የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ @synagoguefamilychannel Channel on Telegram

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

@synagoguefamilychannel


የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
SYNAGOGUE OF GOD CHURCH

የሲኤምሲ"መሪ" አጥቢያ ቤተክርስቲያን
🌎 WORLD WIDE FAMILY GROUP 🌎

“እድፈት ወይም የፊት መጨማደድ ወይም እንዲህ ያለ ነገር ሳይሆንባት ቅድስትና ያለ ነውር ትሆን ዘንድ ክብርት የሆነችን ቤተ ክርስቲያን ለራሱ እንዲያቀርብ ፈለገ።”
— ኤፌሶን 5፥27

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን (Amharic)

እግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን ቤተ ክርስቲያን አሁን ይህን ክፍል ያድም መንፈሳዊ እና መሳሪያ አስቂኝ ማስታወሻን እና መነሻ በማስወጣት ነበር። መልካም ቸርማን በማግኘት ቤተ ክርስቲያን ከሚያቆሱ ወደ ፈላጊዎች እና አገልግሎቶች የተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ይጠቀሙ። የድንቅ ቤተ ክርስቲያን የሆነችን ፆታዊ አቤቱታዎች ለራእጆቹ የመከራ፣ በመሳካ ባምኖቹ ውስጥ ለምንም ህዝቦች እና አምስት አካላ ነገሮች ለማጥፋት ወዲያው ይስከፈናሉ። ለስለስሩ በትምህርት እቅዶቹን ያዘበን ለመሳተፍ ተጨማሪ ቤተ ክርስቲያን የድምጽ አገልግሎች ወደ ቤተ ክርስቲያንን እና በመሽከር አፈፃፀም ወዳለው እንዲሁም ዘሩሲን ዘሩሶፕ ለማሳየት አሁናቸው።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

07 Feb, 10:54


📌 እግዚአብሔር አስቦ ወለደን፣ አስቦ ያኖረናል፣ አመጣጣችንም አኗኗራችንም በአላማ ነው፣ ለተራ ነገር የተፈጠረ የለም፣ ዉልደታችንም ኑሯችንም በእዉነት ቃል ነዉ።
“ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን።”
— ያዕቆብ 1፥18

📌 #ለቅዳሜ_የክርስቶስ_ደቀመዛሙርት:_ የእግዚአብሔር ሰራዊት የሆናችሁ:- የዘወትር ቅዳሜ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ቅዳሜ የካቲት 01/2017ዓ.ም ከ08:00-11:30 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 30/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

04 Feb, 09:36


📌 መሸነፍ ማለት መዉደቅ ማለት ሳይሆን ወድቆ መቅረት ነዉ ወድቃችሁ አትቅሩ። ወድቆ የሚቀር ዛፍ ብቻ ነው። እግዚአብሔር ያለዉ ሰዉ እንደገና ይሞክራል። ድል ዉደቀታቸዉን የሚቀበሉ ሰዎች ሳይሆን ዉድቀታቸዉን እንቢ የሚሉ ሰዎች ነዉ። ለማሸነፍ አረፈደባችሁም አሁን ዉድቀታችሁን ጥላችሁ ተነሱ እግዚአብሔር ድል ይሰጣችኃል። እናንተ ለድል ያረፈዳችሁ እንጂ ያለፈባችሁ አይደላችሁም።

📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ነገ ጥር 28/2017ዓ.ም ከ03:00-07:00ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 27/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

04 Feb, 07:50


📌 የትኛዉ እንቅፋትና መሰናክል ከመንገዳችሁ ላይ ይነሳ፤ አትያዙ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እግዚአብሔር እስካየላችሁ ጥግ ድረስ ሂዱ። በነገር ሁሉ ይሳካላችሁ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Feb, 19:22


📌 በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ዉጭ በመላዉ አለም ያላችሁ 100ሰዉ እፈልጋለሁ በዚህ የዘላለም የእግዚአብሔር የመጨረሻ አጀንዳ ላይ የምትሳተፉትን እፈልጋለሁ፤ የተሰጣችሁን እድሜ፣ ገንዘብ፣ ፀጋ፣ ያላችሁን ነገር ሁሉ ለዚህ ኪሳራና ፀፀት ለሌለበት አጀንዳ ተጠቀሙ።
📍 ለተጨማሪ መረጃና የወንጌልን ስራ አብሮ ለመስራትና ለመመዝገብ ብቻ በዚህ ስልክ ተጠቀሙ:_ +251913819891
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/share/p/15wuo5y9X5/

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Feb, 09:04


📌 ዘወትር ማክሰኞ እስከ እሁድ ባሉት ቀናት መደበኛ ከሆኑት የቤተክርስቲያን የጉባኤ ፕሮግራሞች ዉጭ ዘወትር ጠዋት(ከ03:00-07:00ሰአት) እና ዘወትር ከሰአት(ከ10:00-01:30ሰአት) ድርስ በእነዚህ ቀናት ተመዝግባችሁ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ አይነት ሰዉ በመሆንና አሰልቺና ተደጋጋሚ፥ አንድ አይነት ከሆነ ህይወት ወጥታችሁ የክብር ህይወት እንድትኖሩ እንጋብዛችኃለን።
ለተጨማሪ መረጃና ለመመዝገብ ብቻ🤳+251913819891ተጠቀሙ እንደተባረካችሁ ቆዩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Feb, 07:48


📌 ሰሞኑን እና ዛሬ ወደ ህብረታችን የተቀላቀላችሁ አዳዲስ የቤተሰቡ አባላት በሙሉ እንኳን ደህና መጣችሁ። ከእኛ ጋር ስለሚኖራችሁ ቤተሰባዊነት እግዚአብሔርን እናመሠግናለን። ሁላችሁም በዚህ ህብረት ያላችሁ በሙሉ በድምፅና በፅሁፍ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። እንዲሁም የትኛዉም ቤተክርስቲያን ያልተያዛችሁና አሁን ግን ተይዛችሁ የእግዚአብሔርን ቃል በመማርና ደቀመዝሙር በመሆን ከእኛ ጋር ጌታን ለማገልገል የምትፈልጉ ሁሉ በዚህ ስልክ +251913819891 በመደወል እና ሲኤምሲ በሚገኘዉ ቢሮአችን በመምጣት አገልጋዮችን እንድታናግሩ እየጠየቅን ቤተሰብ እንድትሆኑና መንፈሳዊ መሪ እንዲኖራችሁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ሁላችሁም የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛላችሁ። መልካም ቀን/ለሊት።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Feb, 07:48


📌 ሰላም እንዴት ናችሁ ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ። በኢትዮጵያና በመላዉ አለም ያላችሁ ሁላችም የፍቅርና የአስራት ስጦታችሁን የምታስገቡበት የቤተክርስቲያኗ እና የቴሌግራሙ ህብረት የባንክ አካዉንት:_

“እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 9፥7

🏦BERHAN BANK
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
  SYNAGOGUE OF GOD CHURCH:_
የባንክ ቁጥር:_ 1600910065551

🏦AWASH INTERNATIONAL BANK
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
  SYNAGOGUE OF GOD CHURCH:_
የባንክ ቁጥር:_ 01352861902000

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Feb, 07:48


COME AND WORSHIP WITH US!
📌 መጥታች ከእኛ ጋር ጌታን አምልኩ እንዲሁም በሌሎች ቀናት ባሉ የትምህርትገጊዜያት በመገኘት በመማር ሕይወታችሁን ለዉጡ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

26 Jan, 19:32


https://www.facebook.com/share/p/15y5a4u68q/

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

25 Jan, 12:01


📌 ዋጋ የሚኖራችሁ ዋጋችሁ በታወቀበት ስፍራ ላይ ብቻ ነዉ። ማንነትን ከሚያረክሱ ድርጊቶች መካከል አንዱ ዋጋችሁ በማይታወቅበት ቦታ መገኘት ነዉ። ዋጋችሁ በማይታወቅበት ቦታ አትገኙ። ዋጋችሁ በሚታወቅበት ህብረት ውስጥ ተናገሩ። ዋጋችሁ በሚታወቅበት ህይወት ዉስጥ ድከሙ። መገኘታችሁ ቢሆን መናገራችሁ እንዲሁም ድካማችሁ ዋጋ የሚኖረዉ ዋጋችሁ ሲታወቅ ብቻ ነዉ። ከእነዚህ ዉጪ ከሆናችሁ እነግራችኃለሁ እመኑኝ ዋጋቢስ ናችሁ። ምክንያቱም ብዙዎችን ዋጋቢስ ያደረገ ይሄ ነው።

📌 #ለእሁድ_ከሰአት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር እሁድ ከሰአት ተማሪዎች ከ09:00-01:00ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 17/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

25 Jan, 10:14


📌 #ራሳችሁን_መለወጥ_የለዉጥ_ጀማሬ_ነዉ።
🔵 ትልቁ ስንፍና ማንነታችሁን ሳትለዉጡ ለዉጥ ፈላጊ መሆናችሁ ነዉ። እናንተ ስትለወጡ እመኑኝ በዙሪያችሁ ያለዉ ነገር በሙሉ ይለወጣል። ሳይለወጡ የተለወጠ ሁኔታ ዉስጥ በሚኖሩት ሰዎች ብዙ አትደነቁ። ሁኔታዉ እንጂ የሚኖርባቸዉ እርሱ እነርሱ እየኖሩ አይደለም። ምክንያቱም የተለወጠ ነገር ዉስጥ የሚኖር ሁሉ የተለወጠ አይደለም። እግዚአብሔር የሚያስቸግረዉ የእናንተን ሁኔታ መለወጥ ሳይሆን እናንተነታችሁን መለወጥና ሊለዉጥ ሲመጣ ልባችሁን ክፈቱለት። ራሳችሁን ለዉጡ ለዉጦች ይከተሏችኃል።

📌 #የማሳሰቢያ_መልዕክት:-
🔵 የዘወትር እሁድ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ከቀኑ ከ09:30-12:30ሰአት መገኘት ሲኖርባችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር መጠቀም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:_
📍#አድራሻ:_ 04ቀበሌ ሙሴ ሆስፒታል ፊት ለፊት ባለዉ ሕንፃ 2ኛዉ ፎቅ ላይ
#ሰአት:_ ከቀኑ 09:30ሰአት ጀምሮ
↕️ #ቀን:_ ፕሮግራሙ ቀን በቋሚነት ዘወትር እሁድ
#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።

📍 ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻ ይመልከቱ:_
https://t.me/SynagogueofGodAdama

🔵 መልካም ቀን። ጥር 17/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

25 Jan, 07:01


📌 በህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በአውሮፕላን የተሳፈረ አንድ ግለሰብ፥ የበረራ አስተናጋጇ በሰጠችዉ ጥቆማ መሰረት የአውሮፕላኑ መጸዳጃ ቤት ዉስጥ መጠቀም ይጀምራል። ታዲያ በመሐል አንዲት ቀይ ማብሪያና ማጥፊያ የምትመስል ነገር ያይና ነካ ያደርጋታል። በዚህ ቅፅበት አውሮፕላኑ በሐይል መንገጫገጭና ወደ ጎን ማጋደል ይጀመራል። ሰዉዬዉም ደንግጦ ወይኔ ሳላዉቅ የማይነካ ነገር ነክቼ ሕዝብ ጨረስኩኝ ብሎ በነካት ቀይ ነገር ይጸጸታል። ከጥቂት ቆይታ በኃላ ግን መንገጫገጩ ይቆምና ጨርሶ ከመጸዳጃ ቤት ይወጣል። ሁሉም ሰዉ "አንተ የማትረባ! ጨርሰኸን ነበር እኮ!" ብሎ ይጮህብኛል ብሎ ቢጠብቅም ዞር ብሎ ያየዉም ሰዉ እንኳን አልነበረም። መቀመጫዉ ላይ እንደደረሰም አጠገቡ የተቀመጠዉን ሰዉ ቀስ እና ስቅቅ ብሎ "ይቅርታ የማይነካ ነገር ነክቼ ጨርሻቹ ነበር አይደል?" ይለዋል። ሰዉዬዉም "አረ በፍጹም እንደዛ እንዳታስብ! ይህን ያሕል ጥንቃቄ የሚፈልጉ ነገሮች እኮ መፀዳጃ ቤት ዉስጥ አይደረጉም፤ ካፒቴኑ ያለበት ክፍል ዉስጥ ነዉ ያሉት። አጋጣሚ ነዉ ትንሽ የአየሩ ሁኔታ አስቸጋሪ ስለሆነ ነዉ አውሮፕላንኑ የተንገጫገጨዉ" ይለዋል።

🔵 ብዙ ጊዜ ሰዎች እንደዚህ ያስባሉ። የሆነች ነገር ነክተዉ ሕይወታችንን የሚያንገጫግጩ እና መጨረሻችንን የሚወስኑ ይመስላቸዋል። የረሱት ነገር ቢኖር እጅግ ወሳኙ የህይወታችን ነገሮች በሙሉ በእነርሱ እጅ ያለ የሚመስላቸዉ፥ ይህን ያክል ጥንቃቄ የሚፈልገዉ ነገር እነሱ አጠገብ ሳይሆን የሕይወታችን ካፒቴን ጋር እንዳለ ማወቅ አለባቸዉ። እንደዛማ ባይሆን ኖሮ ቀይዋን ነገር እየጠቀጠቁ ሕይወታችንን መንገጫገጭ ብቻ ያደርጉት ነበር። ምስጋና ለካፒቴኑ"እግዚአብሔር" ይሁንና እንደዚህ አይነት ጥንቃቄ የሚፈልጉ ነገሮችን በሱ እጅ ብቻ እንዲገኙ አድርጓቸዋል።

#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።

⛪️ የቤተክርስቲያኒቱ አድራሻ:- ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ጋር ከመድረሳችሁ በፊት ያለዉ ድልድይ ጋር ያለዉ ሲሆን በድልድዩ ወደ ፊጋ በሚወስደዉ መንገድ በስተቀኝ አራተኛዉ መታጠፊያ።

📍 ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻ ይመልከቱ:_
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

🔵 መልካም ቀን። ጥር 17/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Jan, 17:55


📌 #አስተዉሉ:_ ሰይጣን ሕይወታችሁን የሚያዘገይ ብቻ ሳይሆን ሕይወታችሁን የሚያፈጥን ጨለማ ነዉ። በሰይጣን እጅ የሚዘገዩም የሚፈጥኑም ዉጤታቸዉ አንድ ነዉ፤ እርሱም ፀፀትና ዉድቀት ነዉ፡፡ ስትዘገዩ ብቻ ሳይሆን ያለ ጊዜያችሁም ስትፈጥኑም አጥብቃችሁ ፀልዩ።

#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።

⛪️ የቤተክርስቲያኒቱ አድራሻ:- ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ጋር ከመድረሳችሁ በፊት ያለዉ ድልድይ ጋር ያለዉ ሲሆን በድልድዩ ወደ ፊጋ በሚወስደዉ መንገድ በስተቀኝ አራተኛዉ መታጠፊያ።

📍 ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻ ይመልከቱ:_
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

🔵 መልካም ቀን። ጥር 16/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Jan, 17:55


📌 እግዚአብሔር ቤት የምታደርጉትን ሁሉ የምታደርጉት እግዚአብሔር እንዲወዳችሁ ሳይሆን እግዚአብሔር እንደወደዳችሁ ለማሳየት ነዉ፡፡ እግዚአብሔር መቼም እንዲወዳችሁ ማድረግ አትችሉም፤ ምክንያቱም ምንም ማደረግ በማትችሉበት ስዓት ማለትም በበደላችሁ እና በኃጢአታችሁ ሙታን በነበራችሁ ጊዜ ያለ ምንም ምክንያት በታላቅ እና በዘላለማዊ ፍቅር ወዶአችኃል። ስለዚህ ያለ ምክንያት ሰለ ወደዳችሁ በምክንያት እንዲወዳችሁ ማድረግ አትችሉም፡፡በእግዚአብሔር መንግስት ዉስጥ የምናደርገዉን ሁሉ የምናደርገዉ እንደሚወደን ለመገለፅ ብቻ ነዉ፡፡ ላፈቀራችሁ ሰው ምላሽ ወይም ስጦታ የምትሰጡት እንዲያፈቅራችሁ ሳይሆን ስላፈቀራችሁ የፍቅራችሁን መገለጫ እንዲሆንላችሁ ነዉ፡፡

📍 አዲስ ኪዳን ላፈቀረን ጌታ ምላሽ የምንሰጥበት ኪዳን!

“ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥”
  — ኤፌሶን 2፥5

📌 #ለቅዳሜ_የእግዚአብሔር_ሠራዊት:-
🔵 የዘወትር ቅዳሜ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ቅዳሜ ጥር 17/2017ዓ.ም ከ08:00-11:30 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ለሊት። ጥር 16/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

21 Jan, 16:32


📌 #ኢየሱስን_የምንከተለዉ_እንዲለዉጥልን_ሳይሆን_እንዲለዉጠን_ነዉ፡፡
🔵 ብዙዎች ጌታን የሚከተሉት እንዲለዉጣቸዉ ሳይሆን እንዲለዉጥላቸዉ ነዉ፡፡ በዚህም ምክንያት ሳይለወጥላቸዉም ሳይለወጡም በእግዚአብሔር መንግስት ይጨርሳሉ፡፡ እርግጠኛ መሆን ያለባችሁ ነገሮች መለወጣቸዉን ሳይሆን እናንተ መለወጣችሁን ነዉ፡፡ የእናንተ መለወጥ ሁሉን ነገር ይለዉጠዋል፡፡ በጌታ ለመሆናችሁ ማስረጃ የሚሆናችሁ የተለወጠዉ ነገራችሁ ሳይሆን የተለወጠዉ ማንነታችሁ ነዉ፡፡ የእናንተ መለወጥ እንጂ የኑሮአችሁ መለወጥ አይደለም። እናንተን ሳይለዉጥ ኑሮአችሁን የሚለዉጥ ወንጌል አይደለም፡፡ ወንጌል ወደ ልጁ ወደ ኢየሱስ መልክ የሚለዉጥ ኃይል ነዉ፡፡

“መልካም፣ ደስ የሚያሰኝና ፍጹም የሆነውን የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እንደሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።”
  — ሮሜ 12፥2

📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ነገ ጥር 14/2017ዓ.ም ከ03:00-07:00ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ለሊት። ጥር 13/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

19 Jan, 14:52


📌 “ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።”
— ዕብራውያን 4፥15

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

18 Jan, 08:26


📌 #እንደሚኖር_ሰዉ ቶሎ ቶሎ እናገልግል፣ በብርቱ እንትጋ፣ ማንም ሰዉ ወደ ገሃነም እንዳይጋዝ ወንጌል"ኢየሱስን"ን ብቻ በመስበክ እንጋደል፤ #እንደሚሄድ_ሰዉ እንዘጋጅ በቅርቡ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሊወስደን ይመጣል። እኛም ወደ እርሱ ለመሄድ እንነጠቃለን።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

18 Jan, 08:12


📌 #ማደግ
🔵 የልጁ የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ በዕድገታችሁ ልክ ይገለጣል። የጌታን መልክ በመወለድ ትካፈሉታላችሁ በዕድገት ትገልጡታላችሁ። በጌታ ያልተወለደ ዘሩ እንደማይገኝበት ሁሉ እንዲሁ ያላደረገ ደግሞ መልኩ አይገለጥበትም። እግዚአብሔር በመወለዳችሁ ደስ ይለዋል። በማደጋችሁ ግን ይከብራል። መፅሐፍ ቅዱስ በሉቃስ ወንጌል 15. ላይ እንደሚነገረን የጠፋ ሰዉ ሲገኝ በሰማይ ታላቅ ደስታ ይሆናል ይለናል። በዮሐንስ ወንጌል 15. ላይ መሠረት ግን እግዚአብሔር ይከብራል ብሎ ከማደግና ብዙ ፍሬ ከማፍራት ጋር ያይዘዋል።

“ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀ መዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከበራል።”
  — ዮሐንስ 15፥8

🔵 ስለዚህ መወለዳችሁ ለእግዚአብሔር ደስታ እንጂ ለእግዚአብሔር ክብር አይሆንም። እግዚአብሔር ከእናንተ ህይወት ክብር የሚያገኝዉ ስትወለዱ ሳይሆን ስታድጉ ነዉ። የክርስትና ዉሃ ልክ ወይም መለኪያዉ ፀጋ ወይም ቅባት ሳይሆን የልጁ መልክ ነዉ። በእግዚአብሔር ፊት የምትለኩት ባላችሁ ፀጋ ወይም ቅባት ሳይሆን ምን ያህል የልጁን መልክ ገልጣችሁታል በሚለዉ ነዉ። በልጁ"በክርስቶስ" በኩል የተካፈልነዉ ቅባት የእግዚአብሔርን ኃይል ይገልጣል ዕደገት የልጁን መልክ ያንፀባርቃል። ቅባት"በክርስቶስ በማመን የተካፈልነዉ" በእግዚአብሔር የመቀባት ዉጤት ነዉ፥ መልክ ግን ክርስቶስን የመኖር ውጤት ነዉ። የትኛዉም ፀጋና ቅባት ክርስቶስን ለመምሰላችሁ ዋስትና ሊሆናችሁ አይችልም። የልጁን መልክ የሚያመጣዉ የእግዚአብሔር ህይወት በመኖር የመንፈስ ፍሬን በማፍራት ነዉ። ይህ ደግሞ ራስን እግዚአብሔርን መምሰል በማስለመድ የሚገኝ ዉጤት ነዉ።

“ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።”
  — 1ኛ ጢሞቴዎስ 4፥7

📌 #ለእሁድ_ከሰአት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር እሁድ ከሰአት ተማሪዎች ከ09:00-01:00ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 10/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

18 Jan, 08:11


📌 #በእግዚአብሔር_መንግስት_አንድ_ነገር_ሳትሆን_አንድ_ነገር_አትጠብቁ።

“በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።”
  — ማርቆስ 12፥33

🔵 አንድ ነገር ለመሆን ዋጋዉ አንድ ነገር መሆን ነዉ። ብዙዎች ብዙ ነገር መሆን ይፈልጋሉ ለዛ ብዙ  ነገር ለመሆን ብዙ ነገር አይደለም አንድ ነገር መሆን አይፈልጉም፡፡ የእናንተን የሆነ ነገር መሆን የማይጠይቅ የእግዚአብሔር ሰጦታ የለም፡፡ ለመራመድ ቀኝ እግርህን ስታነሳና ስታስቀድም ግራህ እንደሚከተልህ ሁሉ ከአንድ ድርጊታችሁ በኃላ አምላካችሁ እግዚአብሔርን ታገኙታላችሁ፡፡ ዛሬ የሆነ ነገር መሆን የማይፈልጉ ነገ የሆነ ነገር መሆን የማይፈልጉ ናቸዉ፡፡ እግሮቻችሁን ለማንሳት ፍቃደኛ ካልሆናችሁ እግዚአብሔር እርምጃችሁን እንዲመራችሁ አትጠይቁት፡፡ እናንተን ከወደቃችሁበት ለማንሳት እንኳ በመጀመሪያ የእናንተን መንቀሳቀስ የሚጠይቅ ተግባር ነዉ፡፡

🔵 በእናንተ ዙሪያ ያሉ ነገሮች በሙሉ መንቀሳቀስና መለወጥ የሚጀምሩት እናንተ ስትቀሳቀሱና ስትቀሳቀሱ ብቻ ነዉ፡፡ ያለ እናንተ እንቅስቃሴ የሚቀሳቀስ ነገር የለም፡፡ ዙሪያችሁ መለወጥ የሚጀመረዉ እናንተ መለወጥ ስትጀምሩ ብቻ ነዉ፡፡ ድርጊት የሌለዉ ክርስትና ክርስትና አይደለም ኃይማኖት ነዉ፡፡ ድርጊት የሌለዉ እምነት፥ እምነት አይደለም ሙት ነዉ፡፡ ድርጊት የሌለዉ ጥማት፥ ጥማት አይደለም ምኞት ነዉ፡፡

#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።

⛪️ የቤተክርስቲያኒቱ አድራሻ:- ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ጋር ከመድረሳችሁ በፊት ያለዉ ድልድይ ጋር ያለዉ ሲሆን በድልድዩ ወደ ፊጋ በሚወስደዉ መንገድ በስተቀኝ አራተኛዉ መታጠፊያ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 10/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Jan, 21:01


📌 ኮዬ ፈጬ፣ ቱሉዲምቱና አለምባንክ እንዲሁም አቃቂናና ቂሊንጦ አካባቢ ያላችሁ ክርስቲያኖች በዉስጥ መስመር ፃፉልኝ፤ ስማቸዉን በጠቀስኩት አካባቢ አገልግሎት እንዲጀመር የብዙዎች ጥያቄ ነዉ ስለዚህ በነዚህ አካባቢ ያላችሁ በሙሉ በዉስጥ መልዕክት በመፃፍ አናግሩኝ። እንደተባረካችሁ ቆዩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Jan, 21:00


📌 አዳማ ያላችሁ ክርስቲያኖች በሙሉ የምዝገባዉ ቀን የሚያበቃዉ ነገ ቅዳሜ ጥር 10/2017ዓ.ም ስለሆነ እክካሁን የመመዝገቡን አጋጣሚ ያላገኛችሁ በሙሉ እስከ ነገ ምሽት ድረስ አንድትመዘገቡ አሳስባለዉ። በፕሮግራሙ ላይ በመመዝገብ ብቻ በምትደለደሉበት ቀንና ሰአት መጥታችሁ እንድትማሩ አደራ እላለሁ። እንደተባረካችሁ ቆዩ፤ መልካም ምሽት።
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/share/p/1AzrhJg5sC/

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Jan, 12:35


📌 ይሄ ትዉልድ ሲወዳችሁም ሲጠላችሁም ባለማወቅ ነዉ። ብዙዎች ስለወደዷችሁ ይወዷችኃል። ብዙዎች ሰለጠሏችሁ ይጠሏችኃል። እናንተ ግን ሰዎችን ለመዉደድ ከዕዉቀትም ያለፈ ብዙ ምክንያት ይኑራችሁ። ሰዎችን የምትወዱበት ምክንያት ካላችሁ የምትጠሉበት ምክንያት ይጠፋባችኃል። ክርስትና እግዚአብሔር የወደደዉን መዉደድ ነዉ፤ እግዚአብሔር እጅግ ከሚወዳቸዉ ነገሮች መካከል ሰዉን ነዉ። ሰዉን እግዚአብሔር ስለሚወደዉ ብቻ ለሰዎች ጥልቅ ፍቅር ይኑራችሁ። ያን ጊዜ በእግዚአብሔር የተወደዳችሁና በምን ያህል ፍቅር እንደራራላችሁ ይገባችኃል።

📌 #ለቅዳሜ_የእግዚአብሔር_ሠራዊት:-:-
🔵 የዘወትር ቅዳሜ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ቅዳሜ ጥር 10/2017ዓ.ም ከ07:00-11:00 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 09/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

16 Jan, 19:33


📌 ኃሜተኞች እና ፀብ አጫሪ ሰዎች በእግዚአብሔር መንግስት ርስትና መጨረሻ የላቸዉም። ይህ ብቻ አይደለም በህይወት ዘመናቸዉ ከእግዚአብሔር የሆነዉ ቁም ነገር አይገኝባቸዉም። ምክንያቱ ምንድን ነዉ ለምትሉኝ ሰዎች እንዲህ አይነቶቹን የሚቃወማቸዉ ራሱ እግዚአብሔር ስለሆነ ነዉ። በህይወት እግዚአብሔር ተቀብሎት ሰዉ ያልሆነ ሰዉ አጋጥሞኝ አያዉቅም። በተመሳሳይ እግዚአብሔር ተቃዉሞት ሰዉ የሆነ ሰዉ አይቼ አላዉቅም።

🔵 እንደ ኃሜተኛ እና እንደ ፀብ አጫሪ ሰዉ አጋንንት የሚጠቀምበት ሳይሆን አጋንንት የሚጋልበዉ የለም። ኃሜት ቢሆን ፀበኝነት ሰይጣናዊ ባህሪ ናቸዉ። ማለትም አንድ ሰዉ ሰዉን ሲያማ እና በወንድሞች መካከል ፀብን ሲዘራ በቀጥታ በዚያ ሰዉ አጋንንት የሚፈልገዉን ቆሻሻ እየተመገበ ነዉ። ስለዚህ ሰዉን ስታሙና በሰዎች መካከል ሰላምና ፍቅር የሚያደፈረስ ማንኛዉንም ድርጊት ስታደርጉ በቀጥታ የአጋንንቶች መመገቢያ እየሆናችሁ ነዉ ማለት ነዉ። የሚነክሷችሁን ሰዎች መልሳችሁ አትንከሷቸዉ ምክንያቱም መርዛቸዉ የሚተላለፍባችሁ ሲነክሷችሁ ሳይሆን መልሳችሁ ስትነክሷቸዉ ነዉ።

🔵 ዋጋ የሚኖራችሁ ዋጋችሁ በታወቀበት ስፍራ ላይ ብቻ ነዉ። ማንነትን ከሚያረክሱ ድርጊቶች መካከል አንዱ ዋጋችሁ በማይታወቅበት ቦታ መገኘት ነዉ። ዋጋችሁ በሚይታወቅበት ቦታ ተገኙ። ዋጋችሁ በሚታወቀበት ቦታ ተናገሩ። ዋጋችሁ በሚታወቅበት ህይወት ዉስጥ ድከሙ። መገኘታችሁ ቢሆን መናገራችሁ እንዲሁም ድካማችሁ ዋጋ የሚኖረዉ ዋጋችሁ ሲታወቅ ብቻ ነዉ። ከእነዚህ ዉጪ ከሆናችሁ እነግራችኃለሁ እመኑኝ ዋጋቢስ ናችሁ። ምክንያቱም ብዙዎችን ዋጋቢስ ያደረገዉ ይሄ ነዉ።

🔵 መልካም ለሊት። ጥር 08/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

16 Jan, 13:49


📌 ግንቦት 19/09/2015ዓ.ም የተላለፈ ነዉ የአሁን አይደለም።
https://www.facebook.com/share/p/1FUopxgt6B/
“ለሊት የሰማሁት አለ ትተርፉ ዘንድ ፀልዩ” አስቸኳይ መልዕክት በነብይት ሜሮን የአገልጋይ ማስረሻ ትንቢታዊ ፍፃሜ ...
https://youtube.com/watch?v=VfyyC99Oo1M&si=gQjAc_PmgGq-xw_7

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

16 Jan, 10:39


📌 በእግዚአብሔር መንግስት ትልቁ ለዉጥ ራስን መግዛት ነዉ፡፡ በእግዚአብሔር መንግስት ትልቁ ለዉጥ በተአምራት ላይ መቀባት ሳይሆን በፍቃዳችሁ ላይ መለወጥ ነዉ፡፡ ምክንያቱም እግዚአብሔር የሰጣችሁ ኃይል አጋንንትን ብቻ የምትገዙበት ሳይሆን ራሳችሁንም የምትገዙበት ጭምር ነዉ፡፡

“እግዚአብሔር የኃይልና የፍቅር ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንምና።”
  — 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥7

🔵 ኃሳብን የሚቆጣጠር ምኞቱን ይቆጣጠራል ምኞቱን የሚቆጣጠር ደግሞ ሥጋዉን ይቆጣጠራል፡፡ ስለዚህ ኃሳብን መቆጣጠር ማለት ሁለተናንን መቆጣጠር ወይም ራስን መግዛት ማለት ነዉ፡፡ ኃሳባችሁን የማትቆጣጠሩት ከሆነ ኃሳባችሁ ምኞትን ያረግዛል፥ ምኞታችሁ በኃሳባችሁ ከአደገ በኃላ ኃጢአት ሆኖ ይወለዳል፡፡ ስለዚህ ሥጋን መጎሰም ወይም ራስን መግዛት ማለት ኃሳብን በመቆጣጠር ምኞትን ማጥፋት ነዉ፤ ምኞትን በማጥፋት ኃጢአትን መደምሰስ ማለት ነዉ። በኃሳባችሁ ያልሰራችሁትን የትኛዉም አመፅ በሥጋችሁ አትሰሩትም፤ በኃሳባችሁ ተለወጡ፤ ኃሳብ በእግዚአብሔር መንግስት ከድርጊት በላይ የሆነ የመዉደቅ መንገድ ነዉ፡፡ ኃሳብ ድርጊት እንጂ ኃሳብ፥ ኃሳብ ብቻ አይደለም፡፡ እግዚአብሔር ምኞታችሁን መቆጣጠር የምትችሉበትን ኃይል ይስጣችሁ።

“በመኝታቸው ላይ በደልን ለሚያስቡ ክፋትንም ለሚያደርጉ ወዮላቸው! ኃይል በእጃቸው ነውና ሲነጋ ይፈጽሙታል።”
  — ሚክያስ 2፥1

📌 #ለአርብ_ከሰአት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር አርብ ከሰአት ተማሪዎች ከ10:00-01:30ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 08/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

16 Jan, 09:28


📌 በእሳት ዉስጥ ልናልፍ እንችላለን፤ አያቃጥለንም፤ በዉኃ ዉስጥ ልናቋርጥ እንችላለን፤ አያሰጥመንም። በምንም መንገድ ልናልፍ፤ ምንም ሊያጋጥመን ይችላል፤ እግዚአብሔር ግን በፍጹም አይጥለንም። በፍጹም ለብቻችን አይተወንም። እግዚአብሔር ታማኝ ነዉ። እግዚአብሔር ከፈተና መዉጫዉን ኢየሱስ ክርስቶስን አዘጋጅቶልናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

15 Jan, 17:38


📌 #አዳማ/ ADAMA
🔴 እጅግ ለጥቂት ሰዎች ብቻ የሚሰጥ ስለሆነ አሁንም ተመዝገቡ። ምዝገባዉ ሊጠናቀቅ 3ቀን ብቻ ቀረዉ።

🔵 በአራት ቀን ዉስጥ 946ሰዎች ተመዝግበዋል። ስለሁሉ እግዚአብሔር ይመስገን አሁንም ጥቂት ቀናት ይቀሩናል በአዳማ የምትገኙ ክርስቲያኖች በመመዝገብ የእግዚአብሔርን የዘመን ፍፃሜ ሀሳብ በማወቅና የመንፈስቅዱስን ኃይል በመሞላት እግዚአብሔር የሚፈልገዉ አይነት ሰዉ ሆናችሁ እንድትገለጡ ጥሪዬን አቀርባለዉ። ሁልጊዜ አንድ አይነት ከሆነ ለዉጥ ከሌለዉ ሕይወት መዉጣት ለሚናፍቁ ብቻ የተዘጋጀ ነዉ። በእያንዳንዱ ክፍል ጥቂት ተማሪ ብቻ ተመድቦ ስለሚማር ሁላችሁም እግዚአብሔር የሰጣችሁን ጊዜ ተጠቀሙ።

📍 ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ ነገሮች:_
1ኛ:_ ሙሉ ስምን ማስመዝገብ
2ኛ:_ ቋሚ የሆነና ዘወትር የምትጠቀሙበት ስልክ ቁጥር ማሰመዝገብ
3ኛ:_ የምትኖሩበት ከተማ
4ኛ:_ በቴሌግራም(@Masreajesus) አሊያም የፅሁፍ መልዕክት ብቻ በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ።
🔵 ከተጠቀሰዉ ዉጭ ምንም አይነት ለመመዝገብም ሆነ ለመማር የገንዘብ ክፍያ አይጠየቅም፤ አላማዉ በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ዳግም የተወለዱ አማኞች ሁሉ በተሰጣቸዉ ዘመን የእግዚአብሔርን ሀሳብ በመፈፀም ለትዉልዱ ፈዉስ በመሆን የእግዚአብሔርን መንግስት በፅድቅ በመግለጥ ለመኖር ለናፈቁ ብቻ ነዉ።

📍 የመጀመሪያ ቀን እንድትመዘገቡ የተለጠፈዉ ማስታወቂያ:_
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/share/p/18Pi4uGtSG/

🔵 መልካም ለሊት። ጥር 07/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

14 Jan, 13:34


📌#ሰይጣን_የሚፈራው_ትምህርት
🔵 ሰይጣን ትምህርት አይፈራም። የትምህርት አይነት ግን ይፈራል። ሰይጣን ትምህርት አይጠላም የትምህርት አይነት ግን ይጠላል። በዚህ ጊዜ ከቤተክርስቲያን የነጠቀን ትምህርት ሳይሆን አይነቱን ነዉ የነጠቀን። ሰይጣን አብርሃምንና ይስሐቅን ሙሴንና ኤልያስን ብታስተምሩ አይደነግጥም። ሰዉ ሰብስባችሁ ብርና ወርቅ የሚገኙበት አስር መንገዶች ብታስተምሩ ግድ አይለዉም። ለታዳሚዎቻችሁ ስለኃይማኖት፣ ሰለመላዕክት፣ ስለራሳችሁ ብትተርኩ አይረበሽም እርሱን የሚያንቀጠቅጠዉ ትምህርት #ኢየሱስ ይባላል።

“ሊቀ ካህናቱም፦ በዚህ ስም እንዳታስተምሩ አጥብቀን አላዘዝናችሁምን? እነሆም፥ ኢየሩሳሌምን በትምህርታችሁ ሞልታችኋል፤ የዚያንም ሰው ደም በእኛ ታመጡብን ዘንድ ታስባላችሁ ብሎ ጠየቃቸው።”
  — ሐዋርያት 5፥28

📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ነገ ጥር 07/2017ዓ.ም ከ03:00-07:00ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ጥር 06/05/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

13 Jan, 19:52


📌 #ይህንን_ለማሳሰብ_እንወዳለን።

1ኛ:_ ሰላም የተወደዳችሁ አገልጋዮችና አድሚኖች በወርሃ የካቲት ከየካቲት 24-30ድረስ የአመቱ ሁለተኛዉ ዙር የ7ቀናት የፆምና ፀሎት ጊዜ ስለሚኖረን ሁላችሁም እንድትዘጋጁና ጊዜያችሁን በማመቻቸት እንድትዘጋጁ አደራ እንላለን። ከአሁን ጀምራችሁም መመዝገብ እንድትጀምሩ በድጋሚ አሳስባለዉ

2ኛ:_ በወርሃ መጋቢት የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን የሲኤምሲ አጥቢያ"የፀጋ ቤት" ሁለተኛ አመታችንን የምናከብርበት ቀን ስለሆነ ሁላችሁም በእለቱ መገኘት ለምትችሉ ወዳጆቻችን እንድትመዘገቡ ይህ ማስታወቂያ ተላልፏል።

🔴 ሁለቱንም ማስታወቂያዎች እጅግ ለጥቂት ቤተሰቦች ብቻ የተዘጋጀ ስለሆነ በ0913819891 አሊያም በቴሌግራም(@Masreajesus) ላይ በፅሁፍ ተመዝገቡ።

🔴 እግዚአብሔር ሁላችሁንም ይባርካችሁ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

07 Jan, 19:31


📌#ማሳሰቢያ:_ አዳማና ለአዳማ ከተማ አቅራቢያ ያላችሁ ቶሎ ቶሎ ተመዝገቡ የሰዉ ቁጥር ስለሚወሰን ከአሁን ሰአት ጀምሮ፥ ሙሉ ስማችሁን፣ ስልካችሁን፣ ከየት ከተማ እንደሆናችሁ በመፃፍ ከላይ በሰጠኃችሁ አድራሻ(0913819891 ወይም በቴሌግራም @Masreajesus ላይ Search)በማድረግ ተመዝገቡ እንደተባረካችሁ ቆዩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

07 Jan, 16:46


🔴 ለጥያቄአችሁ መልስ:_
#ማሳሰቢያ:_ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዝ እንዲሁም ሰአትን አክብሮ መገኘት ብቻ ይጠይቃል ከዚያ ዉጭ ምንም አይነት ገንዘብም ሆነ ማንኛዉም አይነት ነገር ማንም እንደማይጠየቅ እንድታዉቁ እንፈልጋለን።
🔵 ከዛሬ ጀምሮ መመዝገብ የጀመራችሁትም ሆነ በሚቀጥሉት 11 ቀናት ዉስጥ የምትመዘገቡ በሙሉ የተቀመጠዉ የሰዉ ቁጥር ወሰን ስላለ ከተቀመጠዉ ቀን በፊት ከሞላ ምዝገባዉ ያበቃል። በብዙ እንደተባረካችሁ ቆዩ ከፍ በሉ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

07 Jan, 14:28


📌 #አዳማ_ላላችሁ_በሙሉ_በድጋሚ!
🔵 አዳማ ያላችሁ ክርስቲያኖች እግዚአብሔር በከተማችሁ ላይ ለሚያመጣዉ የመጨረሻዉ ዘመን ሰራዊት ራሳችሁን አዘጋጁ። ንቁ ጊዜያችሁ ነዉ፤ ጊዜያችሁን ባለማወቅ አጉል ኃይማኖተኛ በማስመሰል፣ በወሬና በጥላቻ እድሜያችሁን በመጨረስ አፈር ዉስጥ ለመበስበስ አትኑሩ ከተማችሁ ላይ እግዚአብሔር ታላቅን ስራ ሊሰራ ስለሆነ ነዉ የእኔም በከተማችሁ የዝግጅት ትምህርት የጀመርኩት። ስዚህ በቀጣይ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ አይነት ሰዉ ለመሆን እና አንድ አይነት ከሆነ የድግግሞሽ ህይወት በመዉጣት እግዚአብሔር የሚፈልገዉ አይነት ሰዉ ለመሆን ለምትፈልጉ፤ የክብሩ መገኘት ለናፈቃችሁ፣ ነፍሳችሁ አሁንም ክንዱን በመናፈቅ ለምታምጡ ብቻ ተጨማሪ የትምህርት ሰአት አዘጋጅተናል። ስለዚህ ከፊታችን ሐሙስ ጥር 1/2017ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 10/2017ዓ.ም ብቻ ምዝገባ እናደርጋለን። በዚህ የእግዚአብሔርን ሰራዊት በማስነሳት ተከታታይ የትምህርትና የስልጠና ክፍለጊዜ ከተመዘገበ ሰዉ ዉጭ መግባት አይፈቀድም፤ ስማችሁንም ለአስተባባሪዎች ሰለማስተላልፍ በዉስጥ መስመር ፃፉልኝ አሊያም በቴሌግራም @Masreajesus ብላችሁ Search በማድረግ ፃፉልኝ።

🔴 ስለ ትምህርቱ መረጃና መቼ እንደሚጀመር እንዲሁም ሌሎች ተጨማሪ መመሪያዎችን ለተመዝጋቢዎች ምዝገባዉ ሲጠናቀቅ መረጃ ይሰጣችኃል። እንደተባረካችሁ ቆዩ።

📍 እንደሚሞት ሰዉ ተዘጋጁ እንደሚኖር ሰዉ ትጉ።

🔵 መልካም ቀን። ታህሳስ 29/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

06 Jan, 20:28


🔵 እውነቱ ሰዎች የገመቱት ሳይሆን ኢየሱስ ስለ ራሱና ስለ አብ የተናገረው ብቻ ነው። እርስ በእርስ ይተዋወቃሉና። የክርስቶስ አንድያ ልጅነት መለኮትነት እንደሆነ ለመረዳት ሥጋና ደም በሚሰጠው እውቀት ማስተዋል ፈጽሞ የማይቻል ነው። ለዚህ ነው ጴጥሮስ ኢየሱስ እርሱ ማን እንደሆነ በአግባብ በገለጠ ጊዜ ኢየሱስ በመደነቅ "ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህም የሰማዩ አባቴ እንጂ" ያለው። ታድያ አንድ ሳይሆን አንድያ ልጅ የተባለው ለዚህ ነው። አንድ ከተባለ ሁለት ልንል ነው። አንድያ ሲባል ግን አምሳያ የሌለው መሆኑን ለመግለጥ ነው። ስለሆነም ኢየሱስ የአብ ምሳሌ የሆነው በድህረ ውልደት ከድንግል ማርያም ከመወለዱ ጀምሮ ሳይሆን ከቅድመ ፍጥረተ አለም የማይታየው አብን ሙሉ በሙሉ እርሱን ወክሎ በሚታይ የመለኮት ማንነት ለፍጥረት ሲታይ ወይንም ሲገለጥ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ አዳም በክርስቶስ መልክና ምሳሌ ተፈጠረ እንጂ የአብ የባህሪይ ምሳሌ አልነበረም። የአዳም ምሳሌነት የአካሉ ጥላ እንጂ ራሱ አካሉን በመወለድ መካፈሉን አይደለም። አካልና ጥላ ፈጽሞ አንድ አይደሉም። አዳምና አብ ፈጽሞ አንድ አይደሉም። አዳም አብን ቢመስልም አብ ግን አዳምን አይመስልም። አንድ ነገር ሙሉ በሙሉ አንድ የሚሆነው በሁለቱም አቅጣጫ ሲመሳሰል ነው። ክርስቶስ ግን የአብ ትክክለኛ ምሳሌ ነው።
“እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ።”
  — ፊልጵስዩስ 2፥6-8

🔵 የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው ተብሎ የተጻፈልን አንድያ ልጅ ክርስቶስ ብቻ ነው። አዳም በአንድያ ልጅ በክርስቶስ የተፈጠረ ፍጥረት እንጂ ሁለተኛ ልጅ አልነበረም። ልጅነት የክብር መንጸባረቅና ፈጣሪነት ከመሆኑ ባሻገር አዳም የእግዚአብሔር ልጅ ቢሆን ኖሮ ክርስቶስ አንድያ ልጅ ባልተባለ ነበር። የክርስቶስ ልጅነት መለኮትነቱን ያሳያል። የእኛ ልጅነት ግን ከሞቱ በኋላ በጸጋው የተቀበልነው ነው። ይኸውም እርሱ ራስ ሆኖ አካሉ የሆንንበት የዘር ልጅነት ነው። መለኮት የሆነው ይሄ አንድያ ልጅ የአዲሱ ሰው ቅንጣት የዘር አይነት ሆኖ በመስቀል ላይ ከተሰዋ በኋላ በትንሣኤው የመጣን የእርሱ የዘሩ አይነቶችና አካሎች ነን። ስለ ክርስቶስ መወለድ ስናጠና መወለድ ማለት ከአንድ አለም መውጣትና ወደ ሌላ አለም መግባት ማለት ነው። ለምሳሌ ክርስቶስ ከማይታየው የመለኮት አለም ከአብ ወጥቶ ወደ ፍጥረት አለም ሲገባ ቅድመ ውልደት ይባላል። በመለኮታዊ ማንነት ይኖር ከነበረበት ፍጥረት አለም በድንግል ማህጸን በኩል ወደ ሰው አለም ሲገባ ደግሞ ድህረ ውልደት ይባላል። እንዲሁም በመስቀል ከሞተ በኋላ በትንሣኤው ብዙ ልጆችን ይዞ ከዚህ ከሰው አለም ወጥቶ ወደ ትንሣኤ አለም፥ ወደ አብ ቀኝ ክብር ሲገባ ሶስተኛ ውልደት ይባላል።

🌑 በዚህ መሰረት የክርስቶስ ልጅነት ምድር ላይ አልጀመረም።
የክርስቶስ ሶስት የውልደት ስርአት
  ① ቅድመ ውልደት ከአብ ሲወጣ
የእግዚአብሔር ልጅ መለኮት
“ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ።”
  — መዝሙር 110፥3

🔵 አጥቢያ ኮከብ ኪሩቤል ተብለው በተለዋጭ ስም የሚጠሩ የመጀመርያ የሰማይ ፍጥረት ናቸው።
“ከአብ ወጥቼ ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ አብም እሄዳለሁ።”
  — ዮሐንስ 16፥28

🔵 ከአብ የወጣው ፍጥረትን ለመፍጠር ነው።
“ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤”
  — ዕብራውያን 1፥2

"አንቺም ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፥ አንቺ በይሁዳ አእላፋት መካከል ትሆኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ፤ ከአንቺ ግን አወጣጡ ከቀድሞ ጀምሮ ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።”
  — ሚክያስ 5፥2

② ድህረ ውልደት በድንግል ማህፀን ወደዚህ ምድር ሲገባ መለኮት የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ከትንሣኤው በኋላ ለሚመጡ አዲስ ፍጥረቶች የበኩር አይነትና የአዲሱ ሰው ዘር ሆኖ በሰው ምሳሌ ተወለደ።
“ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።”
  — ዮሐንስ 1፥14

③ ሶስተኛው ውልደት ከሞት ተነስቶ ትንሳኤ አለም ሲገባ መለኮት የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ብዙ ልጆችን በሰውነቱ ይዞ በአብ ቀኝ ተቀመጠ። ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ አሁን አለ።
“ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ።”
  — መዝሙር 2፥7

🔵 የቃሉን አውድ ስናጠና በዳዊት የንግስና ምሳሌ የክርስቶስን ትንሳኤ ይናገራል።
“ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
  — ሮሜ 1፥3-4

🔵 ለክርስቶስ ውልደት ማለት ከአንድ አለም ወደ ሌላ አለም ሲገባና ሲወጣ እንጂ እንደ ሰው ካለመኖር ወደ መኖር ሲመጣ አይደለም።

#ማጠቃለያ❗️
🔵 ክርስቶስ ፍጥረትን ለመፍጠር ከአብ የወጣ የተገለጠ መለኮት ነው። የእርሱ አወላለድ ካለመኖር ወደ መኖር መምጣትን አያሳይም። የፍጥረት በኩር ሆነ ማለት መጀመርያ ተፈጠረ ማለት ሳይሆን ለፍጥረት በኩር ሆኖ ታየ ማለት ነው። ክርስቶስ የአብ ምሳሌ የሚታይ መለኮት ነውና። ክርስቶስ ከማይታየው የመለኮት ዓለም ወደ መታየት የወጣ "የተገለጠ" ከቀድሞው የነበረ ዘላለማዊ መለኮት በመሆኑ ከአብ እኩል ነው። አብ ልጁን ሰጠ፥ ልጁ ራሱን ሰጠ፥ መንፈስ ቅዱስ በእኛ ሰረፀ።

🔵 የእርሱ ልደት ለእኛም ልደት ሆኖናል፣ እርሱ ባይወለድ ኖሮ እኛም ዳግመኛ ለመወለድ እድል አኖረንም ነበር። ጌታን በማመን ዳግመኛ ተወልደዋልን? መልካም በአል። የሰው ልጆችን ከአዳም ከወረሱት የኃጢያት በሽታ ሊያድን የአለም መድኃኒት ተወለደ፤ በኃጢያት ቅጣት የሞት ፍርዳችንን ወስዶ የዘላለም ህይወት ሊሰጠን ተወለደ፤ ከእግዚአብሔር ጋር ለዘላለም ፀንቶ የሚኖር ሰላም ሊሰጠን ተወለደ፤ ከጨለማ አገዛዝ ከዲያቢሎስ መንግስት ወደ እግዚአብሔር መንግስት ሊያፈልሰን ተወለደ፤ ዳግመኛ ተወልደን የእግዚአብሔር ልጆች እንድንሆን ዘንድ ተወለደ፤ ሰላምን፣ ይቅርታን፣ ፍቅርን፣ ምሕረቱን፣ ቸርነቱን ሊያሳየን ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ተወለደ፤ በዚህ አለም ላይ ምን ቀረን የምንለው አለ ነገር አለን? ምንም የጎደለን የለም ኢየሱስ ትልቁ እና ምንም ምትክ የሌለው ውድ ስጦታችን ነው። በሉ ተነሱ ልደቱን እናክብር❗️ግን አስታዉሱ ልደቱ የኢየሱስ ነዉ❗️ክብርም ለእርሱ ነዉ❗️መልካም ልደት ይሁንልን❗️

🔵 መልካም ለሊት። ታህሳስ 28/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

06 Jan, 14:16


📌 አዲስ አበባ ላላችሁ ቤተሰቦቻችን፥ ብዙ የደወላችሁ በሙሉ ከ10:00ሰአት ጀምሮ ቦታ መያዝ ስለሚጀምር ወንበር በማጣት ብርድ ላይ እንዳትሰቃዩ በጊዜ ወደ አምልኮ ስፍራ በጊዜ ተገኙ፤ እንደተባረካችሁ ቆዩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

06 Jan, 08:36


📌 🔵 ከ2000 አመት በፊት ጌታችንን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከብቶች በረት በተወለደባት አመት ንጉስ ሄሮድስ እድሜያቸዉ ከ2 አመት በታች ያሉ ህፃናትን በሙሉ የተጨፈጨፉበትም ጊዜ ነበር። በቤተልሔምና በአቅራቢያ ባሉ ከተሞች ያሉትም ትዉልድ ያለቁበት ወቅት ነበር። በጊዜዉም የተረፉት መጥምቁ ዮሐንስና ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነበሩ። በፍጥረት ታሪክ ገና በመወለዱ ለመንግስታትንና ለዲያብሎስን ራስ ምታት የነበረዉ ጌታ ኢየሱስ ብቻ ነበር። በቅጡ አንደበቱን ከፍቶ እርሱ እንደፈጠረዉ የሰዉ ልጅ ማዉራት ሳይጀምር በማርያም እቅፍ ሆኖ በሰማይም የሚመለክና የሚገዛ ንጉስና አምላክ ነበር፤ እርሱ ፍፁም ሰዉ ፍፁምም አምላክ ነበር።

🔵 መልካም ቀን። ታህሳስ 28/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

04 Jan, 22:01


📌 ከ2አመት በፊት ስለመሬት መንቀጥቀጡ እግዚአብሔር የተናገረን ነበር አሁንም በርትተን እንፀልይ። እግዚአብሔር አለ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

04 Jan, 22:01


https://www.facebook.com/share/p/1SYapRuqgG/

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

04 Jan, 18:37


📌 እግዚአብሔር የንቁዎች አምላክ ነዉ፡፡ የታላላቅ ተአምራት ጅማሮ መነቃቃት ይባላል፡፡ እግዚአብሔርም የሚሰራላቸዉ ለነቁ ሰዎች ነዉ፡፡ የእግዚአብሔር አለም ልናዉቅ እና ልናይም የምንችለዉ በነቃ መንፈስ ነዉ፡፡ መንፈሳዊዉን አለም ወደ እኛ የሚያቀርበዉ ነገር ቢኖር አሁንም መንፈሳዊ ንቃት ነዉ፡፡

“ከተሻገሩም በኋላ ኤልያስ ኤልሳዕን፦ ከአንተ ሳልወሰድ አደርግልህ ዘንድ የምትሻውን ለምን አለው፤ ኤልሳዕም፦ መንፈስህ በእኔ ላይ ሁለት እጥፍ ይሆን ዘንድ እለምንሃለሁ አለ። እርሱም፦ አስቸጋሪ ነገር ለምነሃል፤ ነገር ግን ከአንተ ዘንድ በተወሰድሁ ጊዜ ብታየኝ ይሆንልሃል፤ አለዚያ ግን አይሆንልህም አለ።”
  — 2ኛ ነገሥት 2፥9-10

🔵 ነቅቶ መከታተሉና ማየቱ በኤልያስ ያለዉ መንፈስ በእጥፍ እንዲቀበል አደረገዉ፡፡ የእግዚአብሔር መንግስትን የሚናጠቋት ግፈኞች ሲሆኑ እነዚህም ዘወትር መንፈሳዊ ንቃት ያላቸዉ ናቸዉ፡፡

“ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል።”
  — ማቴዎስ 11፥12

🔵 መንፈሳዊ ንቃት በመንፈስ ዘወትር መቃጠልና መንደድ ነዉ፡፡

“ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ፤”
  — ሮሜ 12፥11

🔵 መንቃት ማለት ከማንኛዉም መንፈሳዊ እንቅልፍ መዉጣት ነዉ፡፡ መንፈሳዊ አለም ማለዳ ወይም ምሽት የሚባል የጊዜ ዑደት የሌለዉ በመሆኑ መንፈሳዊ ዕንቅልፍ ማለዳ የለዉም፡፡ መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ዉስጥ መገኘታችን ነቅተናል ማለት አይደለም፥ እያገለገሉ መንፈሳዊ ተግባር እየፈፀሙ ማንቀላፋት አለና ነዉ። በዚህም ምክንያት መንፈሳዊ ክንዉኖች የመንቃታችን ዋስትና አይሆኑም፡፡ በመካከላቸው ኢየሱስ ክርስቶስ ቢገኝም መንፈሳዊ ዝለት ወይም እንቅልፍ ዉስጥ በመሆናቸዉ አላስተዋሉትም ነበር፡፡ መንፈሳዊ ንቃት ሲሆንላቸዉ ግን ኢየሱስን አወቁት:_ ሉቃስ 24፥16-31

🔵 እግዚአብሔር ተገኝቶ መገኘቱን አለማወቅ መንፈሳዊ እንቅልፍ ይባላል፡፡ አሁንም መንቃት እግዚአብሔርን ከማይመጥን ድርጊት መዉጣትና መፈታት ማለት ነዉ። መንቃት ማለት ቋሚ የእግዚአብሔር ፍፁም ርሀብተኛ መሆን ማለት ነዉ። መነቃቃት ማለት ወደ አንድ ግለሰብ እግዚአብሔር ሲመጣ የሚታይ የሚገለጥ ክስተት ነዉ፡፡

📍 #የመንፈሳዊ_ንቃት_እንቅፋቶች:_
1. አንድ ልብ አለመሆን                    
🔵 እግዚአብሔር በአዲስ ኪዳን ግለሰብ ተኮር ሳይሆን ህብረት ተኮር ነዉ፡፡ እግዚአብሔር የሚገኘዉ ብዙ ህዝብ ባለበት ሳይሆን አንድ ልብ ባላቸዉ መካከል ነዉ፡፡    
                                        
2. ክፉ ወሬ
🔵 ክፉ ወሬ የመነቃቃት ጠላት ነዉ፡፡ ክፉ ወሬ የሚያወራዉ ይሁን የሚሰማዉ በቁም ባዶ የሚያስቀር መንፈሳዊ ምስጥ ቢኖር ክፉ ወሬ ይባላል፡፡ በክፉ ወሬ የእግዚአብሔር ህልዉና ያርቅብናል ምክንያቱም ንቃታችንን ይመታብናል፥ ይህም ደግሞ መንፈሳዊዉን አለም ወይም የእግዚአብሔርን ህልውናና መገኘት ያበዛልናል፡፡

#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።

⛪️ የቤተክርስቲያኒቱ አድራሻ:- ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ጋር ከመድረሳችሁ በፊት ያለዉ ድልድይ ጋር ያለዉ ሲሆን በድልድዩ ወደ ፊጋ በሚወስደዉ መንገድ በስተቀኝ አራተኛዉ መታጠፊያ።

📍 ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻ ይመልከቱ:_
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

🔵 መልካም ለሊት። ታህሳስ 26/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

03 Jan, 20:42


📌 #ፍቅር_እና_ቁጣ
🔵 በመሠረቱ “እግዚአብሔር ፍቅር ነዉ” ሲባል፣ “እግዚአብሔር ፍቅርን ያዉቃል” ወይም “እግዚአብሔር ፍቅር አለዉ” ማለት አይደለም፡፡ ራሱ እግዚአብሔር በባሕርይዉ፣ በማንነቱ ፍቅር ነዉ ማለት ነዉ፡፡ ፍቅርን ማወቁና ፍቅር ያለዉ መሆኑ ከማንነቱ ይመነጫሉ፡፡ እግዚአብሔር ቅዱስ ነዉ ስንልም፣ በባሕርይዉና በማንነቱ ከሌላዉ ሁሉ፣ ማለትም ከፍጥረቱ በሙሉ የተለየ ማንነት እንዳለዉ ያሳያል፡፡ እግዚአብሔር ይቆጣል ስንል ግን፣ ከዚህ የተለየ ነዉ፡፡ እግዚአብሔር የሚያፈቅር ብቻ ሳይሆን የሚቆጣም መሆኑ እዉነት ነዉ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር ራሱ ፍቅር ነዉ እንጂ እግዚአብሔር ቁጣ አይደለም፡፡ ቁጣዉ የሚመጣዉ ፍቅሩ፣ ቅድስናዉና ክብሩ ሲናቅ ብቻ ነዉ፡፡ ማለትም እግዚአብሔር የሚቆጣዉ ኃጢአት ሲገኝ ብቻ ነዉ፡፡ ኃጢአት በሌለበት ግን የእግዚአብሔር ቁጣ አይገኝም፤ ቁጣ ማንነቱ አይደለምና፡፡

🔵 እግዚአብሔር ፍጥረቱን የሚያፈቅረዉ እርሱ ራሱ በማንነቱ ፍቅር ስለሆነ ነዉ፡፡ እግዚአብሔር ፍጥረቱን የሚቆጣዉ ግን በማንነቱ ቁጣ ስለሆነ አይደለም፡፡ ቁጣዉ ለኃጢአት የሚሰጠዉ አጸፋ ነዉ፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር ለማፍቀር ሰበብ አይፈልግም፤ ያለ ምክንያት ያፈቅራል፡፡ ማንነቱ ነዉና እንዲሁ ያፈቅራል፡፡ ግና እግዚአብሔር ያለ ምክንያት አይቆጣም፡፡ ቁጣ ማንነቱ ቢሆን ኖሮ ሰበብ ሳይፈልግ በተቆጣ ነበር፡፡ እርሱ ግን ለመቆጣት ሰበብን ይሻል፤ ቁጣ ማንነቱ አይደለምና፡፡ ኃጢአትና ዐመፃ ሲኖር፣ ፍቅሩ ችላ ሲባል፣ ትእዛዙ ሲጣስ እግዚአብሔር ይቆጣል፤ ቁጣዉም እጅግ አስፈሪ ነዉ። ፍጥረትም፣ ኃጢአትም፣ ምንም ምን በሌለበት ቦታ ሁሉ ግን ሁሌም እግዚአብሔር ፍቅር፣ እግዚአብሔር ቅዱስ፣ እግዚአብሔር ክቡር ነዉ፡፡ ይህ ማንነቱ ነዉና! ቁጣ ግን ማንነቱ አይደለም!

🔵 መልካም ለሊት። ታህሳስ 25/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 16:35


📌 ወደዚህች ምድር ሲመጣ ክብር አልነበረዉም። በእንስሳት ማደሪያ ተወልዶ፣ በጨቅላነቱ ሰይፍ ተመዞበት፣ ሲሳደድ አደገ። ሲሞትም ግን ክብር አልነበረዉም። ተዋርዶ፣ ተፈርዶበት፣ ተገፍቶ፣ ተንቆ፣ ተተፍቶበት፣ ራቁቱን በሁሉ ፊት ተሰቀለ።
#ኢየሱስ:_ ጌታዬ፣ ንጉሤ፣ አምላኬ።

📍 መስቀሉ የክርስትና ትምክህት ነዉ!

🔵 መልካም ለሊት። ታህሳስ 24/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 08:53


📍 #ምስክርነት ለኢየሱስ #6
TESTIMONY FOR JESUS

ሰላም ላንተ  ይሁን የእግዚአብሔር ሠዉ ማስኤ  ዛሬ ጌታ  ለረጅም አመታት  ማለትም ከ 15 አመታት በላይ ስሰቃይበት ከነበረዉ ማይግሬን የተባለ የራስ ምታት በሽታ ተፈውሻለሁ. ክብር ሁሉ ለጌታ ይሁን.ይህም የሆነው በህቤረታችን ፕሮግራም ላይ ስታገለግለን በነበረው የፈዉስ ፕሮግራም ላይ ፀልየህልኝ ተፈውሻለሁ ከዚያን ቀን ጀምሮ ማይግሬን የሚባል ህመም አላዉቅም። ክብር ሁሉ ላዳነኝ ለፈወሰኝ ለመድሐኒቴ  ለ እየሱስ ክርስቶስ ይሁን። የተወደድህ ፓስተሬ እግዚአብሔር ዘመንህን፣አገልግሎትህን ይባርክ ፀጋውን በእጥፍ ይጨምርልህ ያብዛልህ።

I'm Hanna from CMC.
Today I want to give a testimony about how I healed from Migrane, which I suffered from for about 15 years. On one particular programme, we invited you to your prayer service. You prayed for me, and I instantly healed. Glory be to the almighty. I have never had migraines since then.

“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”
   ዕብራውያን 13፥8

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 06:12


📍 ምስክርነት #5

እግዚአብሔር እንዴት አስደናቂ ነዉ😍

ስሜ ለብዙሃኑ ደህንነት ሲባል ይቆይ። ከ1995ዓ/ም ጀምሮ የተቸገርኩበት ነገር ነበር እሱም ራስን በሳስ ማርካት(ማስተርቤሽን ወይም ሴጋ ነበር) በየቀኑ ጠዋትና ማታ ቶሎ ቶሎ ባይሆን ቀን ላይና እኩለ ለሊት ላይ ከእንቅልፍ ስነቃ የግድ እፈፅማለሁ። ባለፉት 22አመታት አስቡት በየቀኑ ለ3ናለ4 ጊዜ ራስን በራስ ማርካት መታሰር?😭😭😭 አንዳንዴ በየቀኑ በተከታታይ በላፕቶፕና በስልኬ ላይ የፖርኖግራፊ ፊልም አያለዉ አንዳንዴ ሴት ከሴት ጋር ወንድ ከወንድ ጋር ወሲብ ሲፈፅሙ እያየዉ የማቃቸውን ሴቶች እርስበርሳቸው እንደፈፀሙ አድርጌ እያሰብኩ ራሴን አረካለው።😭😭😭 በኔ እግዚአብሔር አጋንንትን ያስወጣል፣ በሽተኞች ይፈወሳሉ፣ ምን ልበልህ የእግዚአብሔር ሠዉ እኔን ህዝብ በሚድያ እንደሚያዉቀኝ አይደለውም። ከጫፍ ጫፍ ስለኔ ሰው የሚናውቀውና የኖርኩት የሠማይና የምድር ያክል ነው። አሁን ኢትዮጵያ ላይ በአስተምሮና በተአምራት አገልግሎት ብዙ ህዝብ ተከታይ ባለው አገልጋይ ከሚነሱት ለስሙ አንዱ እኔ ነኝ ማስሬዋ በነዚህ ሁሉ አመታት ከ16ሴቶች በላይ በተደጋጋሚ ጊዜ ወሲብ ፈፅሜያለሁ። ያየኃትን ሴት ማለፍ አልችልም😭ባይገርም ትንንሽ ህፃናትን ወንዶችና ሴቶችን እንኳን አባልግ ነበር። እንደኔ እግዚአብሔር የታገሰዉ የለም😭😭😭በየመንገዱ አለቅሳለው እግዚአብሔር ለምን ከታሰርኩበት አትፈታኝም እያልኩ እጅጉን ተማርሬ ነበር ለካ እግዚአብሔር የቀጠረው ቀን ነበር። እኩለ ለሊት ላይ እንደቀድሞዉ መስሎኝ ታህሳስ 18 ነገር ተቀየረ ያ ቀን ለኔ ልዩ ነበር። 5ደቂቃ የማትሆን ፀሎት ነበር የፀለይክልኝ ይኸው እንኳን ፖርኖግራፊ ልመለከት እንኳን ራሴን በራሴ ላረካ እንኳን በስልኬ ከማያት ቅርጿ ከምታምር ሴት ጋር እያየው ሴጋ ልፈፅም ምን እንደሆንኩ አላውቅም ሌላ ሠው ሆኛለው😭😭😭 በቃ ሁሉም ነገር አዲስ ሆኗል። ማስሬዋ እውነተኛ የእግዚአብሔር ሠው ነህ ብዙ አገልጋዮች አይቻለው ባንተ ልክ ግን አስተማሪና መጋቢ ለመንጋው የሚጋደል እግዚአብሔር በኢትዮጵያ ላይ ያስነሳው በግሌ አላውቅም ማስሬዋ ጋር የተያዛችሁ እግዚአብሔር ራርቶላችኃል ሌሎቻችሁንም የምመክራችሁ በእርሱ ስር ተይዛችሁ ደቀመዝሙር ሁኑ እነረ በስሬ ብዙ ሺ ህዝብ እመራለው አሁን እውነተኛ መንፈሳዊ አባት አግኝቻለው ምን በእድሜ ብበልጠው እዉነተኛ መንፈሳዊ መሪና መጋቢነቱን ግን ተቀብያለው ከእግዚአብሔር በታች የኔ መንፈሳዊ መሪ አድርጌ ራሴን በማስገዛት እታዘዝሀለው እኔም ቤተሰቤም የምመራውም ሀህዝብ እንወድሀለን እናከብርሀለን።

በ(በፓስተር)ማስሬ ስር በመያዝ ደቀመዝሙር መሆኔ የምትፈልጉ በዚም አግኙት @masreajesus በማለት ቴሌግራም ላይ ሰርች አድርጉትና ፃፉለት።

ስለዚህም ጌታን እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ ክብሩን ሁሉ እግዚአብሔር ይውሰድ! ብቻ ምን አለፉቹ ክብር አለ! ቤተሰቦቼ ኑ ተያዙና ህይወታችሁን ለዉጡ ያለፉት ዘመኖቼ ይቆጩኛል ማስሬዋ ከኢየሱስ ጋር አነካክቶኛል ለመንፈስ ቅዱስ የሚመች ሰዉ እንድሆን ረድቶኛል እንደኔ ወደ ክብር ግቡ ኑ ከማስሬዋ እግር ስር ቁጭ ብላችሁ ኢየሱስን ንኩት።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 05:55


📍 የምስክርነት ጊዜ #1

ሩት እባላለው እግዚአብሔር በሕይወቴ  ያደረገውን ከብዙ በጥቂቱ ለብዙዎች እምነት እንዲሆን እመሰክራለሁ። አንድ ቀን በዚህ የቴሌግራም ህብረት ላይ በመጋቢያችን ማስሬዋ የተለቀቀ መልዕክት  አየሁ ወዲያውም ከፍቼ ማዳመጥ ጀመርኩ መልዕክቱንም እየሰማው እያለ  የመንፈስ ቅዱስ ሀይል በላዬ መጣ እጀቼ እና ሰውነቴ በሀይል መንቀጥቀጥ ጀመረ። ከውስጤ ይወጣ የነበረው የማያቋርጥ ልሳን ብቻ ነበር። በርግጥ አንድ ነገር በሕይወቴ እየሆነ ነበር። ሰምቼ እንደጨረስኩም ወዲያው ተንበርክኬ መፀለይ ጀመርኩ የመንፈስ ቅዱስ ሀይል በምፀልይበት ስፍራ እንደተገኘ እና ሲዳስሰኝ ተሰማኝ። እኔም እያለቀስኩ  መንፈስ ቅዱስ እንደሚያስፈልገኝ እና ያለምንም መከልከል ድምፁን እንድሰማው ኢየሱስንም ማየት እንድችል ፀለይኩ ማታ ላይም በድጋሜ  ያንን ድምፅ እየሰማው ማልቀስ ጀመርኩ። ለሊት 9 ሰዓት ላይ ለፀሎት ተነስቼ ልተኛ ስል አንድ ሰው ከምተኛበት ፊት እንደቆመ አየሁ ምን አልባት አባቴ ይሆናል ብዬ ስዞር ያየሁት ነገር ሌላ ነበር። ኢየሱስን አየሁት ሊነገር በማይችል ክብር ቤቱ በብርሃን ተሞልቶ  መላው አካሌ ከቁጥጥር ውጭ ሆነ ፍፁም በሆነ ፈገግታ ይመለከተኝ ነበር ...ሀይል መጣብኝ ከዚያ በኃላም ለመፀለይ ስንበረከክም ሆነ ስቀመጥ ስበላም ሆነ ስተኛ በእሳት መጠመቅ ሆነ ስራዬ ሀይል ያገኘኛል ኢየሱስንም በተደጋጋሚ እያየሁት ድምፁንም እሰማሁት ህይወቴ በድንቅ ተሞላ መልአክቶችን ማየት እያለ የማላውቀውን አዲሰ መንፈሳዊ ልምምድ ውስጥ ገባሁ  የመላክቶችንም ድምፅ እብሬ እል ነበር እጅግ በጣም ብዙ  ነገሮች በህይወቴ መሆኑ ቀጠለ ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን። አሁን ላይ በከባድ በጣም በከባድ የመንፈስ ቅዱስ ረሃብ ውስጥ ነው ያለሁት ለሚመጣው የመንፈስ ቅዱስ ክብር እየፀለይኩ ሌሊቶቼ በእሳት የመጠመቂያና በመለኮታዊ ሀይል ራእይ የማይበት ጌታን የማይበት ሆነዋል። ለዚህ ደግሞ እግዚአብሔር ምክንያት አድርጎ የተጠቀመበትን ማስሬዋን  እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ። ይጨምርብህ። ስለዚህም ጌታን እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ ክብሩን ሁሉ እግዚአብሔር ይውሰድ! ብቻ ምን አለፉቹ ክብር አለ! ቤተሰቦቼ ኑ ተያዙና ህይወታችሁን ለዉጡ ያለፉት ዘመኖቼ ይቆጩኛል ማሚስሬዋ ከኢየሱስ ጋር አነካክቶኛል ለመንፈስ ቅዱስ የሚመች ሰዉ እንድሆን ረድቶኛል እንደኔ ወደ ክብር ግቡ ኑ ከማስሬዋ እግር ስር ቁጭ ብላችሁ ኢየሱስን ንኩት።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 05:55


📍 የምስክርነት ጊዜ #2

አቢጊያ እባላለው። ከጥቂት ቀናት በፊት ጌታ በህይወቴ ያደረገልኝ ታላቅ ነገር ላካፍላችሁ። ህዳር 1 በእለተ እሁድ ነበር ለዘመናት ጥያቄ ጌታ መልስ የሰጠኝ። የምን ጥያቄ ካላቹ እኔ እራሴን ካወኩበት ቀን ጀምሮ በተለያዩ በሽታዎች እታመማለው ግን ምንም መፍትሄ ሊገኝ አልቻለም። ምክንያቱም ምርመራ ሲደረግልኝ የሚገኝ አመርቂ ውጤት የለም። እና ብዙ ጊዜ ብመረመርም እኔን የሚያመኝን በሽታ የትኛውም ሀኪም መፍትሄ ሊሰጠኝ አልቻለም ማስታገሻ እንጂ። ዘመዶቼ በእኔ ህመም ስልችት ብሏቸው ነበር። አኔም አምላኬን ሁልጊዜ ስለምን ረሳሄኝ እላለው። ብዙ ጊዜ ጌታን ለምኜዋለው ካለውበት ወጀብ ጌታ እንዲገላግለኝ ግን የፀሎቴ መልስ ለእኔ ዘገየብኝ። ትምህርቴ ላይም ተፅዕኖ አመጣ፤ በህይወቴም እንደዛው። ጓደኞቼ ፊት ሁላ እስክሳቀቅ ድረስ ህመሙ በረታብኝ። እና ለመጨረሻ ጊዜ ተስፋ በቆረጠ አንደበት ጌታ አንድ ነገር አልኩት ፍቃድህ ከሆነ ከእዚህ ህይወት ገላግለኝ ብዬ ፓስተሬን ማስሬን በስልክ ላይ አወራውት። ትንሽ ካወራን በኋላ በአካል ቢሮ ብንገኛኝ ጥሩ እንደሆነ ነገረኝና ለመገኛኘት ተስማማን። በነጋታው ተገኛኝተን ፀለይልኝ ከዛን የረጅም አመታት ፀሎቴ ተቀበልኩ፤ ተፈወስኩ። ለካ የሚያመኝ በዘሬ የሚመለክ አምልኮ ነበርና እኔን ስለሚፈልገኝ እሱ በህይወቴ ላይ ተፅኖ ፈጥሮ ነበር። በዛን ቀን ግን ሁሉም ነገር ከእኔ ላይ ተወገደ፣ እስራቴም ተበታጠሰ፣ ነፃ ሰው ሆንኩኝ፣ ሰላሜ ተመለስ። ገላቲያ 5፡1 ተፈፀመ።

አመለትኩት አመለትኩት አመለትኩት
መሀላውን ቃል ኪዳኑን አፈረስኩት
አዲስ ኪዳን አደረኩኝ ከኢየሱስ ጋር...

በመጀመሪያ ይህን ሁሉ ላደረግልኝ ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋናዬን አቀርባለው፤ ክብሩ ሁሉ ተጠቅልሎ ለእርሱ ይሁን። በመቀጠል ማስሬዋን አመሰግናለው እግዚአብሔር ከዚህ በላይ ፀጋውን ያብዛልህ፤ ጥበብንና ማስተዋልን ይስጠህ ብርክርክ በልልኝ እወድሃለሁ። ለሁላችሁም የምለዉ እግዚአብሔር የሰጠንን ዕድቅ ተጠቀሙ ማስሬዋ የትዉልድ በረከት ነህ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 05:55


📍 #ምስክርነት #4

እናቴ ተፈወሰች😄 #ምስክርነት ጌታ ክብሩን ይውሰድ። ወንጌል እባላለሁ በመጀመሪያ ለእናቴ እድሜን የጨመረላትን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ🙇‍♀🙇‍♀🙇‍♀🙇‍♀

ይህ እግዚአብሔር በማስሬዋ አልፎ ይሰራል እኔ ምስክር ነኝ።

#እናቴ የደም ግፊት በሽታ ነበረባት ድንገት የምትወዳትን ወንጌላዊ ጓደኛዋን ማረፍዋን ስትሰማ በድንጋጤ በግራ part እግርዋና እጅዋ እንቢ ይላል 😳😳😳😳 ቤተሰብ ሁሉ ተረበሸ እኔም ማስሬዋን በtelegram እና በረቡዕ ጠዋት ባለዉ ክፍል #ትምህርቱን እከታተል ስለነበር ፀልይልን አልኩትና "mother #ምንም አትሆንም አሁን ትንቀሳቀሳለች" እያለ #ይፀልይልን ነበረ። 🏥በነጋታው korea hospital ወሰድናት doctoru በግራ በኩል ደምዋ ፈስዋል አለን😭😭😭😭 ደነገጥን ሚገርማቹ ነገር hopital for weeks እንክዋን አልተቀመጠችም it just for 3 days praise God🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌 ከዛም ተመልሳ በሁለት እግርዋ  ወደቤትዋ መታለች አሁን ወር ሆንዋታል for everthing praiseworthy for God አሁን ሁላችንም ደስተኞች ነን😃😃😃😃😃 ስለ #ኢየሱስ አውርቼ አልጠግብም  የኢየሱስ በመሆኔ እድለኛ ነኝ። ማስሬዋ ተባረክ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ በጣም ነው የምንወዳቹ አንተንም አብረውህ የሚያገለግሉትን ተባረኩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

02 Jan, 05:55


📍 porn አያለሁ #ምስክርነት #3
      #ሚኪ አባላለሁ

👉በመጀመሪያ የፈታኝን ጌታ አመሠግነዋለሁ ሲቀጥል pornography አያለሁ #በጌታም ሳልሆን ሆኜም አይ ነበር አና #በጣም እቸገራለሁ #ለማቆም እልና አቸገራለሁ::
👉 በህልሜ ከሴት ጋ ነው የማድረው አንድ ቀን  #የማስሬዋን ነፃ የመዉጣት ትምህርትና ፀሎት ሰው ላከልኝ ከዛ መከታተል ጀመርኩ ከዛ ስለ #pornography የሚያስተምረውን ትምህርት መስማት ጀመርኩ ከዛ እራሴን አየሁት ከዛ ነቃሁ ከዛ የዳቢሎስን ሀሳብ መሆኑ በራልኝ ከዛ #ንሰሀ መግባት ጀመርኩ የማስሬዋን ፀሎት እየሰማው 😭😭😭😭😭 የመንፈስ ቅዱስ #ሀይል መጣብኝ #ሀጢያት እንደሌለብኝ ሠው አድርጎ ቀየረኝ🔥🔥🔥 አሁን #በሠላም እየተቀጣጠልኩ #እየኖረኩ ነው ጌታን አመሠግነዋለሁ። ማስሬዋ ጌታ አብዝቶ ይባርክ ህይወቴን በአንተ ምክንያት ጌታ ቀይሮታል በመጨረሻዉ ዘመን ለሚነሳዉ ትዉልድ ምክንያት ሆነሃል። ሁላችሁም ወደ ቤተክርስቲያን በመምጣትና የትምህርት ክፍሎች ዉስጥ ቀጥልበጥ የሚሰጠዉን በመከታተል ከድግግሞሽ እንድታርፉ እጋብዛችኃለሁ። ማስሬዋ ፓስተሬ እፀልይልሀለው።
ወደ ክብር ግቡ ኑ ከማስሬዋ እግር ስር ቁጭ ብላችሁ ኢየሱስን ንኩት።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

31 Dec, 16:20


📌 #ትህትና_የጎደለዉ
🔵 ትህትና የጎደለዉ ድርጊት የእግዚአብሔር ተቀባይነት ያጣ ድርጊት ነዉ። ትህትና የጎደለዉ ማንኛዉም የፅድቅ ድርጊት በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የለዉም። ድርጊታችሁን ምንም ይሁን ምን ትህትና የጎደለዉ ከሆነ እግዚአብሔር የሚፀየፈው ድርጊት ነዉ። እግዚአብሔር በትህትና የሚደረገዉን ይወዳልና፤ የትኛዉንም ድርጊታችሁን ከትህትና ጋር አድርጉት። እዉነት ስትናገሩ ቢሆን እዉነትን ስታደርጉ እግዚአብሔር ሊያሳይ በሚችል ትህትና አድርጉት።

🔵 ከትህትና ዉጪ የሚደረግ ማንኛዉም ድርጊት ትዕቢት ነዉ። ትዕቢት ደግሞ እግዚአብሔር የሚቀበለዉ ሳይሆን እግዚአብሔር የሚቃወሙ ነዉ። እግዚአብሔር ከሚቃወመዉ ድረጊት መዳን የሚቻለዉ ሁሉ በትህትና በማድረግ ነዉ።

“ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን?”
  — ሚክያስ 6፥8

📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ነገ ታህሳስ 23/2017ዓ.ም ከ03:00-07:00ሰአት ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ታህሳስ 22/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

26 Dec, 21:00


📌 አበቃ፣ ሁሉም ነገር አቃተኝ ባላችሁበት ጉዳይ ላይ እግዚአብሔር በአዲስ ተሰፋ እጃችሁን በአፋችሁ ላይ ሊያስጭናችሁ ይመጣል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

25 Dec, 19:22


📌 እግዚአብሔር ለሁላችሁም መከናወንን እና ስኬትን ከበዛ ድልና በረከት ጋር ይስጣችሁ። በዘመናችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ሀሳቡንና ፈቃዱን ፈፅሞ ይግለጥባችሁ። ዘመናችሁን እግዚአብሔር ብቻ ለወደደዉ ሀሳቡ ኖሮበት ይጨርስ። ተባረኩ በብዙ ተከናወኑ፣ በርቱ ወደ ፊት ብቻ ቀጥሉ፣ በንፁህ ህሊናና በቅንነት በመኖር ተመላለሱ፣ ለእግዚአብሔር እና ለሰዉ እዉነተኛና ታማኝ በመሆን ተመላለሱ። ማንም ባያየኝ የምናገረዉን የማደርገዉን እግዚአብሔር ያየኛል፥ በእግዚአብሔርም ሆነ ሰዉ ፊት በታማኝነትና የተሸፋፈነ ማንነት ሳልይዝ እኖራለሁ በማለት እግዚአብሔር ያስጨክናችሁ፤ በቅርብም ሆነ በሩቅ ያለ ሰዉ ስለታማኝነታችሁ፣ ስለእዉነተኛነታችሁ፣ ስለንፅህናችሁ፣ ስለትጋታችሁ፣ በሁለንተናችሁ ምሳሌ እስክትሆኑ ድረስ እግዚአብሔር ይባርካችሁ። በርቱ በነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይርዳችሁ። እንደተባረካችሁ ቆዩ፤ መልካም ቀን/ለሊት።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

20 Dec, 08:43


📌 የእግዚአብሔር ምኩራብቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመንና በመቀበል ከሚገኝ የዘላለም ሕይወት ቀጥሎ ትክክለኛ ቤተክርስቲያን ማግኘት ወሳኝ ነዉ። በተለይ በዚህ ዘመን የምትካፈሉበትና የምትማሩበት ደግሞም የምትያዙበት ጠንካራ የቤተክርስቲያን መጋቢ(እረኛ) እጅግ ወሳኝ ሲሆን፥ቤተክርስቲያን ክርስቶስ ኢየሱስንወደ መምሰል የማታድጉበት ከሆነየተሳሳተ ቦታ ተገኝታችኃል። ሁላችሁም ህይወታችሁ እንዲሰራና እንዲለወጥ በመንፈስ ቅዱስአማካኝነት ክርስቶስን እንዲመስሉ ወደተጠሩበት፣ በእግዚአብሔር መንፈስ በመሞላት በእግዚአብሔር ቃል ወደሚሰሩበት ስፍራ እንድትገኙና ቤተሰብ እንድትሆኑ ጥሪዬን አደርሳለሁ። በተለይ በዚህ ዘመን ክርስቶስ ኢየሱስ ከሚመራቸዉ አብያተክርስቲያናት ዉስጥ አንዷ ወደ ሆነችዉ የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን በመምጣትና በመያዝ ህይወታችሁን እግዚአብሔር የሚፈልገዉና ያየላችሁን አይነት ኑሮ እንድትኖሩ እጋብዛችኃለሁ፤ ፀጋ የበዛላት እህታችሁ ዲቦራ።
ለበለጠ መረጃ:_ 0913819891 ላይ በመደወል እኛ በግል የቴሌግራም አካዉንት(@Masreajesus) በመፃፍ ማናገር ትችላላችሁ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

20 Dec, 05:25


📌 እግዚአብሔር ማንም የማይዘጋዉን በር ይከፍትላችኋል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

19 Dec, 19:16


Live stream started

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

19 Dec, 14:27


📌 #ራስን_ማሸነፍ!
🥇 ለወዳጃችሁ መልዕክቱን በማድረስ አንቁት።

🔵 ራስህን ማሸነፍ ማለት ከስሜታችሁ በላይ መሆንና ምቾታችሁን መቀነስ ማለት ነዉ፤ መተኛት እያማራችሁ ከተነሳችሁ፣ እየበረዳችሁም ቢሆን ስፖርቱን ከሰራችሁ፣ መዝናናት እያማራችሁ ወጥራችሁ ከሰራችሁ፣ ፈታ ማለት ፈልጋችሁ ካጠናችሁ ካነበባችሁ ወይ ደግሞ ማርፈድ እያማራችሁ በጊዜ ከገባችሁ የሚገርም ጠንካራ ማንነት እየገነባችሁ ነዉ፤ ራስን ማሸነፍ እርሱ ነዉ። ለዉጥ ትመኛላችሁ ነገር ግን አሁንም ረዥም ሰአት እንቶ ፈንቶና የማይጠቅም ወሬ እያወራችሁ ነዉ? ለዉጥ ትላላችሁ ግን አሁንም ረዥም ሰአት በስልካችሁ ቲክቶክና ጌም እየተጫወታችሁ ነዉ? በመሽቀርቀርና ገንዘባችሁን፣ እድሜያችሁን በማይጠቅማችሁ ቦታ እያባከናችሁ ነዉ? ግን የተሻለ ህይወት መኖር ትፈልጋላችሁ?

🔵 ስንፍና በእናንተ አያምርም። አሁን ካልተለወጣችሁ መቼ ልትለወጡ ነዉ? አቅም ባላችሁ ሰዓት ካልሰራችሁ መቼ ልትሰሩ ነዉ? ካልዘራችሁ እኮ አታጭዱም፤ ለራሴ ያለሁት እኔ ነኝ ይሄን ወርቃማ ዕድሜዬን ተዓምር እሰራበታለው በሉ። ከ10 ዓመትም በኋላ ከሰዉ መጠበቅ ነዉ የምትፈልጉት? ከራሳችሁ አልፋችሁ የምትወዷቸዉን ሰዎች መቀየር አትፈልጉም? እርግጠኛ ነኝ ትፈልጋላችሁ። ስለዚህ ተነሱ፤ የምትችሉትን ሁሉ አድርጉ። ቁጭ አትበሉ። የማይጠቅሟችሁን ፕሮግራም አትመልከቱ። Facebook, Tiktok, Youtube እና ቴሌግራም እየገባችሁ የማትጠቀሙበትንና የማታተርፉበትን ፍሬ የሌለዉ Chat እና Video በማየት እትባክኑ ጊዜ ቆሞ አይጠብቃችሁም፤ ንቁ እንጂ የምን መፍዘዝ ነዉ። ስንፍና በእናንተ አያምርም። ከባለፈዉ አመት ዘንድሮ እድሜያችሁ ስንት ገባ? ምን አደረጋችሁ በዚህ 1አመት ሁሌ ተመሳሳይ?                

🔵 ዉፍረት ያስቸገረዉ፣ ጤናዉን ለመጠበቅ ማንኛዉም ሰዉ ስፖርት ቤት ይገባል፤ ስፖርት የጀመራችሁ የመጀመሪያ ቀን በቃ ተለወጥኩ ብላችሁ መስታወት ጋር ትቆማላችሁ፥ ፍላጎታችሁ ጠንካራ ስፖርተኛ መሆን ነዉ አይደል? አሰልጣኛችሁ ያማረ ሰዉነት ያመጣዉ በሰራ ቁጥር መስታወት ጋር እየቆመና የሰዎችን አስተያየት እየሰማ አይደለም፤ ያለመሰልቸትና ያለማቋረጥ በትጋት ስለሰራ ብቻ ነዉ። እዚህ አለም ላይ ትጋት የለሌዉ ሰዉ በአስማት የሚመኝ ጅላንፎ ብቻ ነዉ። መፀለይ ማለት ያለማቋረጥ በህይወት ዘመን ሁሉ ባለማቋረጥ ተፅዕኖ እየፈጠሩ ዘወትር በመንፈስ መፀለይ እንጂ ጥያቄ ለማስመለስ የሚደረግ ጩኸት የሰነፍ ሰዉ መነቃቃት ነዉ፥ ፀሎት የእድሜ ልክ ትጋት እንጂ የጥያቄና የችግር ማስቀየሪያ ርዕስ አይደለም። ለዉጥ በእናንተ ትጋት ዉስጥ የሚመጣ ድል አድራጊነት እንጂ እንደፈለጉ እየሆኑ ይሆናል እያሉ መመኘት አይደለም።

🔵 ማንም ሰዉ ደስ ሲለዉማ ሁሉም ጠዋት ይነሳል እኮ፤ ጥሩ ሙድ ላይ ሲሆን ሁሉም ስፖርት ይሰራል ሁሉም ያነባል ራሱን ያሻሽላል፤ እናንተ ግን ሁሌም ሳትሰለቹ ለዉጥ ላይ ከሆናችሁ በቅርቡ ከምታደንቋቸዉ ሰዎች እኩል መሆን ብቻ ሳይሆን ከእነርሱ በላይ ሆናችሁ ራሳችሁን ታገኙታላችሁ፤ ስኬት ሌላ ሚስጥር የለዉም የማይቆም ጥረት ዉጤት ነዉ። እግዚአብሔር የትጉዎችና የስኬታሞች ሸላሚ ነዉ። እንቅልፋሞችና ወሬኞች እንደተደፋ ሻይ ናቸዉ ህይወታቸዉም አፋቸዉም በዝንብና በትንኝ የተሞላ ነዉ። የተሰጣችሁ 70ና 80አመት ታሪክ እንድትሰሩበት እንጂ ተራና መንደርተኛ ሆናችሁ የትም ተደፍታችሁ እንድትቀሩ አይደለም። ስለዚህ መጀመሪያ ምቾታችሁ ላይ ጨካኝ ሁኑ፣ እንደምትለወጡም እንደምትለዉጡም ራሳችሁን አሳምኑ፣ ስንፍናንና ምክንያትን በማስወገድ የሚገጥማችሁን ሁሉ ተጋፈጡ፣ ለፈስፋሳና አልቃሻ አትሁኑ፣ የሚገጥማችሁን ማንኛዉንም ፈተና የምትሰሩበት መንገድ እንጂ የህይወታችሁ መጨረሻ አድርጋችሁ አታስቡ። ቁጥር ከ 0 እንደሚነሳ እወቁ ነገር ግን ብዙ 0 ቁጥሮችን ከፊት የሚጨመር ቁጥር ነዉ የሚቀይራቸዉ፤ የዛሬ ባዶነታችሁን ሳይሆን ነገ አለም ሁሉ የሚያወራዉን ስኬታችሁን ተመልከቱ።

🔵 ዋንጫ እንደሚገባ ታግሎ ለሚያሸንፍ እንጂ ማሊያ ለለበሰ ሁሉ እንደማይሰጥ እወቁ። ለማሸነፍ ነዉ የተፈጠራችሁት። ማሸነፊያዉ መንገድ ከእግዚአብሔር ጋር ሆኖ በእምነት መራመድ ነዉ። አልችልም፣ አይሆንልኝም የኔ ህይወት ለመከራ የተፈጠረ ነዉ ብላችሁ አትደምድሙ። መብረር ቢያቅታችሁ ሩጡ፣ መሮጥ ቢያቅታችሁ ተራመዱ፣ መራመድ ቢያቅታችሁ ዳዴም ብላችሁ ወደ ድላችሁ መራመድ ጀምሩ፤ መቼም ቢሆን ሰዎች ሲያገኟችሁ የትላንትና ቦታችሁ ላይ እንዳያገኟችሁ። ራሳችሁን ለመለወጥ ስትነሱ እግዚአብሔር ከአቋማችሁ ጋር ይሆናል። ምድርን ግራ ካጋቧት ዉስጥ አላማ የሌላቸዉ የመንደር ወረኞችና ሰነፎች ናቸዉ። ምንም ማድረግ ቢያቅታችሁ ለማንበብና ለመፀለይ፥ በህይወታቸዉ ከእናንተ የተሻለ ደረጃ ላይ ካሉ ሰዎች ጋር ልምድ ለማግኘት አግኟቸዉ። ከእናንተ በታች ከሆነና ጊዜዉ በማይጠቅም ነገር ከሚያሳልፍ ጋር አትድከሙ።

🔵 ሁሌ የሚያስፈልገን ጨዉ እንጂ ወርቅ አይደለም። ወርቅ ሁሌም አያስፈልገንም ብለን ዋጋዉን አናረክሰዉም፥ ወርቅ በጊዜዉና በቦታዉ ሲሆን ነዉ ዉድነቱን የምናዉቀዉ። ሁሌ ስለሚያስፈልገን የጨዉን ዋጋ ዉድ አናደርገዉ፤ ለህይወት ማጠፈጫነት ካሉን ግብአቶች አንዱ ነዉ። ሁሉም በቦታቸዉና በጊዜያቸዉ ዋጋቸዉን ይተምናሉ። ወርቅን በእንጀራ እንደማትበሉት ሁሉ ጨዉንም ጌጥ አታደርጉትም። አለ ቦታችሁ ስትገኙ ዋጋችሁን ሰዎች ያወርዱታል፣ አለ ጊዜያችሁም ከተገኛችሁ ቦታ አይኖራችሁም። በትክክለኛዉ ጊዜና ቦታ ስትገኙ ትክክለኛ ክብር ይሰጣችኃል። ዋጋችሁን ከማያዉቁ ጋር ጊዜያችሁን አታጥፉ። ሁሉም ቦታ አትጠሉም ሁሉም ቦታም አትወደዱም። ዮሴፍ በወገኖቹ ይሸጣል በማያውቃቸው ይገዛል። ትንሽ ይባላል እዛ ደግሞ ትልቅ ተብሎ ጠቅላይ ሚንስቴር ይሆናል።

🔵 ዛሬ የሚሸጣችህ ካለ ለትልቅ ድግስ እየሞሸራችሁ ነው የሚገዛችሁ በደጅ ቆሟል። የሚሸጣችሁ ካለ ዋጋ አውጥቶም የሚገዛችሁ አለ። ሁሉም ቦታ አትጠሉም ሁሉም ቦታ አትወደዱም። በተጠራቹበት ቦታ ዋና ናችሁ ባልተጠራችበትና በማታስፈልጉበት ቦታ ግን ትርፍ ናችሁ። ብቻ ቦታችሁን እወቁ። ለሌሎች ሙቀት ሲባል እናንተ ማገዶ አትሁኑ። ግባችሁ ጋር ለመድረስ ከተነሳችሁ የመድረሻችሁ መንገድ እንጂ ፍፃሜያችሁ አይቀየርም፤ አስታውሱ ዛፎች ቅጠላቸውን እንጂ ስሮቻቸውን አይቀይሩም።‌‌

🔵 ስለዚህ አሁን ከስሜታችሁና ከበታችነት ዉጡና ፀልዩ ቃሉን አንብቡ፣ ወጥራችሁ አጥኑ ስፖርታችሁን ስሩ ምክንያት አታብዙ። ከስንፍና ቆፈን ዉስጥ ዉጡ፥ በየካፌዉና በየሬስቶራንቱ በመዞር አታግበስብሱ፣ የምር እንደምትሞቱ አትርሱ፥ የዉሸት ምንም ሳይኖራችሁ ሁሉ እንዳለዉ እየጎረራችሁ ጉራቹን አትንዙ ለእዉነተኛ ኑሮ ተነሱ። በመዘፍዘፍና የሰዉ ስም ይዛችሁ ወሬ የምታወሩበትን ጊዜ ፀልያችሁበትና ሰርታችሁበት ቢሆን አሁን ያላችሁበትን የችግር ህይወት ታሸንፉም ነበር። ልብ በሉ በማያገባችሁ አትግቡ፤ የራሳችሁን ኑሮ ኑሩ። የማይጠቅማችሁን ከማዉራት ዉጡ። የማይጠቅም ነገር በስልካችሁ ከማየትና ከመጠቀም አቁሙ። ህይወታችሁን ከማይለዉጥና ለሌሎች ከማትተርፉበት ልምምድ ዉጡ።

“የትጉ እጅ ትገዛለች፤ የታካች እጅ ግን ትገብራለች።”
  — ምሳሌ 12፥24

🔵 መልካም ቀን። ታህሳስ 10/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

19 Dec, 10:59


የምወዳቸዉ የቤተክርስቲያኔ አገልጋዮች የስብሰባና የፀሎት ጊዜ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

19 Dec, 10:56


የምወዳቸዉ የቤተክርስቲያኔ አገልጋዮች የፀሎት ጊዜ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

18 Dec, 19:52


📌 የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተሰቦች በሙሉ ሳምንታዊ የቤተክርስቲያኒቷ መደበኛ ከሆነዉ ጉባኤ ዉጭ ህይወትን በመለወጥ ለእግዚአብሔር ክብር ራስን ማዘጋጀት በሚል የተጀመሩ የትምህርት መርሐ ግብር:_
1:_ ዘወትር ረቡዕ ጠዋት ከ02:30-06:00ሰአት
2:_ ዘወትር ሐሙስ ከሰአት ከ10:00-02:00ሰአት
3:_ ዘወትር አርብ ከሰአት ከ11:00-02:00ሰአት
4:_ ዘወትር ቅዳሜ ከሰአት ከ08:00-11:00ሰአት
5:_ ዘወትር እሁድ ከሰአት ከ09:00-11:30ሰአት

🔵 ሲሆን ዘወትር ሐሙስ፣ አርብና እሁድ ከሰአት ለመማር የምትፈልጉ በሙሉ በዉስጥ መስመር በመመዝገብ ትምህርታችሁን በመጀመር እግዚአብሔር የሚፈልገዉ አይነት ሰዉ መሆን ትችላላችሁ። እንደተባረካችሁ ቆዩ።

ለበለጠ መረጃ በዚህ ደዉላችሁ ተመዝገቡ:_ +251913819891

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

14 Dec, 04:40


📌 ችግርና መከራ ወደ ህይወታችሁ መጥተዉ የሚጣበቁባችሁ የእግዚአብሔርን ክብር ለመግለጥ እንጂ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደማይችል ለማወጅ አይደለም፡፡ ዛሬ እጃችሁ ላይ ያለዉ ችግር ወይም መከራ ከእናንተ ጋር እየሰነበተ ያለዉ ነገ ሊያጠፋችሁ ሳይሆን ነገ እግዚአብሔር ክብሩን የሚገልጥበት ነዉ፡፡ ነገ በዉርደታችሁ ፈንታ ክብር፣ በዉድቀታችሁ ፈንታ አስደናቂ መነሳት፣ በሽንፈታችሁ ፈንታ መልካም ድል ይሆንላችኀል፡፡

“በእፍረታችሁ ፋንታ ሁለት እጥፍ ይሆንላችኋል፥ በውርደታችሁም ፋንታ ዕድል ፈንታችሁ ደስ ይላቸዋል፤ ስለዚህ በምድራቸው ሁለት እጥፍ ይገዛሉ፥ የዘላለምም ደስታ ይሆንላቸዋል።”
  — ኢሳይያስ 61፥7

📌 #ለቅዳሜ_የእግዚአብሔር_ተማሪዎች:-
🔵 የዘወትር ቅዳሜ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ዛሬ ቅዳሜ ታህሳስ 05/2017ዓ.ም ከ08:00-11:00 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ታህሳስ 05/04/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ ዘወትር ማለዳና በሌሎች ክፍት ቀናት ላይ ከእህታችን ዶ/ር ገሊላ ፀጋዬ ጋር የቃልና የፀሎት ክፍለ ጊዜ ይኖረናል። ፀጋ ይብዛላችሁ ተባረኩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍 ዘወትር ማክሰኞ ማለዳ ከ12:00-02:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን የሺመቤት የሹዋሉል ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍 ዘወትር ሰኞ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን ሂሩት መርጊያ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍 ዘወትር ረቡዕ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን ገነት በልጉ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍 ዘወትር ማክሰኞ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን ሰናይት ይፋ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📌 🗣 #ማሳሰቢያ:_
🔵 የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ እንዴት አላችሁ በያላችሁበት ፀጋ ይብዛላችሁ። በሌሎች ቀናት እየተካሄዱ ያሉት ሳምንታዊ የቴሌግራም ፕሮግራሞች እና የቤተክርስቲያን መደበኛ የአምልኮ ጊዜያት እንዲሁም ዘወትር ማክሰኞ፣ ረቡዕ ጠዋት፣ ሐሙስ፣ አርብ፣ ቅዳሜና እሁድ ከሰአት ያሉት የፋዉንዴሽን ትምህርት ጊዜያትም እንዳሉ ናቸዉ። የጌታ እራት በቤተክርስቲያናችን ወር በገባ የመጀመሪያዉ እሁድ የምንወስድ ይሆናል። የሲኤምሲ አጥቢያ የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን ሳምንታዊ ፕሮግራሞች ዘወትር ረቡዕ"ምሽት ከ10:00-02:00ሰአት" እና እሁድ"ማለዳ ከ03:00-07:30ሰአት" ሲሆኑ ማክሰኞና አርብ ጠዋት የደህንነት ተማሪዎች መርሃ ግብር ነዉ። ሳምንቱን ሙሉ ባሉት የአገልግሎት ክፍሎች መጥታችሁ አምልኩ አገልግሉ መልካም ሰንበት። ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📌 ሰሞኑን እና ዛሬ ወደ ህብረታችን የተቀላቀላችሁ አዳዲስ የቤተሰቡ አባላት በሙሉ እንኳን ደህና መጣችሁ። ከእኛ ጋር ስለሚኖራችሁ ቤተሰባዊነት እግዚአብሔርን እናመሠግናለን። ሁላችሁም በዚህ ህብረት ያላችሁ በሙሉ በድምፅና በፅሁፍ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። እንዲሁም የትኛዉም ቤተክርስቲያን ያልተያዛችሁና አሁን ግን ተይዛችሁ የእግዚአብሔርን ቃል በመማርና ደቀመዝሙር በመሆን ከእኛ ጋር ጌታን ለማገልገል የምትፈልጉ ሁሉ በዚህ ስልክ +251913819891 በመደወል እና ሲኤምሲ በሚገኘዉ ቢሮአችን በመምጣት አገልጋዮችን እንድታናግሩ እየጠየቅን ቤተሰብ እንድትሆኑና መንፈሳዊ መሪ እንዲኖራችሁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ሁላችሁም የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛላችሁ። መልካም ቀን/ለሊት።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍 ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን መሠረት ታደሰ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


📍 ዘወትር አርብ ምሽት ከምንወደዉ መጋቢያችን ከማስሬዋ ጋር ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

24 Nov, 07:55


🔴Live Streaming የረቡዕ ምሽት እና የእሁድ ጠዋት ፕሮግራም የቀጥታ ስርጭትll Wensday Afternoon AND Sunday morning program Live streaming service
📌 የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
SYNAGOGUE OF GOD CHURCH (SOGC)
አስራት እና መባ መስጪያ መንገዶች
for offering

BERHAN BANK
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
  SYNAGOGUE OF GOD CHURCH:_
አካዉንት ቁጥር:- 1600910065551

AWASH INTERNATIONAL BANK
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
  SYNAGOGUE OF GOD CHURCH:_
አካዉንት ቁጥር:- 01352861902000

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

23 Nov, 04:24


📌 በቋሚነት ለማገልገልና የወንጌል ማህበርተኛ መሆን የምትፈልጉ ወገኖች ይኸዉ ፎርሙ ተዘጋጅቷል +251913819891 በዚህ ስልክ በመደወል መሙላትና ቋሚ የወንጌል ሰባኪነትን ስራ እንድታደርጉ እጋብዛችኃለሁ። እንደ ዳነ ክርስቲያን እና እንደ ቤተክርስቲያን ወንጌልን ለፍጥረት ማድረስና ደቀመዝሙር ማድረግ ግዴታችን ነዉ። እንደተባረካችሁ ቆዩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

19 Nov, 09:33


📌 እኛ የምንፈልገዉን በሚገባ እናዉቃለን እግዚአብሔር ደግሞ የሚያስፈልገንን ጠንቅቆ ያዉቃል። ነገር ግን እግዚአብሔር የሚሰጠን የምንፈልገዉን ሳይሆን የሚያስፈልገንን ነዉ። የምንፈልገዉን ግን እስከሚያስፈልገን ያዘገየዋል። የዘገየባችሁ ሁሉ በሰይጣን የተያዘ አይደለም። እስከሚያስፈልጋችሁ የተጠበቀ ነዉ።

📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ነገ ህዳር 11/2017ዓ.ም ጠዋት ከ02:30-06:00 ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ህዳር 10/03/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍 ዘወትር ሰኞ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን ሂሩት መርጊያ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍 ዘወትር ሰኞ ማለዳ ከ12:00-02:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን የሺመቤት የሹዋሉል ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍 ዘወትር ማክሰኞ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን ሰናይት ይፋ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍 ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን መሠረት ታደሰ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍 ዘወትር ረቡዕ ምሽት ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ ከተወደደች እህታችን ገነት በልጉ ጋር አብረን መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍 ዘወትር አርብ ምሽት ከምንወደዉ መጋቢያችን ከማስሬዋ ጋር ከ03:00-05:00 ሰአት ድረስ መፅሐፍ ቅዱስ የምናጠናበትና የምንፀልይበት ጊዜ ይሆናል።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📍የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ ዘወትር ማለዳና በሌሎች ክፍት ቀናት ላይ ከእህታችን ዶ/ር ገሊላ ፀጋዬ ጋር የቃልና የፀሎት ክፍለ ጊዜ ይኖረናል። ፀጋ ይብዛላችሁ ተባረኩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📌 ሰሞኑን እና ዛሬ ወደ ህብረታችን የተቀላቀላችሁ አዳዲስ የቤተሰቡ አባላት በሙሉ እንኳን ደህና መጣችሁ። ከእኛ ጋር ስለሚኖራችሁ ቤተሰባዊነት እግዚአብሔርን እናመሠግናለን። ሁላችሁም በዚህ ህብረት ያላችሁ በሙሉ በድምፅና በፅሁፍ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። እንዲሁም የትኛዉም ቤተክርስቲያን ያልተያዛችሁና አሁን ግን ተይዛችሁ የእግዚአብሔርን ቃል በመማርና ደቀመዝሙር በመሆን ከእኛ ጋር ጌታን ለማገልገል የምትፈልጉ ሁሉ በዚህ ስልክ +251913819891 በመደወል እና ሲኤምሲ በሚገኘዉ ቢሮአችን በመምጣት አገልጋዮችን እንድታናግሩ እየጠየቅን ቤተሰብ እንድትሆኑና መንፈሳዊ መሪ እንዲኖራችሁ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ሁላችሁም የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛላችሁ። መልካም ቀን/ለሊት።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


📌 🗣 #ማሳሰቢያ:_
🔵 የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ እንዴት አላችሁ በያላችሁበት ፀጋ ይብዛላችሁ። በሌሎች ቀናት እየተካሄዱ ያሉት ሳምንታዊ የቴሌግራም ፕሮግራሞች እና የቤተክርስቲያን መደበኛ የአምልኮ ጊዜያት እንዲሁም ዘወትር ማክሰኞ፣ ረቡዕ ጠዋት፣ ሐሙስ፣ አርብ፣ ቅዳሜና እሁድ ከሰአት ያሉት የፋዉንዴሽን ትምህርት ጊዜያትም እንዳሉ ናቸዉ። የጌታ እራት በቤተክርስቲያናችን ወር በገባ የመጀመሪያዉ እሁድ የምንወስድ ይሆናል። የሲኤምሲ አጥቢያ የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን ሳምንታዊ ፕሮግራሞች ዘወትር ረቡዕ"ምሽት ከ10:00-02:00ሰአት" እና እሁድ"ማለዳ ከ03:00-07:30ሰአት" ሲሆኑ ማክሰኞና አርብ ጠዋት የደህንነት ተማሪዎች መርሃ ግብር ነዉ። ሳምንቱን ሙሉ ባሉት የአገልግሎት ክፍሎች መጥታችሁ አምልኩ አገልግሉ መልካም ሰንበት። ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

17 Nov, 08:42


🔴Live Streaming የረቡዕ ምሽት እና የእሁድ ጠዋት ፕሮግራም የቀጥታ ስርጭትll Wensday Afternoon AND Sunday morning program Live streaming service
📌 የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
SYNAGOGUE OF GOD CHURCH (SOGC)
አስራት እና መባ መስጪያ መንገዶች
for offering

BERHAN BANK
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
  SYNAGOGUE OF GOD CHURCH:_
አካዉንት ቁጥር:- 1600910065551

AWASH INTERNATIONAL BANK
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
  SYNAGOGUE OF GOD CHURCH:_
አካዉንት ቁጥር:- 01352861902000

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

15 Nov, 19:54


📌 #ለቅዳሜ_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ቅዳሜ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ቅዳሜ ህዳር 07/2017ዓ.ም ከ08:00-11:00 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍#አስተዉሉ:_
🔵 የላላባችሁን መንፈሳዊ ነገር ካላጠበቃችሁት እርግጠኛ ሁኑ ወይ ትተዉታላችሁ ወይ ይተዋችኃል።

📍የቅዳሜ ተማሪዎች:-
👇👇👇👇👇👇👇
⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 2ተኛ ፎቅ ላይ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

15 Nov, 13:37


📌 ሰላም ለእናንተ ይሁን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች እንዴት አደራችሁ ዋላችሁ አመሻችሁ ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ። ዘወትር አርብ ምሽት በኢትዮጵያዉያን ሰአት አቆጣጠር 03:00ሰአት ጀምሮ የጌታችንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ዳግም መምጣት ለአምስት ወራት ስናጠና የነበረዉን የቃልና የፀሎት ፕሮግራማችንን ከአራት ወራት ቆይታ በኃላ የዛሬ ሳምንት ጥቅምት 29/2017ዓ.ም የጀመርንን ሲሆን ዛሬ ማታም እንደ እግዚአብሔር ፈቃድእንቀጥላለን።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

14 Nov, 19:45


📌 #የምስጋና_በዓል።
የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን
SYNAGOGUE OF GOD CHURCH (SOGC)
የሲኤምሲ አጥቢያ

🔵 የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን ከእግዚአብሔር በተቀበለችዉ ተልዕኮ እና ራዕይ መሠረት በቃሉ እና በመንፈሱ የታጠቁ ኃያላንን በማፍራት ብዙ ሺዎች ጋር እንዲሁም በየሚድያዉ ሚሊዮኖች ጋር ለመድረስ አንድ"1" ብላ ጀምራ አሁን ደግሞ "2ኛ"ዓመት የምሥረታ በዓል በታላቅ ድምቀት ይከበራል። የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን አገልጋዮችና የቤተክርስቲያናችን ቤተሰቦች እንዲሁም በመላዉ አለም ያላችሁ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ2ኛዓመት የምስረታ በዓል አደረሳችሁ።

“ሳሙኤልም አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል አኖረው፤ ስሙንም፦ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል ሲል አቤንኤዘር ብሎ ጠራው።”
— 1ኛ ሳሙኤል 7፥12

🔵 መልካም ለሊት። ህዳር 05/03/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

12 Nov, 09:01


📌 ሰዉ እግዚአብሔር ሳይገባዉ እግዚአብሔር ሊገርመዉ አይችልም። እግዚአብሔር ሳይገርመዉ ደግሞ የእግዚአብሔር አድናቂ መሆን አይችልም።

📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ነገ ህዳር 04/2017ዓ.ም ጠዋት ከ03:00-07:00 ድረስ የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ።

🔵 መልካም ቀን። ህዳር 03/03/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

09 Nov, 17:59


📌 በዚህ ምድር ላይ ከኢየሱስ ዉጭ ምንም አይነት ነገር ትኩርታችሁን እንዳይስበዉ፡፡ ሁሉም ነገር የዉሽት ነዉ፥ በዚች የዉሸት ዓለም ዉስጥ እዉነት ኢየሱስ ብቻ ነዉ፡፡አለምና ብልጭልጯ ዉሸት መሆኗን የምታዉቁት በኢየሱስ ስትሆኑ ብቻ ነዉ፡፡

📌 #የማሳሰቢያ_መልዕክት:-
🔵 የዘወትር እሁድ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ከቀኑ ከ09:00-12:00ሰአት መገኘት ሲኖርባችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር መጠቀም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

📍⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:_
📍#አድራሻ:_ 04ቀበሌ ሙሴ ሆስፒታል ፊት ለፊት
#ሰአት:_ ከቀኑ 09:30ሰአት ጀምሮ
↕️ #ቀን:_ ፕሮግራሙ የሚጀመርበት ቀን ከጥቅምት 10/2017ዓ.ም ጀምሮ በቋሚነት ዘወትር እሁድ
#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/SynagogueofGodAdama

🔵 መልካም ለሊት። ጥቅምት 30/02/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

09 Nov, 17:57


📌 እግዚአብሔር ቤት የምታደርጉትን ሁሉ የምታደርጉት እግዚአብሔር እንዲወዳችሁ ሳይሆን እግዚአብሔር እንደወደዳችሁ ለማሳየት ነዉ። እግዚአብሔር መቼም እንዲወዳችሁ ማድረግ አትችሉም ምክንያቱም ምንም ማደረግ በማትችሉበት ስዓት ማለትም በበደላችሁ እና በኃጢአታችሁ ሙታን በነበራችሁ ጊዜ ያለ ምንም ምክንያት በታላቅ እና በዘላለማዊ ፍቅር ወዶችኃል፡፡ ስለዚህ ያለ ምክንያት ስለወደዳችሁ በምክንያት እንዲወዳችሁ ማድረግ አትችሉም፡፡ በእግዚአብሔር መንግስት ዉስጥ የምናደርገዉን ሁሉ የምናደርገዉ እንደሚወደን ለመገለፅ ብቻ ነዉ፡፡

🔵 ላፈቀራችሁ ሰዉ ምላሽ ወይም ስጦታ የምትሰጡት እንዲያፈቅራችሁ ሳይሆን ስላፈቀራችሁ የፍቅራችሁን መገለጫ እንዲሆንላችሁ ነዉ፡፡ አዲስ ኪዳን ላፈቀረን ጌታ ምላሽ የምንሰጥበት ህይወት ነዉ።

“ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥”
— ኤፌሶን 2፥5

🔵 መልካም ለሊት። ጥቅምት 30/02/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

08 Nov, 10:08


📌 #ተመልሻለሁ።
🔵 ዘወትር አርብ እያጠናን የነበረዉና ላለፉት አራት ወራት ተቋርጦ የነበረዉን መደበኛ የቴሌግራም የአርብ ምሽት ጥናታችንን ዛሬ ማታ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጀምራለን። እያጠናን ያለነዉን ስለጌታችንና መድኃኒታችን ስለኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም መምጣት ዛሬ ምሽት በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር #ለዛሬ_ማታ_ብቻ  ከምሽቱ 02:30 ሰአት ጀምሮ ጥናታችንን እንቀጥላለን። ዛሬ በጊዜ የምንጀምርበት ምክንያት የመጀመሪያዉን ዙር የአምስት ወራት #ክፍል_አንድ ያጠናቀቅን ሲሆን፥ በቀጣይ በየሳምንቱ ግን ዘወትር አርብ በመደበኛነት ከምሽቱ 03:00 ሰአት ላይ የሚቀጥል ይሆናል። እንደተባረካችሁ ቆዩ መልካም ቀን/ ለሊት።

📍 ትምህርቱን ለመከታተል በዚህ ተጠቀሙ:_
https://t.me/SYNAGOGUEfamilygroup

🔵 መልካም ቀን። ጥቅምት 29/02/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
  — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

08 Nov, 07:20


🔵 እግዚአብሔር ጨርሶ የሚጀምር፤ ጀምሮ የሚጨርስ ድንቅ አምላክ ነዉ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

07 Nov, 11:54


📍 የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን ያላችሁ ወጣቶችና እንዲሁም በዚህ የቴሌግራም የቤተሰብ ህብረት ዉስጥ ያላችሁ ወጣቶች በሙሉ ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ11:00ሰአት ጀምሮ መደበኛ የወጣቶች ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ሲኤምሲ በሚገኘዉ የቤተክርስቲያኒቷ የአምልኮ ስፍራ ፀሎት ቤት እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን። ከወጣቶች አገልግሎት ክፍል። እንደተባረካችሁ ቆዩ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

22 Oct, 12:15


📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ረቡዕ ጥቅምት 13/2017ዓ.ም ከ02:30-06:30 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።

📍የረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች:-
👇👇👇👇👇👇👇
⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ተኛ ፎቅ ላይ።

የእግዚአብሔር ምኩራብ ቤተክርስቲያን/ SYNAGOGUE OF GOD CHURCH/ ሲኤምሲ አጥቢያ

22 Oct, 06:06


📍 #ከእግዚአብሔር_ለኃያላን_የቀረበ_ጥሪ።
⚫️ #ለአዳማ #ADAMA
🔵 ለሰባተኛ ዙር ምዝገባ የተለጠፈ፤ ያለ መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር የሚፈልጋችሁ አይነት ሰው መሆን አትችሉም።

⚫️ በምድሪቷ ላይ አለምን በክርስቶስ ኢየሱስ የሚጠቀልለዉን የመጨረሻዉን ዘመን ክብር ለሚናፍቁ ብቻ የተላለፈ ጥሪ ነዉ።

🔵 በእግዚአብሔር መንግስት ማንኛዉም አይነት ድርጊት የማይተካቸዉ ሁለት አይነት ድርጊቶች አሉ። መታዘዝና ማድመጥ ናቸዉ። እግዚአብሔር ከማንኛዉም አይነት ከሚታይና ከማይታይ ድርጊቶቻችሁ ይልቅ እርሱን መታዘዛችሁንና እርሱን ማድመጣችሁን ይፈልገዋል። መታዘዝ ከእግዚአብሔር ጋር እንድትቀጥሉ ያደርጋችኋል። ማድመጥ በእግዚአብሔር እንድታርፉ ያድርጋችኋል።

“ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል።”
— 1ኛ ሳሙኤል 15፥22

📍#አድራሻ:_ 04ቀበሌ ሙሴ ሆስፒታል ፊት ለፊት
#ሰአት:_ ከቀኑ 10:00ሰአት ጀምሮ
↕️ #ቀን:_ ፕሮግራሙ የሚጀመርበት ቀን ከጥቅምት 10/2017ዓ.ም ጀምሮ በቋሚነት ዘወትር እሁድ
#ማሳሰቢያ:_ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር መያዛችሁን አትዘንጉ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/SynagogueofGodAdama

📍 በትምህርቱ ስፍራ ለመገኘትና ለመመዝገብ በዚህ ስልክ ብቻ ተጠቀሙ:- +251913819891

📌 #የማሳሰቢያ_መልዕክት:-
🔵 የዘወትር እሁድ ከሰአት ተማሪዎች ሁላችሁም ከቀኑ ከ09:00-12:00ሰአት መገኘት ሲኖርባችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር መጠቀም የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ።

https://www.facebook.com/share/p/njoJzB4qvNKVCgwS/?mibextid=xfxF2i

https://www.facebook.com/share/p/kWTbuM6p9AkHZqE7/?mibextid=xfxF2i

https://www.facebook.com/share/p/e1xgNFz98Cshxv4T/?mibextid=xfxF2i

https://www.facebook.com/share/p/KPmGXTJx7Kx1cpdm/?mibextid=xfxF2i

https://www.facebook.com/share/p/1f1m2gZfmoGA9FX6/?mibextid=xfxF2i

https://www.facebook.com/share/p/6uYhidupNwQnpyYA/?mibextid=xfxF2i

🔵 መልካም ቀን። ነሐሴ 12/02/2017ዓ.ም፤ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥14

#የእግዚአብሔር_አገልጋይ_ማስረሻ_በላይ
🔵 መልዕክቱን ለሌሎች አድርሱልኝ።

1,441

subscribers

3,011

photos

135

videos