السلام عليكم ورحمة الله  وبركاته

በ2017 ምድባችሁ ዋቸሞ  ዩኒቨርሲቲ ለሆናችሁ አዲስ ገቢ(fresh) ሙስሊም እህት እና ወንድሞቻችን:-

    በመጀመሪያ የአላህ ሰላም እዝነት እና ረድዔት በእናንተ ላይ ይሁን :: ምስጋና ሁሉ ሁሉንም ችግር አልፋችሁ ለእዚህ እንድትበቁ ላስቻላችሁ ጌታችን አላህ የተገባ ይሁን :: እንደ አንድ አካል ሆነን እንድንደጋገፍ እና እንድንረዳዳ ባስተማሩን አዛኙ ነብይ ላይም የአላህ ውዳሴ እና ሰላም ይስፈን !!

   በመቀጠል የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ሙስሊም እህት እና ወንድሞቹን በኢስላማዊ ፍቅር እና እንክብካቤ አቅፎ ለመቀበል ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ መሆኑን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን ::
🕋  ስለሆነም እናንተ እህት እና ወንድሞቻችን ከምንም በላይ ከደም በላይ የሚያዛምደንን የኢስላም እህት ወንድማማችነት በማሰብ ማንኛውም የምትፈልጉትን መረጃ እና እገዛ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በኩል ትጠይቁ ዘንዳ  እናሳውቃለን ‼️
    

👌ፈድሉ ከድር ........0937240724(main campus )


👌ነስረዲን ሙሐመድ ....ዐ961203437(main campus )

..................................................
..................................................

👌Yunus .............094 374 0992 ( Durame campus )

👌0912685088 .........nesredn ebrahim (Durame campus )





✍️የእህቶችን ስልክ ለማግኘት   0937240724


የዋቸሞ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት (ጀምዓ)


https://t.me/WCUMSJ1

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

11 Nov, 19:01


የሱብሂን ሶላት መተው እንዲሁም የሱብሂን ወቅት በእንቅልፍ ማሳለፍ ከታላላቅ እርም ከተደረጉ ወንጀሎችና ከሙናፊቆች ባህሪም ነው !

" [ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) ]

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

08 Nov, 21:57


የስነ-ምግባር ብልሽት
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯


🏝 በዚህ ዘመን ወጣቶች በተለያዩ ተፅዕኖዎች ምክንያት የስነ-ምግባር ቀውስ ውስጥ ገብተናል። አዎ በሽታችንን ለመደበቅ መሞከር የለብንም። ‟በሽታውን የደበቀ ሞቱ ግልፅ ያደርግለታል„ ከሚባሉት መሆን የለብንም። እንደውም ከራሳችን ጋር ተሳስበን ወደ አላህ መመለስ እና የፀባይ ለውጥ ማድረግ አለብን።

በዚህ ዘመን አንድ ወንድም እንደ አይን ብሌን የሚሳሳላት የእናትቱ ልጅ ትንሽ እህቱ ❝ወንድሜ ሆይ! ጥሩ ባል ፈልግልኝ❞ ብትለው «እሽ እህቴዋ ኢንሻአላህ» ለማለት ይሳቀቃል። ምክንያቱም ወጣቱ በሀይለኛው በምግባር ብልሽት ወረርሽኝ ተለክፏል። ለአቂዳችን ጤነኝነት ለመንሃጃችን መስተካከል የምንጓጓውን ያክል ስነ-ምግባራዊ ለውጥ ለማምጣትም ጥረቶችን ማድረግ አለብን።

👌 በዚህ ጉዳይ ብዙ ከማለት የሚያብቃቃኝ የሚቀጥለው የኡስታዝ ባህሩ ተካ ምክር ነው።

👌 በዚህ ጉዳይ ብዙ ከማለት የሚያብቃቃኝ የሚቀጥለው የኡስታዝ ባህሩ ተካ ምክር ነው።
👉 የሰለፍይ ስነ-ምግባር
➪➩➪➩➪➩➪➩➧

የተከበራችሁ ውድ ሰለፍይ ወንድምና እህቶች አብዛኞቻችን የሰለፍያ ዐቂዳን የተረዳንበት መንገድ ትክክል ነው ለማለት የሚያስደፍር ስለማይመስል ለግንዛቤ ይሆን ዘንድ ስነ-ምግባርና ተያያዥ ባህርያቶች ከዐቂዳችን ጋር ያላቸው ግንኙነት ለመግለፅ ወደድኩኝ

➜ የሰለፍያ ዐቂዳ ለዋዚሞችና ፍሬዎች እንዳሉት ማወቅ በሁላችንም ላይ ግዴታ ነው። አንድ ሰው ዐቂዳው የተስተካከለ ከሆነ ይህ የተስተካከለ ዐቂዳ ግድ የሚላቸውና የሚያፈራቸው ፍሬዎች ይኖራሉ። የተስተካከለ ዐቂዳ ግድ ከሚላቸው ባህሪያቶች ውስጥ ጥቂቶቹን ለማየት፦
➩ ከውሸት፣
➪ ከማታለል፣
➩ ከሌብነት፣
➪ ወሬ ከማቀበል፣
➩ ሰው ከማጣላት፣
➪ ከሀሜት፣
➩ እምነት ከማጉደል፣
➪ ቃል ከማጠፍ፣
➩ ቀጠሮ ከማፍረስ፣
➪ የወላጆችን ሀቅ ካለመጠበቅ፣
➩ ጎረቤትን አዛ ከማድረግ፣
➪ ጓደኛን ከማስቀየም፣
➩ ከምቀኝነትና
ከመሳሰሉ ተግባሮች መራቅ ይገኙበታል።

የተስተካከለ ዐቂዳ ከሚያፈራቸው ፍሬዎች ጥቂቶቹን ለማየት
➫ መልካም ስነምግባር፣
➬ አዛኝነት፣
➫ ሰውንማክበር፣
➬ በትንሹ መብቃቃት፣
➫ እውነተኝነት፣
➫ ታማኝነት፣ እንዲሁም ከላይ የጠቀስናቸው ባህሪያት ተቃራኒያቸውን ማስገኘት ይገኙበታል።
በመሆኑም አሁን የምናያው የአብዛኛውዎች ሰለፍዮች ስነምግባር ከዚህ በእጅጉ የራቀ መሆኑ ትክክለኛ ዐቂዳ ምን እንደሆነ ካለመረዳት የመነጨ እንደሆነ ያመለክታል። ትክክለኛ ዐቂዳ ሙሉ እንዲሆን እየጨመረ እንዲሄድ እነዚህ ስነ-ምግባሮች ጉልህ ሚና ይጫወታሉ። በተቃራኒው የእነዚህ ስነ-ምግባሮች አለመስተካከል ዐቂዳች ሩሕ የሌለው በነዘሪያት (ከተግባር ባገለለ እይታ) ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ያደርገዋል። ትክክለኛ ዐቂዳ መልካም ስነምግባር ቅባቱ ነው። ይህ ካልሆነ ዐቂዳችን ጎምዛዛ በሰዎች ላይ ተፅኖ የማይፈጥር ይልቁንም ሰዎችን ከትክክለኛ ዐቂዳ እንዲርቁ የሚያደርግ ሊሆን ይችላል። ለዚህ ነው መልካም ስነምግባ በእስልምና በጣም ትልቅ ቦታ የተሰጠው። አንድ ሰው በምንም ነገር ሊደርሰው የማይችለውን የኢማን ማማ ላይ እንዲደርስ የሚያስችለው መልካም ስነምግባር ነው የተባለው። በመሆኑም አብዛኞቻችን ራሳችንን መፈተሽ ይገባናል።

➨ ሰለፍይነት በሙኻሊፍ ላይ መልስ መስጠት፣ ከእነርሱ ማስጠንቀቅ፣ እነርሱን መጥላት ብቻ አይደለም። ይህ በጣም ተፈላጊ ከመሆኑ ጋር ስነምግባራችን እንደ አባጨጓሬ የሚኮሰኩስ ከሆነ ለሰዎች ሂዳያ ሰበብ ልንሆን አንችልም። ይልቁንም ሰዎች የሰለፍያን ዳዕዋ እንዲጠሉ ሊያደርጋቸው ይችላል። ከዚህ የከፋው ደግሞ በእጃችን ላይ ያሉ ወንድሞች በከፊሎቻችን ያልተገባ ስነምግባር ከእጃችን ሊወጡ ይችላሉ ይህ ደግሞ ካፒታልን ማጣት ማለት ነው።

እንደሚታወቀው ካፒታልን መጠበቅ ትርፍ ከመፈለግ ቅድሜያ የሚሰጠው ተግባር ነው። እየአንዳንዱ ሰለፍይ ሌላውን የመጠበቅ ሀላፊነት አለበት። ክፍተት ሲኖር ክፈተቱን መዝጋት፣ ድክመቱን ለማስወገድ መጣር በጣም አስፈላጊ ነው። በኛ አላስፈላጊ ስነምግባር የሰለፍያ ገፅታ መበላሸት የለበትም ለዚህ ሰበብ ከመሆን መጠንቀቅ አለብን አላህ ይርዳን።

📝 በኡስታዝ ባህሩ ተካ አቡ ዑበይዳህ አላህ ይጠብቀው @bahruteka

ወዳጄ ሆይ! ሰለፎቻችንን መከተል ማለት በሁሉም ነገራችን እንጂ በከፊሉ ማንነታቸው ጠንካራ ሆነን ልንኮፈስ አይደለም። የሰለፎችን ህይወት 100% ማሟላት እንደማንችል ግልፅ ነው። ነገር ግን በሁሉም የህይወት እንቅስቃሴዎቻቸው ለመመሳሰል መሞከር አለብን። እራሳችንን እንተሳሰብ! እስኪ ማንነታችንን እንፈትሽ! ወደ አላህ እንመለስ! ስነ-ምግባርን ማስተካከል የማይቻል ተፈጥሯዊ ችግር አይደለም። ልክ እንደአቂዳህ እንደመንሃጅህ የምታስተካክለው ጉዳይ ነው። አብሽር ወደ አላህ እንቅረብ እንጂ እንስተካከላለን።

📝 ያንተንም የሱንም መስተካከል የሚመኘው ወንድምህ አቡ ዒምራን!

በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

07 Nov, 12:20


ጌታችን አሏህ ሆይ

ህመማቸው ባንተ እንጂ የማይታወቁ
ነፍሶችን ሁሉ ፈውሣቸው።


https://t.me/menhaj_Aselefiya

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

07 Nov, 09:07


السلام عليكم ورحمة الله  وبركاته

🏝 በ2017 ምድባችሁ ዋቸሞ  ዩኒቨርሲቲ ለሆናችሁ አዲስ ገቢ(fresh)  ሙስሊም እህት እና ወንድሞቻችን

➩ በመጀመሪያ የአላህ ሰላም እዝነት እና ረድዔት በእናንተ ላይ ይሁን። ምስጋና ሁሉ ሁሉንም ችግር አልፋችሁ ለዚህ  እንድትበቁ ላስቻላችሁ ጌታችን አላህ የተገባ ይሁን። እንደ አንድ አካል ሆነን እንድንደጋገፍ እና እንድንረዳዳ ባስተማሩን አዛኙ ነብይ ላይም የአላህ ውዳሴ እና ሰላም ይስፈን!

🔎 በመቀጠል የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ሙስሊም እህት እና ወንድሞቹን በኢስላማዊ ፍቅር እና እንክብካቤ አቅፎ ለመቀበል ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ መሆኑን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።

🕋  ስለሆነም እናንተ እህት እና ወንድሞቻችን ከምንም በላይ ከደም በላይ የሚያዛምደንን የኢስላም እህት ወንድማማችነት በማሰብ ማንኛውም የምትፈልጉትን መረጃ እና እገዛ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በኩል ትጠይቁ ዘንድ እናሳውቃለን ‼️
    
👌 ፈድሉ ከድር (main campus )
📲 +521937240724

👌ነስረዲን ሙሐመድ (main campus )
📲 +251961203437

..................................................
..................................................

👌Yunus ... (Durame campus)
📲 +251943740992

👌 nesredin ebrahim
(Durame campus)
📲 +251912685088


✍️ የእህቶችን ስልክ ለማግኘት  
📲 +251937240724

📝 የዋቸሞ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት (ጀምዓ)

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

03 Nov, 03:41


👉 ሸይኽ አልባኒን ያስለቀሰ ታሪክ

ዒሳም ሃዲይ የተባለ ተማሪ ሸይኽ አልባኒን በተኽሪጅ ያግዛቸው ነበር ። ከሳቸው ጋር ወደ አምስት አመት አካባቢ አሳልፏል ። የኢብኑ ሒባንና ኢብኑ አሳኪርን ኪታቦች ተኽሪጅ እየሰራ በነበረበት ጊዜ ሸይኽ አልባኒ በእነዚህ ኪታቦች ውስጥ ለየት ያለ ጠቃሚ ነገር ስታገኝ ንገረኝ አሉኝ ይላል ።
የሲቃት ኢብኑ ሒባንን ኪታብ እያነበብኩ ሳለ የአቡ ቂላባን ታሪክ በአምስተኛው ሙጀለድ መጀመሪያ ላይ ለሸይኻችን ማንበብ ጀመርኩ ። በጣም አስገራሚ ሶብሩን ይናገራል ወደ መጨረሻ አካባቢ ደርሼ ቀና ብዬ ሳይ ሸይኻችን በእንባ ታበዋል ። የለቅሶ ሀይል ከውስጣቸው ገንፍሎ ድምፃቸው እንዲወጣ ስላደረገው ተነስተው ወደ ቤት ገቡ ። ከቆይታ በኋላ ተመልሰው መጥተው በጎረነነ ድምፅ ሰላም ብለውኝ ስራቸውን ቀጠሉ ። ታሪኩ ጠቃሚ ስለሆነ ላቅርብላችሁ ይላል የሸይኽ አልባኒው ተማሪ ዒሳም ታሪኩ እንዲህ ነው ።
ኢብኑ ሒባን ከዐብዱላሂ ኢብኑ ሙሐመድ ይዞ እንዲህ ይላል : –
" አንድ ጊዜ ወደ ዳርቻ ሄጄ ዒባዳ ለማድረግ ወጣሁ ። ዳርቻ ላይ ማረፊያችን ከቅጠላቅጠል የተሰራ ዳስ ቢጤ ነው ። ወደ ዳርቻ ስደር አሸዋማ በሆነው በባሕር ዳር ባለው ዳርቻ ላይ የሆነ ድንኳን አየሁ ። ወደ ድንኳንኩ ጠጋ አልኩኝ ። በውስጡ የሆነ ሰው አለ ይህ ሰው ሁለቱም እጅና እግሮቹ የሉም ። አይኑም ተይዟል ፣ ጆሮውም ያስቸግሯል ፣ ከአካሉ ሙሉ ጤነኛው ምላሱ ብቻ ነው ። ጠጋ ስል እንዲህ እያለ ዱዓእ ያደርጋል : –
" አላህ ሆይ በኔ ላይ የዋልከውን ፀጋና ከብዙ ፍጥረታቶችህ ለማስበለጥህ የማሸኩርበት ምስጋና እንዳመሰግንህ አድርገኝ " ።!!!
ዐብዱላህም በአላህ ይሁንብኝ ይህን ሰው ቀርቤ መጠየቅ አለብኝ የትኛው ፀጋ ነው አላህ ከሌሎች አስበልጦ የሰጠው ? ፈህም ነው ወይስ እውቀት ወይስ ኢልሃም ነው አላህ በልቡ ላይ የጣለለት አለ ። ዐብዱላሂ ሄደና ሰላም ካለው በኋላ ስታደርገው የነበረውን ዱዓእና ምስጋና ሰምቻለሁ ከአላህ ፀጋዎች የትኛውን ነው የምታመሰግነው አልኩት ይላል ። እንዲህ ብሎ መለሰልኝ : –
" አላህ በኔ ላይ የዋለውን ፀጋ አታይምን አላህ ሰማይን እሳት እንድታዘንብብኝ አዞ ቢያቃጥለኝ ፣ ተራራን አዞ ቢያጠፋኝ ፣ ባሕርን አዞ ቢያሰምጠኝ ፣ ምድርን አዞ ቢውጠኝ አሁን ካለሁበት ምስጋና አልወገድም ነበር ። እሱን የማመሰግንበት ምላስ እስከሰጠኝ ድረስ !!!!! ነገር ግን እስከመጣህ ድረስ ካንተ አንድ ሀጃ አለኝ ። እንደምታየኝ እኔ ራሴን መጥቀም አልችልም አንድ ልጅ ነበረኝ የሶላት ሳአት ሲደርስ ውዱእ የሚያስደርገኝ ፣ ሲርበኝ የሚያበላኝ ፣ ሲጠማኝ የሚያጠጣኝ, ነገር ግን ከሶስት ቀን ጀምሮ አጣሁት እኔ እንደምታየኝ ነኝና እስኪ ፈልግልኝ አለኝ ። በአላህ ይሁንብኝ አንድም ሰው በሰው ሀጃ አይሄድም በምንዳ የላቀ በሆነ ባንተ ሀጃ ከመሄድ የበለጠ ብዬው ፍለጋ ቀጠልኩ ።
ብዙም ሳልቆይ በሁለት ኮረብታዎች መካከል አሸዋማ በሆነ ደለል ላይ አውሬ በልቶት አየሁ ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ብዬ በምን መልኩ ነው ቀርቤ የሆነውን የምነግረው ብዬ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ ። የተወሰነ ጊዜ በሀሳብ ከተሰወርኩ በኋላ መመለስ ጀመርኩ ።
መንገድ ላይ እያለሁ የነብዩላሂ አዩብ ታሪክ ትዝ አለኝ ። ከዛም ደርሼ ሰላም አልኩት መለሰልኝ ቀጥሎም አንተ ጓደኛዬ ነህ አይደል አለኝ አው አልኩት ። ጉዳዬን ምን አደረከው አለኝ ።
እኔም አላህ ዘንድ አንተ ነህ ወይስ አዩብ ነው የበለጠ ቦታ ያለው አልኩት ።
እሱም አዩብ አለኝ ።
እሺ ጌታው ምን እንዳደረሰበት ታውቃለህ አይደል በአፍያው ፣ በልጆቹና በሀብቱ ፈትኖታል አይደል አልኩት ።
እሱም አው አለኝ ።
ታዲያ ጌታው እንዴት አገኘው አልኩት ።
እሱም ታጋሽ ፣ አመስጋኝ ሆኖ አገኘው አለኝ ።
አዩብ ጌታው በሱ ላይ ያደረሰበትን ቤተሰቦቹንና ጓደኞቹን እስከሚያስገርም ወዶ ተቀብሏል አይደል አልኩት ።
እሱም አው አለኝና አሳጥረው አላህ ይዘንል አለኝ ።
ልፈልገው የላክኸኝ ልጅ አውሬ በልቶታል አላህ አጅርህን ያብዛልህ ትእግስቱንም ይስጥህ አልኩት ።
የመከራው ባለቤትም እንዲህ አለ " ምስጋና ለዚያ ከዘሬ ውስጥ እሱን አምፆ በእሳት የሚቀጣው ያልፈጠረ ለሆነው ጌታዬ የተገባ ይሁን " ብሎ ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን አለና የማቃሰት ድምፅ አውጥቶ ሩሑ ወጣ ። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ብዬ ትካዜ ውስጥ ገባሁ ።
ትቼው ከሄድኩኝ አውሬ ይበላዋል ቁጭ ካልኩም ምን እንደማደርግ አላውቅም ብዬ በላዩ ላይ በነበረው ፎጣ ሸፍኜው ቁጭ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ ። ብዙም ሳይቆይ አራት ሰዎች ሲያልፉ አዩኝና መጡ ። ምንድነው ነገርህ አሉኝ ታሪኩን ነገርኳቸው ። እስኪ ክፈተው አሉኝ ከፈትኩት ። ተንበርክከው በአይኖቹ መካከል ይስሙት ጀመር ሐራም ያላየ አይን ይላሉ ። እጅና እግሮቹን እየሳሙ ሰው ሲተኛ ለጌታቸው በመስገድ ያልተኙ አካሎች ይላሉ ። አላህ ይዘንላችሁ ለመሆኑ ይህ ሰው ማን ነው አልኳቸው ። እነርሱም አላህና ነብዩን በጣም ይወድ የነበረው አቡ ቂላባ የኢብኑ ዐባስ ባልደረባ ነው አሉኝ ።
አጥበን እኛ ጋር በነበረ ልብስ ከፍነን ቀበርነው ። ሰዎቹም ሄዱ እኔም ወደ ዒባዳ ቦታዬ ሄድኩ ። ማታ ላይ ጋደም አልኩኝ የተኛ ሰው እንደሚያየው ያን የአላህ ባሪያ በጀነት ጨፌ ላይ የጀነት ልብስ ለብሶ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀፅ ሲቀራ አየሁት :–

«سَلَامٌ عَلَيْكُم بِمَا صَبَرْتُمْ ۚ فَنِعْمَ عُقْبَى الدَّارِ»
الرعد ( 24)
«ሰላም ለእናንተ ይኹን፡፡ (ይህ ምንዳ) በመታገሳችሁ ነው፡፡ የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር!» (ይሏቸዋል)፡፡

አንተ ያ ጓደኛዬ አይደለህምን አልኩት ። አው አለኝ ። ታዲያ ይህን ደረጃ እንዴት አገኘኸው አልኩ ። አላህ ደረጃዎች አሉት በመከራ በመታገስ ፣ በደስታ በማመስገን ፣ አላህን በድብቅም በግልፅም በመፍራት እንጂ የማይገኝ አለኝ " ።

አስሲቃት ሊብኒ ሒባን የአምስተኛው ሙጀለድ መጀመሪያ የአቡ ቂላባ ታሪክ

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

31 Oct, 10:18


ባጢል ቢውለበለብ ይደበዝዛልና አትሸወድበት !

ባጢልን ይዞ ስሜትን ተከትሎ መዝለቅ አይቻልም ከስሜታዊነት ወጥቶ ሀቅን ቁርዓንና ሀዲስን መመሪያችን ስናደርግ ብዙ ያጣናቸውን ነገሮች አግኝተን በሀቅ ላይ ሆነን ከፍ ማለት ይቻላል ።

በባጢል ግን መቼም አትሸወድ ሜዳ ላይ ጥሎህ ላሽ ይላል ።

* وقل جاء الحق وزحق الباطل إن الباطل كان زحوقا

ባጢል ጠፊ ነው እመን ግድ የለሀም ሀቅ ምንም ቀጭን መስላ ብትታይህ ታዛልቃልችና ያዛት ።

قال ابن أبي حاتم: «سمعت أبا زرعة يقول كتب إليَّ إسحاق ابن راهويه: لا يهولنك الباطل؛ فإن للباطل جولة ثم يتلاشى».

«الجرح والتعديل» ٣٤٢/١.

~ ባጢል ምንም እንዳያስፈራህ ባጢል ሲጀምር ዙር መዞር እና መዳረስ አለው ከዛ በኃላ ይደበዝዛል ይላሉ ።

https://t.me/abuabdurahmen

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

31 Oct, 06:49


ኒቃብ አውልቂ አለ...?
▰▱▰▱▰▱⁉️

🏝 ሰውነታቸውን ለሸፋፈኑ የምድራችን ከዋክብት ለሆኑት ኒቃቢስቶች መነቃቃት የሚሰጥ በተቃራኒው በኒቃብ ጥላቻ የሰከሩ ሰዎችን ልክ ልካቸውን የሚናገር አስፈላጊ መልዕክት ከእህታችን ተላልፏል
ይሄው ➴➴➴➴➴
እንደው ግርም ይላል
               የሰው ልጅ አህዋሉ
ሀላልን ሀርሞ ሀራም መሀለሉ

🌄 በነጋ በጠባው በላ እየዘነበ
ለምን ይሆን ግን ተውበት ያላሰበ
📝
ሱናን ማጥበቅ ትቶ
               ለወንጀል ይሮጣል
ሰለፍያ አትበሉ አትለዩን ይላል

የነብዩን መንገድ ቀናውን ጎዳና
እርቆት ይጓዛል ወንበርን ልመና

➩➩➩
ጊዜ የማይፈታው የሴት ልጅ ሰቆቃ
እኔስ ግራ ገባኝ መቼ ነው ሚያበቃ
🚥 አላህ ያዘዛትን ኒቃቧን ጠብቃ
👉 ልማር በማለቷ ደረሰባት ሲቃ

⁉️
ምንድን ነው ጥፋቷ ምንድን ነው በደሏ
ትዕዛዝ አትፈፅሚም አትለብሽም መባሏ
የትምህርት  ቤቱ  አላማ እና ግቡ
ትውልዶችን ማነፅ አይደል ወይ ባግባቡ
🏖
ኒቃብ የለበሰች የሱናዋ እንስት
አተረፈች እንጂ መች አመጣች ክስረት

ጌታዋንም ታዛ ፊቷን ስትሸፍነው
ባይገባህ ነውጂ
             ጥቅሙ ላንተ እኮ ነው

👌
አላህን ያልፈራ ያንተ ብጤ ርካሽ
አይጎነትላትም ያንቺን ኒቃብ ለባሽ
ላንተም ጠቀመችህ ወንጀልህ ላይበዛ
🎞 አለፍ ገደም ስትል ላታደርጋት አዛ
🔦
ባለኒቃቧ እንስት ታዳጊ ወጣቷ
ንግግሯ ቁጥብ ሂጃብ ነው ውበቷ

ብታንገላታትም መጥተህ በትምህርቷ
🔩🔩 እምነቷ ፅኑ ነው አይታይም ፊቷ
🎙
ደግሞ ነግራሃለች በጣፋጭ ቃላቷ
ፈርታህ እንዳልሆነ አንገቷን መድፋቷ

እንባዋን ማፍሰሷ ብሶቷን ማውራቷ
ሰበብ ለማድረስ ነው ይከበር መብቷ

ኒቃቧን ዝቅ አርጋ ፀጉሯን ብታለብስ
💡ያእምሮዋ ስፋት አይምሰልህ ቅንስ
ያንተ ራስ ነው እንጂ ጠቦ የጠበበው
💡 ትርፍና ኪሳራ መለየት ያቃተው
እባክህ ተመለስ ጭንቄህን ሸቅለው
እባክህ አትድከም  ወንጀል አታደልብ

ትምህርት ይቅር እንጂ ይቀጥላል ሂጃብ
አንተ ብትለፈልፍ ላንቃህ እስኪበጠስ
ጥንታዊ ትዕዛዝ ነው የለም የዲን አዲስ

🌐
ብታሳዝኚኝም በዚህ እንግልትሽ
እርግጠኛ ሆኜ አንድ ቃል ልንገሽ

ግርማ ሞገስሽ ነው በኒቃብ መፅናትሽ
ይህ አለባበስሽ ሰውን ያስጨነቀው
አላህ የወደደው ደስ የሚያሰኝ ነው
🔆
የሱ ስይጥንና ያ ስድ አደግነት
ከውርደት ያለፈ አላሳየም ስኬት

ሴትና ወንዶቹ አይለዩም በቅጡ
አንድ አይነት ሀረካት ለብሰው እየወጡ
እሱ እየጠረገ አስባልቱን በሱሪ
ሴቷን ደግሞ ይላል ኒቃብ አትሰሪ
አእምሮው የዞረ ቀን የጨለመበት
ኒቃብ አውልቂ አለ በከረፋ አንደበት
🟰
ነስሩ ከአላህ ነው የኔ ውድ በርቺ
ጀነት ነው አላማሽ
                ሙስሊም ነሽኮ አንቺ
አርአያዎችሽን ቀደምቶችን አርገሽ
የመጣም ቢመጣ በዲንሽ ላይ ታገሽ
🕋
ዛሬ ያንገላታሽ ያ የሰው ሰይጣኑ
አይቀርም አንድ ቀን
                   እንደ ጨው መትነኑ
ትምህርት ምናባቱ ይቅርብሽ ካልሆነ
     ዲንን ከተጋጨ ትውልድ ካመከነ
ከትርፉ ኪሳራው በልጦ ካመዘነ
ትምህርትን መራቁ ላንቺ ኸይር ሆነ
🖼
ኒቃቧን ጠብቃ ትምህርቷን ተምራ
በዱንያ ስትኖር ሆና የሴት አውራ

🎁ስትነግስ ያሳየን ነገም በአኼራ

📥
ያንተም ውድቅ ሀሳብ ላሽቆ የዘቀጠው
ከአንገት መሀል ቆሞ ልሳንክን ይነቀው
እህቴ ከፍ በይ ይፅናልሽ እምነትሽ
ፈላህ መውጫ ይሁን ይህ አለባበስሽ
ዛሬ ያንገላታሽ ትምህርት ሚኒስተር
በጀሀነም ገመድ ሰንሰለት ይታሰር

📝እህታችን ሰሚራ ኡሙ ማሂር
አላህ ይጠብቃት!

🏝 ••⇣⇣.  🏖   ••⇣⇣ 
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞

🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Oct, 11:06


መገላለጥ መሰልጠን ነው ወይስ መሰይጠን!!?

ቆይ ግን ኒቃብ በመልበሷ በመሸፈኗ ምኑ ጋ ነው ጥፋቷ!!! መሸፋፈን ኋላ ቀርነት ነውን!!!?
ስትገላለጥ ግን ሰለጠነች አይደል!!? አሏሁል'ሙስተዓን!!ነገር ግን መገላለጣ መሰይጠን ነው እንጂ መሰልጠን አይባልም!!? ወሏሂ ግልፅ የወጣ ሰይጣንነት ነው:: መገላለጥ የእንስሶች ባህሪ እንጂ የሰው ልጅ ባህሪ አይደለም!
መገላለጥ ስልጣኔ ከሆነማ ቀድመው እንስሳቶች እነ ዝንጀሮ ጦጣ ስልጡን ናቸው ማለት ነው!! ጉድ'እኮነው! አሉ ሸይኹ!!:: ከአርሽ በላይ ያለው አምላካችን ሴት ልጅ እንድትሸፈን ሒጃቧን አጥብቃ እንድንይዝ ነው ያዘዘው! እንጂ እንደ እንስሳቶች እንድትገላለጥ አላዘዘም!! ይሄን መንገድ የሚቃረን የሆነ አካል ሰለጠነ ሳይሆን ሰየጠነ ነው የሚባለው!!!

https://t.me/Mehfuza_os99

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Oct, 08:07


የኒቃቢስቶች ብቻ
🔎🔎🔎🔎🔎

🏝 አንዳንድ ተቋማት ላይ እንደዚህ ልብህን በደስታ የሚሞላ መልዕክት ታያለህ!!! ሀገራችን ጤንነቷ እየተመለሰ ነው ብለህ ታስባለህ

🚥 በሌላ በኩል የተለያዩ የመንግስት ተቋሞች ኒቃቢስቶችን ለማግለል ሲሞክሩ ደግሞ በጣም ያማል። እውነትም ሀገራችን ጤነኞችም በሽተኞችም ያሉባት ነች

አዎ ራቁቷን የምትሄድ ሴት ምንም ሳትባል ሰውነቷን በሰተረች ከተወቀሰች ይህ በሽታ ለመሆኑ አልጠራጠርም።

ሴት ልጅ የፈለገችውን ትልበስ የሚለው ቃል ኒቃብ የፈለገች ለምን ለምን አይፈቅድላትም? ወይስ ለመራቆት ብቻ ነው መብቱ? አይ

👌 የሚያሳዝነው የሙስሊሙ ተወካዮች ነን ብለው ይህንን በማስከበር ፈንታ በተቃራኒው ችግር የሌለው በማስመሰል የሚጥሩ ዱዓት ተብየወች መብዛታቸው ነው።

🤲 አላህ የተሻሻለውን ሁሉ ይምረጥልን!

https://t.me/AbuImranAselefy/9319

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

30 Oct, 08:06


ምኑ ላይ ነው ነውሩ!
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️

የእምነቷን ትዕዛዝ
አደቡን አክብራ
ትምህርቷን ብትማር
ኒቃብ ከራሷ አስራ
➴➴➴➴➴➴
ምኑ ላይ ነው ነውሩ!
ምንድነው ችግሩ?

በሷ ኒቃብ ማጥለቅ
ተማሪው ታወከ?

ወይስ መምህሩ?
እስኪ የሚያሳምን
❶ አንድ ምክንያት ጥሩ!
⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️

ምክንያት ከሌላችሁ
ሌላ ሴራና እቅድ
ኒቃቡ ብቻውን
በፍፁም አይችልም
ትምህርትን ሊያሳግድ።
🚦🚦🚦🚦🚦🚦🚦🚦🚦

ለኒቃብ ጥላቶች
➴➴➴➴➴➴

በኒቃብ አትምጣ አንደራደርም
በኒቃቡዋ እንጂ በሱሪ አትኖርም

ኢስላማችን ውብ ነው አክብሮ ይዟታል
በኒቃብ ሸፍኖ ከሀራም  ጠብቋታል።
🏝
ሀይማኖትን መርጦ የሚሰራ ስልጣን
እንደመር ተብሎ ሰላም ሚያሳጣን
ስለዚህ   ነቃ   በል  ሀጂ ከብልግና
ኒቃብ እየነካህ የለም ብልፅግና

📝 የተለቃቀሙ

https://t.me/AbuImranAselefy/9320

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Oct, 06:28


ጀነትን አይገቡም ሽታዋንም አያገኙትም!

ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ፦

‹‹ ከእሳት ሰዎች መካከል ሁለት አይነት ሰዎች አሉ። እኔ ያላየኋቸው ወደፊት የሚመጡ!

አንደኛቸው ለብሰው ያለበሱ (የለበሱት ልብስ ሰውነታቸውን የማይሸፍን) አካሄዳቸው እና እንቅስቃሲያቸው ወደ ፀያፍ ተግባር ያዘነበለ፤ ሌሎችንም የሚያሳስቱ ፀጉራቸው ልክ እንደ ግመል ሻኛ የተከመረ ሴቶች ናቸው። እንደነዚህ አይነቶቹ ሴቶቺ ጀነትን አይገቡም ሽታዋንም አያገኙትም፡፡››

ሙስሊም ዘግበውታል

ሙስሊሙዋ እህቴ እስቲ እራስሽን ከዚህ ሐዲስ አንፃር ቆም ብለሽ ተመልከቺ

~

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

29 Oct, 06:22


የማይካድ ሀቅ

السلفي يدور حيث دار الدليل .


والإخواني يدور حيث دار
الكرسي

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Oct, 12:23


👉 ለፈገግታ

በመፋቂያ ነው ሚስቴን የመታሁት !!!

ባልና ሚስት ተጣልተው ሚስት ሽማግሌ ሰበሰበች ። ሽማግሌዎቹ ከሁለቱም በኩል የተውጣጡ ነበሩ ። ቁጭ ብለው ነገሩን ማየት ጀመሩ ። ባል ሚስቱን ለምን እንደሚመታት ተጠየቀ ። ባልም ሚስቴን የመታኋት በመፈቂያ ነው አለ ። ሽማግሌዎቹም ሚስትን እውነት በመፋቂያ ነው ወይ የመታሽ ብለው ጠየቋት ሚስትም እስኪ መፋቂያውን አምጣው በሉት አለቻቸው ። እስኪ መፋቂያውን አምጣው ተባለ ሲያመጣው ለካስ ዱላ ነው ።


https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

28 Oct, 03:31


👉 የአንድን ሰው ሕይወት ለማዳን ሰበብ መሆን የሰውን ልጅ ሕይወት ሁሉ እንደማዳን ነው ።

ውድ ቤተሰቦቻችን በየጊዜው የሚያጋጥሙ የህመም አይነቶች አንዱ ሌላውን እያስረሳ ውስጥን በሐዘን የሚሞላ አእምሮን የሚረብሽ ነው ። የተለያዩ ሰዎች በተለያየ በሽታ ይሰቃያሉ ። ከበሽታ ሁሉ አስከፊውና በአሁኑ ጊዜ እንደወረርሽኝ እየተዛመተ ያለው የካንሰ በሽታ ነው ። በዚህ በሽታ ሰበብ ብዙ ሰዎች ወደ አኼራ ይሄዳሉ ። የአላህ ውሳኔ እንዳለ ሆኖ ቤተሰብ በአቅም ማነስ ምክንያት ማሳከም ባለመቻሌ ነው በሚል ፀፀት ይሰቃያል ። ከእንደነዚህ አይነት ገጠመኞች አንዱ የሆነውን ዛሬ ወደናንተ ለማድረስ ወደድኩ ።
ይኸውም ወንድማችን ሙሀጅር አሕመድ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በደም ካንሰር ተይዞ በአሁኑ ሰአት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ይገኛል ። ይህ ወንድማችን የኬሞ መድሀኒት የጀመረ ሲሆን ያለበት ሁኔታ ሐኪሞች ተስፋ ሰጪ ነው ይላሉ ። ነገር ግን የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጅ በመሆኑ ለሕክምናው የሚያስፈልጉ ወጪዮችን መሸፈን የማይችሉ መሆኑን ሆስፒታሉ አረጋግጦ ፅፎለታል ።
ከሱ ጋር ያለው አርሶ አደር ወንድሙ በደረሰው ነገር ቅስሙ ከመሰበሩ ባሻገር የወንድሙም ህይወት በሱ ድጋፍ የነበሩ ቤተሰቦቹም ችግር ረፍት ነስቶት የይድረሱልኝ ጥሪ እያሰማ ነው ። ተስፋ የነበረውን ወንድሜ ሰበብ ሆናችሁ አድኑልኝ ይላል ። አይኑ ብቻ ሳይሆን ሁለመናው እያለቀሰ የደረሰበትን ሲናገር ማየት በጣም ይከብዳል ። በጣም ብዙ ጉዳዮች የሚመጡ ሲሆን ወደናንተ የማደርሰው በጣም አሳዛኝና ምንም ሰበብ ከሌላቸው ውስጥ ጥቂቶቹን ነው ። ስለዚህ በአላህ ፈቃድ ከተባበርን አላህ ካልቀደረበት ወንድማችንን ሰበብ ሆነን ማዳን እንችላለን ።
የአንድን ሰው ሕይወት ለማዳን ሰበብ መሆን የሰውን ልጅ ሁሉ ህይወት እንደማዳን ነው ። በመሆኑም ውድ እህትና ወንድሞች ለወንድማችን ጥሪ ምላሽ ሰጥተን ታማሚውን ለማዳን ሰበብ ሆነን የወንድሙን እንባ እንጥረግለት እላለሁ ። በምንም መልኩ አንብበን እንዳናልፈው የምንችለውን እናበርክት ።
የሆስፒታሉ የድጋፍ ደብዳቤ ላይ አካውንትና ስልክ አለ አብሬ አያይዘዋለሁ ።

https://t.me/bahruteka/5492

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Oct, 17:25


🔷 የሰለፍያን ዳዕዋ ለምን ይፈሩታል ?

     ሰለፍያ ማለት ትክክለኛው እስልምና ማለት ነው ። የሰለፍያ ዳዕዋ ሲባል ወደ ትክክለኛው ኢስላም  ነብዩ ፣ ሶሓቦች ፣ ታቢዒዮች ፣ አትባዑ ታቢዒዮችና እነርሱን በመልካም የተከተሉ የኢስላም ሊቃውንቶች ያስተማሩት ኢስላም  ማለት ነው ። ሰለፍያ ዳዕዋው ሲሆን ዳዒው ( ወደዛ ተጣሪው)  ሰለፍይ ይባላል ። ቃሉ የተወሰደው ሰለፍ ( ቀደምት)  ከሚለው ሲሆን ሰለፎች የሚባሉት የመጀመሪያወቹ ኢስላምን በቁርኣንና ሐዲስ አስተምረው ተግብረው ያሳዩት ናቸው ።
      ከዚህ የምንረዳው የሰለፍያ ዳዕዋ ማለት የመጀመሪያው ወደ ትክክለኛ ኢስላም በነብዩና ሶሓቦቻቸው የተደረገው ዳዕዋ ማለት ነው ። ታዲያ ለምን ይሆን ዛሬ የሙስሊም መሪዮች ነን እያሉ ይህን ዳዕዋ የሚፈሩትና የሚጠሉት ? ለምን ይሆን ሁሉም ሙስሊም ነን የሚሉ አንጃዎች ይህን ዳዕዋ ማሰናከል የመጀመሪያ ግባቸው አድርገው የሚንቀሳቀሱት ? ለእስልምና ታስቦ ወይስ ለሙስሊሙ ? ሁለቱም አይደለም ነው መልሱ ። ምክንያቱም እስልምና ማለት ከሰባት ሰማይ በላይ በጅብሪል አማካይነት በነብዩ ላይ ወርዶ ለተከታዮቻቸው በንግግርና በተግባር ያስተማሩት ስለሆነና የሰለፍያም ጥሪ ወደዛው በመሆኑ ። ለሙስሊሞች ታስቦ ነው የሚለው ውድቅ የሚሆነው ሙስሊሞች በቅርቢቱም ሆነ በመጪው ዐለም ስኬት የሚጎናፀፉት የመልእክተኛውን ፈለግ ተከትለው አላህን በብቸኝነት ሲያመልኩ ነውና ።
     ስለዚህ የትኞቹም የኢስላም አንጃዎች የሰለፍያን ዳዕዋ የሚፈሩትና የሚዋጉት ዝንባሌያቸውንና ጥቅማቸውን ስለሚነካ ነው ። እነዚህ አካላት ለእስልምናና ለሙስሊሙ ነው የምንሰራው የሚሉት ለሽፋን መሆኑ ይፋ የሚወጣው በኢስላም ስም ቀብር ሲመለክ ፣ በኢስላም ስም መውሊድ ሲደለቅ ፣ በኢስላም ስም ሽርክና ቢዳዓ ሲስፋፋ መብት ነው እያሉ የተውሒድን ዳዕዋ ማሰናከል ግብ አድርገው ሲሰሩና ለዚህም ዋጋ ሲከፍሉ ነው ።
     በኢስላማዊ ዳዕዋ ስም ህዝብ ተሰብስቦ ጫት በአይሱዙ በሰለፍ ሲራገፍ እያዩ ምንም ሳይመስላቸው ሰዎችን ከፉጡራን ጋር ሳይሆን ከፈጣሪ ጋር የሚያስተሳስረውን የተውሒድ ዳዕዋን ማጨናገፍን ለኢስላምና ለሙስሊሞች ብለን ነው ማለት ምን የከፋ ቅጥፈት ነው ?
      የተውሒድን ዳዕዋ ለማስቆም መሞከር ፀሀይን በእጅ መዳፍ ብርሃኗን ለመጋረድ እንደመሞከር ነው ። የተውሒድ ዳዕዋ ተቀናቃኞቹ በበዙ ቁጥር እያበበ ይሄዳል ። በደቆሱት ልክ እየጠነከረ ይሄዳል ። ስለዚህ የሰለፍያን ዳዕዋ መዋጋት ትርፉ የሁለት ሀገር ክስረት ነውና ከፍርሃትና ጠላትነት ወጥታችሁ ወደ ሰፉ ግቡ ለበላይነቱ ስሩ እንላችኋለን ።

https://t.me/bahruteka

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Oct, 11:29


🌾አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ🍀

ኪታብ :-📝ኪታቡ ተውሂድ እና
📝ሹሩጡ ላዒላህ ኢለላህ

ሱቅ ስለሚገኝ መውሰድ ትችላላችሁ ።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Oct, 09:25


🔷  ሱፍይና አሕባሾች የዼንጤ ድልድዮች

      በአሁኑ ጊዜ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ዼንጤዮች ጌታዋን የተማመነች ጊደር ጅራትዋን ውጪ ታሳድራለች እንደሚባለው የልብ ልብ ተሰምቷቸው እየዘመቱ ነው ። የአክፍሮት ዘመቻቸው በዋነኝነት ቀብር አምላኪዮችን ትኩረት ያደረገ ነው ።
      ኢስላም ከጅምሩ የተዋጋው ኩፍር ቢኖር ቀብር አምልኮትን ነው ። የሚያሳዝነው ግን አሕባሽና ሱፍዮች ቀብር አምልኮትን ኢስላም አድርገው ለማህበረሰቡ በማቅረብ ዘጠና ከመቶ የሚሆነው ሙስሊም ቀብር አምላኪ እንዲሆን አድርገውታል ።
     አሕባሽና ሱፍዮች ይህን ቀብር አምልኮ የሚቃወምን ከእስልምና የሚያስወጣ ተግባርና ክልክል መሆኑን የሚያስተምሩ የተውሒድ ሰዎችን ካፊር ይላሉ ። ማህበረሰቡ የዚህ አይነቱን አስተምሮ እንዳይሰማ በዚህ የተውሒድ ዳዕዋ የተሰማሩ የነብያት ወራሾችን ወሀብዮች በማለት እንደጭራቅ እንዲታዩ ያደርጋሉ ። ከዚህ አልፎ ተርፎ የተለያዩ አጋጣሚዮችን በመጠቀም እድሉን ሲያገኙ በማሳሰር በማስገረፍ የቻሉትን ይሰራሉ ።
     የሱፍይና የአሕባሽ መሪዮች ወሀብዮች ከአባታችሁ የወረሳችሁትን እምነት ሊያስለቅቁዋችሁ ነው በምትችሉት ታገሏቸው ብለው የተውሒድ ሰዎችን እንዲገሉ ያበረታቱዋቸዋል ። ሞራል ይሰጡዋቸዋል ። ምስኪኖቹ የቀብር አምላኪዮች እስልምናችንን ሊያጠፉብን ነው ብለው የህይወት ዋጋ እስከመክፈል ራሳቸውን ያዘጋጃሉ ።
    አላህን በብቸኝነት ተገዙ የሚሉ ዱዓቶችን ከከሀዲያን የበለጠ ይጠላሉ ። የሚሉትን ለመስማት ቀርቶ ማየት አይፈልጉም ። 124 ሺህ ነብያት ሊዋጉት የተላኩበትን ቀብር አምልኮ ኢስላም ነው ብለው የነብያት ተከታዮችን ይዋጋሉ ። ነብዩ የተወጉለትን ፣ ደማቸው የፈሰሰለትን ፣ የተራቡለትና የተጠሙለትን ፣ የተሰደዱለትን ፣ ሶሓቦች የሞቱለትን ፣ ሰባ ሰማኒያ ቦታቸው የተወጉለትንና የተሰየፉለትን ተውሒድ ኩፍር ነው ይላሉ ።
    በተቃራኒው ያወገዙትና ኩፍር ነው ያሉትን ቀብር አምልኮ ኢስላም ነው ይላሉ ።
     ይህ የሱፍይና የአሕባሽ መሪዮች አስተምሮና ተግባር ለዼንጤዮች ወርቃማ እድል ሆኖላቸዋል ። ይህን ክፍተት ተጠቅመው ቀብር አምላኪ ምስኪኖች ጋር ቀርበው እናንተ ሞቶ የበሰበሰን ከምታመልኩ ዒሳ ጌታ ነው ብላችሁ ለምን አትድኑም ቀናቶችን ከፋፍላችሁ ቁጭ ብላችሁ ጫት በመቃም እድሜያችሁን ከምትጨርሱ የሙታን መንፈስ እያመለካችሁ የሲኦል ከምትሆኑ እየሱስ ጌታ ነው ብላችሁ ለምን አትድኑም ይሏቸዋል ።
    ምስኪኖቹ አንድ ቀን ተውበት አድርገው ወደ አላህ ተመልሰው ዘላለማዊ ሕይወት የሚወርሱበትን እድል ትተው የዘላለማዊ ጀሀነም መሆንን ይመርጣሉ ።
     ዒሳ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ ኣደምን ያለ አባትና እናት ፣ ሓዋን ያለ እናት እንደፈጠረው ሁሉ ያለ አባት ከእናት ብቻ ሁን በሚለው ቃሉ ፈጥሮ ነብይ ያደረጋቸው መሆኑን የሚያስተምረውን ኢስላም ትተው በመርየም ማህፀን ውስጥ ማንኛውም ህፃን የሚያልፈውን ሂደት አልፈው ተረግዘው የተወለዱትን ዒሳን ፈጣሪ ብለው ይከፍራሉ ።
    እነዚህ ምስኪኖች ዒሳ በመርየም ማህፀን ውስጥ ከረጋ ደም ጀምሮ የነበሩ ሂደቶችን አለረፈው ደሙ ስጋ ሆኖ ፣ ስጋው አጥንት ለብሶ ፣ ስጋና አጥንቱ ቅርፅ ይዞ የተለያየ የሰውነት ክፍል እንደ ልብ ፣ ሳንባ ፣ ጉበት ፣ ኩላሊት ፣ ዐይን ፣ ጆሮ ፣ አፍና አፍንጫ ፣ ጭንቅላትና አእምሮ ፣ እጅና እግር ፣ ሴልና ነርቭ ፣ የውስጥ ሜካኒካል ክፍልና የአእምሮ ኤሌክትሪካል ክፍል ተሟልቶለት ሙሉ ሰው እስኪሆኑ ፍጥረተ ዓለሙን ማን ነበር የሚያስተናብረው ?
    ብለው መጠየቅ አልቻሉም ። እየሱስ ጌታ ነው ሲባሉ እሺ ብለው ተቀበሉ ። ለዚህ የዳረጋቸው ከሱፍያና አሕባሽ የወረሱት የሙታን መንፈስ አምልኮት ነው ።
     እነዚህ የሱፍይና አሕባሽ መሪዮች ወሀብዮችን በሚያስጠቁቁበት ልክ ከዼንጤ አያስጠነቅቁም ። ዼንጤ ልጆቻቸውን ሲከፍር ዱላ ይዘው አይወጡም ። እምነታችሁ ተነጠቀ አይሉም ። ዐቂዳችሁ ተነካ አይሉም ። በምትችሉት ታገሏቸው አይሉም ። የእነርሱ ወኔ በነብያት ወራሽ የተውሒድ ሰዎች ላይ ነው ።
     ለዘህ ነው እነዚህ አካላት የዼንጤዮች ድልድዮች ናቸው ያልኩት ። የአሕባሽና ሱፍዮች የኩፍር ተግባር ነው ምስኪን ቀብር አምላኪያንን ወደ ከፋ ኩፍር ይዟቸው የሚሄደው ።
      በጣም የሚያሳዝነው ነሲሓዎች ከእነዚህ ጋር ነው አንድ ነን ብለው ከኢኽዋንና ሱፍይ እንዲሁም አሕባሽ ጋር አንድነት በመፍጠር እኛ የኢትዮዽያ ሙስሊሞች ነን ያሉት ።
     በየአካባቢያችሁ ያሉትን የነሲሓ ዱዓቶችን ዳዕዋ አዳምጡ የቀብር አፈር በጥብጦ መጠጣት ፣ በአንዬ ፣ ዳንዬ ፣ አልከስዬ ፣ ቃጥባርዬ ፣ አብሬትዬ ፣ አባድርዬ ፣ ሾንክዬ ፣ ሸከና ሑሰይንዬ ፣ ጀማ ንጉስዬ ፣ ከረምዬ ቀብር ላይ ጠዋፍ ማድረግ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ ነው የሚል የለውም ።
     ይህን ካሉ ከሱፍይና አሕባሽ እንዲሁም ኢኽዋን ጋር ስለሚጣሉ ። እየአንዳንዱን ወልይ ተብለው የሚመለኩ መሻኢኾችን ስም ጠርተው እዱኝ ፣ አክብሩኝ ፣ አሽሩኝ ፣ እጄን ያዙኝ ዋስ ጠበቃ ሁኑኝ ማለት ኩፍር ነው አይሉም ። የአንድነት  ስምምነቱን ስለሚያፈርስ ። በጥቅሉ ሽርክ ከባድ ወንጀል ነው ይላሉ ። ተውሒድ የነብያት ዳዕዋ ነው ይላሉ ። በዚህም ተከታዮቻቸውን ይሸውዳሉ ። የቱ ምን አይነቱ ተግባር ሽርክ እንደሆነ በዝርዝር አይናገሩም ።
     በመሆኑም ሰለፍዮች ሆይ ኡማውን ከቀብር አምልኮና ከአክፍሮት ሀይላት ለማዳን ያለባችሁ ሀላፊነት ከምን ጊዜውም የከበደ ነው ። ከዚህ ጎን ለጎን ይህን የነብያት ተልእኮ ለዱንያዊ ጥቅም ብለው በመተው በኢስላም የሚነግዱትን ነሲሓዎችንና የእንጀራ አባታቸው ኢኽዋኖችን እንዲሁን እንባ ጠባቂዮቻቸው የሙነወር ልጅና ግብረአበሮቹ ማንነት ለሱናው ማህበረሰብ ግልፅ ማድረግ ሌላው ትልቅ ሀላፊነት መሆኑን መዘንጋት የለባችሁም ።
       አላህ ዲኑን ይረዳል ተውሒድም የበላይ ይሆናል ።

ጠቃሚ ስለሆነ በድጋሚ የተለቀቀ ።

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Oct, 07:36


Live stream started

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

27 Oct, 06:20


Live stream scheduled for

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

23 Oct, 07:22


ጅልባብም ሆነ ኒቃብ  የምትለብስ እህቶች ጃኬትም ሆነ ሌላ የሂጃቡን መስፈርት የሚያሳጣ ልብስ መደረብ እንደማይቻል ልትገነዘቡ ይገባል....የብርድ ወቅት በሚሆንበት ግዜ ከውስጥ ሙቀት በሚሰጠን መልኩ መደራረብ እንችላለን

የአላህ ሰላም እና እዝነት በዕነዛህ , ጭቆና እና ትችት  ሙቀት እና ብርድ ሳይበግራቸው  የአላህን ትዕዛዝ ምንም ሳያጓድሉ ለመፈፀም በሚታክሩት ላይ ይሁን ።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

21 Oct, 05:55


የታላቁ ሸይኽ ዐብዱል_ሐሚድ አል_ለተሚይ (ሀፊዘሁሏህ) ሙሉ የቁርዓን ተፍሲር አውርደው ይጠቀሙበት።

#ክፍል
ከሱረቱል
#ፋቲሓ እስከ ሱረቱል #አንዓም መጨረሻ

ለሞባይል በሚመች መልኩ ቁርዓን እየታየ እንዲቀራ ተስተካክሎ የቀረበ

በታላቁ ዓሊም
#ሸይኽ_ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ ሀፊዘሁላህ

@Abdul_halim_ibnu_shayk

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

21 Oct, 03:26


ኸዋሪጆች ቁርአን ቀን ና ማታ ይቀራሉ ይስግዳሉ ይቀራሉ ነግር ግን እነሱ ዘንድ ሚዛን የለም
https://t.me/+VgzWTJOEeEVkNDNk

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

19 Oct, 06:00


🌸የህይወት እንቅፋቶችን አትጥላቸው። 
እነርሱ ላንተ ብለው የተፈጠሩ ናቸው።
የህይወትን ጥፍጥና የምትገነዘበው በነርሱ ውስጥ ነው።

እንቅፋቶች ባይኖሩ የህይወትን ምንነት መረዳት ይከብድህ ነበር።
አስተውል ጨለማ ባይኖር ኖሮ የብርሃንን ጥቅም በቅጡ ባል ተረዳህ ነበር !!

🍃መልካም ውሎ 🎀

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

18 Oct, 18:20


«ኒቃብ ለብሳ መጥፎ የምትሰራ አውቃለሁ» .........ካለህ
....
«ሙናፊቅ ሆኖ ከነብዩ ጀርባ ሶፈል አወል የሚሰግድ ሰው አውቃለሁ»  በለው ።

በሙናፊቁ ምክንያት ሶላትን እንደማንቃወመው ሁሉ በሴቷ ምክንያት ኒቃብን አንከለክልም። በህክምና ስም የሚያጭበረብር ዶክተር ካለ ዶክተሩን እናስወግዳለን እንጅ ህክምናና ሆስፒታልን አንዘጋም።

ጉድለት ያለው ሰዎቹ ጋር እንጂ ዲናችን ላይ አይደለም። የአላህ ዲን ሙሉ ነው።ሰዎች በሚሰሩት ጥፋት የሚወቀሱት ሰዎቹ እንጅ የተደበቁበት ውብ የዲን ድንጋጌ አይደለም።

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

18 Oct, 18:15


ሴኩላር መሆን ማለት ሰው ከጦጣ ነው የሚለውን የዳርዊን ፍልስፍና ተቀብሎ ሰዎችን እንደ ጦጣ እንዲራቆቱ ማድረግ ከሆነ..... እኛ ገላችን ክብራችን እንደሆነና ከጦጣ በተለየ ሰው የሰው ልጅ እንደሆን የምናምን አማኞች እንደሆን ይረዱልን!

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

18 Oct, 10:35


👉ርዕስ--ሒጃብ

ሒጃብ ምንድነው?
ስለሒጃብ ያለን የተሳሳተ ግንዛቤ ምንድነው?
ስለ ሂጃብ ቁርኣን ምን ይላል?ሀዲስስ የሰለፎችስ አቋም ምን ነበር? የመሣሠሉት በቂ ማብራሪያ የተሠጠበት ምክር ነውና ያድምጡና ለሌሎችም
ያስደምጡ



🕌ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ(ዳሩል ሂጅረተይን) መሥጅድ

📆ጥቅምት 8/2016

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

18 Oct, 03:41


ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«ያልተጨነቀ አይደሰትም፣ ያልታገሰ አይጣፍጠውም፣ ያልተቸገረ አይደላውም፣ ያልለፋ አያርፍም። ይልቁንስ ባሪያ ትንሽ ከለፋ ረጂም ጊዜ ያርፋል፣ የሰአታት ትዕግስት ለዘላለማዊ ህይወት ትመራዋለች። የዘውታሪ ፀጋ ባለቤቶች ያሉበት ሁሉ የጥቂት ሰአት ትዕግስት ውጤት እንጅ ሌላ አይደለም።»

ጌታችን ሆይ በዲንህ ላይ እንድንፀና ሰብር ስጠን 🤲

اللهم صل وسلم وزد وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد صلى الله عليه وعلى آله وصحبه أجمعين
🩵 ውሏችን ሰብር የተሞላበት፣ በሀቢባችን ላይ የበዛ ሰለዋት የምናወርድበት በሩቋ ሀገር ያሉትም ከአላህ የሆነ እርዳታ እና ድል የሚያገኙበት፣ ተረጋግተው የድል ሰላት የሚሰግዱበት፣  ለተጨነቁት ወንድሞቻችን ድልን ለታመመ መዳንን፣ ለሞቱት ሸሂድነትን  የሚወፈቁበት፣ በካህፍ እና በዱዓ የደመቀ እና የተዋበ ጁምዓ ይሁንልን 🤲🤲🤲

https://t.me/WCUMSJ2015
https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

17 Oct, 07:26


★彡 የማይቀረው ጉዞ 彡★
彡彡彡彡彡彡

🏝አንዱ ከፊት ሆኖ ሌላው ቢዘገይም፣
ወደዛኛው አለም መጓዝ ግን አይቀርም፣
📝
ስራችንም ከፋ ፈሳዱም ተስፋፋ፣
በወንጀልም ሳቢያ ስራችን ከረፋ

በዚህ ዘረኝነት እዚያ ማዶ ክፋት፣
በዚያምጋ ኢሬቻ ከዚህምጋ ልደት፣

የሽርኩ ወላፈን ሲጋረፍ በርቀት፣
ሱናን ነክሶ መያዝ ሆኖባቸው  ውድቀት፣
🏖
ከበር ላይ ቆሞ ሞት የሚባል ነገር፣
እንዲህ መጨካከን ሰውንም ማስቸገር፣
🚥
የኑሮ እንግልቱ ውጣ ውረድ በዝቶ፣
በችግር ሲቆስል የሚበላ ጠፍቶ፣
🚦
መቋቋም ተስኖት የዱንያን ፈተና፣

አንዱን ሲሰበስብ ሌላው ሲሆን መና
የኔ ያለው ሆነ እንደጉም ዳመና፣
➹➷
ሂሳብ ሲያወራርድ የኑሮውን ማትስ፣
ሲያባዛ ሲያካፍል ሲደምር ሲቀንስ፣

🔍
ለአንዲት አፍታ እንኳን ተውሂድ ሳይረዳ፣
በመውሊድ ኢሬቻ ከአሏህ ውጭ ኢባዳ።
♻️
ጎንበስ ቀና እያለ ሳያገኘው ውሉን፣
እድሜም ገሰገሰ ቀርቧል ሰአታችን፣

📐
ከሁለቱም አለም ከዱንያም ከአኼራ፣
ምንም ሳንጠቀም አንድ ውል ሳንሰራ፣
↘️
እንደ ደራሽ ውሀ ወሰደን ጠምዝዞ፣
ያ ዝንጉ እንግዳ የማይቀረው ጉዞ፣

እንደ ቅጠል ሲረግፍ ወጣት አዛውንቱ፣
ለስንት ሚጠበቀው ያ የነብር ጣቱ፣
እጥፍጥፍ አለና ከለህድ ውስጥ ገባ፣
ወገን ዘመድ ሸኘው ሆዱም እየባባ፣
🔘
ጥርሱንም መጠጠ እንባም ፈሰሰለት፣
ልብም አዘነና ፊቶች ገረጡለት፣
በሀዘን ቅላፄ ከንፈርም አፏጨ፣
መራራውን ፅዋ ሁሉም ተጎነጨ

🚦🚥
ያም ሆነ ይህ ሆነ ሁሉም አያዋጣም፣
ይልቅ እንዘጋጅ ሌላ እድል አይመጣም፣
የማይቀረው ጉዞ ሞት ከፊት አለና፣
እንዘጋጅለት እስኪ በተውሂድ በሱና።

📝 በወንድማችን አቡ ሳራህ አላህ ይጠብቀው!

https://t.me/AbuImranAselefy/9272

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

16 Oct, 18:46


ማን አዞሽ ነው ኒቃብ የለበስሽው?" ካሉሽ የአንተም ሆነ የእኔ ፈጣሪ የሆነው ረበልዐለሚን በይው:: "ከላይኮ እንዳትለብሱ ትዕዛዝ መጥቷል!" ካለ ደግሞ "እኔ ከአርሽ በላይ ባለው ፈጣሪ ታዝዣለሁ እያልኩህ እኮ ነው::" በማለት ንገሪው

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

16 Oct, 18:36


ኒቃብ ራስን እንጂ አዕምሮን አይሸፍንም!

ኒቃብ ፊትን እንጂ እይታን አይጋርድም!



أَمْ حَسِبْتُمْ أَن تَدْخُلُوا الْجَنَّةَ وَلَمَّا يَأْتِكُم مَّثَلُ الَّذِينَ خَلَوْا مِن قَبْلِكُم ۖ مَّسَّتْهُمُ الْبَأْسَاءُ وَالضَّرَّاءُ وَزُلْزِلُوا حَتَّىٰ يَقُولَ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ مَتَىٰ نَصْرُ اللَّهِ ۗ أَلَا إِنَّ نَصْرَ اللَّهِ قَرِيبٌ

"(እናንተ በአላህ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ!) በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት ምዕመናንን ያጋጠመ መከራ የመሰለ ሳይመጣባችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልዕክተኛውና እነዚያ ከእርሱ ጋር ያመኑት 'የአላህ እርዳታ መቼ ነው?' እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ደረሰባቸው። ተርበደበዱም። አስተውሉ የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው ተባሉም።" (አል-በቀራህ 214)

ስኬትና ድል በቀላሉ ያለ ትግል አይገኙም፤ ጀነት በቀላሉ አትገኘም፤ መታገልና መታገስን ትጠይቃለች። አሏህን ምዕመና 'የአላህ እርዳታ መቼ ነው?' እስከሚሉ ድረስ ይፈትናቸዋል።

መብታችን ለማስከበር በምናደርገው ትግል ላይ ስኬት እንቀዳጅ ዘንድ ልክ ከኛ በፊት የነበሩት ምዕመናን እንዳደረጉት ሁሉ ወደአሏህ ልንመለስ ይገባል

https://t.me/WCUMSJ2015

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

16 Oct, 07:11


በአላህ ፈቃድ በመንሀጅ ዙሪያ ለመጠቀምና ከሙመይዓዎች ተንኮል ለመጠበቅ እነኝህ ሙሀዶራዎችንና ምላሾችን አድምጧቸው።

1. በዱክቱር ሸይኹ ሁሰይን ሙሐመድ
👇
t.me/Abdurhman_oumer/6299


2. ድጋሜ በዱክቱር ሸይኽ ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ)
👇
t.me/Abdurhman_oumer/6322

3. ድጋሜ በሸይኽ ሁሰይን ሙሐመድ (ሰለፍዮችን መድኸልይ የሚሉት እነ ማን ናቸው)
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/6817


4. አሁንም ዱክቱር ሸይኽ ሁሰይን ሙሐመድ (ለኢብኑ ሙነወር ምክርና ምላሽ)
   👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/9170


5. በሸይኽ አቡዘር አቡ ጦለሀ
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/6300


6. ድጋሜ በሸይኽ አቡዘር አቡ ጦለሀ
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/6301


7. በሸይኽ ዩሱፍ አህመድ ሀፊዘሁላህ
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/6314


8. በሸይኽ ዓብዱልሀሚድ ያሲን አልተሚይ ሀፊዘሁላህ
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/6320



9. ሸይኽ ዓብዱልሀሚድ ያሲን አልተሚይ ሀፊዘሁላህ (ክፍል ሁለት)
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/6321


10. በኡስታዝ ባህሩ ተካ
👇
t.me/Abdurhman_oumer/6449



11. በኡስታዝ ሻኪር ሱልጧን
   👇
t.me/Abdurhman_oumer/6450

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

15 Oct, 15:06


👉 ከጭንቅ መውጫው መንገድ

ኢብኑል ጀውዚ ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል :-

" ነገሩ ከብዶኝ ተጠበብኩኝ የማይላቀቅ የሆነ ጭንቀት ያዘኝ , በምችለው ዘዴና አቅም ከዚህ ጭንቅ ለመውጣት የምችለውን ሁሉ ማሰብ ጀመርኩ ። ምንም መውጫ እንደሌለ አየሁ ። በዚህን ጊዜ እንዲህ የሚለው የአላህ ቃል መጣልኝ :–
" አላህን የፈራ ሰው ከጭንቅ ሁሉ መውጫ ያደርግለታል " 
ከዚያም አላህን መፍራት የጭንቅ ሁሉ መውጫ መሆኑን አወቁኝ ። በምችለው ሁሉ አላህን መፍራት ጀመርኩ ። ከጭንቄም መውጫ አገኘሁ ። ለሰው ልጅ ማሰብም ሆነ መመካት ያለበት የአላህን ትእዛዝ በመፈፀም ላይ ነው
ይህ ለሱ የተዘጋን ሁሉ ለማስከፈት ሰበቡ ነው "

ሰይዱል ኻጢር ገፅ ( 63 )

https://t.me/bahruteka

WACHEMO UNIVERSTY MUSLIM STUDENTS JAMEA(WCUMSJ)

15 Oct, 13:47


📍ثناء العلماء على الشيخ ربيع حفظه الله من العلماء الكبار
📍የኡለማዎች ውዳሴ በ ኢማሙ ረቢእ አል መድኸሊይ ላይ ከ ኪባረል ኡለማእ
🎙العلامة ابن باز
🎙አል አላማህ ኢብኑ ባዝ
🎙العلامة زيد المدخلي
🎙አል አላማህ ዘይድ አል መድኸሊይ
🎙العلامة أحمد النجمي
🎙አል አላማህ አህመድ አን ነጅሚይ
🎙العلامة صالح اللحيدان
🎙አል አላማህ ሷሊህ አል ሉሀይዳን
🎙العلامة مقبل الوادعي
🎙አል አላማህ ሙቅቢል አልዋዲኢይ
🎙العلامة الألباني
🎙አል አላማህ አል አልባኒይ
🎙العلامة محمد بن عبد الوهاب البنا
🎙አል አላማህ አል በና
🎙العلامة محمد العثيمين
🎙 አል አላማህ ኢብኑ ኡሰይሚን
🎙العلامة صالح الفوزان
🎙አል አላማህ ሷሊህ አል ፈውዛን
🎙العلامة عبيد الجابري
🎙አል አላማህ ኡበይድ አል ጃቢሪይ
🎙العلامة عبد المحسن العباد
🎙አል አላማህ አል አባድ

💥ሀዳድዮች እና ሙመይኦች የሚያስከፋ ቢሆንም ለሱኒዬች ደስታ ነው

📍ልብ ይበሉ ኢማሙ ረቢእ አልመድኸሊይ መእሱም ነው አላልንም ድንበር ማለፍ እንዳይመስላችሁ

📚ማስረጃውን ነው ምናየው📚

t.me/mubarekabulbukhary
t.me/mubarekabulbukhary

https://t.me/WCUMSJ2015

1,488

subscribers

292

photos

40

videos