✥ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ✥ @mahilet_ze_kidus_yared Channel on Telegram

✥ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ✥

@mahilet_ze_kidus_yared


✥"ያሬድ ማኅሌታይ ለእግዚአብሔር ካህኑ፤ስብሐተ ትንሣኤሁ ዘይዜኑ፤ኦሪት ቶታኑ ወወንጌል አሣዕኑ፤ትርድአነ ነዓ በህየ መካኑ፤ከመ ፀበል ግሁሣን ፀርነ ይኩኑ"✥
የዓመቱን ሙሉ👉 ❖ወረብ❖
👉 ❖ዚቅ❖
👉❖መዝሙር ❖
👉 ❖ምስባክ ወምንባባት❖
ለጥያቄና አስተያየት 👇 @Mahilet_ze_kidus_yared_bot

✥ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ✥ (Amharic)

ያሬድ ማኅሌታይ ዘቅዱስ ያሬድ ለእግዚአብሔር ካህኑ፤ስብሐተ ትንሣኤሁ ዘይዜኑ፤ኦሪት ቶታኑ ወወንጌል አሣዕኑ፤ትርድአነ ነዓ በህየ መካኑ፤ከመ ፀበል ግሁሣን ፀርነ ይኩኑ፤የዓመቱን ሙሉ ወረብ ዚቅ መዝሙር ምስባክ ወምንባባት፡ለጥያቄና አስተያየት እና መዝሙር፣ ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ የገና እውቀት እና መስተዋድ ዘለና ወርቃማ መናትን እና መስምሩን እንደሚጠቁሙ እንዲረጋገጥ ለማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ ወዳጄ መቀበል ይሠራል። እናንተም ግን ስለመዝሙር እና ከቀጥታ እና ድሃማን እንደሚረቅሱ፣ ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ የሚውቀውና የሚሰማው በአንድ ቅናሽ በመለያየት ዓላማዊ መስለያ ላይ በተመለከተ ቁጥር ማጋጠም ነው።

✥ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ✥

28 Jan, 15:19


ሥርዓተ_ማኅሌት_ዘአስተርእዮ_ማርያም

፩. ነግሥ

ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ለአብ ፨ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፨ ለመንፈስ ቅዱስ ሥላሴ ዋህድ፨ እፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ ፨ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ ፨ ዮሐንስ በልብሱ ከደነ ገጻ።

ወረብ፦

እፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ በከየት እመ አምላክ፤
ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ በከየት።

፪.  ነግሥ
ለምንት ይዜኃር ኃያል በኃይሉ፤
ወባዕል በብዝኃ ብዕሉ፤
ኢያድለወ ሞተ ክርስቶስ ለሥጋ አባሉ፤
ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፤
ሞታ ለማርያም የአፅብ ለኲሉ።

ዚቅ፦

እንበይነዝ አእምሩ በውስተ ፍትሕ ከመ ኢያደሉ፨ ትጥዓም ሞተ እሙ ወእመ ኲሉ፨ አዘዘ ወልድ በርቱዕ ቃሉ።

፫. ለዝክረ  ስምኪ /መልክአ ማርያም/

ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ፦

ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ፨ብዕለ ጸጋሁ ለአብ፨ ወአግአዛ እምእኩይ ውስተ ሠናይ፨ እሞት ውስተ ሕይወት ፨ ወረሰየ ይዝክሩ ስማ ውስተ ኲሉ ዓለም።

ወረብ፦

ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ብዕለ ጸጋሁ ለአብ፤
ወአግአዛ እምእኩይ ውስት ሠናይ እሞት ውስተ ሕይወት፤

፬. ለእስትንፋስኪ  / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤
ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤
ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤
ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤
በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።

ዚቅ፦

አንጺሖ ሥጋሃ ቀዲሶ ኪያሃ፨ ኀደረ ቃል ላዕሌሃ፨ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፨ ወይቤላ ለድንግል፨ ሃሌ ሃሌ ሉያ፨ ሰሎሞን ይቤላ እኅትየ መርዓት፨ ርግብየ ሠናይት፨ ፍናወ ዚአኪ ገነት፨ እስመ ኪያኪ ኀረየ ለታዕካሁ፨ ከመ ትኩኒዮ ማኅደረ ለልዑል።

ወረብ፦

አንጺሖ ሥጋሃ አንጺሖ ሥጋሃ ላዕሌሃ ኀደረ፤
ቀዲሶ ኪያሃ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ይቤላ ለድንግል።

፭. ለገቦኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤
በከመ ዳዊት ይዜኑ፤
ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤
በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤
እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።

ዚቅ፦

እምሰማያት ወረደ ፨ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር፨ ኖላዊ ኄር ኖላዊሆሙ ለእሥራኤል ፨ ወረደ ስኖ ለያዕቆብ ዘአፍቀረ፨ ወስኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ፨ መድኅን እማርያም።

ወረብ፦

ወስኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ዘይቤ ያዕቆብ፤
ይእቲ ሥጋ ይእቲ ሥጋ እማርያም እንተ ነሥአ መድኅን።

፮. ለፀዓተ ነፍስኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለፀዓተ ነፍስኪ እንበለ ፃዕር ወፃማ፤
ለነቢር ዘልፈ በየማነ ወልድኪ ፌማ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ሞገስ ወግርማ፤
አጽንዒ በረድኤትኪ ለሕይወትየ ድካማ፤
እምሕይወተ ኄራን አበው ኢታሕጽጺ ዐቅማ።

ዚቅ፥

ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና ፨ ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና፨ ጠሊላነ ንግሥ ሶቤሃ ከደና።

ወረብ፦

ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም ጊዜ ጊዜ ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም፤
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ።

፯. ለበድነ ሥጋኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም እብል በድነ ሥጋኪ ጽሩየ፤
ዘተመሰለ ባሕርየ፤
ማርያም ድንግል ዐጸደ ወይንየ፤
ንስቲተ ለዕበየኪ እንተ አቅረብኩ ግናየ፤
ኢይትኃደግ ዲበ ምድር ምሥጢ ሰማየ።

ዚቅ፦

ኦ ትቤ ማርያም ፨እወጽእ እምዝንቱ ሥጋየ፨ ወአሐውር ውስተ ሕይወት ዘለዓለም፨ ኦ ተዘከርኬ ዮሐንስ ዘይቤለከ ሊቅ አመ ትረፍቅ ዲበ እንግድዓሁ።

፰. ለግንዘተ ሥጋኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለግንዘተ ሥጋኪ በእደ ሐዋርያት አርጋብ፤.በአፈወ ዕፍረት ቅድው ዘሐሳበ ሤጡ ዕፁብ፤
ማርያም ድንግል ወለተ ኅሩያን ሕዝብ፤
ረሰይኩኪ እግዝእትየ ህየንተ እም ወአብ፤
ይሕፅነኒ ከመ ጥብ ፍቅርኪ ሐሊብ።

ዚቅ፦
ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ እሙ ቅድስት፨ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሃ፨ በሰላም አምኁ ኪያሃ፨ በስብሐት ገነዙ ሥጋሃ።

፱. ለመቃብርኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለመቃብርኪ ለጌቴሴማኒ በመርኅባ፤
እንተ ይእቲ ለኢየሩሳሌም ቅሩባ፤
ማርያም ድንግል ለሀገረ መንግሥት ርግባ፤
ትትሜጦ ወረቀ እምአፌር ወጸበለ አፈው እምሳባ፤
ጌቴሴማኒ ለሥጋኪ ምስካባ።

ዚቅ፦

ሃሌ ሃሌ ሉያ፨ ዓውዳኒ ዘጽድቅ ወመርኅባኒ ዘዕንቊ፨ አንቀጸ አድኅኖ ሐዳስ ንጽቅ።

፲. ለመቃብርኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለመቃብርኪ ለኢየሩሳሌም በአድያማ፤
እንተ ይእቲ ጌቴሴማኒ ስማ፤
ማርያም ሰንበት ዕረፍተ ጽዑራን እምፃማ፤
አመ ኀደረ ላዕሌኪ ፀሐየ ቅዱሳን ዘራማ፤
ኃይለ ልዑል ጸለለኪ በመንክር ግርማ።

ዚቅ፦

ኢይሜንንዋ ኪያሃኒ ወአድያሚሃኒ ነያ ጽዮን ፨ ቅድስት ሀገረ እግዚአብሔር።

፲፩. እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት / ማኅሌተ ጽጌ /

እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት ለቢሶ ሥጋኪ ሥጋ ዚአነ፤
አመ አስተርአየ በምድር ወተአምረ ለነ፤
ንዌድሰኪ እንዘ ንብል ምክሃ ዘመድነ፤
ዮም በፍሥሃ ለማርያም እምነ፤ አስተርእዮ በሰማይ ኮነ።

ዚቅ፦

አስተርአየ ዘኢያስተርኢ፨ ኮነ እሙነ አስተርእዮቱ ለመድኃኒነ ክርስቶስ፨ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፨ እምድንግል ተወልደ፨ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፨ በሥጋ ረቂቅ፨ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፨ በ፴ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፨ በበሕቅ ልሕቀ።

++++++++++ አንገርጋሪ ++++++++++

ኢኮነ ነግደ ወፈላሴ ሀገሪቶሙ ለቅዱሳን፤
ንሕነ ሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሔር ኲልነ፤
አምላክ ኀደረ ውስተ ሥጋ ተአቊረ፤
እንዘ ኢይትጋባዕ በሙላድ፤
ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂዎ ዘኪሩቤል ኢርእዮ።

++++++++++አመላለስ+++++++

ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂዎ፤
ኢያርኂዎ ዘኪሩቤል ኢርእዮ ኢያርኂዎ ኢርእዮ ዘኪሩቤል።

++++++++++ እስመ ለዓለም ++++++++++

እግዝእትየ እብለኪ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ፨ ቃል ቅዱስ፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ዘመንበሩ ዓቢይ ውእቱ፨ ያቀድም አእምሮ ኅሊና ሰብእ፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ግሩም እምግሩማን፨ ዘመጽአ ውስተ ዓለም፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ስብሐት ዘኢየኃልቅ ወስን ዘኢያንጸበርቅ፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ዘይሥዕሎሙ ለሕፃናት፨ ወይነግሥ ለመላእክት መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ እስመ ንጉሥ ውእቱ ሰከበ በጎል፨ ሰገዱ ሎቱ ሰብአ ሰገል፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ እምግርማሁ ትርዕድ ምድር፨  ዜናዊ ስቡሕ ዘለዓለም፨ ወእስከ ለዓለም ንጉሥ ውእቱ።

++++++++++ አመላለስ ++++++++++

ዘመንበሩ ዓቢይ መንበሩ ውእቱ መንበሩ ዘኪሩቤል፤
ያቀድም አእምሮ አእምሮ ኅሊና ሰብእ።

++++++++++++ አቡን ++++++++++++

አቡን ሃሌ ሉያ ወበውእቱ መዋዕል ወጽአ ትእዛዝ እምኀበ ቄሣር ንጉሥ፨ ከመ ይጸሐፍ ኵሉ ዓለም ፨ ማርያምሰ ወለደት ወልደ ዘበኵራ ፨ ቤዛነ ዓቃቤ ነፍሳቲነ ፨ እስመ እምዘርዓ ዳዊት ዘመጽአ በቤተልሔም ዘይሁዳ።

++++++++++ ሰላም ++++++++++

ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ እሙ ቅድስት፨ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሃ፨ በሰላም አምኁ ኪያሃ፨ በስብሐት ገነዙ ሥጋሃ።

++++++++++++ ተፈጸመ +++++++++++++


© ፍሬ ማኅሌት

✥ማኅሌት ዘቅዱስ ያሬድ✥

11 Sep, 09:45


🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ሥርዓተ ማኅሌት ዘመስከረም ምትረተ ርእሱ ለቅዱስ ዮሐንስ "መስከረም ፪"
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።

ነግሥ
ሰላም ለአብ ገባሬ ኲሉ ዓለም፤ ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም፤ ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም፤ ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም፤ ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም።

ዚቅ
ዛቲ ይእቲ ትንቢቶሙ ለነቢያት፤ ስብከቶሙ ለሐዋርያት፤ እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት።

ዓዲ
ዚቅ
ዛቲ ይእቲ እኅተ ትጉሃን መላእክት፤ ወለተ ኄራን ነቢያት፤ እሞሙ ለሐዋርያት፤ ሞገሶሙ ለጻድቃን ወሰማዕት።

ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
ንትፈሣሕ ኲልነ በዝክረ ስምኪ ጥዑም፤ ወበደመ ዮሐንስ መዓድም፤ ቅድስት ማርያም ቤዛዊተ ኲሉ ዓለም።

መልክአ ዮሐንስ
ሰላም ለሥእርተ ርእስከ እንተ ደለዎ እኳቴ፤ ወለርእስከ ሰላም ዘተመትረ ከመ ናቡቴ፤ ርእሰ ዓውደ ዓመት ዮሐንስ ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ፤ መብልዕ ዜና ፍቅርከ ወነገረ ጽድቅከ ስቴ፤ ያስተፌሥሕ መላእክተ ወሰብአ መዋቴ።

ዚቅ
አመ ይገብር ሄሮድስ በዓለ ዘዕለተ ልደቱ፤ መጽአት ወለተ ሄሮድያዳ ወዘፈነት ሎቱ፤ አሥመረቶ ወትቤሎ ሀበኒ በፃህል ርእሰ ዮሐንስ ወንጌላዊ።

ወረብ
አመ ይገብር ሄሮድስ በዓለ ዘዕለተ ልደቱ መጽአት ወለታ ለሄሮድያዳ/፪/
አሥመረቶ ወትቤሎ ሀበኒ በጻሕል ርእሰ ዮሐንስ ወንጌላዊ/፪/

መልክአ ዮሐንስ
ሰላም ለጒርኤከ ወለክሣድከ ዓዲ፤ እምዓጸደ ሞት በሊህ ዘኢያጎነዲ፤ እመ ይሄሉ ሕያወ ዮሐንስ አስካለ ጋዲ፤ ጊዜ ቀሠመከ ንጉሠ ዓመፃ ረዋዲ፤ እምበከየ እፎ አቡከ ወላዲ።

ዚቅ
ዘሕማማተ እግዚኡ መዋቅሕተ ፆረ፤ ወርእሶ አምተረ ዓቢያተ ተናገረ፤ አስተምህር ለነ ዮሐንስ ዘአጥመቀ ቃለ።

አመላለስ
ዘሕማማተ እግዚኡ መዋቅሕተ ፆረ/፪/
ወርእሶ አምተረ ዓቢያተ ተናገረ/፪/

ወረብ
ዘሕማማተ እግዚኡ መዋቅሕተ ፆረ ወርእሶ አምተረ/፪/
ዓቢያተ ተናገረ አስተምሕር ለነ ዮሐንስ ዘአጥመቀ ቃለ/፪/

መልክአ ዮሐንስ
ሰላም ለመከየድከ በአስተሐምሞ ወጻሕቅ፤ ወለአጻብዒከ ሰላም ዘአእዋመ ሥጋ አዕጹቅ፤ ለመንግሥተ ሰማይ ዮሐንስ በእንተ ኪዳንከ ጽድቅ፤ ብዙኃን ይትመሐፀንዋ እንበለ ብሩር ወወርቅ፤ በሕፍነ ማይ ወክልኤ ጸሪቅ።

ዚቅ
ግፉዓን ይትመሐፀንዋ፤ ለመንግሥተ ሰማያት፤ አንተ ውእቱ ዮሐንስ ምስለ ኲሎሙ ሰማዕት።

ወረብ
ግፉዓን ይትመሐፀንዋ ለመንግሥተ ሰማያት/፪/
አንተ ውእቱ ዮሐንስ ምስለ ኲሎሙ ሰማዕት/፪/

ዓርኬ
ተዘኪረከ ምትረተ ርእሱ ለዮሐንስ ግዩር፤ በቅናተ ዓዲም ዘዔለ ወበሠቀ ጸጒር፤ ማዕበለ ጌጋይየ አቅም እግዚአብሔር፤ በከመ አቀምከ ተከዜ ዮርዳኖስ ባሕር፤ እስከ ካህናት ዐደዉ በእግር።

ዚቅ
መጽአት ወለተ ሄሮድያዳ ወዘፈነት ሎቱ፤ አሥመረቶ ወትቤሎ፤ ሀበኒ በፃህል ርእሰ ዮሐንስ ወንጌላዊ።

አመላለስ
መጽአት ወለተ ሄሮድያዳ ወዘፈነት ሎቱ/፪/
አሥመረቶ ወትቤሎ/፪/

ወረብ
መጽአት ወለተ ሄሮድያዳ ወዘፈነት ሎቱ/፪/
ሀበኒ በፃሕል ርእሰ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወንጌላዊ ክቡር (መጥምቅ)/፪/

ምልጣን
እምሄሶ ለሄሮድስ ይብላዕ መሐላሁ፤ እምያምትር ርእሶ ለዮሐንስ፤ ዓቢይ ነቢይ ሰባኬ ጥምቀት ለንሥሐ ከመ ይእመኑ ሕዝብ በብርሃኑ።

ወረብ
እምኄሶ ለሄሮድስ ይብላዕ መሐላሁ ይብላዕ መሐላሁ እምያምትር ርእሶ ለዮሐንስ/፪/
ዓቢይ ነቢይ ዓቢይ ነቢይ ሰባኬ ጥምቀት/፪/

ወረብ
እምኄሶ ለሄሮድስ ይብላዕ መሐላሁ እምያምትር ርእሶ ለዮሐንስ/፪/
ዓቢይ ነቢይ ሰባኬ ጥምቀት ለንሥሐ ሰባኬ ጥምቀት/፪/

ቅንዋት
መጽአ ዮሐንስ ሰማዕተ ይኩን በእንተ ብርሃን፤ መጽአ ዮሐንስ በፍኖተ ጽድቅ ወኢአምንዎ፤ ወንሕነኒ እለ አመነ፤ በመስቀሉ ድኅነ።

አመላለስ
ወንሕነኒ እለ አመነ/፪/
እለ አመነ በመስቀሉ ድኅነ/፪/

ወረብ
መጽአ ዮሐንስ ሰማዕተ ይኩን በእንተ ብርሃን በእንተ ብርሃን/፪/
በፍኖተ ጽድቅ ወኢአምንዎ ወንሕነኒ እለ አመነ በመስቀሉ በመስቀሉ በመስቀሉ ድኅነ/፪/


🌼 መልካም አዲስ ዓመት 🌼