Ministry of education® @temhert_minister1 Channel on Telegram

Ministry of education®

@temhert_minister1


Ministry of Education® (English)

Welcome to the Ministry of Education® Telegram channel, where we are dedicated to providing the latest news, updates, and information related to the field of education. Whether you are a student, teacher, parent, or education enthusiast, this channel is the perfect place for you to stay informed and engaged

Who is it? The Ministry of Education® is a reliable source of educational content and resources for individuals of all ages and backgrounds. From tips on studying and exam preparation to news about educational policies and initiatives, this channel covers a wide range of topics to benefit the education community

What is it? The Ministry of Education® Telegram channel serves as a platform for sharing valuable information and fostering discussions about education. By joining this channel, you will have access to expert advice, educational resources, and updates on important developments in the field of education. Whether you are looking for study tips, career guidance, or educational news, this channel has something for everyone

Join us today and be a part of our growing community of education enthusiasts. Stay informed, stay connected, and stay inspired with the Ministry of Education® channel on Telegram!

Ministry of education®

19 Feb, 03:38


የመውጫ ፈተና ውጤት መለቀቅን ተከትሎ በርካታ የኮምፕርሄንሲቭ ነርሲንግ ተፈታኞች ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ልከዋል፡፡

"ፈተናው ከብሉ ፕሪንት ውጪ ነው የመጣው" የሚሉት ተፈታኞቹ፤ እርማቱ በድጋሜ ሊታይ ይገባል ሲሉ ይጠይቃሉ፡፡

በጉዳዩ ላይ ትምህርት ሚኒስቴርን ያነጋገርን ሲሆን፤ ከኮምፕርሄንሲቭ ነርሲንግ ፈተና ጋር የተያያዘ ምንም አይነት ቅሬታ ለተቋሙ #አለመድረሱን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡

በውጤታቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር ውስጥ ለሚገኘው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ማቅረብ እንደሚችሉም ተቋሙ ገልጿል፡፡

በሌላ በኩል ውጤታቸውን ለማየት የተቸገሩ የግል (በድጋሜ) ተፈታኞች፣ ውጤታቸው ወደተፈተኑበት ተቋም የተላከ በመሆኑ ወደተቋማቱ በመሔድ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ አስረድቷል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

19 Feb, 03:38


ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን 343 ተማሪዎች ዛሬ ያስመርቃል፡፡

ከተመራቂዎቹ 76ቱ በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትሀምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቀቁ ናቸው፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

19 Feb, 03:37


የተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት (SDSN) የአፍሪካ ማዕከል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከፍቷል፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተከፈተው የጥምረቱ ማዕከል የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማከናወን ለፖሊሲ አውጪዎች ግብዓት የሚሆኑ ሳይንሳዊ መፍትሔዎችን ያቀርባል ተብሏል።

የማዕከሉ መከፈት ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥር እና በትብብር ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄዎችን ለመቅረፅ የራሱን አበርክቶ እንደሚወጣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተ/ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

18 Feb, 05:19


. አዲስ ዋጋ
🤯30ሺ ብር 🤯
⚜️HP EliteBook i5 6th Gen⚜️

🔥 Core i5 6th generation
🔥Model : 840 (G3)
🔱Condition: NEW
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch

📼 Storage : 1Tb HDD
ወይም
256Gb SSD 500Gb HDD

Ram : 8gb DDR4
🔋:4+ hours battery life
🔱ultra slim design
🔱HD Sound system
🔱White keyboard light

RAM 8Gb 💵Price 30,000 BIRR
⚜️FIXED FIXED FIXED⚜️

. 💼Who is the original 💼
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332

Ministry of education®

18 Feb, 05:15


#Exit_Exam_Result

የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።

https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

18 Feb, 05:15


የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት የመውጫ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎቹ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን አሳውቋል፡፡

በዚህም ኢንስቲትዩቱ ያስፈተናቸው የአንስቴዥያ፣ ሚድዋይፈሪ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ እና ፋርማሲ ተፈታኞች በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ግልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

18 Feb, 05:14


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ ሥራ ያስጀመረው የመሀል-ሜዳ ካምፓስ ትምህርት መስጠት ጀምሯል፡፡

በቅርቡ ተማሪዎችን የተቀበለው ካምፓሱ፤ የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ዛሬ አካሒዷል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

18 Feb, 05:14


ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ካስፈተናቸው የሕክምና ተማሪዎች መካከል 98 በመቶ ተፈታኞች የማለፊይ ውጤት ማምጣታቸውን ገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Feb, 15:16


ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል።

ፈተናው 5ኛ ቀኑ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በዛሬው የጠዋት 2:30 መርሐግብር የነርሲንግ ፈተና እየተሰጠ ነው።

በጁምዓ ምክንያት ጠዋት 5፡30 የሚጀመረው የመውጫ ፈተና ወደ 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡30 የሚጀመረው ፈተና ወደ 10፡30 ተቀይሯል።

የመውጫ ፈተና መጠናቀቅን ተከትሎ በሚኖሩ ቀጣይ ቀናት ውጤት እንደሚገለፅ ይጠበቃል።

በሌላ በኩል በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ሲከታታሉ የቆዩ #መምህራን የመውጫ ምዘና ነገ ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።

ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Feb, 15:16


በአማራ ክልል የ2017 ትምህርት ዘመን የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኞች የበይነ መረብ ምዝገባ የካቲት 3/2017 ዓ.ም ይጀምራል።
- የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Feb, 15:15


#MoE

አርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 5፡30 የሚጀመረው የመውጫ ፈተና ወደ 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡30 የሚጀመረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል።

የመፈተኛ ማዕከላት በነበሩበት የሚቀጥሉ መሆኑ ተገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Feb, 15:15


#ተጨማሪ

ነገ አርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም በሚሰጡ የመውጫ ፈተና ላይ የሰዓት ለውጥ መደረጉን ዩኒቨርሲቲዎች እየገለፁ ነው፡፡

በዚህም ጠዋት 5፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ ከሰዓት 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ 10፡30 የተሸጋሸገ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ጠዋት 2:30 የሚጀምረው የነርሲንግ ፈተና ባለበት ይሰጣል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Feb, 15:15


#Update

ነገ አርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም በሚሰጡ የመውጫ ፈተና ላይ የሰዓት ለውጥ መደረጉን የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች እየገለፁ ነው፡፡

በዚህም ጠዋት 5፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ ከሰዓት 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ 10፡30 የተሸጋሸገ መሆኑ ተመላክቷል፡፡

ምስል፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ፣ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እና ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Feb, 10:55


ለ4ኛ ጊዜ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ አራተኛ ቀኑ ላይ ደርሷል፡፡

ፈተናው በሀገር አቀፍ ደረጃ በ87 የፈተና ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን፤ 176,045 ተፈታኞች ፈተናውን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቻ ከ18 ሺህ በላይ ተፈታኞች ፈተናውን እየወሰዱ እንደሚገኙ በዩኒቨርሲቲው የትምህርትና ምርምር ተቋም የፈተና ማዕከል ዳይሬክተር ብርሃኑ አበራ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡

ባለፉት ሦስት ቀናት በነበረው የፈተና አሰጣጥ፤ ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዘው ወደ ፈተና ጣቢያ ለመገባት ከሞከሩ ጥቂት ተማሪዎች እና አልፎ አልፎ የመብራት መቆራራጥ ከማገጠሙ በስተቀር ሌላ በዩኒቨርሲቲው ያጋጠመ ችግር አለመኖሩን ኃላፊው ለትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና ኮሚኒኬሽን ዴስክ ተናግረዋል፡፡

የቅደመ-ምረቃ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ነገ ጥር 30/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡

ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Feb, 10:54


#Scholarship_Opportunity

ያመልክቱ!

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian Network in Computational Mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2018 ዓ.ም በመደበኛው መርሐግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

1. Master of Science in Mathematical Modelling
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Arba Minch University
ብዛት - 1
2. Master of Science Degree in Applied Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታAdama Science and Technology University
ብዛት - 1
3. Master of Science in Computational Mathematics
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት ቦታ፦ Hawassa University
ብዛት - 1

ኖርዌይ በሚገኘው ተባባሪ የኒቨርሲቲ ከ6-10 ወር ድረስ የሚሰጠውን የትምህርት ስልጠና ለመውስድ ፍቃደኛ የሆናችሁ አመልካቾች ለጉዞ የሚያስፈልጉ ዶክመንቶች እስከ የካቲት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡ (ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)

አመልካቾች እስከ ጥር 30/2017 ዓ.ም የማመልከቻ ፎርሙን በሚከተለው ቅጽ https://forms.gle/YLBoy38hQT2Sgxfs6 ላይ በመግባት መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባችኋል።

የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የሚገለፅ ይሆናል።

የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው ያለፉ ተማሪዎች ኖርዌይ ሄደው በሚማሩበት ጊዜ የሚኖሩበትንና የትራንስፖርት ወጪዎችን በውሉ መሰረት ፕሮጀክቱ የሚሸፍን ይሆናል።

የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው ያለፉ ተማሪዎች ሀገር ውስጥ በሚኖሩበት ወቅት ስፖንሰር የሌላቸው ከሆነ አነስተኛ የኪስ ገንዘብ፣ የወጪ መጋራት ክፍያ፣ የትምህርት ወጪዎችና የምርምር ወጪዎችን ፕሮጀክቱ የሚሸፍን ይሆናል። (ዝርዝር መረጃ ከላይ በምስል ተያይዟል፡፡)

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

05 Feb, 20:02


🔵💻 DEL LATITUDE 😍

Intel® celeron
Model : Latitude
Condition: Slightly Used
💎GRAPHICS: intel ®HD
420 graphics
🖥 Screen :13 inch screen size
📼 Storage : 320 gb
Ram : 4gb DDR4
🔋:3 hours ++ battery life 

👉stylish body
👉slim & lightweight
👉HD Sound system

  💵Price :16,500birr❤️
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

01 Feb, 16:34


🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ   ‼️

ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇

Ministry of education®

01 Feb, 16:20


ከ17 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል


የ200 ብር ካርድ የሚያሸንፍ  ጥያቄ !!

በኢትዮጽያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መቼ አመተ ምህረት ነዉ

Ministry of education®

01 Feb, 13:29


#ExitExamSchedule

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

የፈተናው ሙሉ መርሐግብር (የሚሰጡ ፈተናዎች ዝርዝር፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣ የመፈተኛ ማዕከላት እንዲሁም የተፈታኞች ዝርዝር) ከላይ ተያይዟል፡፡

እሑድ የካቲት 2/2017 ዓ.ም ጠዋት የኢኮኖሚክስ ትምህርት የመውጫ ፈተና በአምቦ እና በወለጋ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥም መርሐግብሩ ያሳያል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

01 Feb, 13:28


#ExitExamSchedule #AAU

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከሰኞ ጥር 26/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ለመፈተን የተመዘገባችሁ የፈተናው የመጀመሪያ ሁለት ቀናት መርሐግብር (ጥር 26 እና 27/2017 ዓ.ም) ከላይ ተያይዟል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

01 Feb, 13:27


Management Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Tuesday February 04, 2025 (ጥር 27/2017 ዓ.ም)

Ministry of education®

01 Feb, 13:27


Accounting Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Monday February 03, 2025 (ጥር 26/2017 ዓ.ም)

Ministry of education®

30 Jan, 20:32


EverGreen organic chia seeds ™️

ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው ለሰውነት እና ለጤና አስፈላጊ በመሆኑ ንጥረ ነገሮች የበለፀገ ከmint የአትክልት አይነት የሚገኝ ዘር ነው።
ለማዘጋጀት በጣም ቀላል ከሁሉም የምግብ አይነት ጋር ለመመገብም ሆነ ለማቅረብ የሚቻል ሲሆን ፥ በDoctors ትዛዝም የስኳር በሽታን ለመከላከል እና የደም ስኳርን ለማስተካከል ፣ ለመቀነስ የሚጠቅም አስፈላጊ የዘር አይነት ነው ።

ከዚህም ባሻገር...
የልብን ጤንነት ለመጠበቅ
ክብደት ለመቀነስና የሰውነት አቋምን ለማስተካከል
ለአጥንት ጥንካሬ
የምግብ ፍጭትን እና ክፍፍል ስርዓትን ለማፋጠን
ለቆዳ ጤንነት እና ውበት

ከዚህ በተጨማሪም

በ Omega-3 Fatty Acids and omega 6
በ Calcium
በ Zinc
በ Magnesium
በ Phosphorous ንጥረ ነገሮች በልፅጎ ከ Cholesterol ነፃም ጭምር ነው ።

የ EverGreen organic chia seeds ™️
በ ሶስት አስተሻሸግ የቀረበ ሲሆን
በ 1ኪሎ ከ 100ግ ተጨማሪ ቦነስ ጋር
በ 500ግ ከ 100ግ ተጨማሪ ቦነስ ጋር
በ 300ግ ከ 50ግ ተጨማሪ ቦነስ ጋር አዘጋጅተን ወደ ፈለጉት ቦታ በነፃ እናደርሳለን ።

ለማንኛውም ትእዛዝ ውይም ጥያቄ በውስጥ መስመር በማናገር አልያም በ +251944191902
+251799333530
በመደወል ያገኙናል።

EverGreen chia seeds ™️

JOIN US FOR MORE INFORMATION
https://t.me/EverGreenPLC

Ministry of education®

30 Jan, 07:39


#DebreMarkosUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-H የሆነ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-E የሆነ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ ሌሎቻችሁ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

30 Jan, 07:38


#ጥቆማ

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተቋቋመው የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት (School of Humanity) በመደበኛ መርሐግብር በሰብዓዊነት ትምህርት በዲፕሎማ ፕሮግራም ለአንድ ዓመት ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

መስፈርቶች
➭ በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
➭ በሰብዓዊነት መስክ ለማገልገል ጥልቅ ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➭ ዕድሜያቸው ከ20-40 ዓመት የሆኑ አመልካቾች ይበረታታሉ፣
➭ አመልካቾች ትምህርት ቤቱ የሚሰጠውን የፅሑፍ ፈተና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል

የማመልከቻ ቦታ፦
ሳሪስ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ግቢ

የማመልከቻ ጊዜ፦
ከጥር 22-30/2017 ዓ.ም


ለማመልከት ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ የመጀመሪያ ዲግሪ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ ስቱድንት ኮፒ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ 2x3 የሆነ ሁለት ፎቶግራፍ፣

ክፍያን በተመለከተ ሳሪስ፣ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊነት ትምህርት ቤት ካምፓስ ሲገኙ መረጃ የሚያገኙ ይሆናል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

30 Jan, 03:52


NEW ARRIVALS WITH BIG DISCOUNT

🔱hp pavilion with 2gb graphics ultra slim
🔱INTEL CORE I5 11th generation
Model : pavilion
GRAPHICS: 2gb Nvidia mx450 graphics
🔱Screen :14.1 inch FHD display
🔱Storage : 512Gb SSD
🔱Ram : 16gb DDR4
🔱Metallic body
🔱Finger print
🔱Dolby sound system

PRICE 💰:- 66,500
🔥FIXED🔥
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 CALL US
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332

Ministry of education®

30 Jan, 03:52


🔣🔣NEW ARRIVALS 2024
30 pices Available
➡️HP Elitebook ultraslim
⭐️ INTEL CORE I5 1345u processor upto 4.70ghz 13th generation
Model : 840 G10
💎GRAPHICS: iris xe graphics
🖥 Screen :14.1inch FHD display
📼 Storage : 512Gb SSD👍
Ram : 16g DDR4
Metallic body
Finger print
Dolby sound system

Price: 89,500Birr fixed
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

16 Jan, 02:27


#NGAT

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ሲሰጥ ውሏል፡፡

በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል የተመዘገቡ አመልካቾች ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው መርሐግብር መሰረት በተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ ተሰጥቷል፡፡

ምስል፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

16 Jan, 02:27


#AksumUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት ጥር 15 እና 16/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦
በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ፣ አክሱም ከተማ

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➫ የ8ኛ ክፍል ፈተና የወሰዳችሁበት ማስረጃ ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዳችሁበት ማስረጃ ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ2ኛ ደረጃ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ 3×4 የሆነ ስድስት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የመኝታ አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፣
➫ ማንነታቸሁ የሚገልፅ የታደሰ መታወቂያ፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

16 Jan, 02:27


#NGAT

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) እየተሰጠ ነው፡፡

በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል የተመዘገቡ አመልካቾች ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው መርሐግብር መሰረት በተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ ጠዋት መሰጠት ጀምሯል፡፡

ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ፣ ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

14 Jan, 18:47


#Update

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን የተመዘገቡ አመልካቾች ከፈተና ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ማስተካከያ ማድረጉን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

አመልካቾች ዝርዝር መረጃውን https://ngat.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ማየት እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነገ ረቡዕ ጥር 7/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ምዝገባ ያደረጋችሁበትን አድራሻ ማለትም https://ngat.ethernet.edu.et በመጠቀም የፈተና ፕሮግራም እና የመፈተኛ መግቢያ ቲኬታችሁን ማግኘት ትችላላችሁ።

ተፈታኞች ወደፈተና ማዕከል ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና የመፈተኛ Entrance Ticket መያዝ ይኖርባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ ወደፈተና ማዕከል መግባት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑም ተገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

14 Jan, 18:46


#ጥቆማ

በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስክ አመልካቶችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 116
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከ2ኛ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
➤ የመመዝገቢያ ጊዜ፦ እስከ ጥር 16/2017 ዓ.ም
➤ የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 51

Note:
አመልካቾች ለምዝገባ ስትሔዱ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት፣ የ12ኛ/10ኛ ክፍል ስርተፍኬት፣ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ ያሉ ሰርቲፊኬት እና ትራንስክሪፕት ዋናውና አንድ ኮፒ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡

በተጨማሪም የታደሰ የሙያ ፍቃድ ማቅረብ የሚጠበቅባችሁ ሲሆን፤ በውጪ ሀገራት ትምህርታችሁን የተከታተላችጁ አመልካቾች በህግ ሥልጣን በተሰጣቸው አካላት የትምህርት ደረጃ አቻ ግመታ ሰነድ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

10 Jan, 06:10


. ታላቅ ቅናሽ
🤯29,000 ብር ብቻ🤯
⚜️HP EliteBook i5 6th Gen⚜️

🔥 Core i5 6th generation
🔥Model : 840 (G3)
🔱Condition: NEW
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch

📼 Storage : 1Tb HDD
ወይም
256Gb SSD 500Gb HDD

Ram : 8gb DDR4
🔋:4+ hours battery life
🔱ultra slim design
🔱HD Sound system
🔱White keyboard light

RAM 8Gb 💵Price 29,000 BIRR
⚜️FIXED FIXED FIXED⚜️

. 💼Who is the original 💼
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332

Ministry of education®

08 Jan, 08:33


የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በ2017 ዓ.ም በመደበኛ ፕሮግራም ለሪሚዲያል ትምህርት ወደ ተቋሙ የተመደቡ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም እንዲካሔድ ወስኗል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

05 Jan, 16:28


የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላ ሀገሪቱ  ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የአቪዬሽን ዘርፍ ፈተና እየሰጠ ነው።

አየር መንገዱ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አመልካቾች በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የፅሑፍ ፈተና እየሰጠ መሆኑን አሳውቋል።

የመግቢያ ፈተናው እየተሰጠ የሚገኘው በአዳማ፣ አምቦ፣ አርባ ምንጭ፣ አሶሳ፣ ባህርዳር፣ ደሴ፣ ድሬዳዋ፣ ጋምቤላ፣ ጎንደር፣ ሀዋሳ፣ ጅግጅጋ፣ ጅማ፣ መቐለ፣ ነቀምቴ፣ ሮቤ፣ ሰመራ፣ ወልቂጤ እና አዲስ አበባ በሚገኙ ዩኒቨርሲዎች እና የፈተና ጣቢያዎች መሆኑን አየር መንገዱ ገልጿል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ባለፈው ህዳር ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

05 Jan, 16:28


#Update

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል።

አገልግሎቱ የ2017 ዓ.ም ፈተናዎች ይዘትን በተመለከተ ባስተላለፈው መልዕክት፤ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ 9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ገልጿል።

ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው ሊዘጋጁ እንደሚገባ አገልግሎቱ ጠቁሟል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

03 Jan, 10:36


#AAU

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ የተሻሻለውን የወጪ መጋራት ውል እንዲፈርሙ ጥሪ አድርጓል፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎች የምግብ ወጪ መጋራት ላይ ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ የተቋሙ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት የተጠቃሚ ውል እየፈረሙ እንደሚገኙ ዩኒቨርሲቲው አስታውሷል፡፡

በርካታ ተማሪዎች ውሉን መፈረማቸውን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ አስካሁን ያልፈረሙ ጥቂት ተማሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ እስከ ሰኞ ታህሳስ 28/2017 ዓ.ም ድረስ ውል በመፈረም ተማሪዎች አገልግሎት ቢሮ እንዲያስገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡

ከምግብ/መኝታ ወደ ጥሬ ገንዘብ ወይም ከጥሬ ገንዘብ ወደ ምግብ/መኝታ ለመቀየር የሚፈልጉ ተማሪዎች ከጥር 8-13/2017 ዓ.ም ድረስ ወጪ መጋራት ቢሮ መመዝገብ እንደሚችሉም ተገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

03 Jan, 10:36


#ጥቆማ

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐ ግብር በሚድዋይፈሪ በ post-basic የመጀመሪያ ዲግሪ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡

መስፈርቶች፦
➫ በሚድዋይፈሪ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV የለው/ያላት እና COC ፈተና ያለፈ/ች፣
➫ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
➫ የመግቢያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት የሚችሉ፣
➫ ስፖንሰርሺፕ ማቅረብ የሚችሉ ወይም በግል መክፈል የሚችሉ፣
➫ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፡፡

የማመልከቻው ጊዜ የሚያበቃው፦ ጥር 2/2017 ዓ.ም

የማመልከቻ ቦታ፦
በዋናው ግቢ የህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ቅ/ረጅስትራር (ህንጻ 26፣ ቢሮ ቁ. 5)

የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፦ ጥር 15/2017 ዓ.ም

አመልካቾች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒውን በአካል ወይም በተወካይ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 17:22


#MekdelaAmbaUniversity

በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 13-15/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦
በዋናው ግቢ ቱሉ አውሊያ ካምፓስ

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 17:21


ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች መስጠት ሊጀምር ነው።

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት የሁለት ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ስርዓተ-ትምህርትን አፅድቋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው ከወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ለሚጀምራቸው የአጠቃላይ ቀዶ ህክምና (General Surgery) እና የፅንስና ማህፀን ህክምና (Obstetrics and Gynecology) ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ስርዓተ-ትምህርት አፅድቋል።

ዩኒቨርሲቲው ከደቡብ ኮሪያው ዮንግናም ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በመጀመሪያ ዲግሪ ለሚከፍተው Department of Saemaul Forestry and Sustainable Development የትምህርት ክፍል ስርዓተ-ትምህርትም በሴኔቱ ፀድቋል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 17:21


የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተከታታይ የጤና ሙያ ማጎልበቻ ስልጠና (CPD) ዕውቅና ሰጪ ተቋም ሆኖ ፈቃድ አጊኝቷል።

ኮሌጁ ለሌሎች ማዕከላት ዕውቅና የመስጠት ፈቃድ (CPD Accreditor) ከጤና ሚኒስቴር ማግኘቱን አሳውቋል።

ይህም ኮሌጁ ለጤና ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት የሚያስችለው ሲሆን፤ ፈቃዱ ለሦስት ዓመት የሚቆይ መሆኑ ታውቋል።

በኢትዮጵያ ተከታታይ የጤና ሙያ ማጎልበቻ ስልጠና Continuing Professional Development (CPD) የሚሰጡ ከ250 ተቋማት እንዳሉ የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 17:20


#WoldiaUniversity

በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

በምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የሌሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፡፡

የመማር ማስተማር ሥራ ጥር 22/2017 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 17:20


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንን አቅም ለማጐልበት የሚያግዝ ስልጠና ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡

የሚሰጠው ስልጠና የመምህራንን የስልጠና ፍላጐት ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ከሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ መምህራን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል የበይነ-መረብ መጠይቅ አዘጋጅቷል።

በመሆኑም በሁሉም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ጂኦግራፊ፣ ታሪክ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ስነ-ዜጋ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የትምህርት ዓይነቶች የምታስተምሩ መምህራን ከታች በተቀመጠው ሊንክ በመግባት የተዘጋጀውን መጠይቅ እንድትሞ ሚኒስቴሩ ጥሪ አድርጓል፡፡

መጠይቁን ለመሙላት
https://forms.gle/NTMzLQK6pohUpvkq6

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 03:22


#AssosaUniversity

በ2017 ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ወደ ተቋሙ የመግቢያ ጊዜ ጥር 22 እና 23/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

- ከ8-12ኛ ክፍል ሰርፍትኬት እና ትራንስክፕሪት ዋናውና ኮፒው፣
- 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Jan, 03:21


#የሥራ_ቅጥር_ዕድል_ጥቆማ
#ETA

የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በተለያዩ የሥራ መደቦች ባለሙያዎችን አወዳድሮ በዝውውር መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 49
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከዲፕሎማ እስከ ማስተርስ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ዋና ቢሮ

(ተቋሙ ያወጣው ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

01 Jan, 09:04


#ይመዝገቡ!

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ አርብ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም ያበቃል፡፡

ይመዝገቡ 👇
HTTPS://NGAT.ETHERNET.EDU.ET

የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም የሚጠበቅባችሁ ሲሆን፤ የመፈተኛ User Name እና Password በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ይሆናል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

01 Jan, 09:04


የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በ2017 ዓ.ም ወደ ተቋሙ አዲስ የተመደቡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 22 እና 23 2017 ዓ.ም እንዲሆን ወስኗል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

30 Dec, 19:04


EverGreen organic chia seeds ™️ packed with essential nutrients that promotes your overall health to its optimum wellness.

Easy to prepare with your favorite recipes and can be eaten on the go or overnight at home, However you like it.

CALL 📞US FOR FREE DELIVERY 🚚
+251944191902
+251799333530
OR INBOX 📬 US

JOIN OUR TELEGRAM CHANNEL FOR DETAILED BENEFITS AND RECIPES
https://t.me/EverGreenPLC

Ministry of education®

30 Dec, 17:16


NEW ARRIVALS

👉 HP Pavilion with 2gb graphics ultra slim
⭐️ INTEL CORE I5 11th generation
Model : pavilion
💎GRAPHICS: 2gb Nvidia mx450 graphics
🖥 Screen :15.6 inch FHD display
📼 Storage : 512Gb SSD👍
Ram : 16gb DDR4
Metallic body
Finger print
Dolby sound system

💰Price: 69,500birr
🔥FIXED🔥
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

28 Dec, 16:54


#AAU

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሐሙስ የተሰጠው የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም የሁለተኛ ሴሚስተር የመግቢያ ፈተና (GAT) ላመለጣችሁ አመልካቾች ፈተናው ማክሰኞ ታህሳስ 22/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

የፈተና ቦታ፦
5 ኪሎ AAiT ካምፓስ እና 6 ኪሎ FBE ካምፓስ

የፈተና ሰዓት፦ ጠዋት ከ2:00-6:00 ሰዓት

ተፈታኞች ፈተናው መሰጠት ከመጀመሩ 30 ደቂቃ ቀድማችሁ መገኘት ይኖርባችኋል።


   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

28 Dec, 16:51


#MekelleUniversity

መቐለ ዩኒቨርሲቲ በግንባታ ቴክኖሎጂ እና አስተዳደር በማስተርስ ፕሮግራም ያሰጠናቸውን ቻይናውያን ተማሪዎች አስመርቋል።

ዓለም አቀፍ ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው ሲቪል ምህንድስና ትምህርት ቤት በግንባታ ቴክኖሎጂ እና አስተዳደር ትምህርት በማስተርስ ፕሮግራም ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

27 Dec, 17:19


#RayaUniversity

በ2017 ዓ.ም ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት እና ትራንስክሪፕት ከማይመለስ ኮፒ ጋር እንዲሁም ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ መያዝ ይኖርናችኋል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

27 Dec, 17:18


#EAES

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻን ይፋ አድርጓል፡፡

በድጋሜ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች https://register.eaes.et/Online በመጠቀም በበየነ-መረብ መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

27 Dec, 17:18


#MekelleUniversity

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከአዲሱ ብሔራዊ የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ትግበራ ጋር ተያይዞ በተነሳው ጥያቄ የተከሰተን ረብሻ ተከትሎ የሞተም ሆነ ታፍነው የተወሰዱ ተማሪዎች እንደሌሉ ገለፀ።

በመተግበር ላይ የሚገኘው አዲሱ የዩኒቨርሲቲ ሜኑ ከብሔራዊው ሜኑ በበጀት እና በይዘት የሚጠበቅበትን መሰረት ሳይለቅ አስፈላጊው ማስተካከያ የማድረግ ሒደት እየተሠራበት እንደሚገኝ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

ረብሻው ተከስቶ በነበረበት ወቅት "በፀጥታ አካላት በተካሔደ የማረጋጋት ሥራ ተማሪ እንደሞተ እንዲሁም ደብዛቸው የጠፋ ታፍነው የተወሰዱ ተማሪዎች እንዳሉ" ተደርጎ እየተሰራጨ ያለው መረጃ ከእውነት የራቀ እና ሐሰተኛ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ባወጣው መግለጫ አስረድቷል፡፡

የተቋሙ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ የሚያቀርቧቸውን ጥያቄዎች ዩኒቨርሲቲው ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

26 Dec, 08:51


#MattuUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 1 እና 2/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➫ ከ8-12ኛ ክፍል ሰርተፈኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ልብስ

Note:
የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-B የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በበደሌ ካምፖስ እንደሚከናወን ተገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

25 Dec, 17:31


#Hp #pavilion #laptop
🌟NEW ARRIVAL🌟
👉 hp pavilion with 2gb graphics ultra slim
⭐️ INTEL CORE I7 8th generation
Model : pavilion
💎GRAPHICS: 2gb Nvidia mx250 graphics
🖥 Screen :14.1 inch FHD display

👇Storage👇
🌟512Gb SSD👍
🌟128Gb Ssd plus 500Gb Hdd


Ram : 8gb DDR4

🔥Metallic body
🔥Dolby sound system

Price: 52,500birr
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

25 Dec, 17:05


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (KPIs) ከሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ስምምነት ተፈራረመ።

ስምምነቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ ብቃትና ችሎታ ያላቸው ምሩቃንን በማፍራት ሂደት ውስጥ ተጠያቂነትን ከማስፈን ባለፈ ውጤታማነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡

ስምምነቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያሰፈነ አመራር እንዲከተሉ፣ አገሪቱ ለምታወጣው ሀብት ተመጣጣኝ ውጤት እንዲያስገኙ፣ የአፈጻጸም አቅማቸው እንዲገመገምና ለስኬቱም ዕውቅና እና ሽልማት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡

በስምምነቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) "ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብላቸው በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ እንደሚሆን" ገለፀዋል።

የስምምነት ውሉ በየዩኒቨርሲቲዎቹ ስር ወደሚገኙ ኮሌጆች፣ ትምህርት ክፍሎች እና ሌሎች ፅህፈት ቤቶች በየደረጃው እንደሚወርድ ይጠበቃል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

25 Dec, 17:05


የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በራሳቸው ላይ ግለ ግምገማ እንዲያካሒዱ የሚደነግግ ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ፡፡

ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የጥራት ኦዲት ስታንዳርድ መሠረት፣ በየጊዜው በተቋም ወይም በፕሮግራም ደረጃ ግለ ግምገማ ማካሔድ እንዳለባቸው የሚደነግግ ረቂቅ መመሪያ ለግምገማ ቀርቧል፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ግለ ግምገማውን የሚያደርጉት ባለሥልጣኑ በሚያዘጋጀው የግለ ግምገማ መመሪያ መሠረት እንደሚሆን የተገለጸ ሲሆን፤ የማንኛውም ተቋም የግል ግምገማ ሪፖርት ተቀባይነት ባገኘ በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ የጥራት ኦዲት ግምገማ መደረግ ይኖርበታል ተብሏል፡፡

በረቂቅ መመርያው እንደተገለጸው ተቋማዊም ሆነ የፕሮግራም ጥራት ኦዲት በተቋም ደረጃ የሚደረግ ሆኖ፣ ተቋሙ ከአንድ በላይ ካምፓሶች የሚኖሩት ከሆነ በተመረጡ ካምፓሶች የጥራት ኦዲት መደረግ አለበት፡፡

ረቂቅ መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀስ በማንኛውም የመንግሥት እና የግል እንዲሁም ከውጭ ለሚመጣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋምና የትምህርት ፕሮግራም ላይ፣ በተጨማሪም በፌዴራል ደረጃ ለተቋቋመና ከውጭ አገር ለሚመጣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋም ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ተብሏል፡፡

የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በፌዴራል መንግሥት በጀት የሚተዳደሩና በውጭ አገር ባለሀብቶች በፌዴራል ደረጃ ፈቃድ የወሰዱ የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ተቋማት ረቂቅ መመርያውን አስመልክቶ ያላቸውን አስተያየት እንዲያቀርቡ ጠይቋል፡፡ #ሪፖርተር

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Dec, 18:23


🔥በ 38,500ብር 16gb Ram🔥
🔠🔠🔠🔠 🚩🔠🔠🔠🔠
HP ELITEBOOK G5
💻Core i5-8th generation
Model : 840
Condition: BRAND NEW😍😍
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch
FHD
⚜️TOUCHSCREEN 🔱

📼 Storage : 512GB SSD STORAGE
Ram : 16gb DDR4
🔋:6 hours battery life
👉ultra slim design
👉HD Sound system

💰Price 16gb ram 38,500birr fixed
🔥

💼Who is the original 💼
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332 

Ministry of education®

07 Dec, 18:18


NEW ARRIVAL!

Hp Core i7 16 GB DDR4 RAM🤩⚜️Elitbook x360 convertible⚜️
Core i7 8th generation 4 core 8 cpu
Intel® Core i7-8665U Processor
(8M Cache, up to 4.20 GHz)
⚜️Model : elitbook 830
💎GRAPHICS: intel® UHD Graphics
🔥Screen :13.3 inch ips x360 convertible TOUCH 1080p
resolution Full HD screen
📼 Storage :512GB SSD😍
Ram : 16GB DDR4👌
🔋:6 hours ++ REAL battery life 
🔱white keyboard backlit
🔱stylish  aluminium body
🔱fingerprint support
🔱slim & lightweight
🔱HD Sound system

💸Price :48,500birr
🔥FIXED🔥
. 💼Who is the original 💼
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

07 Dec, 15:40


https://t.me/FinchAirdropBot?start=

Farm what you know, Claim what you trust.

Ministry of education®

05 Dec, 10:38


🔥lenovo ideapad🔥
Core i5 8th generation
⚜️Model : ideapad
⚜️Condition: USA USED
: 🖥 Screen :15.6 inch HD(720p)
📼 Storage : 256 GB SSD
Ram : 12gb DDR4
💎GRAPHICS: intel® UHD
🔋:4hr.+ hours battery life
🔱Slim & Lightweight
🔱HD Sound system

💰Price :26,500birr🤯

. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

05 Dec, 05:40


✖️🔣Dell XPS 13 Two in One✖️

13.4" X360 convirtable (1920x1200) 60Hz Touch, Anti- Glare, 500 nit, InfinityEdge

11th Gen Intel® Core" i7-1165G7 (12 MB cache, 8 threads , up to 4.70 GHz Turbo)

Intel® Iris® Xe Graphics

16 GB LPDDR4 3200 MT/s (onboard), dual-channel RAM

1TB PCle x2 NVME SSD integrated

2x Thunderbolt" 4 (USB Type-C" with Display Port and Power Delivery)

720p at 30 fps HD RGB camera, 400p at 30 fps IR camera, dual-array microphones

Intel® Killer" Wi-Fi 6E 1675 (AX211), 2x2, 802.11 ax, Bluetooth® wireless card

Full Silver aluminum chassis💥

BestBuy OpenBox
Like new Condition

💰 97,500 birr fixed
💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

21 Nov, 16:44


የፍቅረኛችሁን   ሰው   ስም   የመጀመርያ ፊደል   በመጫን  ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ

😍😍😍
ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!!!👇👇👇👇👇

Ministry of education®

21 Nov, 16:03


የፍቅር ቻናል

Ministry of education®

21 Nov, 15:47


ከ17 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል


የ200 ብር ካርድ የሚያሸንፍ  ጥያቄ !!

በኢትዮጽያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መቼ አመተ ምህረት ነዉ

Ministry of education®

20 Nov, 18:05


✖️🔣Dell XPS 13 Two in One✖️

13.4" X360 convirtable (1920x1200) 60Hz Touch, Anti- Glare, 500 nit, InfinityEdge

11th Gen Intel® Core" i7-1165G7 (12 MB cache, 8 threads , up to 4.70 GHz Turbo)

Intel® Iris® Xe Graphics

16 GB LPDDR4 3200 MT/s (onboard), dual-channel RAM

1TB PCle x2 NVME SSD integrated

2x Thunderbolt" 4 (USB Type-C" with Display Port and Power Delivery)

720p at 30 fps HD RGB camera, 400p at 30 fps IR camera, dual-array microphones

Intel® Killer" Wi-Fi 6E 1675 (AX211), 2x2, 802.11 ax, Bluetooth® wireless card

Full Silver aluminum chassis💥

BestBuy OpenBox
Like new Condition

💰 97,500 birr fixed
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

20 Nov, 17:49


ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መርሐግብር መደበኛ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለህዳር 11 እና 12/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

20 Nov, 17:49


ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደቡ የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መርሐግብር መደበኛ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለህዳር 11 እና 12/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

20 Nov, 17:49


አህመድ አብተው (ዶ/ር) የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡

አህመድ አብተው (ዶ/ር) ከህዳር 10/2017 ዓ.ም ጀምሮ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር በመሆን መሾማቸውን በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀን ህዳር 9/2017 ዓ.ም ተፈርሞ የወጣ የሹመት ደብዳቤ ያሳያል፡፡

አህመድ አብተው (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም የኢንዱስትሪ ሚኒስትርነትን ጨምሮ በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነቶች አገልግለዋል፡፡

ከጥቅምት 2/2015 ዓ.ም ጀምሮ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው መሾማቸው ይታወቃል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

20 Nov, 17:49


#MekdelaAmbaUniversity

በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች፣ በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት በ2016 ዓ.ም Freshman ፕሮግራም መቀጠል ያልቻላችሁ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ያልተማራችሁ (ዊዝድሮዋል ሞልታችሁ የወጣችሁ) ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ህዳር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

በሁለቱም ግቢ (ቱሉ አውሊያ እና መካነ ሰላም) የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው በዋናው ግቢ (ቱሉ አውሊያ ካምፓስ) መሆኑ ተገልጿል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡

በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ጥደረጋል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

20 Nov, 17:47


ጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ተመደበለት፡፡

በዚህም ከህዳር 5/2017 ዓ.ም ጀምሮ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያስላሴ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው እንዲሰሩ መመደባቸውን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን ህዳር 4/2017 ዓ.ም ተፈርሞ የወጣ የምደባ ደብዳቤ ያሳያል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር በሚያዝያ 2014 ዓ.ም ገቢራዊ ባደረገው አዲስ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ምደባ መሰረት፣ የቀድሞዋ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሠ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ እና ጥላሁን ተሾመ (ፕ/ር) ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

20 Nov, 06:50


✖️የተወሰነ ብዛት ብቻ በ42,500💥
HP ELITEBOOK G5
💻Core i7-8th generation
Model : 840
Condition: BRAND NEW😍😍
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch
📼 Storage : 512GB SSD STORAGE
Ram : 16gb DDR4
🔋:6 hours battery life
👉ultra slim design
👉HD Sound system

💵Price
: 42,500birr ብቻ 🔥fixed fixed🔥

. 💼With original Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

20 Nov, 03:32


. ታላቅ ለተማሪዎች ቅናሽ
🤯27,500 ብር ብቻ🤯
⚜️HP EliteBook i5 6th Gen⚜️

🔥 Core i5 6th generation
🔥Model : 840 (G3)
🔱Condition: BRAND NEW
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch

📼 Storage : 1Tb HDD
ወይም 512Gb SSD
Ram : 8gb DDR4
🔋:4+ hours battery life
🔱ultra slim design
🔱HD Sound system
🔱White keyboard light

RAM 8Gb 💵Price 27,500 BIRR
RAM 16Gb 💵Price 29,500 BIRR
⚜️FIXED FIXED FIXED⚜️
. 💼Who is the original 💼
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332

Ministry of education®

19 Nov, 17:03


#WolkiteUniversity

በ2017 ዓ.ም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 26 እና 27/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

- ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- አራት 3x4 መጠን ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡

በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር በውጤታችሁ መሰረት ዳግም ቅበላ የተፈቀደላችሁ ተማሪዎች በተጠቀሱ ቀናት እንድታመለክቱ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡

በ2017 ዓ.ም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ወደፊት ይገለፃል ተብሏል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

19 Nov, 17:03


ቦረና ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደቡ የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መርሐግብር መደበኛ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለህዳር 9 እና 10/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

19 Nov, 17:02


በተያዘው የትምህርት ዘመን ለመመዝገብ ከታቀደው የተማሪ ቁጥር የተመዘገበው በአስር ሚሊዮን ያነሰ እንደሆነ ተገለፀ።

በመላ ሀገሪቱ ከቅድመ መደበኛ እስከ 2ኛ ደረጃ ባሉ ትምህርት ቤቶች ከ32 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለመመዝገብ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም የተመዘገቡት ግን 21.7 ሚሊዮን ብቻ መሆናቸው ተገልጿል።

የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከዕቅድ በታች የሆነው በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተቋማቸውን የሦስት ወራት አፈፃፀም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረቡበት ወቅት ገልፀዋል።

ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሩ፤ ይህን ለማስተካከል የመምህራን ባንክ ማቋቋምን ጨምሮ የተለያዩ የማትጊያ ስርዓቶች ይዘረጋሉ ብለዋል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

18 Nov, 13:21


መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደቡ የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መርሐግብር መደበኛ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለህዳር 9 እና 10/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

18 Nov, 13:21


ራያ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መርሐግብር መደበኛ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለህዳር 9 እና 10/2017 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

09 Nov, 21:38


የሁለት ፍቅረኛሞች ታሪክ

አንድ ወጣት አንዲትን ልጅ ያፈቅራት ነበርና አንድ ጉዞ ላይ አብረው ተጉዘው ነበር። የጉዞው ቡድን በሆነች መንደር መግቢያ አከባቢ አዳራቸውን ሲያረጉ ልጁም ጨለማውን ተገን በማድረግ ወደ ሚወዳት ልጅት ጋር በመሄድ እንድትመቻቸው ይጠይቃታል ።

  እሷም እስቲ ሰዎች ሁሉ ተኝተው እንደሆነ ተመልከት ትለዋለች። አይቶ መጥቶ ሁሉም እንደተኙ እና ምቹ አጋጣሚ እንደሆነ ነገራት። እሷ ግን .....ሙሉታሪኩን ያንብቡ Read more

Ministry of education®

09 Nov, 21:23


ከ17 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል


የ200 ብር ካርድ የሚያሸንፍ  ጥያቄ !!

በኢትዮጽያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መቼ አመተ ምህረት ነዉ

Ministry of education®

07 Nov, 16:16


#WallagaUniversity

በ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፍያ ውጤት አምጥታችሁ ለ2017 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 4 እና 5/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ዋና ካምፓስ፣ ነቀምት

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

- ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውና ኮፒው
- ስምንት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ
- አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡

መደበኛ የሪሚዲያል ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Nov, 16:16


#AksumUniversity

አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 9 እና 10/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ማስረጃ፥
- የ2ኛ ደረጃ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የለሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ።

የ2017 ዓ.ም አዲስ ለተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Nov, 16:16


#RayaUniversity

ራያ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም አንደኛ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለህዳር 2 እና 3/2017 ዓ.ም አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Nov, 08:11


#KotebeUniversityOfEducation

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ውጤት ያመጣችሁና ለ2017 የትምህርት ዘመን ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 4 እና 5/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

- የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ስርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
- ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪብት ዋናውና ኮፒው፣
- የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3×4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ፣
- አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Nov, 08:10


#TVTI

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩቱ በደረጃ ስድስት ስልጠና ለመውሰው ለተመዘገቡ ሰልጣኞች የመግቢያ ፈተና ሰጥቷል፡፡

በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ከደረጃ ስድስት እስከ ስምንት ስልጠና እየሰጠ የሚገኘው ኢንስቲትዩቱ፤ ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ እያሠለጠነ ይገኛል።

ኢንስቲትዩቱ በ2017 ዓ.ም ስልጠና ለመስጠት በ2015 እና 2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የማለፊያ ውጤት ያመጡ እና በ2014 እና 2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትለው ያጠናቀቁ ተማሪዎችን ተቀብሎ የመግቢያ ፈተና እንዲወስዱ አድርጓል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

07 Nov, 08:10


#DireDawaUniversity

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ማስረጃ፣
- የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የመኝታ አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ።

Note:

በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድሮዋል በመሙለት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች፥ የሞላችሁትን ቀሪ ፎርም ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል፡፡

የ2017 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Nov, 22:09


የምስራች አሁን online ላላችሁ ብቻ ጥያቄ ና መልስ ልንጀምር ነው

1⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ
2⃣ ለወጣ  250 ብር ካርድ
3⃣ ለወጣ  100 ብር ካርድ

👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ

Ministry of education®

06 Nov, 21:58


ከ17 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል


የ200 ብር ካርድ የሚያሸንፍ  ጥያቄ !!

በኢትዮጽያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መቼ አመተ ምህረት ነዉ

Ministry of education®

06 Nov, 19:34


ሁለት ተጨማሪ አስገብተናል:ይፍጠኑ🚀
🔵💻Hp Envy 2 in 1 x360 touch
With 4gb mx150 nvidia dedicated
Core i7 8th generation 4 core 8 cpu
Intel® Core i7-8550U Processor
(8M Cache, up to 4.0 GHz)
Model : envy x360 convertible 15-bp1xx
Condition: Brand New
: 🖥 Screen :15.6 inch FHD 1080p x360
Convertible touch screen
📼 Storage :512SSD Nvme👌
Ram : 16gb DDR4 🙄
💎GRAPHICS: 4gb mx150 NVIDIA
dedicated graphics
🔋:6hr.+ hours real battery life
👉white keyboard backlit
👉finger print support
👉Slim & Lightweight
👉b&o HD Sound system

💵Price :72,500birr

. 💼With original Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

06 Nov, 19:18


➡️➡️ONLY ONE🎁🎁
𝗡𝗘𝗪 𝗔𝗥𝗥𝗜𝗩𝗔𝗟 𝗚𝗔𝗠𝗜𝗡𝗚 𝗟𝗔𝗣𝗧𝗢𝗣
ONLY ONE ☝️
🅑︎🅡︎🅐︎🅝︎🅓︎ : 𝗧𝗵𝗲 𝗡𝗲𝘄 𝗛𝗣 𝗢𝗠𝗘𝗡 16

🅓︎🅘︎🅢︎🅟︎🅛︎🅐︎🅨︎: 16.1" FHD 𝗱𝗶𝘀𝗽𝗹𝗮𝘆 𝘄𝗶𝘁𝗵 144𝗵𝘇 Refresh rate
🅒︎🅟︎🅤︎: 𝗶𝗻𝘁𝗲𝗹®𝗰𝗼𝗿𝗲 𝗶7 12𝗧𝗛 𝗴𝗲𝗻eration
🅡︎🅐︎🅜︎:16𝗚𝗕 𝗗𝗗𝗥4
🅢︎🅣︎🅞︎🅡︎🅐︎🅖︎🅔︎: 1T𝗕 𝗦𝗦𝗗
🅖︎🅡︎🅐︎🅟︎🅗︎🅘︎🅒︎🅢︎: 6𝗚𝗕 𝗥𝗧𝗫 3060 𝗚𝗥𝗔𝗣𝗛𝗜𝗖𝗦💪💪💪
🅞︎🅢︎:𝘄𝗶𝗻𝗱𝗼𝘄𝘀 11
🅑︎🅐︎🅣︎🅣︎🅔︎🅡︎🅨︎: 5𝗵𝗿 𝗽𝗹𝘂𝘀
🅢︎🅣︎🅐︎🅣︎🅤︎🅢︎: 𝗕𝗥𝗔𝗡𝗗 𝗡𝗘𝗪


𝗙𝗢𝗥 𝗣𝗥𝗜𝗖𝗘 👇👇
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

06 Nov, 16:34


#DireDawaUniversity

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ማስረጃ፣
- የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የመኝታ አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ።

Note:

በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድሮዋል በመሙለት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች፥ የሞላችሁትን ቀሪ ፎርም ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል፡፡

የ2017 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Nov, 16:33


#HaramayaUniversity

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ ዓመት የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ኦንላይን ምዝገባ ጊዜ ከጥቅምት 28 እስከ ህዳር 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ገልጿል።

በቅጣት ለመመዝገብ፦
ከህዳር 4-6/2017 ዓ.ም

Username እና Password ከሬጅስትራር ቢሮ በመውሰድ የኦንላይን ፖርታሉ ላይ መግባት ይችላሉ።

የኦንላይን ፖርታሉ የሚሠራው በዩኒቨርሲቲው ኔትወርክ ብቻ መሆኑ ተገልጿል።

(የምዝገባ ሒደቱ እና የሚያስፈልጉ ሰነዶች ዝርዝር መረጃ ከላይ ተያይዟል።)

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Nov, 16:33


#AAU

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የ2017 ትምህርት ዘመን ክፍያ ተመንን ይፋ አድርጓል።

በዩኒቨርሲቲው ሴኔት በፀደደቀ መመሪያ መሠረት አዲስ የማስተርስ እና የፒ.ኤች.ዲ. ፕግራሞች የክፍያ ተመን ከ2017 ዓ.ም የአንደኛ ሴሚስተር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡

በዚህም የማስተርስ እና የፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች የምዝገባ ክፍያ ለኢትዮጵያውያን ብቻ በሴሚስተር ብር 300 መሆኑ ታውቋል፡፡

(የዩኒቨርሲቲው የክፍያዎች ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Nov, 16:32


#JigjigaUniversity

ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም አዲስ ገቢ (1ኛ ዓመት) እና የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት ከህዳር 4 እስከ 6/2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
-ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

06 Nov, 16:32


ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በኅብረተሰብ ጤና የማስተርስ ፕሮግራም (MPH) መደበኛ እና የእረፍት ቀናት አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 3:00 የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።

ለፈተና ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ያስፈልጋል።

የፈተና ቦታ፦
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የአካዳሚክ ህንፃ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

05 Nov, 22:44


የሁለት ፍቅረኛሞች ታሪክ

አንድ ወጣት አንዲትን ልጅ ያፈቅራት ነበርና አንድ ጉዞ ላይ አብረው ተጉዘው ነበር። የጉዞው ቡድን በሆነች መንደር መግቢያ አከባቢ አዳራቸውን ሲያረጉ ልጁም ጨለማውን ተገን በማድረግ ወደ ሚወዳት ልጅት ጋር በመሄድ እንድትመቻቸው ይጠይቃታል ።

  እሷም እስቲ ሰዎች ሁሉ ተኝተው እንደሆነ ተመልከት ትለዋለች። አይቶ መጥቶ ሁሉም እንደተኙ እና ምቹ አጋጣሚ እንደሆነ ነገራት። እሷ ግን .....ሙሉታሪኩን ያንብቡ Read more

Ministry of education®

05 Nov, 22:32


እድሜዎ ስንት ነው ?

Ministry of education®

05 Nov, 02:32


#ጥቆማ

የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና ፈተና (IELTS Test) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ይውሰዱ፡፡

ብሪቲሽ ካውንስል ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የ IELTS ፈተና ኅዳር 21/2017 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ይሰጣል፡፡

ዩኒቨርሲቲው ፈተናውን መውሰድ የሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል።

የፈተና ቦታ፦ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

ሁለት አይነት የ IELTS ፈተናዎች (IELTS Academic and IELTS General Training) ይሰጣሉ፡፡

ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://ethiopia.britishcouncil.org/exam/ielts

በአካል ለመመዝገብ፦ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ህንፃ ቁ. 130፣ ቢሮ ቁ. 408

ለበለጠ መረጃ፦ 0925629589

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

04 Nov, 07:08


. ታላቅ ለተማሪዎች ቅናሽ
🤯27,500 ብር ብቻ🤯
⚜️HP EliteBook i5 6th Gen⚜️

🔥 Core i5 6th generation
🔥Model : 840 (G3)
🔱Condition: BRAND NEW
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch

📼 Storage : 1Tb HDD
ወይም 512Gb SSD
Ram : 8gb DDR4
🔋:4+ hours battery life
🔱ultra slim design
🔱HD Sound system
🔱White keyboard light

RAM 8Gb 💵Price 27,500 BIRR
RAM 16Gb 💵Price 29,500 BIRR
⚜️FIXED FIXED FIXED⚜️
. 💼Who is the original 💼
🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops

📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332

Ministry of education®

02 Nov, 10:22


#MizanTepiUniversity

ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ወደ ተቋሙ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው ኅዳር 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦

- የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ሚዛን አማን በሚገኘው ዋናው ግቢ
- የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

- የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት፣ - ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
- ዘጠኝ 3×4 ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Nov, 10:21


#ECSU

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2017 የትምህርት ዘመን ለሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ትምህርት የተመረጡ ተማሪዎች የመጀመሪያ ሴሚስተር ምዝገባ የሚካሄደዉ ከጥቅምት 25-28/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡

ትምህርት የሚጀምረው ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡

ምዝገባ ለማድረግ የሚያስፈልጉ፦

- የተፈረመና በማህተም የተረጋገጠ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣
- ከሚሠሩበት ተቋም የድጋፍ ደብዳቤ፣
- የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪዎች ዋናውና የተማሪ ውጤቶች (Student Copies) ማስረጃዎች፣
- የድኅረ-ምረቃ ትምህርት የመግቢያ ፈተና ውጤት ሰርተፊኬት፣
- የሁለተኛ ዲግሪ አፊሺያል ትራንስክሪፕት በፖ.ሳ.ቁ. 5648 የተላከ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ፣
- ዲግሪዎቹ የተግኙት ከግል የትምህርት ተቋማት ወይም ከውጭ ሀገር ዩኒቨርሰቲዎች ከሆነ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የአቻ ማረጋገጫ፣
- ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ፡፡

ምዝገባ ማድረግ የሚቻለው በግንባር በመቅረብ ብቻ እንደሆነ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

02 Nov, 07:55


. ⚜️New arrival ⚜️
⚜️Dell Frameless monitor
🔥Screen siz  "24" inch
🔥Screen resolution  Full HD

💰price  18,500 birr

🛡Including 1Year Warranty 🛡

📲 call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ግራንድሞል ሶስተኛ ፎቅ #A332 

Ministry of education®

31 Oct, 07:14


⚜️ Dell optiplex 3020 desktop⚜️

💎𝙥𝙤𝙬𝙚𝙧𝙚𝙙.𝙗𝙮 𝙬𝙞𝙣𝙙𝙤𝙬𝙨 11🥰

🔱Europe Standard🔱
Core i5
🔱Model : Dell optiplex 3020
🔱Condition: Almost New
🔱GRAPHICS: Intel HD graphics
🔱Screen :19.1 inch HD wide
🔱Storage :500gb HDD
🔱Ram : 4GB DDR4

💰Price : 21,500birr
. 💼With original Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

25 Oct, 18:47


እንግሊዘኛን በቀላሉ እና በነፃ የሚማሩበት ምርጥ ቻነል ተገኝቷል።

የምትፈልጉትን መርጣችሁ ተቀላቀሉ 👇

Ministry of education®

25 Oct, 17:50


#Hp #pavilion #laptop
🌟NEW ARRIVAL🌟
👉 hp pavilion with 2gb graphics ultra slim
⭐️ INTEL CORE I7 8th generation
Model : pavilion
💎GRAPHICS: 2gb Nvidia mx250 graphics
🖥 Screen :14.1 inch FHD display

👇Storage👇
🌟512Gb SSD👍
🌟128Gb Ssd plus 500Gb Hdd


Ram : 16gb DDR4

🔥Metallic body
🔥Dolby sound system

Price: 52,500birr
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

25 Oct, 08:54


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በአቅም ማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ውጤት አያያዝ ላይ ማሻሻያ አደረገ፡፡

ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ከ50 በመቶ በታች ውጤት ካገኙ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች መካከል የተሻለ ውጤት ያላቸውን በመምረጥ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማካካሻ (Remedial)) ፕሮግራም ተመድበው የማካካሻ ትምህርት እንዲከታተሉ መደረጉ ይታወቃል።

በዚህ መሠረት ተማሪዎቹ 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ተፈትነው ሲያልፉ የፍሬሽማን ፕሮግራም ተማሪዎች ሆነው እንዲቀጥሉ እየተደረገ ይገኛል።

ይሁን እንጂ ከ30% በተቋማት የሚሰጠው ውጤት አሰጣጥ ላይ ወጥነት የሌለ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፉት ሰርኩላር ገልፀዋል፡፡

በዚህም ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል እንዲሆን ተወስኗል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

25 Oct, 08:53


#ማስታወሻ

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለ2017 ትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም የሰልጣኞች ምዝገባ ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡

መስፈርቶች
▪️የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆኑ፣
▪️በ2015/16 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የማለፊያ ውጤት (50%) ያላቸው፣
▪️በ2014/15 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትለው ያጠናቀቁ

ስልጠናው በአዲስ አበባ ላምበረት መናኸሪያ አካባቢ በሚገኘው የኢንስቲትዩቱ ግቢ የሚሰጥ ሲሆን፤ በተጨማሪም የቻይንኛ እና ኮሪያኛ ስልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የምግብ እና የዶርም አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡

የምዝገባ ጊዜ፦
ጥቅምት 11-15/2017 ዓ.ም
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ፦
ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው፦
ኅዳር 2/2017 ዓ.ም

አስፈላጊ ሰነዶች
▪️ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት
▪️ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሰርተፊኬት
▪️ የሪሚዲያል ፕሮግራም ሰርተፊኬት

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

24 Oct, 09:44


#UniversityOfGondar

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ-ምረቃ እና ድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ እና ተከታታይ መርሐግብር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡

በዚህም የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 21 እና 22/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

በተመሳሳይ የነባር እና አዲስ ገቢ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ እና ተከታታይ መርሐግብር ተማሪዎች ጥቅምት 21 እና 22/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡

በ2017 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የምትመደቡ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል መርሐግብር ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ነጥብ ያመጣችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

24 Oct, 09:43


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የ2017 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በተለያዩ ዞኖች በአግባቡ አለመጀመሩ ተገለፀ፡፡

በክልሉ የተለያዩ ዞኖች የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የተነሳ እስካሁን በአንዳንድ ትምህር ቤቶች ትምህርት አለመጀመሩ ተሰምቷል፡፡

ከግል እና ከጥቂት የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ውጪ አብዛኞቹ ትምህርት ቤቶች እንዳልተከፈቱ፣ ቢከፈቱም ከሁለት በላይ መመህራን ስለማይገቡ ትምህርት አለመጀመሩን አስተያየታቸውን ለቮኦኤ የሰጡ ወላጆች ስጋታቸውን ገልፀዋል።

በወላይታ ዞን፣ በጋሞ ዞን፣ በኮንሶ ዞን እና በጎፋ ዞን በሚገኙ 28 ወረዳዎች የሚያስተምሩ በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራን ደመወዝ በወቅቱ እንደማይከፈል የክልሉ መምህራን ማኅበር ገልጿል።

በዞኖቹ ከሁለት እስከ ሦስት ወራት ደመወዝ ያልተከፈላቸው መምህራን መኖራቸውን የገለፁት የማኅበሩ ፕሬዝዳንት አማኑኤል ጳውሎስ፤ መምህራኑ በጣም በመቸገራቸው ኑሯቸውን ለመደጎም የቀን ሥራ ጭምር እየሠሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡

መምህራኑ የደመወዝ ይከፈለን ጥያቄ ሲያቀርቡ ዛቻ፣ ማስፈራሪያ እና እስራት እየተፈፀመባቸው እንደሆነም ወላጆች እና መምህራን ገልፀዋል፡፡

በአንዳንድ ክልሎች የመምህራን ደመወዝ በጊዜ አለመከፈል ብሎም እየተቆራረጠ በፐርሰንት መከፈል፣ ያለመምህራን ዕውቅናና ፈቃድ በተለያዩ ምክንያቶች የደመወዝ መቆረጥ፤ ይሄንን የሚቃወሙትን ደግሞ ማዋከብና ማንገላታት እንደሚፈፀም የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ መግለፁ ይታወሳል፡፡

የቪኦኤን ዘለግ ያለ ዘገባ ያድምጡ  👇
https://amharic.voanews.com/a/south-ethiopia-school-disruption/7836277.html

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

24 Oct, 09:43


ኢንዲያን ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት እና አንድነት ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት የማስተማር ፈቃዳቸው እንዳልታደሰላቸው የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳውቋል፡፡

በ2017 ትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ፈቃድ ያላቸው፣ የሌላቸው እና የፈቃድ ዕድሳት ጥያቂያቸው በሒደት ላይ የሆኑ ዓለም አቀፍ እና የማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች ዝርዝርን ባለሥልጣኑ ይፋ አድረጓል፡፡

በዚህም ከኬጂ እስከ 12ኛ ክፍል የሚያስተምሩት ኢንዲያን ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት እና አንድነት ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤት የማስተማር ፈቃዳቸው ያልታደሰላቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡

የፈቃድ ዕድሳት ጥያቄ አቅርበው በሒደት ላይ የሚገኙ ተቋማት፦
▪️ብሪቲሽ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት
▪️ላየን ኸርት አካዳሚ
▪️ሄለኒክ ግሪክ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት

የፈቃድ ጥያቄ አቅርበው በሒደት ላይ የሚገኙ ተቋማት፦
▪️ትራንሴንድ አካዳሚ
▪️ማህሪፍ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት

ሌሎች 23 ዓለም አቀፍ እና የማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች ፈቃድ የተሰጣቸው እና ፈቃዳቸው የተሰጣቸው መሆኑንም የባለስልጣኑ መረጃ ያሳያል፡፡

(ባለሥልጣኑ ያወጣው ዝርዝር ከላይ ተያይዟል፡፡)

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

23 Oct, 16:16


✖️🔣 8ብዛት ለነገ ብቻ በ40,000💥
HP ELITEBOOK G5
💻Core i7-8th generation
Model : 840
Condition: BRAND NEW😍😍
🔘GRAPHICS: intel HD graphics
🖥 Screen :14 inch
📼 Storage : 512GB SSD STORAGE
Ram : 16gb DDR4
🔋:6 hours battery life
👉ultra slim design
👉HD Sound system

💵Price
: 40,000birr ብቻ 🔥fixed fixed🔥

. 💼With original Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

22 Oct, 21:27


Free ተለቋል።
ቤቲንግ ለጠመመባቹ ብቻ።

ከኛ ጋር የማይቻል ይቻላል
ድንቅ አዲስ ቻናል፣ ምን ትጠብቃላቹ፣ ተቀላቀሉ እና የድሉ ተካፋይ ሁኑ

Ministry of education®

22 Oct, 21:13


◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል  እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በለው  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ  ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል።  Join 👇
https://t.me/addlist/ywaPLkXhze04NGY0
https://t.me/addlist/ywaPLkXhze04NGY0

Ministry of education®

22 Oct, 18:42


🔣🔣1ብዛት ይፍጠኑ
HP PAVILIN POWER GAMING
Intel Core I7 11300H 11th Generation
144Hz refresh Rate.
🔵💻HP pavilion gaming
Model : pavilion gaming
Condition: Brand New
🖥 Screen :15.6 inch FHD
screen 1080p infinity 144Hz
📼 Storage :512 SSD 👌
Ram : 16gb DDR4 🙄
💎 4gb NIVIDA RTX 3050 Dedicated Graphics Gddr6
🔋:5hr.+ hours battery life
👉 purple keyboard
👉b&o HD sound system

💵Price: 87,500Birr fixed
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

22 Oct, 18:08


ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በተቋሙ የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና የማለፊያ ነጥብ ያሰመዘገባችሁ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥቅምት 21 እና 22/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ መያዝ የሚኖርባችሁ፦
▪️ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ
▪️ አራት 3x 4 ጉርድ ፎቶግራፍ

የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ከምፓስ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

22 Oct, 18:08


#ጥቆማ

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለ2017 ትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ሰልጣኞችን መመዝገብ ጀምሯል፡፡

መስፈርቶች
▪️የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆነ/የሆነች፣
▪️በ2015/16 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የማለፊያ ውጤት (50%) ያለው/ያላት፣
▪️በ2014/15 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትለው ያጠናቀቁ

ስልጠናው በአዲስ አበባ ላምበረት መናኸሪያ አካባቢ በሚገኘው የኢንስቲትዩቱ ግቢ የሚሰጥ ሲሆን፤ በተጨማሪም የቻይንኛ እና ኮሪያኛ ስልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የምግብ እና የዶርም አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡

የምዝገባ ጊዜ፦
ጥቅምት 11-15/2017 ዓ.ም
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ፦
ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው፦
ኅዳር 2/2017 ዓ.ም

አስፈላጊ ሰነዶች
▪️ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት
▪️ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሰርተፊኬት
▪️ የሪሚዲያል ፕሮግራም ሰርተፊኬት

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

22 Oct, 12:38


➡️➡️1 ብዛት ብቻ ይፍጠኑ
𝗡𝗘𝗪 𝗔𝗥𝗥𝗜𝗩𝗔𝗟 𝗚𝗔𝗠𝗜𝗡𝗚 𝗟𝗔𝗣𝗧𝗢𝗣

🅑︎🅡︎🅐︎🅝︎🅓︎ : 𝗧𝗵𝗲 𝗡𝗲𝘄 𝗛𝗣 𝗢𝗠𝗘𝗡16

🅓︎🅘︎🅢︎🅟︎🅛︎🅐︎🅨︎: 16.2" 𝗳𝘂𝗹𝗹 𝗵𝗱 𝗱𝗶𝘀𝗽𝗹𝗮𝘆 𝘄𝗶𝘁𝗵 144𝗵𝘇
🅒︎🅟︎🅤︎: 𝗶𝗻𝘁𝗲𝗹®𝗰𝗼𝗿𝗲 𝗶7 11𝗧𝗛 𝗴𝗲𝗻eration
🅡︎🅐︎🅜︎:16𝗚𝗕 𝗗𝗗𝗥4
🅢︎🅣︎🅞︎🅡︎🅐︎🅖︎🅔︎: 512GB Nvme 𝗦𝗦𝗗
🅖︎🅡︎🅐︎🅟︎🅗︎🅘︎🅒︎🅢︎: 8𝗚𝗕 𝗥𝗧𝗫 3070 𝗚𝗥𝗔𝗣𝗛𝗜𝗖𝗦💪💪💪
🅞︎🅢︎:𝘄𝗶𝗻𝗱𝗼𝘄𝘀 11
🅑︎🅐︎🅣︎🅣︎🅔︎🅡︎🅨︎: 5𝗵𝗿 𝗽𝗹𝘂𝘀
🅢︎🅣︎🅐︎🅣︎🅤︎🅢︎: 𝗕𝗥𝗔𝗡𝗗 𝗡𝗘𝗪



. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲𝗙𝗢𝗥 𝗣𝗥𝗜𝗖𝗘 👇👇
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

22 Oct, 07:06


#DebreTaborUniversity

ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡

በዚህም በ2016 ዓ.ም አንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የነበራችሁ የደብረ ታቦር ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም ትምህርት የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 25 እና 26/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

በ2016 ዓ.ም በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ተቋሙ መሔድ ያልቻለችሁና ዊዝድሮዋል መሙላት ሳትችሉ የቀራችሁ ተማሪዎች በዚህ ዓመት ትምህርታችሁን ከቀጣይ ባች ጋር መቀጠል እንድትችሉ ዩኒቨርሲቲው ስለፈቀደ ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

በ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት የምትቀላቀሉ (2016 ዓ.ም ሪሚዲያል የነበራችሁ እና አዲስ የምትመደቡ) ተማሪዎች በሌላ ማስታዎቂያ ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1