Intrance result.neaea.gov.et

@intrancresult


መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም!

ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ።

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
@intrancresult
ሀሳብ @TheRsultBot

Intrance result.neaea.gov.et

21 Oct, 13:07


#ማስታወቂያ

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ ይገለጻል።

በ2016 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ ስለሚገለጽ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳውቃለን።

(ትምህርት ሚኒስቴር)



ሼር እያደራገችሁ join በሉ
#MoE #TikvahEthiopia #ኢትዮጵያ #shere #join #ኢትዮጵያዊ
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

21 Oct, 03:24


🎓ግቢ ስንገባ ለትምህርታችን ምን መያዝ አለብን


👨‍🏫ግቢ ስትገቡ የምትማሩት preparatory በምትማሩባቸው የመማሪያ ቁሳቁሶች ቢሆንም እንደ preparatory ግን ደብተር ያዙ አትያዙ ጭቅጭቅ የለም ።

👨‍💼 ግቢ ውስጥ ብዙ መምህራን በደብተር ጉዳይ አይናገሩም ባይናገሩም ግን ፊልም እንደሚሾፍ ሰው ፈታ ብላቹህ ዘብ ስትሉ ይሰማቸዋል ፤ አላስችል ያላቸው አስተማሪዎች ይናገሯቹሃል ባስ ካለም ሊያስወጧቹህ ይችላሉ።( አስቡት አስተማሪው ለሰዓታት ቆሞ እያስተማረ እናንተ .......)

📝ጥቂት መምህራን ደግሞ ደብተር ካልያዛቹህ ክላሳቸውን መማር እንደማትችሉ ይነግሯቹሃል( እነዚ ወግ አጥባቂ ቢመስሉም የሚጠቅሙት ግን እኛኑ ነው)

📌 ወደ ገደለው ስገባ ግቢ በምትሄዱበት ጊዜ አንድ ሁለት ደብተር እና የተወሰነ A4 paper ይዛቹህ ብትሄዱ አሪፍ ነው ፤ መሸከም ካልፈለጋቹህ ደግሞ በምትሄዱበት ከተማ መሸመት ትችላላቹህ 

📚 ደብተር or ማስታወሻ እና ልሙጥ ወረቀት መያዝ የግድ ነው ።

📌 ማንኛውም አስተማሪ ሲያስተምር የሆነ ነገር መፃፍ ይኖርባቹሃል coz የግቢ መምህራን ብዙውን ጊዜ ያፃፉትንና ያስተማሩትን ፈተናም ላይ ስለሚደግሙት በተለይ የውጭ መምህራን ከሆኑ አደራ እያንዳንዷን ነገር ለመፃፍ ሞክሩ።

📌 የመጀመሪያውን ሴሚስተር የምትወስዷቸው 6 ወይም 7, 8  ኮርሶች በመሆናቸው ቢበዛ 3 ደብተር ያስፈልጋቹሃል ።

📌 ሌላ መያዝ አለባቹህ ብዬ የማስበው mathematics፤physics, Economics reference book ከነበራቹህ ግቢ ስትገቡም የተወሰነ ነገር ለማጣቀስ ስለሚጠቅማቹህ ያዙት ።


ማስታወሻ❗️

©ግቢ ስትገቡ ኮፒ ቤቶች ምናምን እንዳይሸውዷቹህ ማለት ትላልቅ modulochn እንዳያሸክሟቹህ (የፍሬሽ ነገር ችግር ነው ይጠቅምሃል ከተባለ የማይገዛው ነገር የለምና እነሱም ባቅማቸው ይጠቅማቹሃል ብለው ብዙ እዳ እንዳያሸክሟቹህ) ኮፒ ቤት መሄድ ያለባቹህ ትምህርት ስትጀምሩ መምህራኖቹ በተወካዮቻቹህ  (monitor) አማካኝነት PDF ኮፒ ቤት ካስቀመጡላቹህ ብቻ ነው ።

©️Qesem_University


የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

21 Oct, 03:24


ለ አቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርት ፈላጊዎች

የድሬደዋ ዩኒቨርሲት 2017 የትምህርት ዘመን በ remedial ፕሮግራም በሜታ እና በሳምንቱ መጨረሻ መርሐ ግብር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች የremedial ፕሮግራም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

📌የማመልከቻ መስፈርቶች

በ 2016 የትምሀርት ዘመን የ 12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው፡-ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች 186 እና ከዛ በላይ ላላቸው በፕሪፓራቶሪ ፕሮግራም 217 እና ከዛ በላይ


🗝የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች

⚡️Natural Science Stream

°English
°Biology
°Chemistry
°Physics
°Mathematics for Natural Science

⚡️Social Science Stream

°English
°Geography
°Mathematics for social Science
°History

📌የማመልከቻ ቀን: ጥቅምት 4 - 19/ 2017 ዓ/ም

📌የማመልከቻ ቦታ ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 05

☞ የማመልከቻ 75 ብር በዩኒቨርሲቲው የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000014248017 ላይ ማስገባትና የባንክ ደረሰኝ መያዝ አለባቸው።

📌የሚያስፈልጉ መረጃዎች

☞ የ12 ክፍል መልቀቅያ ፈተና ሰርተፊኬት ኦርጅናል እና ኮፒ

☞ ከ 9-12 ክፍል ትራንስከሪፕት

☞ አድሚሽን ቁጥር

☞ ሁለት ጉርድ ፎቶ



የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

20 Oct, 08:45


https://www.binance.info/activity/referral-entry/CPA/together-v4?hl=en&ref=CPA_00KA76V4BL&utm_source=tg-game

Intrance result.neaea.gov.et

16 Oct, 12:03


ነክተው ስለገብ ብቻ $1 ዶለር የግኙ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/fadewalletbot/app?startapp=b50056b5c1d64726aa3b996b76ae1197
Forget the limits! FadeWallet is your ticket to the boundless crypto universe!

Join me at FadeWallet and let's earn rewards together.

Intrance result.neaea.gov.et

10 Oct, 18:00


#Placement

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በ 'Remedial' ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ ሞልታችሁ እንድትጭርሱ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች በሲስተም ችግር ምክንያት የተማሪዎቻችንን የትምህርት መስክ እና የዩኒቨርስቲ ምርጫ መሙላት ተቸግረናል ባሉት መሰረት የትምህርት ሚኒስቴር የምርጫ መሙያ ጊዜውን እስከ ረቡዕ ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም ድረስ ማራዘሙን እንገልጻለን።

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር


የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

08 Oct, 17:48


#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።


የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

07 Oct, 05:21


ብዙ ሰው ያልጀመረው ውድድር ነው በቀላሉ ሰው invite በማረግ ስሩ ግን start ማለት ብቻ ሳይሆን Task መስራት አለባችሁ የምታስገቡትም ሰው የሚቆጠርላችሁ Task ሲሰሩ ብቻ ነው

በጣም ቀላል Task ነው በደንብ ከሰራችሁ በቀላሉ ትሸለማላችሁ

100% ተረጋግጧል

6 ሰዉ invite አድርጋቹ Top 500 ዉስጥ በመግባት ዉድድሩን ተቀላቀሉ

🔻https://t.me/cherrygame_io_bot/game?startapp=r_1584418890
Join the cherry game using this referral link and win prizes!

Intrance result.neaea.gov.et

03 Oct, 04:28


በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በቅርቡ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ይመደባሉ።
- ትምህርት ሚኒስቴር

በተስተካከለው የ2017 ዓ.ም የትምህርት ካላንደር መሠረት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች መስከረም 7 እና 8/2017 ዓ.ም ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም።

ይሁን እንጂ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ እስካሁን አልተደረገም።

በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የሰጡት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ፤ "ከ12ኛ ክፍል ውጤት ጋር የተያያዙ በርካታ ቅሬታዎች ለተቋሙ በመቅረባቸው ምክንያት" ምደባው መዘግየቱን ገልፀዋል።

ቅሬታዎቹን እየተስተናገዱ እንደነበር የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ተማሪዎቹ በቅርቡ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ ተናግረዋል።

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ መደረጉ ይታወሳል።

#Telegram #BBC

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

01 Oct, 10:57


https://t.me/Agent301Bot/app?startapp=onetime1584418890

Intrance result.neaea.gov.et

29 Sep, 12:26


በወርሃ ጥቅምት ሊስት ከሚደረጉ አሪፍ ኤርድሮፖች መሃል አንዱ cats ነው ። More detail እዛው ቦቱ ውስጥ ታገኛላቹ

ለመጀመር 👇👇

t.me/catsgang_bot/join?startapp=7f3Ec3hv59aEmKEVUmtFU
Meow, lets see who is OG 😼

Intrance result.neaea.gov.et

29 Sep, 04:42


t.me/catsgang_bot/join?startapp=7f3Ec3hv59aEmKEVUmtFU
Meow, lets see who is OG 😼

Intrance result.neaea.gov.et

25 Sep, 18:58


የሀምስተርን ዜና ተከትሎ የብሉም ቦት ከ 50 ሚልዮን አልፏል
እናንተም እንዳትዘናጉ ስሩት
ያልጁመራችሁ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/blum/app?startapp=ref_lIiLEWSy3X
Join me on Blum and let's earn together! Use my invite link to join the fun. 🌟

Intrance result.neaea.gov.et

24 Sep, 17:46


ቴሌግራም አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ የደንበኞቹን መረጃዎች ለሕግ አካላት አሳልፎ ሊሰጥ ነው።

በዚህም የቴሌግራም ተጠቃሚዎች ፦
➡️ ስልክ ቁጥሮች፣
➡️ የኢንተርኔት አድራሻ
➡️ ሌሎችንም መረጃዎች በፖሊስ፣ በፍርድ ቤት በመሳሰሉ የሕግ ተርጓሚዎች በሚፈለግበት ጊዜ ሊሰጥ እንደሚችል ቴሌግራም አሳውቋል።

የቴሌግራም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፔቨል ዱሮቭ ይህ አዲስ ደንብ እንደሆነው አመልክተዋል።

ይህ አዲስ ደንብ " መተግበሪያውን ለወንጀል የሚጠቀሙት ሰዎችን ቅስም የሚሰብር ይሆናል " ብለዋል።

" 99.999% የቴሌግራም ተጠቃሚዎች ከወንጀል ጋር የሚያያይዛቸው አንዳችም ነገር የለም። 0.001% የሚሆኑት ግን ለድብቅ ወንጀል እየተጠቀሙበት የቴሌግራምን ዝና እና ክብርን እያጎደፉት ይገኛሉ። ይህ ደግሞ ቢሊዮን የሚጠጉ ጨዋ ተጠቃሚዎቻችን የሚጎዳ ነው " ብለዋል።

ዱሮቭ ባለፈው ወር በፈረንሳይ ፣ ፓሪስ ኤርፖርት በቁጥጥር ሥር ውለው እንደነበር አይዘነጋም።

በፖሊስ ከተያዙ በኋላ የቀረበባቸው ክስ " መተግበሪያው ለወንጀለኞች መፈንጫ እንዲሆን ፈቅደዋል " የሚል ነበር።

" ሕገ ወጥ የሕጻናት ምስሎች ዝውውርና የአደገኛ እጽ አዘዋዋሪዎችን በሚያበረታታ መልኩ መተግበሪያው ለወንጀል ተግባር እንዲውል ፈቅደዋል " በሚል የተከሰሱት ዱሮቭ ከሕግ አካላት ጋር ባለመተባበርም ተወንጅለው ነበር።

ዋና ሥራ አስፈጻሚው በበኩላቸው ሌሎች ለፈጸሙት ወንጀል እሳቸው ተከሳሽ መሆናቸው " አስደናቂ እና ግራ የሚያጋባ " ነገር ነው ሲሉ የፈረንሳይ ባለሥልጣናትን ወርፈው ነበር።

በኃላ ፍ/ቤት ዱሮቭ በዋስ ወጥተው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ማዘዙ ይታወሳል።

#Telegram #BBC

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

Intrance result.neaea.gov.et

20 Sep, 19:24


https://t.me/hamsTer_kombat_bot/start?startapp=kentId1584418890
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token AirDrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium

Intrance result.neaea.gov.et

20 Sep, 12:33


የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ መሆኑ ይታወቃል።

በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰላ (70%) እና በተማሩበት ተቋም የሚሰላ (30%) በድምሩ 50% እና ከዚያ በላይ የማለፊያ ነጥብ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ተሰምቷል።

በተማሩበት ተቋም 30% ውጤት ያልተሞላላቸው ተማሪዎችን ውጤት በቅርቡ ተስተካክሎ ይሞላል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor

2,835

subscribers

592

photos

31

videos