ልዩ መረጃ @liyumereja9 Channel on Telegram

ልዩ መረጃ

@liyumereja9


#ልዩ መረጃ

#በዚህ ቻናል ለኢትዮጵያ ፍቅር ሰላም አንድነት ስለ ፍትህ የምናወራበት ድምፅ ላጡ ድምፅ የምንሆንበት ነው
#መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል
ይደርሳሉ

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw


#ጥቆማ ለመስጠት
👇👇👇👇
@Liyumereja999bot

ልዩ መረጃ (Amharic)

የልዩ መረጃ ቻናሉ ከምስሉ በላይ ለኢትዮጵያ ህዝብ በመንካት ፍቅርና ሰላም በአንድነት ላይ መሰለከት የፈቀር ቻናል ነው። ልዩ መረጃ ላጡ ድምፅዎችን ከትኩሱና ሳይዉሉ በቻናሉ በኩል ይታወቃሉ። የእርስዎ ላይ ለመጣበቅ ፈቅርና ሰላም ምንጮችን ለማየት ልዩ መረጃ ቻናሉን አስተምሩ። የመረጃዎች በጥቆማ በሚለው በሚሳል እይትረሳለሁ። እባኮትን ይምረጡ።

ልዩ መረጃ

09 Feb, 19:42


ልታስመርቀዉ ከቤተሰቦቿ ተደብቃ የመጣች እጮኛዉን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ የገደለዉ ግለሰብ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ጉርባ በሚባል ቀበሌ የገዛ እጮኛዉን ጭካኔ በተሞላበት መልኩ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት አንገቷን በመቁረጥ ሕይወቷ እንዲያልፍ ያደረገዉ ወጣት በፅኑ እስራት መቀጣቱን የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ጋፋሮ ቶማስ ተናግረዋል።

የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመዉ ነሐሴ 16/2016 ዓ/ም በአርባምንጭ ከተማ ጉርባ ቀበሌ ነው።

ተከሳሽ ዮናስ ጫፊቄ የተባለው ግለሰብ የጂንካ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ  ዓመት ተማሪ የሆነችዉን ሟች ሊዲያ ዮሐንስ እሱን ለማስመረቅ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ በመጣችበት ተከራይቶ በሚኖርበት ቤት አሰቃቂ ድርጊቱን መፈፀሙን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል።

ወጣቷ " እጮኛዬ ይመረቅልኛል " በሚል ደስታ ከቤተሰቦቿ ተደብቃ ተከሳሽ ተከራይቶ ወደ ሚማርበት  ቤት መጥታ በዋዜማዉ ለምረቃዉ የሚሆኑ የዲኮር፣ የዳቦና ለስላሳ መጠጦችና በቡና ዝግጅት ቤቱን አሰማምራ በምሽቱም ግቢ ዉስጥ ያሉ ተከራዮችን ጠርተዉ ከሸኙ በኋላ ሟች ሀገር ሰላም ብላ በተኛችበት ከሌሊቱ 7 ሰዓት ገደማ እራሷን መከላከል በማትችልበት ሁኔታ በቢላዋ አንገቷን አርዶ መግደሉን የምርመራ መዝገቡን ዋቢ አድርገው ፖሊስ አዛዡ ገልፀዋል።

ፖሊስ አዛዡ አክለው እንደገለጹት ፥ በወቅቱ በተደረገዉ ማጣራትም ሆነ በክስ መዝገቡ ላይ እንደሰፈረዉ ወንጀለኛው  " ወደ ዩኒቨርሲቲ በሄድሽበት ሌላ የወንድ ጓደኛ ይዘሻል " በሚል ነው በር ዘግቶ አሰቃቂ የወንጀል ድርጊቱን የፈጸመው።

ፖሊስ በዚህ ዘግናኝ ወንጀል ዙሪያ ተገቢዉን ማጣራትና ምርመራ አድርጎ ለዐቃቤ ሕግ ማቅረቡን አስታውቀዋል።

ዐቃቤ ሕግም ክስ በመመስረት ለፍርድ ቤቱ ተከሳሽ የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሙን የሰዉ፣ የሰነድና የህክምና ማስረጃዎችን በማቅረብ አስረድቷል።

በቀረቡ ማስረጃዎች እና ምስክሮች ግራ ቀኙን ሲያጣራ የቆየዉ የጋሞ ዞን ከፍተኛዉ ፍርድ ቤት በቀን 29/5/2017 ዓም በዋለዉ ችሎት ተከሳሽ ዮናስ ጨፊቄ በተከሰሰበት በአሰቃቂ ሁኔታ ነብስ የማጥፋት ወንጀል ጥፋተኛ መሆኑን በማረጋገጥ በ20 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑንም ኢንስፔክተር ጋፋሮ ቶማስ
ተናግረዋል።

   

ልዩ መረጃ

09 Feb, 18:10


ፌስቡክን የሚያስተዳድረው ሜታ ኩባንያ በርካታ ሰራተኞቹን ሊያሰናብት መሆኑ ተሰምቷል‼️
ሙሉ መረጅ ለማግኝት
👉👉👉👉
@darashmedia

ልዩ መረጃ

09 Feb, 11:22


ኬላዎች እንዲነሱ ተወስኗል ተባለ

ሙሉ መረጅ ለማግኝት
👉👉👉👉@darashmedia

ልዩ መረጃ

07 Feb, 09:02


ትራምፕ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ በመጣል 'ህጋዊ ያልሆነ' ተቋም ሲሉ ፈረጁት

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአለም አቀፉን የወንጀለኞች ፍርድ ቤት "በአሜሪካ እና በቅርብ ወዳጃችን እስራኤል ላይ ያነጣጠረ ህገ-ወጥ እና መሠረተ ቢስ ድርጊቶች" ይፈፅማል በማለት ማዕቁብ እንዲጣልበት የስራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ ፈርመዋል። ይህው የስራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ በአሜሪካ ዜጎች ወይም አጋሮች ላይ ምርመራ ባደረጉ የፍርድ ቤቱ ግለሰቦች እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የገንዘብ እና የቪዛ ገደቦችን እንዲጣሉ አድርጓል። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ዋሽንግተንን እየጎበኙ በነበረበት ወቅት ትራምፕ እርምጃውን ፈርመዋል።

ባለፈው ህዳር ወር፣ ፍርድ ቤቱ አይሲሲ በጋዛ ተፈጸመ የተባለውን የጦር ወንጀል ክስ ተከትሎ በኔታኒያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አውጥቶ ነበር፣ እስራኤልም ግን ይህንን አልተቀበለችም። አይሲሲ በተመሳሳይ በአንድ የሃማስ አዛዥ ላይ ትዕዛዝ አውጥቷል።ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የዘር ማጥፋት፣ በሰው ልጆች ላይ በተፈፀሙ ወንጀሎች እና በጦርነት ወንጀሎች ላይ ክስ የማቅረብ ስልጣን ያለው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ነው። ከቅርብ አመታት ወዲህ ፍርድ ቤቱ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬን ተፈጽመዋል በተባሉ የጦር ወንጀሎች፣ የታሊባን መሪዎችም "የአፍጋኒስታን ልጃገረዶች እና ሴቶችን በማሳደዳቸው" እና የማይናማር ወታደራዊ መሪ በሮሂንጊያ ሙስሊሞች ላይ በፈጸሙት ወንጀል የእስር ማዘዣ አውጥቷል።

ዩናይትድ ኪንግደም እና በርካታ የአውሮፓ ሀገራትን ጨምሮ ከ120 በላይ የዓለም ሀገራት የፍርድ ቤቱ አባላት ሲሆኑ አሜሪካ እና እስራኤል ግን አይደሉም። ፍርድ ቤቱን ያስተናገደችው ኔዘርላንድስ የትራምፕ ትዕዛዝ የሚፀፅት ስልት ተደምጣለች።የፍርድ ቤቱ ስራ ከቅጣት ማጣት ጋር በሚደረገው ትግል ላይ አስፈላጊ ነው ሲሉ የኔዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካስፓር ቬልድካምፕ በኤክስ ገጻቸው ላይ መልዕክት አስፍረዋል። የዋይት ሀውስ መግለጫ እንደሚያሳየው ከሆነ ግን በሄግ የሚገኘውን አይሲሲ በሃማስ እና በእስራኤል መካከል "አሳፋሪ የሞራል እኩልነት" ፈጥሯል በማለት በተመሳሳይ ጊዜ የፍርድ ቤት ማዘዣውን በማውጣቱ ተችቷል።

የትራምፕ የስራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ አይሲሲ በቅርቡ የወሰደው እርምጃ አሜሪካውያንን ለ"ትንኮሳ፣ እንግልት እና እስራት" በማጋለጥ አደጋ ላይ የጣለ "አደገኛ ተግባር ነው" ይላል።ዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አባል አይደለችም፤ በአሜሪካ ባለስልጣናት ወይም ዜጎች ላይ በፍርድ ቤቱ የሚሰጠውን ማንኛውንም ውሳኔ በተደጋጋሚ ውድቅ ስታደርግ ቆይታለች። ዋይት ሀውስ ፍርድ ቤቱ ኢራንን እና ፀረ እስራኤል ቡድኖችን ችላ ብሏል፤ ስለዚህ እስራኤል ራሷን የመታደግ መብት እንዲኖራት ገደብ ጥለናል ሲል አስታውቋል።

===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

07 Feb, 05:42


ሙሉ መረጃለማግኝት
👉👉👉👉👉@darashMedia

ልዩ መረጃ

06 Feb, 07:12


የአሜሪካው የስለላ ድርጅት ሲአይኤ ሁሉንም ሰራተኞቹን ሊያሰናብት ነው

ሲአይኤ የስራ መልቀቂያ ለሚያስገቡ ሰራተኞቹ የስምንት ወራት ደመወዝ እከፍላለሁ ብሏል።

ሲአይኤ በአሜሪካ ህግን ተከትለው ከማይፈጸሙ ጥፋቶች ጀርባ እጁ አለበት የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል።
Via_ankuar

===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

06 Feb, 06:53


https://t.me/LuckyAnimalsbot/LuckyAnimalapp?startapp=inv_MTAyMDY4NzQ

ቼክ this Usdt bot የ15sec video በማየት 1free spin ሞክሩት!

ልዩ መረጃ

05 Feb, 16:17


በትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ‼️

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡

አደጋው ከጅቡቲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ ከቆቦ ከተማ ወደ ድሬዳዋ ሲያመራ ከነበረ ዶልፊን ጋር በመጋጨቱ ነው የተከሰተው፡፡

በተፈጠረው አደጋም የ8 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር ካስዬ አበበ ለፋና ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም በሶስት ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ነው የገለጹት፡፡

===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

05 Feb, 14:53


Ads
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

ልዩ መረጃ

05 Feb, 09:44


ኔታንያሁ በነጩ ቤተ መንግስት

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ተገናኙ፡፡

ሁለቱ መሪዎች በነጩ ቤተ መንግስት ሲገናኙ ፍልስጤማውያን(የጋዛ ነዋሪዎች) ወደ ዮርዳኖስና ግብጽ መዛወር እንዳለባቸው ትራምፕ ደግመው ተናግረዋል፡፡

"እነሱ የሚሉት አንቀበልም ነው፥እኔምለው ግን ያረጉታል ነው "በሚል ልመና አይሉት ማስፈራሪያ ሀሳባቸውን አጽንዖት ሰተውበታል፡፡

ሌሎች አገራትም ይቀበሉታል የሚል እምነት አላቸው ትራምፕ፡፡

በፈራረሰው ጋዛ መኖር አይቻልም የሚሉት ትራምፕ ሀሳባቸው በበርካቶች ዘንድ ትችት እየተሰነዘረበት ነው፡፡

ወደ ሌላ ቦታ መወሰድ አለባቸው፡ በወደመው ህንጻ ምን ይሰራሉ ባይ ናቸው፡፡

ለበርካታ አስርት ዓመታት የሞት ምድር ከሆነው ጋእ ሰዎች ተዛውረው በደስታ ይኖራሉ ያሉ ሲሆን በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ከፍተኛ ትችት እያስተናገዱም ነው፡፡

ኔታንያሁም በጋዛ ያስቀመጧቸውን ሶስት ግቦች አንድ በአንድ ማስፈጸማቸውን እንደሚቀጥሉ ለጋዜጠኞች መግለጻቸውም ስጋቱን የከፋ ያደርገዋል፡፡

ዘገባው የሲ ኤን ኤን እና አልጀዚራ ነው፡፡

===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

05 Feb, 09:43


የታመመች ሀገር የተጎሳቆለች፣
በሽታዋን አዝላ መዳኒት ቀበረች።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

05 Feb, 06:58


Ads ላልጀመራችሁ
የፈረንጆቹ 2025 ምርጡ ፕሮጀክት የተባለው stars
ይህ አዲስ ፕሮጀክት በቴሌግራም ባለቤቶች የተመሰረተ ነው። መስራት የምትችሉ እንዲሁም ክርፕቶከረሲን መለማመድ ለምትፈልጉ ጥሩ አጋጣሚ ነው።
መስራት ለምትፈልጉ ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት ካሁኑ ስሩ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=389922385

https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=7025104354

ልዩ መረጃ

03 Feb, 05:29


እስራኤል ከሊባኖሱ ሄዝቦላህ ጋር ዳግም ጦርነት ልትጀምር እንደምትችል አስጠነቀቀች!።

የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ ዛሬ በሊባኖስ የሚገኘውን የእስራኤል ጦር ማዘዣ የጎበኙ ሲሆን ከከፍተኛ አዛዦችም ጋር መክረዋል።

ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ሄዝቦላህ ከሰሞኑ ከሊባኖስ ወደ እስራኤል ድሮኖችን ለመላክ መሞከሩን መግለጻቸውን ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘግቧል። "ለሄዝቦላህ እና የሊባኖስ መንግስት ግልጽ መልዕክት ማድረስ እፈልጋለሁ፤ እስራኤል ከሊባኖስ የድሮን ጥቃት ሙከራ እንዲደረግ አትፈቅድም፤ ወደ ጥቅምት 7ቱ (2023) እውነታ መመለስ አንፈልግም" ብለዋል።

ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ጥሶ ወደ ቀደመው ጥቃቱ ከተመለሰ የወቅቱ የቡድኑ መሪዎች የሀሰን ናስራላህ እጣ ይጠብቃቸዋል ሲሉም አስጠንቀዋል። እስራኤል እና የሊባኖሱ ሄዝቦላህ በአሜሪካ አደራዳሪነት በህዳር ወር 2024 የ60 ቀናት ተኩስ አቁም ስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል።

የእስራኤል ጦር በሊባኖስ የሚፈጽመውን የአየር ጥቃት እና የድንበር ላይ የተኩስ ልውውጡን ያስቆመው ስምምነት ባለፈው ሳምንት ተጠናቆ እስከ የካቲት 18 2025 ድረስ ተራዝሟል። ለተኩስ አቁም ስምምነቱ በሚገባ አለመፈጸምና መጣስ ሁለቱም ወገኖች እርስ በርስ ሲካሰሱ ቆይተዋል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Feb, 09:09


በቁጥጥር ስር የዋለው የካሊፎርኒያ ሰደድ እሳት‼️

ለተከታታይ ሶስት ሳምንት በሰደድ እሳት ስትታመስ በከረመችው ካሊፎርንያ እጅግ አውዳሚ የነበሩት የኢተን እና የፓሊሳዴስ እሳቶች ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።

በደቡብ ካሊፎርኒያ የተነሱት እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ቤት አልባ ያደረጉት ሁለቱ አውዳሚ የእሳት ቃጠሎዎች ከ24 ቀናት አድካሚ የማጥፋት ዘመቻ በኋላ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ነው የካሊፎርኒያ የደንና የእሳት አደጋ መከላከያ ዲፓርትመንት የተገለጸው ።

የ12 ሰዎች ህይወት የቀጠፈው የፓሊሳዴስ እሳት 23,448 ሄክታር ሲያቃጥል ከ6,800 በላይ ህንጻዎችንና ቤቶችን ወደ አመድነት ቀይሯል ።

በተመሳሳይ የኢተን እሳት በአልታዴና እና ፓሳዴና ውስጥ 14,021 ሄክታር መሬት አውድሞ የ17 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል።

በካሊፎርንያ እና በአከባቢው ከተቀሰቀሱ እሳቶች እጅግ አውዳሚ የተባሉት የኢተን እና የፓሊሳዴስ እሳቶች በአጠቃላይ ከ250 ቢሊዮን ዶላር በላይ ኪሳራን በኢኮኖሚ ላይ ማድረሳቸውም የወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ።

ዘገባው የኤን ቢ ሲ ኒውስ ነው

===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Feb, 07:53


ሰበር ዜናናና‼️ ⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️

ማርያምን ምንም ውሸት አልተቀላቀለበትም💯‼️

የእውነት ምንም ውሸት አልተቀላቀለበትም
በትኩሱ ስለወቅታዊ ጉዳይ ፈጣን እና ታማኝ መረጃ ለማግኘት ይሄንን  ቻናል ዝምብላቹህ ተቀላቀሉ‼️

ፈጣን ፣ ታማኝ ፣ ወቅታዊ እና እውነተኛ የመረጃ እጦት ለተቸገራችሁ ፣ የቱን ልመን? ብላችሁ ለተወዛገባችሁ ፣ እነሆ ሀገራዊ እና አለምአቀፋዊ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶ እና ፈልፍሎ የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ


አሁኑኑ ይቀላቀሉ...አሁኑኑ...

እሰኪ አንዴ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን Subscribe
አድርጉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
YouTube: -, https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Feb, 07:52


የንግዱ አለም ጦርነት እየተነሳ ይመስላል ትላንት አሜሪካ በጎረቤቶቿ ሀገራት ካናዳ እና ሜክሲኮ ላይ 25% ታሪፍ ጥለው ነበር 🙂:: አሁን ደግሞ ሜክሲኮ እና ካናዳ ተነጋግረው 25% ታሪፍ ጥለውባታል''

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ገና በመጀመሪያ የስልጣን ዘመናቸው ከፍተኛ ወደሆነ የንግድ ጦርነት ገብተዋል " ከዚህ በፊት በነበራቸው የስልጣን ዘመን ከቻይና ጋር ብቻ ነበር የንግድ ጦርነት ውስጥ የገቡት 🙂 በአሁን ግን አድማሱን አስፋቷል

ቀጣዩ የንግድ ጦርነት ከማን ጋር የሚሆን ይመስላችኋል ??
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

19 Jan, 07:44


በሁለተኛው በአለም ጦርነት ኡኑኳን የሎና አሜሪካ እንዲህ እየነደደች ነዉ‼️
👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/2JrHlbEb_Ug

ልዩ መረጃ

19 Jan, 05:03


ለመላዉ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ፡፡

=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

19 Jan, 04:53


ቲክቶክ በአሜሪካ አገልግሎቱ ተቋረጠ

ቲክቶክ ከደቂቃዎች በፊት በአሜሪካ መስራት አቁሟል።

ከቻይና መንግስት ጋር ግንኙነት እንዳለው በአሜሪካ መንግስት ክስ የቀረበበት የቲክቶክ ዋና ድርጅት ባይት ዳንስ ማስተካከያ እንዲያደርግ ወይም የድርጅቱን የአሜሪካ ቅርንጫፍ ለአሜሪካ ኩባንያዎች እንዲሸጥ ተጠይቆ ነበር።

ቲክቶክ አገልግሎቱ ለ175 ሚልዮን አሜሪካውያን ዛሬ ቢቋረጥም ሰኞ እለት ወደ ስልጣን የሚመጡት ዶናልድ ትራምፕ እገዳውን እንደሚያስቆሙት ይጠበቃል።
=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

18 Jan, 22:43


በወንዶ ወረዳ የሰደድ እሳት ተከስቷል

በወንዶ ወረዳ ዛሬ ከቀኑ 10:00 ላይ የሰደድ እሳት አደጋ መከሰቱ ተነግሯል።

በወረዳዉ ጎቱ ኦሎማ ቀበሌ በተለምዶ አባሮ የሚባል ተራራ ደን ላይ እሳት መቀጣጠሉ ነው የተገለጸው።

በዚህ ምሽትም እሳቱን ለማጥፋት ርብርብ እየተደረገ ሲሆን፥ ፋና ዲጅታል የአደጋውን ምንጭ መጠንና ስፋት እንዲሁም ሰደድ እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት አጣርቶ በዝርዝር ያቀርባል።

ሰደድ እሳቱን ለመቆጣጠር የወንዲ ኮሌጅ ትብብር እያደረገ እንደሚገኝም ማወቅ ተችሏል።
=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

18 Jan, 17:35


አስደሳች ዜና Zoo ሊጠናቀቅ፤ በገንዘብ ሊያንበሸብሸን ነዉ

በከፍተኛ ጉጉት እየተጠበቀ የሚገኘዉና ከ2 ሳምንት በፊት የተጀመረዉ እንዲሁም ሊጠናቀቅ 14 ቀናቶች ብቻ የቀረዉ Zoo Mining January 31 ያበቃለታል፡፡

አሪፍ ይከፍላል የተባለዉን Zoo እስካሁን ካልጀመራችሁ እንዳትቆጩ አሁኑኑ በፍጥነት ጀምሩ

ምትሰበስቡት ነጥብ ቀጥታ ወደ ቶክን ይቀየራል፡፡አጨዋወቱ እንስሶችን በተሰጣችሁ Feed መግዛት፤መመገብና Upgrade ማድረግ ነው

"Task" የሚላዉ ዉስጥ በመግባት የተሰጣችሁን ስራ በማጠናቀቅ ኮይናችሁን ሰብስቡ::

ሜዳዉ ላይ የሚገኘዉን "+ "ሲደመር ምልክትን በመንካት በሰበሰባችሁት ኮይን እንስሳቶችን ግዙ፤ በሰዓት የሚሰጣችሁ ቶክን ይጨምራል፡፡

“Aliance” የሚለዉን በመንካት ግሩፕ ዉስጥ አባል መሆን ከዛ ትርፋችሁ በገዛችሁት ፐርሰንት ልክ ይጨምራል፡፡

"Friend" የሚለዉን በመጫን ጓደኞቻችሁን ጋብዙና ቶክናችሁን ሰብስቡ

🧪ከስር ያለዉን ሊንክ ተጭነዉ በፍጥነት ይጀምሩ⬇️⬇️⬇️⬇️

http://t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref389922385

http://t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref389922385

ልዩ መረጃ

18 Jan, 08:21


ቤተሰብ
💚💛❤️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ
👇👇👇👇
 

በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇
https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

18 Jan, 06:54


ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የሚመሩት የሕወሓት ክንፍ፣ ፓርቲው እስከ የካቲት 3 ጠቅላላ ጉባኤውን እንዲያካሂድ ምርጫ ቦርድ ያስተላለፈውን ውሳኔ "የተናጥል ውሳኔ" ነው በማለት ትናንት ምሽት ባወጣው መግለጫ ውድቅ አድርጎታል።

ፓርቲው በቀነ ገደቡ ጠቅላላ ጉባኤ ካላካሄደ፣ ሕጋዊ ርምጃ እንደሚወስድ ቦርዱ ማስጠንቅቁ ይታወሳል።

የደብረጺዮን ቡድን፣ የትግራይ የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ የመበተንና መልሶ የማዋሃድ ሥራ መከናወን ያለበት፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት የሕዝቡ ደኅንነት ሲረጋገጥና የትግራይን ግዛቶች በኃይል የተቆጣጠሩ ኃይሎች ለቀው ሲወጡ መኾን እንዳለበትና የትግራይ ታጣቂ ኃይሎችን "የማፍረስ ሴራ" ተቀባይነት እንደሌለው ገልጧል።

ቡድኑ፣ ፌደራል መንግሥቱ "ከጣልቃ ገብነት" በመቆጠብ የግጭት ማቆም ስምምነቱን ባግባቡ እንዲተገብርም ጠይቋል።
=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

17 Jan, 18:11


ሰበር ዜና ‼️
👇👇👇
https://youtu.be/J6BOPn8Fa-o

ልዩ መረጃ

17 Jan, 05:43


የመሬት መንቀጥቀጥ አማራ ክልል ተከስቷል‼️

ዛሬ ለሊት 10:46 ላይ በሬክተር ስኬል 4.9 የሚጠጋ የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዲስ አበባ 133 ኪሎ ሜትር ላይ፤ በአማራ ክልል ልዩ ስሙ #አልዩ_አምባ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ላይ ተከስቷል። አዲስ አበባ ላይ ለረጅም ሰከንዶች የቆየ ንዝረት ተሰምቷል።
=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

16 Jan, 16:37


ሰበር ዜና ‼️
👇👇👇
👉ኢራን ባላንጣዋ እስራኤል የምያጠፈ ራዝቫን የተሰኘ አጥፍቶ ጠፊ ድሮን አለች አሜሪካንንም  ተጠቃቅ ብለሌች

👉ማቆሚያ ባጣው የሎስ አንጀለሱ እሳት የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ቅንጡ መኖሪያ ቤት መቃረቡን የአሜሪካ ጋዜጦች በሰበር ዘግበዋል።

👉ደቡብ ኮርያ በዩክሬን ሲዋጉ የነበሩ 300 የሰሜን ኮርያ ወታደሮች መገደላቸዉን አስታወቀች

https://youtu.be/KSClQ6qjKbA

ልዩ መረጃ

16 Jan, 06:14


በኢራቅ የዘጠኝ ዓመት ልጃገረድ እና የ35 ዓመት ሰው ጋብቻ ፈፀሙ‼️

ኢራቅ በቅርቡ የሴት ልጅ ጋብቻ መነሻ እድሜን ከ18 ወደ 9 ዝቅ ማድረጓ የሚታወስ ነው።

ከህጉ መሻሻል በኋላ የዘጠኝ ዓመት ልጅ ስታገባ የመጀመሪያው ነው ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
Via_reporter
=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

15 Jan, 11:19


በትግራይ ክልል የአክሱም ወረዳ ፍርድ ቤት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ሂጃብ እንዳይለብሱ የሚከለክለውን መመሪያ ትናንት ማገዱን የሙስሊም ዜና ምንጮች ዘግበዋል። ከትምህርት የታገዱ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ያዘዘው ፍርድ ቤቱ፣ በሂጃብ ምክንያት ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታ ያገዱ ትምህርት ቤቶችም ጥር 16 ፍርድ ቤት ቀርበው ቃላቸውን እንዲሠጡ ማዘዙን ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል። የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት እገዳው እንዲነሳ ክስ መመስረቱን ባለፈው ሳምንት ገልጦ ነበር።

Via Brook News
Source Wazema
=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

15 Jan, 06:07


‼️ለህዝብ የተደበቁ በአማራና ሌሎች ክልሎች ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ነገሮች የሚጋለጡበት እውነታወች ፊት ለፊት  የሚወጡበት ቻናል ልጠቁማቹ እናተ ዝም ብላቹ join የሚለውን ተጫኑ ትገረማላቹ👇

https://t.me/darashMedia
https://t.me/darashMedia
https://t.me/darashMedia

ልዩ መረጃ

15 Jan, 05:46


አሜሪካ የአርማጌዶን ገሃነማዊ ሊባል ከሚችል እሳት ጋር የለየለት ጦርነት ውስጥ ትገኛለች ። በፍፁም መቆጣጠር አልተቻለም ።
LA እያሉ በሚያንቆለጳጵሷት እጅግ ቅንጧዋ ሎስ አንጀለስ ከተማ ውድመቱ ታይቶ የማይታወቅ ሆኗል ። በአንድ ሳምንት 275 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ንብረት እስካሁኗ ሰዓት ድረስ ወደ አመድነት ተቀይሯል ( 3 እጥፍ የኬንያን ኢኮኖሚ የተጠጋ ሀብት ማለት ነው ። ) የከፋው ነገር "በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ" በዛሬው እለት አዲስ ከቁጥጥር ውጪ የሆነ ከባድ ሰደድ እሳት መሀል ከተማ ውስጥ ተከስቷል ።

=========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+KP0qBefX8b04MDFk

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

14 Jan, 13:35


ቤተሰብ
💚💛❤️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ
👇👇👇👇
 

በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇
https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

14 Jan, 12:10


የአውሮፓ ሀገራት መሪዎች በኢራን የኑክሌር ፕሮግራም ላይ ለመወያየት ለሶስተኛ ጊዜ ተሰብስበዋል‼️

በጀኔቫ እየተካሄደ ባለው ስብሰባ ከኢራን የተወከሉ ተደራዳሪዎች ከፈረንሳይ፤ እንግሊዝ እና ጀርመን ባለስልጣናት ጋር ውይይት እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡

ኢራን ለድርዱሩ ውጤታማነት የተጣሉባት ማዕቀቦች እንዲነሱላት የስምምነቱ አካል አድርጋ ማቅረቧን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ድዔታ ካዜም ጋሪባብዲ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ አስታውቀዋል፡፡

ውይይቱ ቀጥተኛ፣ ግልጽ እና ገንቢ ነው ያሉት ጋሪባብዲ በሁለቱ ወገን ያለው ንግግር ቀጣይነት እንደሚኖረው አመላክተዋል፡፡
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/darashmedia

YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

Facebook :https://www.facebook.com/profile.php?id=61556100402412&mibextid=ZbWKwL

ልዩ መረጃ

06 Jan, 19:14


እውነተኛ የቻናል ጥቆማ✈️

ማርያምን ምንም ውሸት አልተቀላቀለበትም
💯‼️

የእውነት ምንም ውሸት አልተቀላቀለበትም
በትኩሱ ስለወቅታዊ ጉዳይ ፈጣን እና ታማኝ መረጃ ለማግኘት ይሄንን  ቻናል ዝምብላቹህ ተቀላቀሉ
‼️

ፈጣን ፣ ታማኝ ፣ ወቅታዊ እና እውነተኛ የመረጃ እጦት ለተቸገራችሁ ፣ የቱን ልመን? ብላችሁ ለተወዛገባችሁ ፣ እነሆ ሀገራዊ እና አለምአቀፋዊ መረጃዎችን ካሉበት አጣርቶ እና ፈልፍሎ የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ


ወንድሜ/እህቴ ከዚክ ቻናል ከለላችሁበት ቴሌግራም አትጠቀሙም ማለት ነው ።በቃ!!!?

አሁኑኑ ይቀላቀሉ...አሁኑኑ...


እሰኪ አንዴ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን join

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://t.me/+RfMB2pYufh7mvH7t
https://t.me/+RfMB2pYufh7mvH7t
https://t.me/+RfMB2pYufh7mvH7t

ልዩ መረጃ

06 Jan, 07:34


ሰበር ዜና ኢራን ኒዉክለር ከሰራች . . ‼️

እንደ አክሲዮስ ዘገባ፣ ኢራን እ.አ.አ እስከ ጥር 20 ድረስ የኒዩክለር መሣሪያ ለመሥራት የሚያስችላትን እርምጃ ከወሰደች ፣ በኢራን የኒዩክለር ተቋማት ላይ ወታደራዊ ጥቃት እንዲፈፀም ጄክ ሱሊቫን ለፕሬዘዳንት ባይደን አማራጮችን አቅርበዋል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

06 Jan, 03:14


ሱዳን ከአረብ ኤምሬትስ ጋር ለመደራደር ቱርክ ያቀረበችውን ጥሪ ተቀበለች‼️


በሱዳን መንግስት እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መካከል ያለውን አለመግባባት በውይይት ለመፍታት ቱርክ ለማደራደር ያቀረበችውን ጥያቄ የሱዳን መንግስት መቀበሉን አስታውቋል።

ወደ ፓረት ሱዳን ያመሩት የቱርክ ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ቡርሃቲን ዱሃን ከሱዳን ሉዐላዊ ምክር ቤት ኘሬዝደንት ጀነራል አብዱልፈታ አል ቡርሃን ጋር የተነጋገሩ ሲሆን ፥ ቱርክ ሁለቱን ወገኖች በኘሬዝደንት ኤርዶጋን አማካኝነት ለማደራደር ጥረት ላይ እንደምትገኝ አስታውቀዋል ።

የቱርክን ተነሳሽነት ያደነቁት ጀነራል አልቡርሃን ጥሪውን እንደሚቀበሉ ይፋ አድርገዋል።

በሱዳን ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ቱርክ አበክራ እንደምትሰራ ምክትል ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።

ኤምሬትስ የሱዳን ፈጥኖ ደራሸሽ ሃይልን ትደግፋለች በሚል የሱዳን መንግስት ግንኙነቱን ማቋረጡ ይታወቃል።

የቱርክ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል አሁን ደግሞ በሱዳን እና በኤምሬቶች መካከል የምታደርጋቸው የሰላም ጥረቶች በግብፅ በኩል በበጎ አይን እየታየ አይደለም።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

05 Jan, 12:21


እጄን አጣጥፌ አልቀመጥም"ሔዝቦላህ‼️

የሊባኖሱ ሔዝቦላህ ለእስራኤል ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡

የሔዝቦላህ ዋና ጸሐፊ ናዒም ቃሲም እስራኤል ለምትፈጽመው የተኩስ አቁም ስምምነት ጥሰት እጃችንን አጣጥፈን አንቀመጠም ብለዋል።

ለአጸፋዊ ምላሽም ዝግጁ ነን ብለዋል።

ህዳር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነቱ  ቢደረግም እስራኤልና ሔዝቦላህ እርስ በርስ መካሰሳቸውን ቀጥለዋል።

የሊባኖስ መንግስትም ስምምነቱ ተጥሶ ንጹሃን የእስራኤል ጥቃት ሰለባ ሆነዋል የሚል ተደጋጋሚ ክስ ያቀርባል፡፡

እስራኤል ጋር የተደረሰውን ስምምነት ገቢራዊ ለማድረግ በትዕግስት እንቀሳቀሳለን ያሉት ናዒም ቃሲም ይህ ማለት ግን 60 ቀናት እየተጠቃን ለስምምነት ብለን እንጠብቃለን ማለት አይደለም ብለዋል፡፡

በስምምነቱ መሰረት የእስራኤል ጦር በሁለት ወራት ውስጥ ከደቡባዊ ሊባኖስ ወቶ በቦታው  የሊባኖስ ሀይሎች ከመንግስታቱ ድርጅት ሰላም አስከባሪ ጋር ሆነው አካባቢውን ይቆጣጠራሉ ተብሎ ነበር።

አሁን ባለው ሁኔታ ግን ጦርነቱ ዳግም ሊያገረሽ እንደሚችል ፍንጭ ሰጪ ውጥረቶች እየተስተዋሉ ነው።

ዘገባው የአልጀዚራ ነው፡፡
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

05 Jan, 12:15


ቤተሰብ
💚💛❤️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ
👇👇👇👇
 

በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇
https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

04 Jan, 21:13


ከአንድ ታካሚ ሆድ በቀዶ ሕክምና 57 ብረታ ብረቶች ወጡ‼️

በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሁለት ሰዓት በላይ በፈጀ ቀዶ ሕክምና ከአንድ ታካሚ ሆድ 57 ብረታ ብረቶች ወጡ።
‎ ‎
‎በቀዶ ሕክምናው 28 ሚስማር፣ 8 ብሎን እና ሌሎች የተለያዩ ብረታ ብረቶች መውጣታቸው ነው የተገለጸው፡፡

የቀዶ ሕክምናው በስኬት መጠናቀቁን የሆስፒታሉ አጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ሐኪም ዶክተር ጌታነህ በላይ ገልጸዋል።

‎የአንጀት ቀዶ ሕክምናው ከ2 ሰዓት በላይ የፈጀ እንደነበር ሆስፒታሉን ዋቢ አርጎ ያስነበበው ፋና ነው።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

04 Jan, 14:27


የአሜሪካ ጦር ወደ እስራኤል ‼️

ነጩን ቤተመንግስትን ለትራምፕ አስረክቦ ለመውጣት የቀናት ግዜ ብቻ የቀራቸው ተሰናባቹ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለእስራኤል የመሰናባበቻ ብለው 8 ቢልዮን ዶላር የሚያወጡ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ሊያጸድቁ መሆኑን በውስጥ አዋቂ የዜና ምንጭ ይፋ ሆኗል።

ተሰናባቹ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ለእስራኤል 8 ቢሊዮን ዶላር የጦር መሳሪያ ሊሸጥ እንዳሰበ የሞሳድ መረጃ ተቀላቢው አክሲዮስ ምንጮችን ጠቅሶ ነው የዘገበው።

የዜና አውታሩ እንደዘገበው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ከእስራኤል ጋር የሚደረገውን ስምምነት ሀገሪቱ ከአሜሪካ የምትቀበልበትን ስምምነት ለመጨረስ ያለውን ፍላጎት ለኮንግሬስ መደበኛ ባልሆነ መንገድ አሳውቋል።

በተለይም ዋሽንግተን ለእስራኤል ከአየር ወደ አየር ሚሳኤሎች ለተዋጊ ጄቶች እና ለአጥቂ ሄሊኮፕተሮች ፣መድፍ ዛጎሎች ፣ ከምድር በታች የተከማቹ መሳሪያዎችን ማውደሚያ ባለ ትንሽ ዲያሜትር ቦምብ፣ተጨማሪ JDAM ጥይቶች፣ 500 ፓውንድ በኪሎ ሲቀየር ወደ 227 ኪሎ ግራም የሚመዝኑ ዘግናኝ የሚባሉ ቦምቦች እና ሌሎች ጥይቶች ለእስራኤል ትሰጣለች።

በዚህ የባይደን ያልተጠበቀ እና ብዙዎችን ያስደነገጠ የቢልዮን ዶላር መሳሪያ ሽያጭ ውስጥ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኒውክለር ሚሳኤል መሸከም እንዲችሉ ተደርገው የተሻሻሉት ኤፍ-35 ተዋጊ ጀቶችን እንደሚያካትት ተጠቁሟል።

ከዚህ በተጨማሪ ከጋዛ ሊባኖስ ሶሪያ እስከ የመን ዘልቀው እሳት የሚያዘንቡት
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

04 Jan, 07:18


ቤተሰብ
💚💛❤️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ
👇👇👇👇
 

በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇
https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Jan, 17:03


ኒው ዴልሂ በጭጋጋ ተመሸፈነች‼️

የህንድ ዋና ከተማ ዴልሂ በወፍራሙ ጭጋጋ በመሸፈኗ ምክንያት የአውሮፕላን በረራን ሊያስተጓጉል ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።

በዋና ከተማዋ ላይ የተከሰተው ጭጋግ በአንዳንድ ቦታዎች ያለውን እይታ ወደ ዜሮ በማውረዱ ምክንያት ኤየርፖርቶች እና አየርመንገዶች የበረራ መስተጓጎል ሊኖር ይችላል የሚል ማስጠንቀቂያ ማሰማታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

የህንዱ ግዙፍ አየርመንገድ ኢንዲጎ እና በአነስተኛ ዋጋ አገልግሎት የሚሰጠው ስፓይስ ጄት በአየር ሁኔታው ምክንያት የበረራ መዘግየት ሊኖር እንደሚችል ገልጿል።

የአቪየሺን ራዳር 24 መረጃ እንደሚያሳየው በ20 በረራዎች ውስጥ በአማካኝ የስምንት ደቂቃ መዝግየት ተመዝግቧል።

ህንድ እና ፖኪስታን በከፍተኛ መጠን የተበከሉ ከተሞች ካሏቸው የአለም ሀገራት መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ናቸው።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Jan, 13:54


27 አፍሪካዊያን ፍልሰተኞች ቱኒዥያ ጠረፍ ላይ በጀልባ አደጋ ሞቱ‼️

ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት 110 ፍልሰተኞችን አሳፍረው የነበሩ ሁለት ጀልባዎች ቱኒዥያ ጠረፍ ላይ ተገልብጠው ሴቶችና እና ሕፃናትን ጨምሮ 27 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል፡፡

ኤኤፍፒ ባለሥልጣናትን ጠቅሶ እንደዘገበው ሁለቱ ጀልባዎች የተገለበጡት በማዕከላዊ ቱኒዝያ በከርከናህ ደሴቶች አቅራቢያ ነው፡፡

የነፍስ አድን ሠራተኞች 83 ሰዎችን ያዳኑ ሲሆን 15ቱ ሆስፒታል ገብተዋል፡፡ ደብዛቸው የጠፉ ሌሎች ተሳፋሪዎችን የማፈላለግ ሥራ ቀጥሏል።

ቱኒዚያ እና ሊቢያ መደበኛ ያልሆነ ስደት ዋና መነሻዎች ናቸው፡፡

ቱኒዚያውያንን ጨምሮ በየዓመቱ ከኢኮኖሚ ችግር የሚሰደዱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አደገኛውን የሜዲትራኒያን መሻገር ይሞክራሉ።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Jan, 11:36


ቤተሰብ
💚💛❤️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ
👇👇👇👇
 

በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇
https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Jan, 08:38


#አፋር በተደጋጋሚ ሲከሰት የነበረን የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ ዛሬ ጧዋት በአፋር በዱለሳ ወረዳ ሰገንቶ ቀበሌ የእሳተ ጎመራ ፍንዳታ ተከስቷል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Jan, 06:47


የጋለ ብረት ከሰማይ ወደቀ‼️

በኬንያ 500 ኪሎ ግራም የሚመዝን ብረት ከሰማይ መውደቁ ተሰምቷል።

በጎረቤታችን ኬንያ የ500 ኪሎ ግራም ክብደት እና የ2 ነጥብ 5 ሜትር ስፋት (ዲያሜትር) ያለው ቀለበታማ ብረት ከሰማይ መውደቁ ተነግሯል።

ሙኩኩ በምትሰኘው መንደር ያለፈው ሰኞ የወደቀው ይህ ብረት፥ ከስፔስ ላይ ማለትም ከሮኬቶች ተገንጥሎ የወደቀ ሊሆን እንደሚችል የኬንያ ስፔስ ኤጀንሲ አሳውቋል።

አብዛኛውን ጊዜ መሰል የሮኬቶች ስብርባሪ ውቅያኖሶች ላይ ይወድቃሉ አልያም፥ ምድር ላይ ከመድረሳቸው በፊት በሚገኙ ከባቢ አየሮች ተቃጥለው ይጠፋሉ ያለው ኤጀንሲው፣ ይህ በኬንያ የወደቀውን ትልቅ ብረት በተመለከተ ግን አሁንም ምርመራዎች እየተካሄዱበት ስለመሆኑ ተነግሯል።

ብረቱ ከሰማይ እንደወረደ በአካባቢው የደረሱት ፖሊሶች፥ እጅግ የጋለ በመሆኑ ምክንያት የአካባቢው ሰዎች እንዳይጠጉት ማድረጋቸው ተነግሯል።

የኬንያ ስፔስ ኤጀንሲ በመጤው ብረት ላይ አሁንም ድረስ ምርመራዎችን እያከናወነ ይገኛል ተብሏል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+PrS2vnRA2GdiYTA0
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Jan, 14:08


የመቐለው ውጥረት‼️

በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን የሚመራው ህውሃት DDR(ታጣቂዎችን መልሶ ማቋቋም) እንዳይፈፀም በማደናቀፉ ምክንያት የራሱ ታጣቂዎች ዛሬ ከሰዓት የመቐለ አውራ ጎዳናዎችን በመዝጋት ተቃውሟቸው እየገለፁ እንደሚገኙ ታውቋል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Jan, 14:06


ልዩ መረጃ pinned «ቤተሰብ 💚💛❤️ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇👇👇👇  በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇 https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw»

ልዩ መረጃ

02 Jan, 13:19


ቤተሰብ
💚💛❤️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ
👇👇👇👇
 

በቅርቡ የተከፈተ የብዙዎች ምርጫ እየሆና የለውን  የዩትዩብ ገፃችንን 1000 ልሞላ ጥቅት ይቀራል  subscribe በማድረግ  የቀራሁን እንሙላ እናም ቤተሰብ ይሁኑ👇👇
https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Jan, 09:22


በአዋሽ ፈንታሌ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ አጎራባች ስፍራዎች እየሸሹ መሆኑ ተገለጸ‼️

በአፋር ክልል አዋሽ ፈንታሌ ከሰሞኑን በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በርካታ ሰዎች አከባቢያቸውን ለቀው አጎራባች ወደሆኑ ስፍራዎች እየሸሹ መሆናቸውን ነዋሪዎች ገልፀዋል።

የአካባቢው ነዋሪ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት አስፋልት ሲሰነጠቅ ማየታቸውን ገልጸው አሁን ላይ ስንጣቂው እየሰፋ መምጣቱን እና ከሰዎች መኖሪያ ቤት ውስጥ ሳይቀር ውሃ ሲፈልቅ ማየታቸውን ጠቁመዋል።

በተለይም በአርብሃራ እና ቦሊቃ መካከል የተሰነጠቀው አስፋልት ጥልቀቱ በጣም ትልቅ መሆኑ ገለጿል።

የአዋሻ ፈንታሌ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ አደን በለአ በበኩላቸው፤ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ሳቡሬ ቀበሌ የሚገኘው የኡንጋይቱ መጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ላይ ጉዳት ማድረሱንና ትምህርት መቋረጡን አረጋግጠዋል።በተጨማሪም በዱሃ ቀበሌ የሚገኝ መስጂድ ላይ መሰነጣጠቅ አጋጥሟል ብለዋል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Jan, 05:37


ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ስለ 100 ብር ካርድ!
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Jan, 04:41


ኢትዮ ቴሌኮም በሚሰጣቸው አገልግሎቶቹ ላይ ያደረገው የዋጋ ጭማሪ፤ በህዝብ ዘንድ “ቁጣን ቀስቅሷል” ተባለ‼️

መንግስታዊው የቴሌኮም አገልግሎቶች አቅራቢ ኩባንያ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በአገልግሎቶቹ ላይ ያደረገው የዋጋ ጭማሪ፤ በህዝብ ዘንድ “ቁጣ ጭምር የቀሰቀሰ” እና “አስደንጋጭ ነው” ሲሉ አንድ የገዢው ፓርቲ የፓርላማ አባል ተቹ።

የዋጋ ማሻሻያ የተደረገው፤ “ዝቅተኛ የገቢ ምንጭ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችን ባልነካ መልኩ ነው” ሲል ኢትዮ ቴሌኮም ምላሽ ሰጥቷል።

ዘገባውን ያጋራው ኢትዮጵያ ኢንሳይደር የኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ጭማሪ ጉዳይ መነጋገሪያ የሆነው፤ ዛሬ ረቡዕ ታህሳስ 23፤ 2017 በተካሄደ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊት ለፊት የውይይት መድረክ ላይ መሆኑን ጠቁሟል።

በምክር ቤቱ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በተጠራው በዚህ የውይይት መድረክ ላይ ከህዝብ የተሰበሰቡ እና የፓርላማ አባላት በግላቸው ያነሷቸው ጥያቄዎች ቀርበዋል።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ኦፋ ምርጫ ክልል የፓርላማ ተወካይ የሆኑት አቶ መለሰ መና ካቀረቧቸው ጥያቄዎች መካከል፤ ኢትዮ ቴሌኮም የዛሬ ሶስት ወር ገደማ ያደረገው የዋጋ ጭማሪ ይገኝበታል።

“በሁሉም product ላይ በአንድ ጊዜ ነው የዋጋ ጭማሪ የተደረገው። ይሄ ደግሞ ትንሽ ህዝብ ውስጥ ቁጣም ጭምር እየቀሰቀሰ ነው” ብለዋል የፓርላማ አባሉ።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Dec, 17:44


ኢራን በሶሪያ ውስጥ ቀውስ ከመፍጠር እንድትቆጠብ የሶሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስጠነቀቁ‼️

በ13 አመቱ የሶሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ኢራን የበሽር አላሳድ መንግስት ዋነኛ ደጋፊ ሆና መቆየቷ ይታወሳል
ኢራን በሶሪያ ውስጥ ቀውስ እና ትርምስ ከመፍጠር እንድትቆጠብ የሶሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳድ ሀሰን አስጠነቀቁ፡፡
አዲስ እየተቋቋመ በሚገኘው የሽግግር መንግስት ውስጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አሳድ ሶሪያውንያን የተሻለ የፖለቲካ ስርአትን እና ሀገርን ለመገንባት ጥረት ላይ ናቸው ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት የሶሪያውያን ዜጎች ፍላጎት እና ሉዐላዊነት እንዲከበር ጠይቀዋል፡፡
የቀድሞ የሶሪያ አማጺዎች ተዋህደው በመከላከያ ሚኒስቴር ስር ለመሆን መስማማታቸው ተገለጸ
የኢራን ሀይማኖታዊ መሪ አያቶላ አሊ ካሚኒ የሶሪያ ወጣቶች ሀገሪቱ የገጠማትን የደህንነት ችግር ያቀነባበሩትን አካላት በቁርጠኝነት እንዲጋፈጧቸው በቴሌቪዥን የተላለፈ ንግግር አድርገዋል፡፡
ሀይማኖታዊ መሪው አክለውም "በሶሪያ ውስጥ ጠንካራ ቡድን እንደሚፈጠር እናምናለን፤ ምክንያቱም ዛሬ የሶሪያ ወጣቶች ምንም የሚያጡት ነገር የለም፤ ትምህርት ቤቶቻቸው፣ ዩኒቨርስቲዎች፣ ቤቶች እና መንገዶቻቸው አስተማማኝ አይደሉም" ብለዋል፡፡
የአዲሱ የሶሪያ መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳድ ሀሰን በመልዕክታቸው “ኢራን ትርምስ ለመፍጠር የምታደርገውን ጥረት እናውቃለን፤ ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያዘ በመሪዋ በኩል ያስተላለፈችውን የአመጻ ጥሪ ተከትሎ ችግር ቢፈጠር ተጠያቂ ትሆናለች” ነው ያሉት፡፡
ከአስርት አመታት የአንድ ቤተሰብ የአምባገነን አገዛዝ በኋላ ሶሪያውያን የራሳቸውን አስተዳደር እና መንግስት ለመመስረት በሽግግር ላይ ይገኛሉ፡፡
ሚኒስትሩ ይህን ሂደት ለማደናቀፍ ሽብር እና ፍርሀትን ለመንዛት የሚደረግ ጥረት ድጋሚ ጦርነትን ማወጅ ነው ሲሉ ተቃውመዋል፡፡
የበሽር አላሳድ መንግስትን ለመጣል ለ13 አመታት በተደረገው ትግል ኢራን እና ሩስያ ከአልአሳድ መንግስት ጎን በመቆም ተዋግተዋል፡፡
ባለፉት አመታትም ቴሄራን ብቻዋን የመንግስትን ጦር ለማጠናከር በቢሊየን ዶላር የሚገመት ገንዘብ ፈሰስ ከማድረግ ተሻግራ የአብዮታዊ ዘብ ጦሯን በሶሪያ አሰማርታ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ከሄዝቦላህ እና የሀማስ ቡድኖች ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ አቅም መዳከም ባለፈ የበሽር አልአሳድ መንግስት መውደቅ ኢራን በቀጠናው ያላትን ተጽዕኖ እንደሚቀንሰው እየተነገረ ይገኛል፡፡
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Dec, 17:41


ቱርክ ዝቅተኛ የሰራተኛ ደመወዝ ወለልን ወደ 630 ዶላር አሳደገች‼️

በፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን የሚመራው የቱርክ መንግስት ዝቅተኛ የሰራተኞች ደመወዝ 630 ዶላር እንዲሆን ወስኗል፡፡

እንደ ሮይተርስ ዘገባ ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት 2025 ጀምሮ የሚተገበር ዝቅተኛ የሰራተኞች ወርሃዊ ደመወዝ ተወስኗል፡፡

ዘጠን ሚሊዮን ሰራተኞች ያሏት ቱርክ ዝቅተኛ ወርሃዊ ደመወዝ 22 ሺህ ሊራ ወይም 630 ዶላር እንደሚሆን ፕሬዝዳንት ኤርዶሃን ተናግረዋል፡፡

ቱርክ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ካለባቸው የዓለማችን ሀገራት መካከል አንዷ ስትሆን አሁን ላይ የኑሮ ውድነቱ 47 በመቶ ላይ ይገኛል፡፡

ባሳለፍነው ግንቦት ወር ላይ የሀገሪቱ አማካኝ የዋጋ ግሽበት መጠን 75 በመቶ ጭማሪ አሳይቶ የነበረ ሲሆን ይህም ቀስ በቀስ እየቀነሰ መጥቷል ተብሏል፡፡

የቱርክ መገበያያ ገንዘብ የሆነው ሊራ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለው ልዩነት እየጨመረ መምጣት ለዋጋ ንረቱ ሌላኛው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል፡፡

አሁን ላይ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ35 የቱርክ ሊራ እየተመነዘረ ይገኛል፡፡
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Dec, 14:55


እንዳትቆጩ5 ቀን ቀረው‼️
ይህ ፕሮጀከት በፈረንጆቹ 2024 ምርጡ ፕሮጀክት ነው፣የ2025 መግቢያ December 30 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር ዛሬ አሳውቀዋል። ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣አሁኑኑ ጀምሩ start በሉት

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

ልዩ መረጃ

25 Dec, 13:59


የ ሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኤርትራ ገብተዋል‼️

“የዲፕሎማሲ ትርጉም የማይስማሙ ነገሮችን አስማምተህ የራስህን ጥቅም የምታሰከብርበት ጥበብ ነው” የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ


የሶማሊያ ዝሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ ለስራ ጉብኝት ዛሬ ታህሳስ 16/ 2017 ከሰዓት በኋላ አስመራ መግባታቸውን የ ኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አስታውቋል።

ፕሬዝዳንቱና ልዑካን ቡድናቸው አስመራ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል ሲሉ የማስታወቂያ ሚንስትሩ የማነ ገ/መስቀል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።
ሁለቱ መሪዎች የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን እንዲሁም የጋራ ጠቀሜታ ያላቸውን ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች የበለጠ ማጠናከርን በተመለከተ ይወያያሉ ተብሏል።
የሶማሊያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጥያቄ በትላንትናው እለት ሀገሪቱ በተመሳሳይ ስዓት እና ቀን ወደ ኢተዮጵያ እና ግብጽ ልአኡካን መላኳን በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግስት ወይም የግብጽ መንጎስት አንዳቸው በዚህ ጉዳይ ደስተኛ ሊሆን አይችልም ወይ ተብለው ተጠይቀው ነበር።
ቃል አቀባዩ ሶማሊያ እራሳን የቻለች ነፃ ሃገር ነች የሶማሊያን ጥቅም ባከብመልኩ ከማንኛውም ሃገር ለመደራደር የሶማሊያን ጥቅም ለማስከበር ዝግጁ ነን። የኛ ወድ ግብጽ መሄድ ኢትዮጵያን ቢያስከፋት ወይም የኛ ወድ ኢትዮጵያ መሄድ ግብጽን ያስከፈታል ብለን ካብን እኛ የራሳችንን ፍላጎት ያለን ነፃ ሃገር አይደለንም ማለት ነው
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Dec, 09:46


Crypto ወደፊት ትልቅ ተስፋ አለው፣ዛሬም አንድ ጥሩ ፕሮጀክት ልጠቁማችሁ።
የፕሮጀክቱ ስም seed ይሰኛል፣አንድ seed 1.1$ ነው። እንዳትቆጩ፣
አሁኑኑ ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በሉት👇👇
http://t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385

http://t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

25 Dec, 07:09


የአሜሪካው የሕዋ ምርምር ተቋም መንኩራኩር በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ፀሐይ የመጠጋት ሙከራ እያደረገች ነው‼️

ፓርከር ሶላር ፕሮብ በአውሮፓውያኑ 2018 ነው ወደ ሶላር ሲስተም ማዕከላዊ ክፍል ያቀናችው።

መንኩራኩሯ እስካሁን 21 ጊዜ ፀሐይን የዞረች ሲሆን በየወቅቱ ወደ ፀሐይ እየተጠጋች ትገኛለች። በአውሮፓውያኑ ገና ዋዜማ ግን ከምን ጊዜውም በላይ ወደ ፀሐይ ተጠግታለች። ፓርከር ሶላር ወደ ፀሐይ የተጠጋችው 6.2 ሚሊዮን ኪሎ ሜትር (3.8 ሚሊዮን ማይል) ርቀት ላይ ነው። ኒኮላ ፎክስ እንደሚሉት ይህ ርቀት በጣም የበዛ ቢመስልም በንፅፅር እጅግ ቅርብ ነው።

"እኛ ከፀሐይ 93 ሚሊዮን ማይል ርቀት ላይ ነው የምንገኘው።ለምሳሌ ፀሐይ እና መሬት አንድ ሜትር ርቀት ላይ ቢሆኑ ፓርከር ሶላር ከፀሐይ 4 ሴንቲ ሜትር ርቀት ላይ ነው ማለት ነው። ይህን ያህል ቅርብ ነው" ይላሉ።

መንኩራኩሯ ወደ ፀሐይ ስትጠጋ 1400 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ሙቀት ተቋቁማ ነው። የፀሐይ ሙቀት የመንኩራኩሯን ክፍሎች የማቅለጥ ኃይል አለው። ፓርከር ሶላር 11.5 ሴንቲሜትር ስፋት ባለው ካርበን-ኮምፖሲት የተሸፈነች ቢሆንም ዓላማዋ ቶሎ ገብቶ መውጣት ነው። መንኩራኩሯ የሰው ልጆች ከሠሯቸው ቁሶች እጅግ ፈጣን ስትሆን በሰዓት 430 ሺህ ማይል ትጓዛለች። ይህ ማለት ከለንደን ኒው ዮርክ በ30 ሰከንድ እንደመጓዝ ነው
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Dec, 07:07


በጋዛ እና በዌስት ባንክ የሚገኙ ክርስቲያኖች የእስራኤል የዘር ፍጅት እንዲያበቃ የፀሎት ስነ ስርዓት አደረጉ‼️

የክርስቶስ የልደት ስፍራ በሆነችው የፍልስጥኤም ግዛት የዌስት ባንክ ከተማ ቤቴልሄም እና በጋዛ ሰርጥ የሚገኙ ክርስቲያኖች የእስራኤል የዘር ፍጅት እንዲያበቃ የፀሎት ስነ ስርዓት አድርገዋል።በጋዛ የሚኖሩ ክርስቲያኖች እስራኤል የምትፈፅመው ሞትና ውድመት እንዲያበቃ በመጸለይ የገናን በዓል አክብረዋል። በዌስት ባንክ ከተማ ቤተልሔም የኢየሱስ የትውልድ ቦታ በርካቶች ጸሎታቸውን ያቀረቡ ሲሆን በእስራኤል “የዘር ማጥፋት” ሰለባዎችን በማስታወስ ፀሎት አድርገዋል።

የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ቦታ በሆነችው በ
ቤተልሔም በየዓመቱ የፍልስጤም ከተማን ይጎበኙ የነበሩ የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች በጋዛ ጦርነት እና በዌስት ባንክ የእስራኤል ጥቃት እየተባባሰ በመቀጠሉ ለመገኘት አልቻሉም። በጋዛ በቀጠለው የእስራኤል ጥቃት በአደጋ ጊዜ አገልግሎት እና በፍልስጤም ግዛት ውስጥ የፍለጋ እና የማዳን ስራዎችን የሚያከናውነው የፍልስጤም ሲቪል መከላከያ ቢሮዎች ላይ ደርሷል።

ጸጥታ የሰፈነበት ምሽት(Silent Night) የሚለው መዝሙር በቤተልሔም ውስጥ ሰላማዊና ጸጥታ የሰፈነበት ምሽት እንደነበረ የሚናገር የታወቀ የክርስቴስ ልደት መዝሙር ሲሆን ይህም ከ 2,000 ዓመታት በፊት የመጀመሪያውን የውልደት በዓልን በመጥቀስ ይዘመሬል።አሁን 2024 ነው፣ እናም እንደገና በቤተልሔም ጸጥ ያለ ምሽት አልፏል። ፀጥታው ስለ ሰላም አይደለም።

===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Dec, 07:07


ትራምፕ የአርክቲክ ደሴትን ለመግዛት ፍላጎት ማሳየታቸውን ተከትሎ ዴንማርክ የግሪንላንድ መከላከያን አጠናከረች ‼️

የአሜሪካው ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርክቲክን ግዛት ለመግዛት ፍላጎታቸውን ከደገሙ ከሰዓታት በኋላ የዴንማርክ መንግስት ለግሪንላንድ የመከላከያ ወጪ ላይ ከፍተኛ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል። የዴንማርክ መከላከያ ሚኒስትር ትሮልስ ሉንድ ፖልሰን እንዳሉት ቢያንስ 1.5 ቢሊዮን ዶላር የመከላከያ ጥቅል ጭማሪ መደረጉን ገልፀዋል። እጣ ፈንታችንን በጦር ብረት ነው ሲሉ ገልፀዋል። ሰኞ እለት ትራምፕ የግዙፉን ደሴት ባለቤትነት እና ቁጥጥር ለአሜሪካ “ፍፁም አስፈላጊ” ነው ብለዋል ።

ግሪንላንድ፣ ራሱን የቻለ የዴንማርክ ግዛት፣ ትልቅ የአሜሪካ የጠፈር ተቋም የሚገኝበት እና ለአሜሪካ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያለው ሲሆን ከሰሜን አሜሪካ ወደ አውሮፓ አጭሩ መንገድ ነው። ይህው ግዛት ከፍተኛ የማዕድን ክምችት አለው።ፖልሰን ፓኬጁ ሁለት አዳዲስ የፍተሻ መርከቦችን፣ ሁለት አዳዲስ የረጅም ርቀት ድሮኖችን ለመግዛት ያስችላል ብለዋል። በተጨማሪም በዋና ከተማው ኑኡክ የሚገኘው የአርክቲክ ኮማንድ የሰው ሃይል ብዛት እና ከግሪንላንድ ሶስት ዋና ዋና የሲቪል አውሮፕላን ማረፊያዎች ለአንዱ ኤፍ-35 ሱፐርሶኒክ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ለማስተናገድ የገንዘቡ ድጋፍን ይጨምራል።

ለበርካታ አመታት በአርክቲክ ውስጥ በቂ ኢንቨስት አላደረግንም፣ አሁን ጠንካራ በስፍራው ለመገኘት አቅደናል ብለዋል። የመከላከያ ሚኒስትሩ ስለ ፓኬጁ ትክክለኛ አሃዝ አልገለፁም። ነገር ግን የዴንማርክ መገናኛ ብዙሃን ከ12 እስከ 15 ቢሊዮን ክሮን አካባቢ እንደሚሆን ገምተዋል።  ትራምፕ በማህበራዊ ሚዲያው ትሩዝ ሶሻል ላይ “በአለም ዙሪያ ለብሔራዊ ደኅንነት እና ለነፃነት ዓላማ፣ ለዩናይትድ ስቴትስ የግሪንላንድ ባለቤትነት እና ቁጥጥር ፍፁም አስፈላጊ እንደሆነ ይሰማታል” ሲሉ ከተናገሩ ከአንድ ቀን በኋላ ዴንማርክ የመከላከያ በጀቷን አሳድጋለች።

የግሪንላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙቴ ኤጌዴ ለትራምፕ አስተያየት "እኛ የምንሸጥ አይደለንም" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ነገር ግን ግሪንላንድስ በተለይ ከጎረቤቶቻቸው ጋር ለትብብር እና ለንግድ ክፍት መሆናቸዉን መቀጠል አለባቸው ብለዋል።ተንታኞች እንደሚናገሩት እቅዱ ለረጅም ጊዜ ውይይት ላይ የቆየ ሲሆን ለትራምፕ አስተያየት ቀጥተኛ ምላሽ ተደርጎ ሊወሰድ አይገባም ሲሉ ተደምጠዋል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

24 Dec, 16:59


እንዳትቆጩ6 ቀን ቀረው‼️
ይህ ፕሮጀከት በፈረንጆቹ 2024 ምርጡ ፕሮጀክት ነው፣የ2025 መግቢያ December 30 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር ዛሬ አሳውቀዋል። ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣አሁኑኑ ጀምሩ start በሉት፣only task/no tap/ 👇👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=zj4t6Hbs

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=zj4t6Hbs

ልዩ መረጃ

24 Dec, 04:26


ትናንት ምሽት በሬክተርስኬል 4.9 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ተነገረ‼️

የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ድረገጽ ትናንት ምሽት 4:41 ላይ ከመተሐራ 13 ኪሎ ሜትር ርቀት የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር አመልክቷል።

በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶችን የሚከታተለው ተቋሙ መሬት መንቀጥቀጡ በሬክተር ስኬል 4.9 የተመዘገበ ጠቅሶ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ መሰማቱም ተነግሯል። በተጨማሪም ዳጉ ጆርናል ከተከታታዮች አንደሰማዉ ከሆነ በአዲስአበባ ካዛንቺስ ፣ ጀሞ (1፣2እና3) ፣ አያት ፣ ቱሉዲምቱ እና ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም ንዝረቱ ተሰምቷል ያሉን ሲሆን በክልል አካባቢዎችም እንደ በአሰበተፈሪ ፣ መተሐራ እና ሱሉልታ መሰማቱን የዳጉ ጆርናል ተከታታዮች ተናግረዋል።
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Dec, 20:33


Crypto ወደፊት ትልቅ ተስፋ አለው፣ዛሬም አንድ ጥሩ ፕሮጀክት ልጠቁማችሁ።
የፕሮጀክቱ ስም seed ይሰኛል፣አንድ seed 1.1$ ነው። እንዳትቆጩ፣
አሁኑኑ ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በሉት👇👇
http://t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385

http://t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

23 Dec, 18:10


መሬት መንቀጥቀጡ በፈንታሌ ተራራ ፍንዳታ አስከትሏል‼️

በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) እንዳሉት፥በአዋሽ ፋንታሌ ወረዳና አካባቢው ከታሕሣሥ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የተለያየ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ ነው፡፡

በዛሬው ዕለትም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ ሰሞኑን ከተከሰቱት ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ተናግረዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡን ተከትሎም ተራራው የመሰንጠቅ እና የመደርመስ ምልክት ማሳየቱን ነው ያስረዱት፡፡

በአካባቢው የሚስተዋለው የመሬት መንቀጥቀጥ ከቀን ቀን እየጨመረ መምጣቱን ጠቁመው÷ነዋሪዎች ላይ ችግር እንዳያስከትል የቅርብ ክትትል ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡

በአፋር ክልል የዞን 3 ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዶ አሊ አቡበከር በኩላቸው÷ዛሬ ከሰዓት በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ የፍንዳታ ድምጽ ያስከተለ እና ጭስ የታየበት ነው ብለዋል፡፡

በመሬት መንቀጥቀጡ የፍንዳታ ድምጽ መሰማቱ እና ጭስ መታየቱም በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ድንጋጤ መፈጠሩን አብራርተዋል፡፡
መረጃው የፋና ዲጅታል ነው
===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Dec, 16:50


ዛሬ ከቀይ ባሕር የተሰማው ዜና የናቁት ያደርጋል ራቁት አስብሏል‼️

ተራ አማጺ የሚባለው የየመኑ ሃውቲ አሜሪካን ጨምሮ 12 ሃገራት የተጣመሩበትን ሃይል እንደ ከብት እየነዳ ያሯሯጠበት ዜና በአለም መነጋገሪያ ሆኗል።

ቀይ ባሕርን በእሳት ያጠራት በኢራን የሚደገፈው ሃውቲ የአሜሪካን ተዋጊ ጀት እና ከ 100 በላይ የጦር አውሮፕላን የጫነን የአሜሪካ የጦር መረከብ ምትቻለሁ ሲል አስደንጋጭ መግለጫ አውጥቷል። የአሜሪካ ጦር በስህተት ነው የመታሁት ያለው F/A-18 ተዋጊ ጀት በስህተት ሳይሆን እኔ ነኝ የመታሁት ሲል ሃውቲ አስቸኳይ ሲል ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።

እንደ ሃውቲ መግለጫ ከ 200 በላይ የጦር አውሮፕላኖችና ክሩዝ ሚሳኤሎችን የሚጭነው የአሜሪካው USS ሃሪ ቱርማን የተባለውን የጦር መርከብ በጸረ-መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤል በማጥቃት አየር ላይ የተነሳን አንድ ተዋጊ ጀት በሚሳኤል ተመቷል ብሏል።

የሃውቲ ቃል አቀባይ ያህያ ሳሬ በከፍተኛ ደስታ ተሞልቶ በሰጠው መግልጫ “የሚሳኤል ክፍል አባላት በፈጸሙት ጥቃት የተመታው የጦር አውሮፕላን F/A-18 ጀት ነው” ብለዋል።

"ጠላት አሜሪካና አጋሯ ቅዳሜ ማምሻውን በሃገራችን ላይ ኃይለኛ ጥቃት ከከፈቱ በኋላ የእኛ የታጠቁ ሀይሎች የ USS ሃሪ ኤስ ትሩማን ተሸካሚ የጦር መርከብ ቡድንን እና በተመሳሳይ ===========================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Dec, 16:48


የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሚኒ በእስራኤል ዙሪያ አንድ ግዜ ጦርነት ካወጅን ሄዝቦላህ፣ ሃውቲም ሆነ ሃማስ አያስፈልጉንም ዋናው ጦራችን ይገባል የሚል አስደንጋጭ ክተት አውጀዋል‼️

“አሜሪካኖቹና ጽዮናዊው አገዛዝ አንድ ትልቅ ስህተት ሰርተዋል ኢራን በቀጠናው ላይ ጦርነት ከፈለገች ሄዝቦላህ በለው ሃውቲ አሊያም ሃማስ አያስፈልጉንም ማንኛውንም ዘመቻ መፈጸም የሚችል በቂ ሃይል አለን አንድ ግዜ ከወሰንን እናሳያችኋለን” ይሄን ጉድ ያሰሙት የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሚኒ ናቸው።

የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሚኒ እሁድ እለት እስራኤልና ኢራን መገኛ ዙሪያ ያሉ ታጣቂ ቡድኖች የቴህራን ተላላኪ ሆነው እንደሚሰሩ በመግለጽ አገራቸው “እርምጃ ለመውሰድ” ከመረጠች ግን በማንኛውም ሁኔታ እንደማትፈልጋቸው አስጠንቅቀዋል።

ሄዝቦላህና ሃማስ አልቆላቸዋል ሃውቲም መንገዱን ጀምሯል የሚሉትን የእስራኤልና አሜሪካ ሚዲያዎችን ዘገባ ያነሱት ካሚኒ ኢራን የትኛውንም ሃይል መግጠም የሚችል በቂ ሃይል አላት ጦርነት ከታወጀ ተላላኪ አያስፈልገንም በራሳችን እጅ እንፈጽመዋል ብለዋል።

ኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ተላላኪ ሃይል የላትም ያሉት አሊ ካሚኒ “የመን የምትዋጋው እምነት ስላላት ነው። ሂዝቦላህ የሚዋጋው የእምነት ሃይል ወደ ሜዳ ስለሚስበው ነው። ሃማስ እና (እስላማዊው) ጂሃድ የሚዋጉት እምነታቸው እንዲያደርጉ ስለሚያስገድዳቸው ነው። እንጂ እኛ ወኪል ሆነው አይሰሩም ”ማለታቸውን ታሳኒም የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/Liyumereja9
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Dec, 07:44


እንዳትቆጩ5 ቀን ቀረው‼️
ይህ ፕሮጀከት በፈረንጆቹ 2024 ምርጡ ፕሮጀክት ነው፣የ2025 መግቢያ December 30 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር ዛሬ አሳውቀዋል። ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣አሁኑኑ ጀምሩ start በሉት

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

ልዩ መረጃ

16 Nov, 11:00


እንዳትቆጩ
ዋጋው በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው‼️
Major በመጪዉ ህዳር 28/2024 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር አሳውቀዋል‼️
አሁን ላይ በ airdrop መልክ  እየተሰሩ ካሉ እና የቴሌግራም መስራቾችን ጨምሮ በርካታ ባለሀብቶች invest እያደረጉበት የሚገኘው ፕሮጀክት Major ነው፣አሁንም ያልጀመሪችሁ ከስር ባለው ሊንክ start በማለት ስሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

16 Nov, 07:37


የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የወጣ ወጣት በተአምር ህይወቱ ተርፏል‼️

በከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶ ላይ የወጣ ወጣት ኃይል እንዲቋረጥ ማድረጉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ አስታውቋል፡፡

በዘርፉ የደቡብ ሁለት ሪጅን እንደገለፀው ወጣቱ ዛሬ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሳውላ በሚሄደው ከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ወጥቶ አልወርድም በማለቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ ጎፋ ዞን፣ አሪ ዞን፣ ባስኬቶ ዞን እና ኦሞ ዞን ሙሉ በሙሉ እንዲሁም ጋሞ ዞን በከፊል ከሦስት ሰዓታት በላይ ኃይል ተቋርጦ ቆይቷል፡፡

በምን ምክንያት የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ላይ እንደወጣ ያልታወቀው ወጣት በአካባቢው ሽማግሌዎችና የመስተዳድር አካላት ቢለመንም ለመውረድ ግን አስቸግሮ እንደነበር መምሪያው ገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለሙያዎች ኃይል በማቋረጥ ወጣቱ ሳይጎዳ በገመድ አስረው በማውረድ በተአምር ህይወቱን ታድገዋል፡፡የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች የሚያስተላልፉት የቮልቴጅ መጠን ከፍተኛ በመሆኑ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ መምሪያው አሳስቧል፡፡

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

15 Nov, 11:39


ደብብ አፍሪካ ህገ ወጥ ማእድን አውጪዎችን እያሰሰች ነው‼️

ደቡብ አፍሪካ በሺዎች ለሚቆጠሩ ህገ-ወጥ ማዕድን አውጪዎች ማንኛውንም አይነት አቅርቦት እንደማትሰጥ እና ህገወጥ ያለቻቸውን ዜጎች በመፈለግ ላይ ስለመሆኗ ታውቋል፡፡

በደቡብ አፍሪካ ወደ 4,000 የሚጠጉ ህገወጥ የወርቅ ማዕድን አውጪዎች እንደሚኖሩ ሲገመት እነዚህን ማእድን አውጪዎች በቁጥጥር ስር ለማዋል እንቅስቃሴ መጀመሩ ተነግሯል፡፡

ይሁን እንጂ ከ 4 ሺ በላይ የሚገመቱት ህገወጥ ማአድን አውጪዎች ከመሬት በታች ተደብቀው እንደሚገኙ የቢቢሲ አፍሪካ ዘገባ አመላክቷል፡፡

እነዚህ ማዕድን ቆፋሪዎች በሰሜናዊ ምዕራብ ግዛት ውስጥ በሚገኝ የማዕድን ማውጫ ስፍራ ለአንድ ወር ያህል ተደብቀው ቆይተዋል ተብሏል።

ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ለመነጋገር ፈቃደኛ አልሆኑም የተባሉት እነዚህ ህገወጥ ማእድን አውጪዎች አንዳንዶቹ ሰነድ የሌላቸው እና እንደ ሌሶቶ እና ሞዛምቢክ ካሉ ጎረቤት አገሮች የመጡ ስመሆናቸው ተሰምቷል፡፡

ዛማ ዛማ በመባል የሚታወቁት እነዚህ ህገወጥ የማአድን አውጪዎች ህገ ወጥ ማዕድን በማውጣት የደቡብ አፍሪካን መንግስት በየዓመቱ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ለኪሳራ እንደሚዳርጉት ዘገባው አመላክቷል
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

15 Nov, 09:38


እንዳትቆጩ
ዋጋው በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው‼️
Major በመጪዉ ህዳር 28/2024 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር አሳውቀዋል‼️
አሁን ላይ በ airdrop መልክ  እየተሰሩ ካሉ እና የቴሌግራም መስራቾችን ጨምሮ በርካታ ባለሀብቶች invest እያደረጉበት የሚገኘው ፕሮጀክት Major ነው፣አሁንም ያልጀመሪችሁ ከስር ባለው ሊንክ start በማለት ስሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

15 Nov, 05:23


ሂውማን ራይትስ ዎች የዘር ፍጅት ፈፅማለች ሲል እስራዔልን ወነጀለ‼️

አለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት (HRW) እስራኤል "የጦር ወንጀል" እና "በሰብዓዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀል" ሰርታለች ብሏል።

ተቋሙ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እስራዔል በጋዛ ባለው ጦርነት በሀይል በተደረገ ማፈናቀል እና የዘር ፍጅት ወንጀል ተጠያቂ ናት ሲል ገልጿል።

90 በመቶ የሚጠጉ የጋዛ ነዋሪዎች ቤታቸውን ለቀው ለመሰደድ ተገደዋል ነው ያለው።

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

15 Nov, 05:22


ቅዱስ ፓትርያርኩ ወደ አክሰም አይጓዙም‼️

የኅዳር ጺዮን ዓመታዊ ክብረ በዓልን በማስመልከት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወደ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጺዮን እንደሚጓዙ ተደርጎ በተለያዪዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የሰነበተው ዜና ፍጹም መሰረተ ቢስና በቅዱስ ፓትርያርኩም ሆነ በቅዱስ ሲኖዶስ በኩል ወደ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለመጓዝ የተያዘ ምንም አይነት መርሐ ግብር አለመኖሩን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ምንጮቻችን አረጋግጠውልናል።(fastmerja)

የቅዱስነትዎ ቡራኬ ይድረሰን።


==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

14 Nov, 17:15


በመንግስት የሚፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች ሰላማዊ ዜጎችን ለህልፈት እየዳረገ ነው”- ኢሕአፓ‼️

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ “የዜጎችን ህይወት የመጠበቅ ሃላፊነት ያለበት መንግሥት ቢሆንም በሚያሰማራቸው የጸጥታ ሃይሎችና የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ጭምር የዜጎች ህይወት በበርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች እንደቅጠል እያረገፈ ይገኛል” ብሏል፡፡

ኢሕአፓ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ህገመንግሥቱን የመንግሥት አካላት ራሳቸው ካላከበሩት እንዴት ሊያስከብሩት ይችላሉ “በንጹሀን ዜጎች ላይ የሚደረጉት ግድያዎች ይቁሙ” ሲል አሳስቧል፡፡

እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት መገናኛ ብዙሀን ከመዘገብ ቢቆጠቡም በውጪ የመገናኛ ብዙሀን ጭምር ጥቃቱ መፈጸሙን እየገለጹ መሆኑን እና ፓርቲውም አጣርቻለሁ ያለውን በየክልሉ የደረሱትን ጥቃቶች አስታውቋል፡፡

ፓርቲው አጣርቻለው ባለው መሰረት አማራ ክልልን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሚደርሱ ጥቃቶች የሟቾችን ቁጥር እያሻቀበ መሆኑን እና ጥቃት ከተፈጸመባቸው ውስጥም ነፍሰጡሮች፣ የጤና ባለሙያዎች እና በትምህርት ቤት ውስጥ የነበሩ ተማሪዎች እንደሚገኙበት አመላክቷል፡፡

በመሆኑም “ወደፊት ትውልድ እንዲከፍል በብድር በመጣ የጦር መሳሪያ ንጹሀን ዜጎች ላይ የጅምላ ጭፍጨፋ ማካሄድ አግባብነት የለውም”፤ መንግሥት ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው ለማለት እንደዚህ ያለውን ሁኔታ በዝምታ ማስቀጠል አይችልም ሲል ኮንኗል፡፡

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

14 Nov, 13:51


እንዳትቆጩ
ዋጋው በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው‼️
Major በመጪዉ ህዳር 28/2024 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር አሳውቀዋል‼️
አሁን ላይ በ airdrop መልክ  እየተሰሩ ካሉ እና የቴሌግራም መስራቾችን ጨምሮ በርካታ ባለሀብቶች invest እያደረጉበት የሚገኘው ፕሮጀክት Major ነው፣አሁንም ያልጀመሪችሁ ከስር ባለው ሊንክ start በማለት ስሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

14 Nov, 06:11


ሩሲያ የአፍሪካን 20 ቢሊዮን ዶላር ብድር ሰረዘች‼️

ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሞስኮ ለአፍሪካ ሀገራት በብድር መልክ ከሰጠችው ገንዘብ ውስጥ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚሆነውን መሰረዟን አስታውቀዋል።

እንደ ፑቲን ገለፃ  ከሆነ ሀገራቱ ገንዘቡን ለልማት ፕሮጀክቶች እንዲጠቀሙበት በማሰብ ነው ብድሩ የተሰረዘው።  

የ2024 የሩሲያ - አፍሪካ ጉባኤ ከሁለት ሳምንት በፊት መካሄዱ ይታወሳል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

14 Nov, 05:26


መረጃ ‼️

በሶማሊያ አንድ ታጣቂ በከፈተዉ ተኩስ ሁለት ኢትዬጲያዊያን ተገደሉ!

በሶማሊያ ጋልጋዱል ግዛት የሶማሊያ ወታደር ዩኒፎርም በለበሰ ታጣቂ በተከፈተ ተኩስ ሁለት ኢትዬጲያዊያን ተገድለዋል

ይኼን ተከትሎም በግዛቶ ዉስጥ የሚኖሩ ኢትዬጲያዊያን ዛሬ ከሰአት በሆላ ተጨማሪ ጥቃት እንዳይደርስባቸዉ በመስጋት ለቀዉ እየወጡ እንደሆነ ተሰምቶል ፡፡

በጥቃቱ ዙሪያ  እስካሁን የሶማሌያ  መንግስት ምንም ያለዉ ነገር የለም ፡፡

በሶማሊያ የኢትዬጲያ ኢምባሲም ይሁን የመንግስት ባለስልጣናት ስለ ዜጎቻቸዉ ሞት እስካሁን ዝምታን መርጠዋል ፡፡
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

13 Nov, 11:55


ኤርትራውያን ከኢትዮጵያ ለመውጣት እስከ 4ሺህ ዶላር የሚደርስ የተጋነነ ክፍያ እንደሚጠየቁ ገለጹ‼️

በኢትዮጵያ የሚኖሩ ኤርትራውያን ወደ ሌሎች ሀገራት ለመሄድ ሲፈልጉ የመውጫ ቪዛ ለማስመታት እስከ 4ሺህ ዶላር የሚደርስ የተጋነነ ክፍያ እየተጠየቁ መሆናቸውን ገልጸዋል።የክፍያው ምክንያት ግልፅ እንዳልኾነና ወጥነትም እንደሌለው የተናገሩት ኤርትራውያኑ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የክፍያውን መጠን ዳግም እንዲመለከተው መጠየቃቸውን የአሜሪካ ድምጽ ዘግቧል።

የኢሚግሬሽና ዜግነት አገልግሎት በበኩሉ፣ እየተጠየቀ ያለው ክፍያ፣ ለመውጫ ቪዛ ሳይሆን፣ በሕገወጥ መንገድ ለቆዩበት ጊዜ የሚወሰን ቅጣት ነው ማለቱን ዘገባው አመላክቷል፡፡ክፍያው በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ሃገራት ዜጎች ላይ ተፈጻሚ እንደሚሆን የተቋሙ የውጭ ዜጎች ምዝገባና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ አዳነ ደበበ ገልጸዋል።

አክለውም ክፍያው የውጭ አገር ዜጎቹ በኢትዮጵያ የሚቆዩበት ጊዜ በጨመረ ቁጥር ክፍያውም እንደሚጨምር ጠቅሰው፤ በህገወጥ መንገድ፣ በሀገሪቱ ውስጥ እየኖሩ ያሉ የውጭ ሀገራት ዜጎች፣ በተቋሙ ተመዝግበው ህጋዊ የመኖሪያ ሰነድ እንዲይዙም አሳስበዋል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

13 Nov, 11:13


POWS VERIFY ተደርጓልልልል ☑️☑️

በዶግስ ተይዞ የነበረውን ብዙ ተጠቃሚ የማፍራት ሪከርድ የሰበረው POWS አሁኑኑ ጀምሩት በዚህ ፕሮጀክት በቀላሉ እስከ 50 ሺህ ብር ታገኛላችሁ 🔥🔥👇

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

ልዩ መረጃ

13 Nov, 09:02


ሰበር ዜና‼️

ግዙፎቹ የአሜሪካ መርከቦች በኢራን ሚሳኤል ዶግ አመድ ሆኑ፡፡በኢራን የሚደገፈዉና ቀይ ባህር አላላዉስ ያለዉ የየመኑ ታጣቂ ቡድን ሀዉቲ ሁለት የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ የሚሳኤልና ድሮን ዞፍ አዝንበዉ ቀይ ባህርን በደም አጠቡት፡፡

በኢራን ሚሳኤል ነዉ የተመታሁት ያለዉ የአሜሪካ ጦር ፔንታን፤ኤፍ-35 ጄቶችን በመጠቀም በሰነዘረዉ የአፀፋ ብትሩ፤የመንን እንደደረሰ ሰብል አጭዷታል፡፡

እጅግ አዉዳሚ የኢራንና ሩሲያ ሚሳኤሎችን እንደታጠቁ የሚነገርላቸዉየሁቲ ተጣቂ ቡድኖቹ ሰኞ ዕለት ቢያንስ ስምንት ሰው አልባ አውሮፕላኖች፣ አምስት ጸረ-መርከቦች ባለስቲክ ሚሳዔሎች እና ሦስት ጸረ-መርከብ ክሩዝ ሚሳዔሎች በመጠቀም ዩኤስኤስ ስቶክዴል እና ዩኤስኤስ ስፕሩንስ የተባሉት የጦር መርከቦችን ዒላማ አድርገዋል።

በየመኑ ሁቲ የሚተዳደረው አልማሲራህ ቲቪ የተሰኘው የቴሌቭዥን ጣብያ በበኩሉ ተከታታይ የአየር ድብደባው በሁለቱ የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በአረብ ባሕር ላይ በሚገኝ ሦስተኛ መርከብ ላይ ያነጣጠረ መሆኑን ገልጿል።

የቡድኑ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ያህያ አል ሳሬአ በኤክስ ላይ በሰጠው መግለጫ ጦራቸዉ ዩኤስኤስኤስ አብርሀም ሊንከን የተሰኘውን አውሮፕላን መጫኛ መርከብ በበርካታ የክሩዝ ሚሳዔሎች “በተሳካ ሁኔታ” መምታቱን ገልጿል።

ጥቃቱ የተፈጸመው በኢራን የሚደገፈው የሁቲ ቡድን በቀይ ባህር እና በኤደን ባህረ ሰላጤ መካከል ባለው የባብኤል መንደብ ሰርጥ በሚንቀሳቀስበት ወቅት ነው።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

13 Nov, 08:08


እስራኤል ሊባኖስን ስትደበድብ፤ ሄዝቦላህም የአጸፋ ምት በእስራኤል ላይ ፈጽሟል‼️

ሄዝቦላህ በእስራኤል ላይ በወሰደው የአጸፋ ምት የሰዎች ህይወት አልፏል ተብሏል
እስራኤል አዳሩን እንዲሁም ዛሬ ማለዳ ላይ በሊባኖስ ከባድ የተባለ ድብደባ የፈጸመች ሲሆን፤ ሄዝቦላህም የእስራኤል ላይ የአጸፋ ምት መፈጸሙ ተነግሯል።
የእስራኤል የጦር ጄቶች በቤሩት ደቡባዊ ክፍል በሚገኝ እና የሄዝቦላህ ይዞታ በሆኑ ስፍራዎች ላይ ከትናንት ቀን ጀምሮ ከባድ ድብደባ የፈጸሙ ሲሆን፤ በዚህም ከ20 በላይ ሰዎች ተገድለዋል ነው የተባለው።
የእስራኤል ጦር ለሲቪል ነዋሪዎች በማህበራዊ ትስስር ገጽ ላይ የማስጠንቀቂያ መልእክት ካሰራጨ በኋላ በቤሩት ዳሂየ አካባቢ በፈጸመው ድብደባ የሄዝቦላህ መሳሪያዎች እና ሚሳዔሎችን ማውደሙ ተነግሯል።
የእስራኤል ጦር አንድም የሊባኖስን መንደር መቆጣጠር እንዳልቻለ ሂዝቦላህ ተናገረ
የሊባኖሱ ቡድን ሄዝቦላህም ለእስራኤል ጥቃት የአጸፋ መልስ ምት መስጠቱ ተነግሯል።
በዚህም በሰሜን እስራኤል ናሃሪያ ከተማ በመኖሪያ ቤት ህንጻ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ሁለት ሰዎች መሞታቸውን የእስራኤል ፖሊስ አስታውቋል።
ሄዝቦላህ በናሃሪያ ከተማ ለተፈጸመው የድሮን ጥቃት ኃላፊነት የወሰደ ሲሆን፤ የድሮን ጥቃቱ ዋነኛ ኢላማ በናሀሪያ ከተማ ምስራቅ ላይ የሚገኝ ወታደራዊ ማዘዣ ጣቢያ እንደሆነም ገልጿል።
በሰሜናዊ እስራኤል የተለያዩ ክፍሎችም የድሮን እና የሮኬት ጥቃቶች መፈጸማቸውን ያስታወቀው የእስራኤል ጦር፤ በርካታ እስራኤላውያን ከጥቃቱ መሸሸጋቸውን እና የተጎዳ ሰው አለመኖሩንም አስታውቋል።
እስራኤል እና የሊባኖሱ ሄዝቦላህ ወደ ግጭት ያመሩት የእስራኤል ጋዛ ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ ከአንድ ዓመት በፊት ሲሆን፤ ካሳለፍነው መስከረም ወር ወዲህ ደግሞ ወደ ለየለት ጦርነት ገብተዋል።
እስራኤል ሀሰን ነስረላህን ጨምሮ ከፍተኛ የሄዝቦላህ አመራሮችን የገደለች ሲሆን፤ ቤሩትን ጨምሮ በደቡባዊ ሊባኖስ የሚገኙ በርካታ ከተሞችን በአየር ድብደባ አውድማለች።
በእስራኤል እና በሄዝቦላህ መካከል ግጭት ከተቀሰቀሰ ወዲህ የተገደሉ ሊባኖሳውያን ቁጥር 3 ሺህ 287 የደረሰ ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ እዛኞቹ ባለፉት ሰባት ሳመንታት ውስጥ የተገደሉ መሆኑን የሊባኖስ ጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
ሄዝቦላህ በሰሜናዊ እስራኤል እና በእስራኤል ይዞታ ስር በሚገኙ የጎላን ተራች ላይ በፈጸመው ጥቃት ከ100 በላይ እስራኤላውያን መሞታቸው ተነግሯል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

12 Nov, 15:41


ዩቲዩብ በኢትዮጵያ‼️

ዩቲዩብ ከዚህ ቀደም በኢትዮ ቴሌኮምና በሳፋሪ ኮም Google verification code ይልክ የነበረው በአሁን ሰዓት መላክ አቁሟል።

እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ የዩቲዩብ ypp (YouTube partner program) አባል አይደለም በዩቲዩብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ ቪዲዮ በኢትዮጵያ ተመልካች በእይታ ገንዘብ አያስገኝም።

ጎግል ቬሪፍኬሽን መላክ ያቆመው በጊዜያዊነት ይሁን በቋሚነት ማወቅ ባይቻልም በአሁን ሰዓት ቀድመው የተከፈቱ ቻናሎች 2step verification በስልክ ቁጥር ማድረግ የሚቻል ባለመሆኑ ስልኮ ቢጠፋ ወይም ኢሜል ስህተት ቢገጥም ዳግም ከቻናሎ መለያየት ሊገጥም ይችላል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

12 Nov, 15:39


አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው ሲፒጄ ከአምስተ አመት በፊት ካካሄድኩት ግምገማ በኋላ ባሉት አመታት የኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት እጅጉን አሽቆልቁሏል ሲል ገለጸ‼️

የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ (ሲፒጄ) ይህንን የገለጸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ዛሬ ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም ከሚያካሂደው 47ኛ ጉባኤ በፊት የኢትዮጵያን የአምስት አመታት የፕሬስ ነጻነት ግምገማውን አስመልክቶ ባቀረበው ሪፖርት ነው።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

12 Nov, 14:45


1SEED =1$ እየተባለ ነው በግምት ደረጃ😳

ዋጋውም ከፍ ሊል ይችላል ተብሎ ከታሰበበት አንዱ ምክንያት supply 20M ብቻ ነው።

ይሄ ኤርድሮፕ November ላይ ሊስት የሚደረግ ነው ፕሮጀክቱ በ MAJOR : በ BLUM እንዲሁም በ ታፕስዎፕ ጭምር የሚደገፍ ነው።

በተጨማሪም በBybit binance የሚደገፍ ነው

Earn የሚለዉ ዉስጥ በመግባት ነጥባችሁን ሰብስቡ

ካልጀመራችሁ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ጀምሩ👇👇👇

t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

12 Nov, 08:01


መረጃ ‼️

ፕሬዚዳንት ሙስጠፌ መሃመድ ዘላቂ መፍትሄ ይሰጠን አሉ

በኦሮሚያ እና በሱማሊ ክልል መካከል የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸዉ የሞያሌ እና የድሬደዋ ከተሞች ላይ ህዝበ ዉሳኔ እንዲሰጥ የሱማሊ ክልል ፕሬዝዳን ሙስጠፌ መሃመድ ለፌዴሬሺን ም/ቤት ደብዳቤ መላካቸዉ ተሰማ ፡፡

በደብዳቤዉ እንደተመላከተዉ በሁለቱ ክልሎች ለዘመናት የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸዉን ከተሞች የፌደሬሺን ም/ቤት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥበት ይጠይቃል ፡፡

አንኳር መረጃ ከደብዳቤዉ ለመገንዘብ እንደሞከረችዉ ህዝበ ዉሳኔዉን ለማድረግ ሱማሊ ክልል ሃላፊነቱን ለመዉሰድ መዘጋጀቱን ይገልፃል ፡፡

Via :አንኳር_መረጃ

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

12 Nov, 05:36


ኔታንያሁ በሄዝቦላ 'ፔጀር' ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ቀጥተኛ ትዕዛዝ መስጠታቸውን ጽ/ቤታቸው ገለጸ‼️

በሁለት ቀናት ውስጥ በፔጀሮች ላይ በደረሰው ጥቃት በአጠቃላይ 39 ሰዎች ሲሞቱ ከ3400 በላይ ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል
 ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በሄዝቦላ 'ፔጀር' ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ቀጥተኛ ትዕዛዝ መስጠታቸውን ጽ/ቤታቸው ገለጸ።
ኔታንያሁ በኢራን በሚደረገው ሄዝቦላ የመገናኛ መሳሪያ 'ፔጀር' ላይ ከፍተኛ ጥቃት እንዲፈጸም የቀረበውን እቅድ ማጽደቃቸው የጽ/ቤታቸው ቃል አቀባይ ኦመር ዶስሪ በዛሬው እለት ተናግረዋል።
የጋዛው ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ከባለፈው አመት ጥቅምት ጀምሮ በድንበር ላይ ከሄዝቦላ ጋር የተኩስ ልውውጥ ሲያደርግ የቆየው የእስራኤል  ጦር በመጀመሪያ ላይ ጥቃት ስለመፈጸሙ ተጠይቆ መልስ አልሰጠም ነበር።
ባለፈው መስከረም ወር በሺዎች የሚቆጠሩ ፔጀሮች በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ደቡባዊ ዳርቻ እና በሌሎች የሄዝቦላ ይዞታዎች ላይ በተመሳሳይ ሰአት አዲስ መልክት ከገባባቸው በኋላ ፈንድተዋል።
አንድ ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የሄዝቦላ ባለስልጣን ክስቱት ከእስራኤል ጋር እያካሄደ ባለው አንድ አመት ባስቆጠረው ጦርነት ውስጥ ከባድ የሚባል አደጋ ነው ብሏል። በጥቃቱ ጉዳት አጋጥሟቸው ወደ ሆስፒታል ከተወሰዱ ተጎጅዎች ውስጥ ብዙዎቹ የአይን ጉዳት፣ የእጅ ጣት መቆረጥ እና የሆድ መቀደድ ማስከተሉን ሮይተርስ እማኞችን ጠቅሶ ዘግቧል።
በሁለት ቀናት ውስጥ በፔጀሮች ላይ በደረሰው ጥቃት በአጠቃላይ 39 ሰዎች ሲሞቱ ከ3400 በላይ ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ በካቢኔ ስብሰባ ወቅት ከፍተኛ የመከላከያ ኃላፊዎች ፔጀሮችን የማፈንዳት እቅድ መቃወማቸውን እና እሳቸው ግን እንዲፈጸም ማድረጋቸውን ለሚስትሮች መናገራቸውን የእስራኤል ሚዲያዎች ዘግበዋል።
የሄዝቦላ ታጣቂዎች እስራኤል ያሉበትን ተከታትላ እንዳትደርስባቸው ፔጀሮችን ሲጠቀሙ ነበር። ፔደር  መልክት የሚቀበል እና የሚያሳይ ገመድ አልባ የመገናኛ መሳሪያ ነው።
እስራኤል ፔደሮችን ማፈንዳቷን ተከትሎ በቤይሩት በፈጸመችው የአየር ድብደባ የሄዝቦላ መሪ የነበረውን ሀሰን ነስላሀን ገድላለች።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

10 Nov, 07:35


በእስራኤል-ሄዝቦላህ ጦርነት ምን አዳዲስ ክስተቶች አሉ እስካሁን የምናውቀው‼️

ሄዝቦላህ ጥቃቱን ማጠናከሩንና ትናንት ብቻ ከ20 በላይ የተሳኩ ዘመቻዎችን ፈጽሚያለሁ ብሏል
በእስራኤልና በሊባኖሱ ሄዝቦላህ መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት በአየር ድብደባ እና በምድርጦር ተባብሶ እየተካሄደ ይገኛል።
እስራኤል በትናንትናው እለት በሊባኖስ በፈጸመችው የአየር ድብደባ ህጻናትን ጨምሮ 40 ሊባኖሳውያን መሞታቸውን የሊባኖስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
የእስራኤል ጦር አዳሩን ድብደባ ከፈጸባቸው አካባቢዎች መካከልም የሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት ደቡባዊ ክፍል አንዱ ነው ተብሏል።
ከሊባኖስ ወደ እስራኤል በተተኮሰ ሮኬት የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ
በታይሬ ከተማ አርብ ምሽት በእስራኤል በተፈጸመ የአየር ድብደባም ቢያንስ የ7 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሊባኖስ ጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
በታይሬ ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ የአየር ድብደባው ትናንት ቅዳሜ በቀጠሉ የእስራኤል የአየር ድብደባዎች ቢያንስ 13 ሰዎች መሞታቸውን ነው የሊባኖስ ባለስልጣናት ያስታወቁት።
ትናንት ቅዳሜ በታሪካዊቷ ባልቤክ ከተማ ምስራቃዊ ክፍል በተደረገ የእስራኤል የአየር ድብደባዎች ቢያንስ 20 ሰዎች መሞታቸውንም ነው የሊባኖስ ጤና ሚኒስቴር የገለጸው።
የእስራኤል ጦር በታይሬ እና በባልቤክ ከሞች የሚገኙ የሄዝቦላህ መሰረተ ልማቶች እና ወታደሮች ላይ ጥቃት መፈጸሙን ነው ያስታወቀው።
የሊባኖስ የጤና ሚኒስቴር የእስራኤል ጦር ባለፈው አንድ ዓመት በፈጸመው ጥቃቶች 3 ሺህ 136 ሰዎች መሞታውን እና 13 ሺህ 979 ሰዎች መቁሰላቸውን ገልጾ፤ ከሟቾች መካከል 619 ሶቶች እና 194 ህጻት እንደሆኑም አስታውቋል።
የሊባሱ ሄዝቦላህ በእስራኤል ላይ የሮኬት ጥቃትን ጨምሮ የተለያዩ ጥቃቶችን እየሰነዘረ መሆኑን አስታውቋል።
ሄዝቦላህ በትናትናው እለት ብቻ በእስራኤል ላይ 20 የተሳኩ ኦፕሬሽኖችን መፈጸሙን ያስታወቀ ሲሆን፤ ከአንድ ቀን በፊትም በደቡባዊ ቴል አቪቭ የሚገኝ የእስራኤል ወታራዊ ፋሪካ ላይ ጥቃት በፈጸሙን ገልጿል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

10 Nov, 06:47


POWS VERIFY ተደርጓልልልል ☑️☑️

በዶግስ ተይዞ የነበረውን ብዙ ተጠቃሚ የማፍራት ሪከርድ የሰበረው POWS አሁኑኑ ጀምሩት በዚህ ፕሮጀክት በቀላሉ እስከ 50 ሺህ ብር ታገኛላችሁ 🔥🔥👇

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

ልዩ መረጃ

10 Nov, 06:16


ከነጭ አባትና እናት የተወለደው ጥቁር ልጅ የ”አባቱ ማን ነው ጥያቄ አስነሳ‼️

ክስተቱ የቻይናውን ዌቦ ድረገጽ ተጠቃሚዎች በሁለት ጎራ ከፍሎ እያከራከረ ነው

ቻይናዊቷ ወጣት ዘጠኝ ወር የጠበቀችውንና በህይወቷ አስደሳች የሆነውን ቀን አጣጥማው ሳትጨርስ አስከፊ ነገር ገጥሟታል።

የወለደችው ልጅ ጥቁር የቆዳ ቀለም ያለው መሆኑ ባለቤቷን ጥርጣሬ ውስጥ ከቷል።
ከሁለት ነጭ ባልና ሚስቶች እንዴት ጥቁር ልጅ ይወለዳል ያለው አባት በርግጥም አባቱ እርሱ እንደሆነ ለማረጋገጥ ምርመራ ማድረግ አለብን ብሏል።

ቻይና ታይምስ ስሟን ያልጠቀሳትን የ30 አመት የሻንጋይ ከተማ ነዋሪ እናትን ታሪክ አጋርቷል።

በቀዶ ጥገና የወለደችው እናት ባለቤቷ እንደርሷ ሁሉ በጉጉት የሚጠብቀውን ልጅ ሲመለከት አይኑን ማመን አቅቶት ሊታቀፈው እንኳን እንዳልፈለገ ተናግራለች።

“ወደ አፍሪካ ተጉዤ አላውቅም፤ ጥቁር ቆዳ ቀለም ያለው ሰው ጋርም ተገናኝቼ አላውቅም” የምትለው ቻይናዊት ጥቁር የቆዳ ቀለም ያለው ልጅ በመውለዷ ራሷም መጀመሪያ ላይ መደንገጧን አልሸሸገችም።

ከባለቤቷ የቀረበላትን የአባትነት ምርመራ ይደረግ ጥያቄ ተቀብላው እንደነበር የገለጸችው እናት፥ የልጄ አባት ከባለቤቴ ውጭ እንደማይሆን እርግጠኛ ነኝ፤ ምርመራው ግን የተበጠሰውን እምነታችን አይመልሰውም ብላለች።

አሁን ላይ ምርመራውን ማድረግ አለብኝ ወይ? እንዲህ አይነት ክስተትስ አጋጥሞ ያውቃል ወይ በሚል በዌቦ ድረገጽ ላይ ያቀረበችው ጥያቄም መነጋገሪ ሆኗል።

አስተያየት ሰጪዎች በሁለት ጎራ ተከፍለዋል፤ የልጁ ቆዳ ቀለም መጥቆር የእናትየዋን መወስለት ያጋለጠ ነው የሚሉት በአንድ ወገን ክስተቱ ተፈጥሯዊና በሂደት ሊስተካከል የሚችል ነው በሚል የሚከራከሩ ደግሞ በሌላ።

“መሰል ክስተት የሚፈጠረው የህጻናቱ የቆዳ ህዋሳት ሲቀጥኑና የደም ዝውውርን በሚገባ እንዳያካሂድ ሲያደርግ ነው” ያለ አንድ ባለሙያ መሆኑን የጠቀሰ አስተያየት ሰጪ፥ የህጻኑ የቆዳ ቀለም በሂደት እንደሚነጣ ተናግሯል።

ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች ደግሞ አባት አራስ ሚስቱን የአባትነት ምርመራ መጠየቁ ምን ያህል የሞራል ስብራት እንዳለው በውል አልተረዳውም፤ ምርመራው አባትነቱን ቢያረጋግጥላትም ትዳራቸው በሰላም የመቀጠሉ ነገር ያበቃለት ይመስላል ማለታቸውን ኦዲቲ ሴንትራል አስነብቧል።[አል አይን]
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

09 Nov, 18:50


‼️በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ጨምሮ እውነተኛ የመረጃ እጦት ለጋጠማችሁ፣ የቱን ልመን? ብላችሁ ለተወዛገባችሁ፣  እነሆ ሀገራዊ እና ካሉበት አጣርቶና ፈልፍሎ የሚያቀርብ የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማችሁ።"በዚህ ሊንክ ግቡ 👇👇

https://t.me/+ALRnQwiLmOkwYzJk
https://t.me/+ALRnQwiLmOkwYzJk
https://t.me/+ALRnQwiLmOkwYzJk

ልዩ መረጃ

09 Nov, 09:36


ሰሜን ኮሪያ ጂፒኤስ በመጥለፍ የአውሮፕላንና መርከቦችን ጉዞ ማወኳን ደቡብ ኮሪያ ገለጸች‼️

በአመት ከ56 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሚያጓጉዘው የደቡብ ኮሪያ ዋነኛው አውሮፕላን ማረፊያ ከሰሜን ኮሪያ ከ100 ኪሎሜትር ባነሰ ርቀት ላይ ይገኛል
ሰሜን ኮሪያ ከሳተላይቶች መረጃ በመሰብሰብ አቅጣጫ የሚጠቁመውን የጂፒኤስ ስርአት መጥለፏን ደቡብ ኮሪያ ገለጸች።
ፒዮንግያንግ ትናንት እና ዛሬ የጂፒኤስ ስርአት ላይ ለመጥለፍ ባደረገችው ሙከራ በደርዘን የሚቆጠሩ አውሮፕላኖች እና መርከቦች ጉዞ መታወኩንም ነው የደቡብ ኮሪያ የመከላከያ ሚኒስቴር ያስታወቀው።
የአቅጣጫ እና ሌሎች መረጃ ማቀበያ የጂፒኤስ ስርአቱ ኬሶንግ በተባለችው ከተማ ስለመጠለፉ የገለጸችው ሴኡል፥ መርከቦች እና አውሮፕላኖች በምዕራባዊ ሰሜን ኮሪያ አቅራቢያ ጉዞ እንዳያደርጉ አሳስባለች።
ሰሜን ኮሪያ በምን መንገድ ጂፒኤስ እንደጠለፈች እና ምን ያህል አውሮፕላኖች እና መርከቦች ጉዟቸው እንደተስተጓጎለ ግን አላብራራችም።
“ሰሜን ኮሪያ ጸብ አጫሪ ከሆነው የጂፒኤስ ጠለፋ ልትታቀብ ይገባል፤ በዚህ ምክንያት ለሚደርስ ጉዳትም ሙሉ ሃላፊነቱን እንደምትወስድ ልናሳስብ እንወዳለን” ብሏል የደቡብ ኮሪያ መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ።
በሩሲያ የሰፈሩት የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች የወሲብ ፊልሞችን በማየት መጠመዳቸው ተገለጸ
በፒዮንግያንግ የቆሻሻ ፊኛዎች ምክንያት በረራው ተስተጓጉሎ የነበረው የደቡብ ኮሪያ ዋነኛው አውሮፕላን ማረፊያ የጂፒኤስ ስርአት ጠለፋው ሰለባ ሊሆን እንደሚችል አሶሼትድ ፕረስ ዘግቧል።
በአመት ከ56 ሚሊየን በላይ ሰዎችና ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ቶን በላይ ጭነት የሚያጓጉዘው የኢንቾይን አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከሰሜን ኮሪያ ከ100 ኪሎሜትር ባነሰ ርቀት ላይ ይገኛል።
ፒዮንግያንግ ከወራት በፊት በቆሻሻዎች የተሞሉ ፊኛዎችን 12 ጊዜ በዚህ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በመጣሏ ምክንያት ለ265 ደቂቃዎች በረራዎች መዘግየታቸው ተገልጾ ነበር።
ደቡብ ኮሪያን በህገመንግስቷ ጭምር “ጠላት” አድርጋ የፈረጀችው ሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል እና ኒዩክሌር ፕሮግራሟን አጠናክራ በቅርቡም አህጉር አቋራጭ ባለስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ይታወሳል።
ይህን ሙከራዋን ተከትሎ አሜሪካ ከአጋሮቿ ደቡብ ኮሪያ እና ጃፓን ጋር የሶስትዮሽ የአየር ልምምድ ማድረጓ አይዘነጋም።
ፒዮንግያንግ ለዚህ ምላሽም አሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ባካሄድችበት እለት (ማክሰኞ) በጥቂቱ ሰባት ባለስቲክ ሚሳኤሎችን አስወንጭፋለች።
በፕሬዝዳንታዊ ምርጫው የሁለቱን ኮሪያዎች መሪዎች ከጦርነት ነጻ በሆነው ቀጠና (ዲኤምዜድ) እጃቸውን ያጨባበጡት ዶናልድ ትራምፕ ዳግም መመረጣቸው የኮሪያ ልሳነ ምድርን ውጥረት ሊያረግበው እንደሚችል ተገምቷል

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

09 Nov, 08:18


ከዚ በኋላ airdrop ጎብዛቹ ስሩ ሁሉም Crypto ከተወሰነ ቀናት በኋላ ጭማሪ ያሳያሉ ተብሎ ይጠበቃል እስከዛው game እየተጫወታቹ ብቻ በቀን እስከ 1Ton ወይመ 5$ ምሰሩበት airdrop እንጠቁማቹ Active ሁናቹ ስሩ የሰራቹትንመ ወዲያው Withdraw ማድረግ ትችላላችሁ

ለመጀመር
👇👇👇

https://t.me/lucky_gems_official_bot/app?startapp=GDVdLpaetnEidocivLdnEnnw72inim23Nxu3HvZTocy39

https://t.me/lucky_gems_official_bot/app?startapp=GDVdLpaetnEidocivLdnEnnw72inim23Nxu3HvZTocy39

ልዩ መረጃ

09 Nov, 08:01


የየመን ጦር የአሜሪካ MQ-9 ድሮንን ተኩሶ ጣለ‼️

ትራምፕ ከተመረጡ 24 ሰዓት ሳይሞላቸዉ የየመን ጦር የአሜሪካ ጦር የሚመካበትን MQ-9 ዶግ አመድ አደረገው!

የየመን ጦር የአየር መከላከያ ሰራዊት በየመንና በሰዉድ አረቢያ ድንበር አከባቢ በአል ጃዋፍ ግዛት የአየር ክልል ላይ ከምድር ወደ አየር በሚመነጨፍ ሚሳይል 30 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ግዙፉን የ ዩ.ኤስ MQ-9 የሰው አልባ በራሪን መትቶ መጣሉን አስታወቀ።

ሠራዊቱ ይፋ ባደረገው ቪዲዮ መሰረት የተመታው የ MQ-9 ሰው አልባ አውሮፕላን ስብርባሪዎች በአል-ያትማ አካባቢ ወድቀዋል። ይህም በየመን የአየር መከላከያ ኃይሎች ከተመቱት የዚህ ዓይነት ድሮኖች የአሁኑ አሥራ ሁለተኛ መሆኑ ነው።

ኤቢሲ ኒውስ የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው ፔንታጎን በየመን አልጃንፍ አከባቢ ከሰማይ ሲወድቅ የተመለከተዉ ድሮን እርግጥ መሆኑን አምኖ ነገር ግን ድርጊቱን እያጣራ በመሆኑ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አልሰጠም።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

09 Nov, 04:16


በኢትዮጵያ ከ 11 ሚሊዮን በላይ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ዉጪ መሆናቸዉን የዩኔስኮ ጥናት አመላከተ‼️

በኢትዮጵያ ከ 11 ሚሊዮን በላይ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ዉጪ መሆናቸዉን የዩኔስኮ ጥናት አመላክቷል።

ጦርነት ፣ ግጭት ፣ ድህነት እና የአየር ንብረት ለውጥ ህጻናቱን ከትምህርት ገበታቸው ያፈናቀሉ ዋነኛ ምክንያት ናቸው መባላቸዉን ዳጉ ጆርናል ከዘገባ ተመልክቷል።

በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (ዩኒስኮ) መረጃ መሰረት በአለም አቀፍ ደረጃ ከ6 እስከ 18 አመት እድሜ ላይ የሚገኙ 244 ሚሊየን ህጻናት እና ወጣቶች ከትምህርት ውጪ ናቸው፡፡

እስካለፈው ሰኔ ድረስ ደግሞ በአፍሪካ 24 ሀገራት ብቻ ከ14,300 የሚልቁ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል፡፡

በርካታ ትምህርት ቤቶች ከተዘጉባቸው ሀገራት መካከል ቡርኪናፋሶ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ካሜሩን፣ ቻድ፣ ናይጄሪያ እና ኒጀር ተጠቃሽ ናቸው።

ከግጭቶች፣ ከተሳሳቱ የመንግስት ፖሊሲዎች እና የአየር ንብረት ለውጥ ጎን ለጎን ድህነት ለትምህርት ትልቅ እንቅፋት ሆኖ የዘለቀ ችግር ነው፡፡

ዝቅተኛ ኢኮኖሚ በሚገኙባቸው ሀገራት ጦርነት እና ግጭት እንኳን ባይኖር በኢኮኖሚ ሁኔታ የተነሳ ህጻናት ወደ ትምህርት ከሚላኩ ይልቅ ወደ ስራ የሚሰማሩበት አጋጣሚ ከፍ ይላል፡፡

በትምህርት ተደራሽነት ላይ ያለው አስገራሚ ልዩነት በቅርብ ጊዜ በተደረገ ጥናት የተረጋገጠ ሲሆን ፤ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገሮች ውስጥ ለትምህርት ከደረሱ ሕፃናትና ወጣቶች መካከል 33 በመቶ የመማር ዕድል ተነፍጓቸዋል፡፡

በሰላም ዕጦት ከሚዘጉ ትምህርት ቤቶች ባለፈም በበጀት እጥረት ስራ የሚያቆሙት ቁጥር ቀላል እንዳልሆነ የሚጠቅሰው የዩኒስኮ ሪፖርት፤ ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገራት በ2022 በአማካይ ለአንድ ተማሪ 55 ዶላር ብቻ ሲመድቡ ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ሀገራት ደግሞ እስከ 8543 ዶላር ድረስ ያወጣሉ ብሏል፡፡

ሪፖርቱ በርካታ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑባቸው የአፍሪካ ሀገራትን ደረጃ ባወጣበት 18.18 ሚሊየን ህጻናት ከትምህርት ውጪ የሆኑባትን ናይጄርያ ቀዳሚ አድርጓታል፡፡

11.1 ሚሊየን ህጻናት ከትምህርት የተቆራረጡባት ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ደረጃ ስትይዝ ታንዛኒያ ፣ ዲ አር ኮንጎ እና ሱዳን ይከተላሉ፡፡
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

09 Nov, 04:14


ትራምፕ በመጀመሪያ ቃለ መጠይቃቸዉ ህገወጥ ስደተኞችን በጅምላ የማስወጣት እቅዳቸዉን እንደሚተገብሩ አስታወቁ‼️

47ኛዉ የዩናይትድ ስቴትሰ ፕሬዝዳንት የሚሆኑት ዶናልድ ትራምፕ የመጀመሪያ ስራቸው የአሜሪካን ድንበር ጠንካራ ማድረግ መሆኑን እና የአስተዳደራቸዉ የጅምላ ማፈናቀል መርሃግብርን ከመተግበር ዉጪ ምንም አማራጭ አይኖርም ብለዋል፡፡

የኢሚግሬሽን ፖሊሲያቸዉ በምርጫዉ ለማሸነፋቸዉ አንዱ ምክንያት ነው ያሉት  ትራምፕ መራጮች ወደ አሜሪካ “ጤናማ አስተሳሰብ ለማምጣት” እንደ እኔ ዓይነት እጩ እየፈለጉ ነበር ብለዋል።ምርጫውን ተከትሎ ከምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ እና ከፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር ያደረጉት የስልክ ጥሪ “በሁለቱ በኩል በጣም የተከበረ ነበር” ሲሉ ገልጸዋል፡፡

በምርጫዉ ዋይት ሐውስ እና የሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ከዲሞክራቶች እጅ ወጥተዋል። ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዝደንት ሲሆኑ ሴኔቱ ደግሞ በሪፐብሊካኖች የበላይነት ተይዟል።ነገር ግን የተወካዮች ምክር ቤት የበላይነቱን የትኛው ፓርቲ ይይዛል የሚለው እስካሁን አልተወሰነም።አሁን ባለው ሁኔታ የተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፓርቲ 211 መቀመጫዎችን እንደሚያሸንፍ ተገምቷል። ነገር የምክር ቤቱን የበላይነት ለማግኘት 218 መቀመጫዎቸን ማግኘት አለበት። በተቃራኒው ዲሞክራቶች እስካሁን ያገኙት መቀመጫ 199 ነው።

25 መቀመጫዎች እስካሁን አሸናፊያቸው ያልታወቀ ሲሆን ውጤታቸው በቅርቡ ይገለፃል ተብሎ ይጠበቃል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

08 Nov, 17:09


1SEED =1$ እየተባለ ነው በግምት ደረጃ😳

ዋጋውም ከፍ ሊል ይችላል ተብሎ ከታሰበበት አንዱ ምክንያት supply 20M ብቻ ነው።

ይሄ ኤርድሮፕ November ላይ ሊስት የሚደረግ ነው ፕሮጀክቱ በ MAJOR : በ BLUM እንዲሁም በ ታፕስዎፕ ጭምር የሚደገፍ ነው።

በተጨማሪም በBybit binance የሚደገፍ ነው

Earn የሚለዉ ዉስጥ በመግባት ነጥባችሁን ሰብስቡ

ካልጀመራችሁ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ጀምሩ👇👇👇

t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385
t.me/seed_coin_bot/app?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

08 Nov, 07:55


ፑቲን ትራምፕ ደፋር ነዉ አሉ‼️

የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተመራጩን የአሜሪካ ቀጣይ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን እንኳን ደስ አልዎት ብለዋቸዋል፡፡

ዶናልድ ትራምፕም ለፑቲን እደዉላለሁ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
በሶቺ ቫልዳይ ጉባዔ ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ፑቲን ትራምፕ ደፋር ሰዉ ነዉ ብለዋል፡፡

ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተናገረዉን ሁሉ ማመን ባይቻልም ነገር ግን ከዩክሬን ቀዉስ ጋር ተያይዞ ያነሳዉን ሀሳብ ትኩረት መስጠት ይገባል ነዉ ያሉት ፑቲን፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ዶናልድ ትራም ደፋር ነዉ ያስገርመኛል ያሉት ፑቲን ከፖለቲካ ይልቅ የቢዝነስ ሰዉ በመሆኑ ብዙ ስህተቶችን ከዚህ ቀደም ይሰራ ነበር ሲሉም አንስተዋል፡፡

ሞስኮ ከዋሽንግተን ጋር ለመነጋገር በሯ ክፍት ስለመሆኑም ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል፡፡

ኔቶን አስመልከተዉ ሲናገሩም የጦር ጎራዉ ጊዜዉን የሳተ ስብስብ ሲሉ ወርፈዋቸዋል፡፡

የትራምፕን መመረጥ ተከትሎ አስቸኳይ ስብሰባ የተቀመጡት የአዉሮፓ አገራት መሪዎቸ አደጋ ዉስጥ ነን እያሉ ነዉ፡፡

አውሮፓ ካማላ ወይም ትራምፕ ስለተመረጡ ሳይሆን የራሱን እጣፈንታ የሚወስንበትን አቅም ሊገነባ ይገባል ብለዋል፡፡

ይህም በመላው አውሮፓ በሚገኙ ሀጋራት ላይ ከፍ ያለተጽዕኖ ሊያስከትል እንደሚችል ኤፒ ዘግቧል፡፡
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

08 Nov, 06:54


ይህ አዲሱ $DOGS በመባል እየተነገረለት የሚገኘው Paws ኤርድሮፕ ላስጀመራቹ Earn ውስጥ በመግባት In Game የሚለው ውስጥ የተለያዩ ታስኮችን መስራት ትችላላቹ

ለዛም ነጥቦችን ይሰጣቹሃል - ደግሜ የምነግራቹ Tap Tap የሚደረግ ኤርድሮፕ ስላልሆን እቤት ውስጥ በምታገኟቸው ስልኮች በሙሉ አንድ በጀመራቹት አካውንት ወደ ሌላኛው ሊንካቹን እየላካቹ ጀምሩት

ላልጀመራቹ 👇👇 https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SCAJUqKv

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=zj4t6Hbs

https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=tUEZx5b4

ልዩ መረጃ

08 Nov, 06:34


እንዴ‼️

ጉዳዩ የተፈጠረው እዚሁ በመዲናችን አዲስ አበባ ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ጉቶ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ነው። ወጣት ካሊድ አስራት እና ጓደኞቹ በእንስሳት እርባታ ስራ ላይ ተደራጅተው መንግስት ሼድ እና ላሞችን አዘጋጅቶላቸው የክብር እንግዶች እና ሚዲያ በተገኘበት ተመረቀ። እነ ካሊድም ሼድ እና ላሞች ተገዝቶላቸው ስራ ሊጀምሩ ስለሆነ ደስተኛ መሆናቸውን በወቅቱ ለሚዲያ ተናግረው ነበር።

የተደራጁት ወጣቶች በነጋታው ግን ወደ ሼዱ ሲሄዱ ያዩትን ማመን አልቻሉም ትናንት የነበሩት ላሞች የሉም ምንድነው ብለው ሲጠይቁ "ለሚዲያ ተብለው በኪራይ የመጡ ላሞች ናቸው" የሚል ምላሽ አገኙ። ወጣቶቹ አሁን ስራ አጥ ሆነው ሶስት ወር አልፏቸዋል።
#Fastmereja
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

07 Nov, 06:49


ባለ አምስት ብር ኖት ወደ ሳንቲም ተቀይሯል‼️
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Nov, 08:39


የእስራኤል መከላከያ ሀይል ሀማስ ሮኬት የሚያመርትበት በመሬት ውስጥ ለውስጥ የተሰራ ቦታ ተቆጣጠረ።

==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

03 Nov, 07:52


5 ቀን ቀረዉ

Major ወደ ገንዘብ ሊቀየር ሳምንት ብቻ ቀረዉ፡፡ ከሳምንት ቡሃላ ማለትም በፈረንጆቹ ኖቬምበር 8 ሙሉ ስራዉን እንደሚያቆምና ሀብቱን ለተጠቃሚዎቹ እንደሚያከፋፍል ይፋ አድርጎ ብዙዎች በጉጉት እየጠበቁት ነዉ፡፡

በቀረችዉ ሳምንታት ዉስጥ በርካታ ነጥቦችን በመሰብሰብ ሚሊዮኖችን ይቀላቀሉ፡፡ ያልጀመራሁ ግዜ ሳታባክኑ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ በመግባት በፍጥነት ጀምሩ🔽🔽🔽

https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

03 Nov, 07:15


እህ...😳

ከነጮች ጋር በቤት ሰራተኝነት የምትሰራዋን አንዲት ዩጋንዳዊት ሁለት መንታ ነጭ ልጆች መገላገልዋን ተከትሎ፡ "ባለ ቤትዋን ብዙ ወተት መጠጣቱን ተክትሎ የተከሰተ እንጂ ከነጮቹ ቤት ምንም የተፈጠረ ነገር የለም ስትል ገልፃለች።" 😳😳
"A Ugandan lady gives birth to white twins and accuses her husband of drinking too much milk"😳
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Nov, 18:09


ናይጄሪያ የኑሮ ውድነት ቀውስ በመቃወም ሰልፍ የወጡ ዜጎች በሞት ልትቀጣ እንደምትችል ተነገረ‼️

ከእነዚህ መካከል ከ14 -17 አመት እድሜ ላይ የሚገኙ 29 ህጻናትን ይገኙበታል ተብሏል።

የሀገሪቱን የኑሮ ውድነት ቀውስ በመቃወም ሰልፍ ከወጡ ናይጄሪያውያን መካከል ክስ የተመሰረተባቸውን ዜጎች በሞት ልትቀጣ እንደምትችል ነው የተገለፀወው፡፡

ከነዚህ መካከል በትላንትናው ዕለት ፍርድ ቤት የቀረቡት 29ኙ ህጻናት መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፥ በፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት አራቱ በጭንቀት እራሳቸውን ስተው መውደቃቸው ተዘግቧል፡፡

በአጠቃላይ 76 ሰላማዊ ሰልፈኞች በ10 የወንጀል ክሶች የተከሰሱ ሲሆን ከነዚህም መካከል የሀገር ክህደት፣ ንብረት ማውደም፣ በህዝባዊ ብጥብጥ እና ጥቃት መከሰሳቸውን ኤፒ ዘግቧል፡፡

በዚህ የክስ መዝገብ ውስጥ ከተከሰሰሱ ሰዎች መካከል እድሜያቸው ከ14 - 17 የሆኑ 29 ህጻናት ይገኙበታል ተብሏል፡፡

የኑሮ ውድነት በፈጠረው ተጽእኖ የተነሳ የተሻለ የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻል እና ለወጣቶች የስራ እድል የሚጠይቁ የተቃውሞ ሰልፎች ባለፉት ወራት ናይጄሪያ እና ኬንያን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተካሄደዋል፡፡

በነሀሴ ወር በናይጄርያ የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው ተቃውሞም 20 ሰዎች በጥይት ሲገደሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ለእስር ተዳርገዋል፡፡

የሞት ቅጣት በናጄርያ ከ1970 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ቢሆንም ከ2016 ወዲህ አንድም ሰው በሞት ተቀጥቶ አያውቅም፡፡
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Nov, 15:53


እስራኤል በሊባኖስ ባደረሰችው ጥቃት 52 ሰዎች ሲገደሉ 72 የሚሆኑት ቆስለዋል‼️

እስራኤል በሊባኖስ አደረሰችው በተባለ ጥቃት 52 ሰዎች ሲገደሉ፣ 72 የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸው ተነግሯል።

እስራኤል እና ሂዝቦላህ ግጭት ውስጥ ከገቡበት ከባለፈው ወር ጀምሮ 2,900 ሊባኖሳውያን ተገድለዋል።

13,150 ሰዎች ደግሞ አካላዊ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

በሊባኖስ የሚካሄደው ጦርነት የተኩስ አቁም ስምምነት እንድደረግ ጥረት ቢደረግም እስካሁን ድረስ አልተሳካም።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Nov, 11:50


6 ቀን ቀረዉ

Major ወደ ገንዘብ ሊቀየር ሳምንት ብቻ ቀረዉ፡፡ ከሳምንት ቡሃላ ማለትም በፈረንጆቹ ኖቬምበር 8 ሙሉ ስራዉን እንደሚያቆምና ሀብቱን ለተጠቃሚዎቹ እንደሚያከፋፍል ይፋ አድርጎ ብዙዎች በጉጉት እየጠበቁት ነዉ፡፡

በቀረችዉ ሳምንታት ዉስጥ በርካታ ነጥቦችን በመሰብሰብ ሚሊዮኖችን ይቀላቀሉ፡፡ ያልጀመራሁ ግዜ ሳታባክኑ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ በመግባት በፍጥነት ጀምሩ🔽🔽🔽

https://t.me/major/start?startapp=389922385

https://t.me/major/start?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

02 Nov, 09:14


"በአንድ ጉድጓድ ሶስት አራት ሰው እያደረግን 40 ሰው ቀብረናል" ነዋሪዎች‼️

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና በምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳ ወረዳ ታጣቂዎች በርካታ ሰዎች መግደላቸውን እማኞች ተናገሩ።

በምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳ ወረዳ ከመቂ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በተፈጸመ ሌላ ጥቃት እናቶች፣ አረጋውያን እና ሕጻናት መገደላቸውን፣ ቤቶች በእሳት መጋየታቸውን እማኞች አስረድተዋል።

አንድ የአካባቢው ነዋሪ ታጣቂዎች “በብዙ አቅጣጫ ገብተው ሰው ቤት እየዘጉ እሳት እያያዙበት ለመሮጥ የሞከረን ደግሞ በጥይት ስመቱ ነበር” ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። 

ለደህንነታቸው ሲባል ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁት ተጎጂ“በአንድ ጉድጓድ ሶስት-አራት ሰው እያደረግን ትናንት ወደ 40 ሰው ቀብረናል” ብለዋል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Nov, 07:45


አቶ ጌታቸው ረዳ ኃላፊነታቸውን ማስረከባቸው ተሠማ‼️

አቶ ጌታቸው ረዳ ኃላፊነታቸውን ያስረከቡት ለምክትላቸው ሌተናል ጀኔራል ታደሰ ወረደ በውክልና መሆኑ ታውቋል።

አቶ ጌታቸው ለህክምና ወደ ውጭ ሊሄዱ በመሆኑ ነው ስልጣናቸውን በውክልና ያስተላለፉት ተብሏል።

ሌተናል ጀኔራል ታደሰ ወረደ የትግራይን የፀጥታ ኃይል ከመምራታቸው በተጨማሪ የእነ ደብረፂዮን ህውሃት ደጋፊ መሆናቸው ይነገራል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

02 Nov, 05:22


በኦሮሚያ የንፁሀን ዜጎች ግድያ እንደቀጠለ ነው‼️

ከአዲስ አበባ 82 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ወጫሌ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት የወረዳ አስተዳዳሪውን ጨምሮ በርካታ ሰዎች መገደላቸው ተሰምቷል!።

ዛሬ ጥዋት ወጫሌ ወረዳ በተፈጸመው ጥቃት የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ንጉሴ ኮሩን ጨምሮ በርካቶች ነው የተገደሉት።

የወጫሌ ወረዳ አጎራባች የሆነው አለልቱ ወረዳ ፥ የቀድሞው የወረዳው አሁን ደግሞ የወጫሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጉሴ ኮሩ መገደላቸውን አረጋግጧል። የጉዳቱ መጠን እስካሁን አለመጣራቱ የተገለፀ ሲሆን ጉዳት የደረሰባቸው ሆስፒታል መግባታቸው ተሰምቷል።


በሌላ በኩል በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን ከመቂ ከተማ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታጣቂዎች በርካታ ሰዎችን መግደላቸው ተሰምቷል። የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 40 ሰዎች በላይ እንደሚጠጋ ተነግሯል!

"ድርጊቱ የተፈጻመው በሸኔ ታጣቂዎች ነው። እጅግ በጣም አሳዛኝ ልብን የሚሰብር ነገር ነው የተፈፀመው " ብለዋል።

ቦታው በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን ፣ ዱግዳ ወረዳ ኩሬ፣ ጋሌ፣ ቢቂሲ የሚባሉ ቀበሌዎች እንደሆነና ቦታው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ እንደሚዋሰን ጠቁመዋል።

"ድንገት ምሽት ላይ ነው ግድያው የተፈጸመው። በወቅቱ ከባድ ዝናብ ይዘብ ነበር " ብለዋል።

" ድንገተኛ ስለነበረ ማሳ ውስጥ ሲሮጥ በተባራሪ ጥይት የተመታ አለ ፤ ተቃጥሎ መለየት ያልተቻለ
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

01 Nov, 20:18


አልሰማንም እንዳትሉ🤔
የአንድ Major ዋጋ 0.029 USDT፣ይሄን በቴሌግራም የሚደገፍ ፕሮጀክት ብጀምሩ እና ብሰሩ ጥሩ ነው። ለሌሎች ወዳጅዎ ያጋሯቸው።
ለመጀመር ሊንክ👇👇
https://t.me/major/start?startapp=389922385
https://t.me/major/start?startapp=7578632224

ልዩ መረጃ

01 Nov, 20:05


ሰበር‼️

አስፈሪና ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ ከምሽቱ 3:55 ደቂቃ ላይ አፋር ክልል በአዋሽ ተከስቷል አላህ ይጠብቀን😭
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

01 Nov, 13:00


የአፍሪካዊቷ ቦትስዋና ገዥ ፓርቲ ከ58 አመት በኋላ በምርጫ ተሸነፈ‼️

ቢዲፒ ሀገሪቱ ነጻነቷን ካገኘችበት ከ1966 ጀምሮ በስልጣን ላይ ቆይቷል
የአፍሪካዊቷ ቦትስዋና ገዥ ፓርቲ ከ58 አመት በኋላ በምርጫ ተሸነፈ።
በዲያመንድ ሀብት የበለጸገችው የአፍሪዊቷ ቦትስዋና ገዥ ፓርቲ በምርጫ መሸነፉን ቢቢሲ ዘግቧል።
የቦትስዋና ዲሞክራቲክ ፓርቲ(ቢዲፒ) ሀገሪቱ ነጻነቷን ካገኘችበት ከ1966 ጀምሮ በስልጣን ላይ የቆየ ሲሆን በምርጫው እስከ ዛሬ ድረስ አንድ መቀመጫ ብቻ ማሸነፉን ዘገባው ጠቅሷል።
'አምቤሬላ ፎር ዲሞክራቲክ ቸንጅ' (ዩሲዲ) የተባለው ፓርቲ ስልጣን ይረከባል ተብሏል።
በቦትስዋና ተእምራዊ የሚባሉ ለውጦች ቢመዘገቡም፣ በቅርብ የተመዘገበው ዝቅተኛ የኢኮኖሚ እድገት እና ከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር የቢዲፒን ተወዳጅነት አደብዝዞታል።
"ስልጣን ለቀን በሰላማዊ የሰልጣን ሽግግር ሂደቱ ላይ እንሳተፋለን" ብለዋል ፕሬዝደንት ማሲሲ በሰጡት መግለጫ።
ማሲሲ ደጋፊዎቻቸው እንዲረጋጉ እና ከአዲሱ መንግስት ጎን እንዲቆሙም አሳስበዋል። ቀደም ብለው የተደረጉ ቆጠራዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ በሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ዱማ ቦኮ የሚመራው ዩዲሲ ፓርቲ 25 መቀመጫዎችን አግኝቷል።
ፓርቲው በፓርላማ አብላጫ ድምጽ ለማግኘት ከሚያስፈልገው 31 መቀመጫዎች በላይ ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል። ከቢዲፒ በተገነጠሉት በቀድሞው ፕሬዝደንት ላን ካማ የሚመራው ቦትስዋና ፓትሪዮቲክ ፍሮንት(ቢፒኤፍ) አምስት ድምጽ ያገኘ ሲሆን የቦትስዋና ኮንግረስ ፓርቲ(ቢሲፒ) እስካሁን ሰባት መቀመጫዎችን አግኝቷል።
በቦትስዋና ፕሬዝደንት የሚመረጠው በፓርላማው ስለሆነ ፓርላማው ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያደርገው ስብሰባ ቦኮን ቀጣዩ መሪ አድርጎ ይመርጣቸዋል ተብሎ ይጠበቃል። የዩዲሲ ደጋፊዎች በዋና ከተማዋ ጋቦሮኒ እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፎሎች ደስታቸውን እየገለጹ ናቸው።
ከ2018 ጀምሮ ሀገሪቱን የመሩት ማሳሲ ያልተሳካውን የቢዲፒ ፓርቲ ዘመቻ መርተዋል።
ፕሬዝደንቱ ፓርቲያቸው "ለውጥ" ሊያመጣ ይችል እንደነበር፣ ነገርገን መራጮች የሚጠበቅበትን ስራቷል ብለው አምነዋል የሚል መልእክት አስተላልፈዋል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

26 Oct, 04:15


ሰበር ዜና‼️

እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈፀም ጀመረች

ኢራን በተከታታይ ለስነዘረችብኝ ጥቃት የአፀፋ ምላሽ መስጠት ጀምሬያለሁ አለች።

የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ የመከላከያ ሃይሏ በኢራን ወታደራዊ ተቋመትን ኢላማ ያደረገ ጥቃት እየፈፀመች መሆነኑን አስታውቋል።

ኢራን ከተባባሪዎቿ ጋር በመሆን በእስራኤል ላይ ጥቃት ፈፅማለች ያለው ቃል አቀባዩ እንደማንኛውም ሉዐላዊ ሃገር ራሷን የመከላከል እርምጃን እስራኤል እየወሰደች ነው ብሏል።

በኢራን ዋና ከተማ ከፍተኛ ፍንዳታ አየተሰማ ሲሆን ከፍተኛ መደናገጥ እንደተፈጠረ እየተነገረ ነው።

ተከታታይ ጥቃቶች ሌሊቱን እስራኤል እየፈፀመች ሲሆን በቴህራን ሰማይ የሃገሪቱ የጦር ጀቶች ሲበሩ እየታየ ነው።

በደረሰዉ ጉዳትና ኢራን በምትሰጠዉ ምላሽ ዙሪያ ያለዉን መረጃ እየተከታተልን እናቀርባለን
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

26 Oct, 03:15


ዜና ዕረፍት‼️

አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በአሰልጣኝነት ለረጅም ዓመታት ያገለገለው አስራት ሃይሌ (ጎራዴው) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።

አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ማረፉ ተሰምቷል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Oct, 17:23


በሊባኖስ ውስጥ የተገደሉ የእስራኤል ወታደሮች ቁጥር 30 ደረሰ‼️

ሄዝቦላህ በተለያዩ ጊዜያት በእስራኤል ጦር ላይ ጉዳት ማድረሱን አስታውቋል
የእስራኤል ጦር አምስት ወታደሮቹ በደቡባዊ ሊባኖስ መገደላቸውን አስታወቀ።
ወታደሮቹ በደቡባዊ ሊባኖስ ከሄዝቦላህ ታጣቂዎች ጋር በውጊያ ላይ እያሉ መሞታቸውን ነው የእስራኤል ጦር ያስታወቀው።
ይህንን ተከትሎም እስራኤል እግረኛ ጦሯን ወደ ሊባኖስ ካስገባች ከመስከረም 20 ወዲህ የተገደሉ የእስራኤል ወታደሮች ቁጥር 30 ደርሷል።
ሄዝቦላ 70 የእስራኤል ወታደሮችን ገደልኩ አለ
በሄዝቦላህ ላይ በአየር ድብደባ ጥቃት መሰንዘር የጀመረችው እስራኤል ካሳለፍነው መስከረም 20 ጀምሮ እግረኛ ጦሯን ወደ ሊባኖስ በመላክ ውጊያ ጀምራች።
የሊበኖሱ ቡድን ሄዝቦላህ ከእስራኤል ጋር በገጠመው ጦርነት በእስራኤል ጦር ላይ የተሳኩ ጥቃቶችን መሰንዘሩን ያስታወቀ ሲሆን፤ የእስራኤል ወታደሮችን እንደገደለም አስታውቋል።
የሊባኖሱ ሄዝቦላህ ከእስራኤል የተከፈተበትን ጥቃት ለመመከትም አዲስ እና ሚስጥራዊ ወታደራዊ እዝ መመስረቱም ይታወሳል።
አዲሱ የሄዝቦላህ ወታራዊ እዝ ሮኬቶች እንዲተከሱ ትእዛዝ የሚሰጥ እና ከእስራኤል ጋር የእግረኛ ውጊያን የሚያከናውን መሆኑም ለድርጅቱ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ያረጋገጡት።
ሄዝቦላህ አሁንም ቢሆን በርካታ መሳሪያዎች በእጁ እንዳለ የሚነገር ሲሆን፤ ከታጠቃቸው መሳሪያዎች መካልም ከዚህ ቀደም ጥቅም ላይ ያላዋላቸው አደገኛ ሚሳዔሎች ይገኙበታል ነው የተባለው።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

25 Oct, 16:49


እስራኤል በኢራን ላይ ለምትፈጽመው ጥቃት ምን አይነት መሳሪያ ትጠቀማለች

በኢራን ጥቃት የተሰነዘረባት እስራኤል የምትወስደው የአጸፋ እርምጃ እየተጠበቀ ነው
እስራኤል በኢራን ላይ ልትወስደው በምትችለው የአጸፋ እርምጃ ልትጠቀማቸው የምትችለውን መሳሪያ የሚያሳይ መረጃ አፈትልኮ ወጥቷል።
የእንግሊዙ ታይምስ መጽሄት ከአሜሪካ መከላከያ የደህንነት ተቋም ሾልኮ ወጣ በተባለ ሰነድ ላይ የተቀመጡ የመሳሪያ አይነቶችን ይፋ አድርጓል።
ከአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር እንደወጣ በሚያሳየው እና በቴሌግራም ላይ ተለቀቀው መረጃ እስራኤል እያደረገች ያለውን ዝግጅትና እንቅቀሴዎች የሳተላይት ምስሎች እና የደህንነት ምንጮችን ዋቢ ያደረገ ነው ተብሏል።
በዚህም ለየት ያለ ሚሳኤሎችን የታጠቁ የእስራኤል የጦር ጅቶች ቀለል ያሉ ልምምዶችን ሲያደርጉ ተመላክቷል።
የእስራኤል የደህንነት ምንጭ በጉዳዩ ላይ በሰጠው አስተያየት፣ መረጃው ከአሜሪካ እጅ አፈትልኮ መውጣቱ እስራኤል ጥቃት ለመፈጸም ያቀደችበትን ጊዜ እና ስትራቴጂ እንድትቀይር አስገድዷታል።
የእስራኤል ኢላማም ምን ነው?
ከአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ሾልኮ ወጣ በተባለው ሰንድ ላይ እስራኤል በኢራን ላይ በምትፈጽመው የአየየፋ እርምጃ የኢራን አብዮታዊ ዘብ እና ባሲጅ የተባለው ወታደራዊ ሃይል ዋነኛ ኢላማ ናቸው ተብሏል።
እስራኤል ምን አይነት መሳሪያ ትጠቀማለች?
ከአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እስራኤል በኢራን ላይ በምትወስደው የአጸፋ እርምጃ ከምትጠቀማቸው የመሳሪያ አይነቶች ውስጥ የተወሰኑትን ይፋ አድርጓል።
ከእነዚህም ውስጥ ከተዋጊ ጄቶች ላይ የሚተኮሱ ከአየር ላይ የረጅም ርቀት ሚሳኤሎች ይገኙበታል የተባለ ሲሆን፣ ይህም የሌላ ሀገር የአየር ክልል መጠቀም ሳይያስፈልግ ጥቃት መሰንዘር የሚያስችል ነው።
ከሚሳኤሎቹ ውስጥም "ጎልደን ሆራይዘን" እና ሮክስ 2 የተባሉ ከአየር ላይ የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን ያካተተ ነው።
"ሮክስ" የሚል መጠሪያ ያለው የባላስቲክ ሚሳዔል ከአየር ወደ ምድር የሚተኮስ ሲሆን፣ ከኤፍ 16 እና ኤፍ 35 የጦር ጄቶች ላይ መተኮስ የሚችል ነው።
"ጎልደን ሆራይዘን" የተባለው ሚሳኤል ከአየር ላይ የሚተኮስ ሲሆን: እስከ 2 ሺህ ኪሎ ሜትር ክልል ውስጥ ያለን ኢላማ መምታት የሚችል ነው ተብሏል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

24 Oct, 16:27


Attention‼️ ተጠባቂው የቴሌግራም coin👇‼️
በዓለም ላይ ብዙ የተወራለትና በራሱ በቴሌግራም የሚደገፈው major ፕሮጀክት ወደ ገንዘብ ሊቀየር ጥቂት ቀናት ቀርተውታል፣ያልጀመራችሁ እንዳትቆጩ፣ከስር ባለው ሊንክ ጀምሩ👇👇👇
https://t.me/major/start?startapp=389922385

ልዩ መረጃ

24 Oct, 14:48


የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ እጩ ትራምፕ ተገቢ ባልሆነ መልኩ ሰዉነቴን ነክተዋል ስትል የቀድሞ ሞዴል ያቀረበችዉን ዉንጀላ አስተባበሉ‼️

የቀድሞዋ ሞዴል ስቴሲ ዊልያምስ ከጋርዲያን ጋዜጣ ጋር ባደረገችው ቃለ ምልልስ በ1993 በዶናልድ ትራምፕ ስታገኛቸዉ ተገቢ ባልሆነ መልኩ ሰዉነቴን ነክተዋል ስትል ተናግራለች፡፡

በካማላ ሃሪስን የሚደግፍ ቡድን ባዘጋጀው የምርጫ ዘመቻ ላይ የቀረበው ውንጀላ በትራምፕ ዘመቻ በኩል ውድቅ ተደርጓል።ስቴሲ ዊሊያምስ እንደተናገረችዉ ኤፕስታይን ከተባለ ፍቅረኛዋ ጋር እኤአ በ1993 ጥንዶቹ በኒውዮርክ የእግር ጉዞ ሲያደርጉ በኤፕስታይን ጥቆማ በትራምፕ ታወር ላይ ለተወሰነ ደቂቃዎች ቆመን ነበር ትላለች። ከዛም ለስቴሲ ዊልያምስ ትራምፕ ሰላምታ ከሰፏት በኃላ ሰዉነቴን ለመነካካት ሞክረዋል ይህም በወቅቱ ድንጋጤ እንዲፈጠርብኝ አድርጓል ስትል ተደምጣለች፡፡

አስገራሚዉ ነገር ስቴሲ እንዳለችዉ ፍቅረኛዬ አና ትራምፕ ከድርጊቱ እርስ በርሳቸው ፈገግ ብለው ሲተያዩ ነበር ብላለች፡፡ በወቅቱ ፍቅረኛዋ የነበረዉ ኤፕስታይን እ.ኤ.አ. በ 2019 በፌዴራል የወሲብ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ክስ የፍርድ ሂደትን በመጠባበቅ ላይ እያለ ራሱን ማጥፋቱን መረጃዎች አመላክተዋል፡፡የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ቡድን ቃል አቀባይ የስቴሲዊሊያምስ ውንጀላ "በማያሻማ መልኩ ውሸት" ሲል ጠርቶታል።የዘመቻው መግለጫ እንደሚያሳየዉ እንዲህ ያሉት የውሸት ውንጀላዎች ትክክለኛ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ሴቶች ጥፋት ነው ሲል አስታዉቋል፡፡

የትራምፕ ዘመቻ እና አጋሮች የዲሞክራቲክ እጩ ካማላ ሃሪስ ባለቤት ዳግ ኤምሆፍ ከትዳር ዉጪ በመማገጥ ወንጅለዋል፡፡ኤምሆፍ የቀረበበትን ዉንጀላ ያመነ ሲሆን ድርጊቱ የተፈጸመ ካማላን ከማግባቱ በፊት እንደነበርና ከመጀመሪያ ሚስቱ ጋር መሆኑን ገልጿል፡፡“በድርጊቴ ምክንያት አንዳንድ አስቸጋሪ ጊዜያትን አሳልፈዋል” በማለት ጉዳዩን አምኗል።የኢምሆፍ ቃል አቀባይ ለየዴይሊ ሜይል በሰጠዉ መግለጫ የምክትል ፕሬዝዳንቷ ባል በአንድ ወቅት የቀድሞ የሴት ጓደኛዋን በአደባባይ በጥፊ እንደመታ የሚናፈሰዉን መረጃ ውድቅ አድርጓል። ቃል አቀባዩ አክሎ “እውነት ያልሆነ” እና “ሴትን ይመታል የሚለው አስተያየት ውሸት ነው” በማለት ገልጸዋል፡፡

ካማላ ሃሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ ለኋይት ሀውስ እያደረጉት ባለዉ ጠንካራ ትንቅንቅ እርስ በእርስ እየተዘላለፉ ይገኛል፡፡ሃሪስ ትራምፕን "ፋሺስት" እንደሆነ እንደምታምን በማንሳት "ያልተረጋገጠ ስልጣን" እንደሚፈልጉ ተናግራለች።ትራምፕ በአጸፋ ምላሻቸዉ ካማላ ሃሪስ "የተዛባ አእምሮ" እንዳላት እና "ለዲሞክራሲ አስጊ ሰዉ ናት" በማለት ምላሽ ሰጥተዋል።እ.ኤ.አ. ህዳር 5 ቀን የድምጽ መስጫ ስነ ስርዓት ሊከናወን ከሁለት ሳምንት ያነሰ ጊዜ የቀረ ሲሆን በወሳኝ የአሜሪካ ግዛቶች የሁለቱ እጩዎች ፉክክር ተጠናክሮ ቀጥሏል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Oct, 09:57


ፈጣን እና አስተማማኝ የመረጃ ምንጭ ነን፡፡ እለታዊ የአማራ ፋኖ የጀብድ ጉዞን በሰፊው ያገኛሉ፡፡ ከእርሶ እሚጠበቀዉ ቤተሰብ መሆን ብቻ ነዉ፡፡
Join👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+Fv_JDKJK7MplZDFk
https://t.me/+Fv_JDKJK7MplZDFk
https://t.me/+Fv_JDKJK7MplZDFk

ልዩ መረጃ

23 Oct, 09:51


እስራኤል አዲሱን የሂዝቦላህ መሪ ሀሽም ሳፊይዲንን መግደሏን አረጋገጠች‼️

የእስራኤል መከላከያ ሃይል እንዳስታወቀው÷ የቀድሞው የሂዝቦላህ መሪ ሀሰን ናስራላህ የአጎት ልጅ የሆነው ሀሽም ሳፊይዲን ከሶስት ሳምንት በፊት እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በወሰደችው የአየር ጥቃት ተገድሏል።

ከሀሽም ሳፊይዲን በተጨማሪ የሂዝቦላህ ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ሃላፊ አሊ ሁሴን ሃዚማ እና የቡድኑ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች በጥቃቱ ተገድለዋል ተብሏል፡፡

በጉዳዩ ላይ ሂዝቦላህ የሰጠው ምላሽ አለመኖሩ ተገልጿል።

ቀደም ሲል በፈረንጆቹ ጥቅምት 8 ቀን 2024 የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ የእስራኤል መከላከያ ሀይል ሀሰን ሳፊይዲንን ጨምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ የሂዝቦላህ መሪዎችና ታጣቂዎች መገደላቸውን ተናግረው ነበር።

በወቅቱም ሀሰን ነስራላህን በመተካት ወደ ሂዝቦላህ መሪነት የመጣው ሀሽም ሳፊይዲን ሳይገደል እንዳልቀረ እየተነገረ ነበር።

ይሁን እንጂ በእስራኤል ጥቃት የመሪውን መገደል የእስራኤል መከላከያ ሃይል አዛዥ ሌተና ጄኔራል ሄርዚ ሃሌቪ በሰጡት መግለጫ አረጋግጠዋል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Oct, 08:47


የምርጫ ውጤት ተጭበርብሯል ያሉ ሞዛምቢካውያን ለተቃውሞ አደባባይ ወጡ‼️

ደቡብ አፍሪካዊቷ ሀገር ብሄራዊ ምርጫ ባካሄደች ማግስት በገጠማት ግርግር ፖሊስ ለተቃውሞ በወጡ ዜጎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል፡፡

ምርጫውን ሁለተኛ ሆነው አጠናቀዋል የተባሉት ተቀናቃኙ ፖለቲከኛ ቬናንሲዮ ሞንድላኔ ምርጫውን ማሸነፋቸውን አውጀዋል፡፡

ይህን ተከትሎ ሁለት የፖዴሞስ ፓርቲ አባላት በጸጥታ ሀይሎች መገደላቸው ህዝባዊ ቁጣን ቀስቅሷል፡፡
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

23 Oct, 05:24


አሜሪካ ወደ እስራኤል የላከችው "ኃይለኛው" ታአድ የጸረ- ሚሳይል ስርአት ዝግጁ ነው አለች‼️

ፕሬዝደንት ጆ ባይደን የታአድ ስርአትን ከ100 ወታደሮች ጋር መላኩ እስራኤል ራሷን እንድትከላከል ይረዳታል ብለዋል
አሜሪካ ወደ እስራኤል የላከችው "ኃይለኛው" ታአድ የጸረ- ሚሳይል ስርአት ዝግጁ ነው አለች።
የአሜሪካ ጦር ዘመናዊ የተባለውን የጸረ-ሚሳይል መከላከያ ስርአት ወደ እስራኤል ለመላክ ሲጣደፍ እንደነበር እና አሁን ዝግጁ መሆኑን የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር ሎይድ ኦስቲን ተናግረዋል።
አሜሪካ ኃይለኛውን 'ታአድ' የጸረ-የሚሳይል ስርአት ለእስራኤል የሰጠችው ለምንድነው?
ታአድ ወይም የከፍተኛ ቦታ የጸረ-ሚሳይል መከላከያ ስርአት በርካታ እርከኖች ያሉት የአሜሪካ የአየር መከላከያ ስርአት አካል ሲሆን ጠንካራ ለሆነው የእስራኤል የጸረ-ሚሳይል መከላከያ ስርአት ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ተብሏል።
"የታአድ ስርአት ዝግጁ ነው" ብለዋል ኦስቲን።
"ስርአቱን በፍጥነት የመጠቀም ችሎታው አለን፤ እንደምንፈልገው እየሄድን ነው።"
ፕሬዝደንት ጆ ባይደን 180 ባለስቲክ ሚሳይል ባስወነጨፈችባት ኢራን ላይ የበቀል እርምጃ ትወስዳለች ተብላ ለምትጠበቀው እስራኤል የታአድ ስርአትን ከ100 ወታደሮች ጋር መላኩ እስራኤል ራሷን እንድትከላከል ይረዳታል ብለዋል።
አሜሪካ እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነቱን ከማስፋፋት እንድትጠነቀቅ እና በኢራን የኑክሌር ጣቢያዎች እና የኃይል መሰረተልማቶች ላይ ጥቃት እንዳትፈጽም ጠይቃለች። ባይደን ባለፈው ሳምንት ከጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እስራኤል መቼ እና እንዴት በኢራን ጥቃት እንደምትፈጽም ጥሩ መረዳት እንዳላቸው ተናግረዋል።
ነገርገን ባይደን የሁለቱን ሀገራት ጥቃት መመላለስ የማስቆም እድሎች እንዳሉም ገልጸዋል።ኦስቲን "እስራኤል የምትፈጽመው ጥቃት በትክክል ይህን ይመስላል ለማለት ከባድ ነው" ብለዋል።
ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳይል ናዳ ያዘነበችው የእስራኤልን የሊባኖስ ወረራ እና የሄዝቦላ መሪ ሀሰን ነስረላህግ ግድያ ለመበቀል ነበር።
ጥቃቱን ተከትሎ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ "ኢራን ከባድ ስህተት ሰርታለች፤ ዋጋ ትከፍላለች" እና የእስራኤል ረጅም እጅ ኢራን ውስጥ የማይደርስበት ቦታ የለም" የሚሉ ዛቻዎችን ማሰማታቸው ይታወሳል።
ቀኑ አይታወቅ እንጂ እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት ለመክፈት ዝግጅቷን ጨርሳለች።
ኢራን በበኩሏ እስራኤል ጥቃት የምትሰነዝርባት ከሆነ የአጸፋ ምላሿ የከፋ እንደሚሆን ዝታለች።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

22 Oct, 18:01


በማሌዥያ የአልጋ ቁራኛ የሆነውን ባለቤቷን ለስድስት ዓመታት ስታስታምም የነበረችው ግለሰብ ከበሽታው ካገገመ በኋላ ሌላ ትዳር መሰረተ‼️

በደረሰበት የተሽከርካሪ አደጋ ለስድስት አመታት የአልጋ ቁራኛ የሆነውን ባሏን የተንከባከበችው ማሌዥያዊት ሴት ባሏ ከበሽታው ካገገመ በኃላ ሌላ ሴት ማግባቷን በቅርቡ አስታውቃለች።

ለዓመታት ኑሩል ስያዝዋኒ የዕለት ተዕለት ህይወቷ የባለቤቷ ጠባቂ በመሆን የምታሳልፈውን ጊዜ በማህበራዊ ድህረ-ገፆች ላይ በማሳየት ስራ የበዛበት ተግባሯን አጋርተች። ይህም ባለቤቷ ምግብ በእጁ ጎርሶ ስለማይወርድለት በናሶጋስቲክ ቱቦ መመገብ፣ ዳይፐር መቀየር እና እንዲታጠብ መርዳት የእርሷ የእለት ከእለት ስራ ነበር። የኑሩል ባል የመኪና አደጋ ከደረሰበት በኃላ እንደገና ለመራመድ ስድስት አመታት መጠበቅ የግድ ብሎት የነበረ ሲሆን በነዚህ ዓመታት ሁሉ ግን እሷ ከጎኑ ነበረች።

ለባሏ ያሳየችው ትጋት እና ታታሪ አገልግሎት በፌስቡክ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ትኩረት የሳበ ሲሆን ብዙዎቹ የኑሩል ሲያዝዋኒ ባል ካገገመ በኋላ ፈትቷታል፤ ይህም ብቻ ሳይሆን ሌላ ሴት ማግባቱን ሲሰሙ ደንግጠዋል። የእብደት ድርጊት ሲሉ በርካቶች የተደመጡ ሲሆን ኑሩል በፌስቡክ ገጿ የቀድሞ ባለቤቷን እና አዲሲቷን ሙሽሪት እንኳን ደስ አላችሁ ብላለች።ለባለቤቴ እንኳን ደስ አለህ ፤ በመረጥከው ህይወት ደስተኛ እንደሆንክ ተስፋ አደርጋለሁ። አዲሲቱ ሚስቱ አይፋ አይዛም እባካሽ ልክ እንደ እኔ ተንከባከቢው ፤አሁን  ተራው የአንቺ ነው ስትል ኑሩል መልዕክቷን አጋርታለች። በጥቅምት 4 መጠናቀቁ የተነገረለት የኑሩል የፍቺ ዜና የማሌዢያን የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ማስደንገጡን ዳጉ ጆርናል ተመልክቷል።

በርካታ ተጠቃሚዎች ደግነቷን ሊከፍላት ይችላል የሚለውን አባባል መቀበል አቅቷቸዋል። በህመሙ ወቅት ከባድ ጊዜን አሳልፌያለሁ በየቀኑ እንዲያገግም እረዳው ነበር፣ ቤተሰቦቼ በየቀኑ ሊረዱኝ ይመጡ ነበር፣ ለልጆቼና ለባለቤቴ የሚያስፈልጉትን ነገሮች ብቻዬን ሳሟላ ቆይቻለሁ ስትል ተደምጣለች።ሆኖም ኑሩል የቀድሞ ባለቤቷ “ኃላፊነቱን በሚገባ እንደተወጣ” እንደሚሰማት ጠቁማ ሰዎች እሱን እና አዲሷን ሚስቱን ማስጨነቅ እንዲያቆሙ ጠይቃለች ። ሆኖም ደጋፊዎቿ በሀሳቧ አልተስማሙም። አንድ ሰው በሰነዘረው አስተያየት “እንዴት እንዲህ ያለው ምስጋና አልባ ሰው ሊኖር ይችላል? ልብ ያለው አይመስለኝም ሲል መደመጡን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።

የቀድሞ ባሏን እና አዲሲቱን ሚስቱን ከብዙሃኑ ትችት ለማዳን ስትል ኑሩል ሲያዝዋኒ በፌስቡክ ላይ የደረሰባትን ያሰፈረችውን ፅሁፏን በማጥፋት ሰዎች ለተፈጠረው ነገር የቀድሞ ባሏን መወንጀል እንዲያቆሙ ደጋፊዎቿን ጠይቃለች።የቀድሞ ባለቤቴን፣ አዲሲቱን ሚስቱን እና ቤተሰቦቻቸውን በፌስ ቡክ  ላይ ባጋራሁት መልዕከት ለደረሰባቸው ትችት ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለሁ። የሆነው ሁሉ የእኔ ስህተት ነበር ሲል ኑሩል ጽፋለች።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

22 Oct, 10:15


ፎቶ ፦ ' መርካቶ ሸማ ተራ ' ከትላንት ምሽቱ ከባድ የእሳት አደጋ በኃላ ዛሬ ከላይ በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል‼️

ከቆርቆሮ እና ከኮነቴነር ቤቶች አቅራቢያ ወዳለው ' ነባር የገበያ ማዕከል (ህንጻ) ' የተዛመተው እሳት የህንጻውን አንደኛውን ክፍል ክፉኛ አውድሞታል።

እስካሁን ሰው ላይ ስለደረሰ ጉዳት ሪፖርት አልተደረገም።

በትላንት ምሽቱ የእሳት አደጋ ምንም እንኳን ይፋዊ የጉዳት መጠን ባይገለጽም የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ነው።

በርካቶች ብዙ የደከሙበት ንብረታቸው በአንድ ምሽት ወደ አመድነት ተቀይሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፥ " በአደጋው የደረሰውን የጉዳት መጠኑን የተመለከተ ዝርዝር ጥናት ተደርጎ ከባለሃብቶች እና ከህብረተሰቡም ጋር በመሆን በፍጥነት መልሶ የማቋቋም ስራ ይሰራል ፤ ቦታውንም ወደ ቀደመው የንግድ ተግባር እንዲመለስ የማድረግ ስራ እንሰራለን "  ብሏል።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

22 Oct, 07:01


ኬንያ አራት ቱርካዊ ስደተኞችን አሳልፋ ሰጠች‼️

መግለጫው ባለፈው አርብ ተላልፈው የተሰጡትን ስደተኞች ስም እና ለምን ተላልፈው እንደተጠሱ በዝርዝር አልገለጸም
ኬንያ አራት ቱርካዊ ስደተኞችን አሳልፋ ሰጠች።
ኬንያ አንካራ ተላልፈው እንዲሰጣት ጥያቄ ያቀረበችባቸውን አራት ቱርካዊ ስደተኞችን አሳልፋ መስጠቷን በትናንትናው እለት አስታውቃለች።
ኬንያ ይህን ያደረገችው አምነስቲ ኢንተርናሽናል ቱርካውያኑ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ሊታሰሩ ይችሉ ሲል ያቀረበውን ስጋት ወደ ጎን በመተው ነው።
ኬንያ አሳልፋ እንድትሰጥ የቀረበላትን ጥያቄ የተቀበለችው በሁለቱ ሀገራት መካከል ጠንካራ ግንኙነት በመኖሩ ነው ያለው የውጭ ጉዳይ እና የዲያስፖራ ጉዳይ መግለጫ አራቱ ቱርካውያን በክብር እንደሚያዙ ማረጋገጫ መቀበሉን ገልጿል።
አምነስቲ ባለፈው ቅዳሜ ስደተኞቹ ተላልፈው የሚሰጡ ከሆነ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ሊፈጸምባቸው እንደሚችል እና በኬንያ ውስጥ ያሉ ሁለም ስደተኞች የደህንነት ስጋት መጨመሩን ገልጿል።
 ኬንያ እንደገለጸችው ያስጠለላቻውን አብዛኞቹ ከሶማሊያ የሆኑ 780ሺ ስደተኞችን ለመከላከል ቁርጠኝነት አላት።
መግለጫው ባለፈው አርብ ተላልፈው የተሰጡትን ስደተኞች ስም እና ለምን ተላልፈው እንደተጠሱ በዝርዝር አልገለጸም።
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

21 Oct, 18:22


ግብፅ ሶማሊላንድን ከሶማሊያ ጋር ለማዋሃድ እርምጃ ልትወድስ እንደምትችል የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፁ‼️

የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባድር አብደላቲ ፤ ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ የመግባቢያ ስምምነታቸውን ወደ ሙሉ ስምምነት ካሳደጉ ግብፅ ሶማሌላንድን እና ሶማሊያን አንድ ለማድረግ እርምጃ ትወስዳለች ማለታቸውን ኢንሳይድ አፍሪካ የተሰኘ የድህረገፅ ዘገባ አስነብቧል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከግብፅ መገናኛ ብዙኃን ጋር በነበራቸው ቆይታ አፍሪካውያን ወንድሞቻችንን ለማበርታት እና የአፍሪካ ሀገራትን ለማጠናከር ያለመ ስትራቴጂካዊ ፖሊሲን እየተከተልን ነው ብለዋል።

ኢንሳይድ አፍሪካ ባጋራው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ቃለ መጠይቅ ላይ እንደተሰማው ግብፅ ኤርትራ እና ሶማሊያ ታሪካዊ የሶስትዮሽ ጉባኤ አካሂደው በሃገራቱ ጉዳይ ላይ መግባባት ላይ ተደርሷል ብለዋል።

ግብፅ በሶማሊያ እያደረገችው ያለችው እንቅስቃሴም በራሷ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ሳይሆን የዓለም አቀፍ ህግጋትን በተከተለ መልኩ ነው ሲሉም ተደምጠዋል።

ውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ በቃለመጠይቃቸው ላይ በሶማሊያ በ2025 አትሚስን ተክቶ በሚሳተፈው የአውሶም ሃይል ውስጥ ግብፅ የበላይነት ወስዳ እንደምትንቀሳቀስም ተናግረል
==============================
ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇
Telegram :https://t.me/+VzJa-EeOEzZlODBk
YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw

ልዩ መረጃ

21 Oct, 17:43


ሰላም ልዩ መረጃ ቤተሰቦች...

የቴሌግራም ቻናላችን ፈጣን እና ታማኝ መረጃዎችን ወደእናንተ በማቅረብ ከ 17 ሺህ በላይ ቤተሰቦችን አፍርቷል። ማንኛዉም ልታጋሩኑን የምትፈልጉት መረጃ ፣ የዜና ጥቆማ እና ቅሬታ እንዲሁም ማስታወቂያ እንዲለጠፍላችሁ የምትፈልጉ አካላት በተከታዮቹ መስመሮች መልዕክት መላክ ትችላላችሁ።

ልዩ መረጃ ፡👉👉@Liyumereja999bot

11,003

subscribers

1,961

photos

40

videos