Feta Daily @fetadaily_news Channel on Telegram

Feta Daily

@fetadaily_news


Fetadaily.com

Media and News website
ይህ የእርሶ፣ የአንተ፣ የአንቺ፣ የእናንተ፣ የኛ የሁላችንም ድምጽ ነው!

Feta Daily (Amharic)

እንኳን ለዚህ ገጽ ዉዞችን፣ አርት፤ እህቶች፣ እንቁዋም፣ በመላው ግዳት መተበል፣ ለስምምነት ወይም ለወንጀለኛ ግንባታ፣ 'Feta Daily' ተመልከቱ።nይህ በፓርላማምበር ተደብቆ መሳሪያዊት ድምጽ የተሰጠች ሲሆን፣ የኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፍ ዓለም ዜማ የሚሆን ሰፈር ነው። አሁንም የትኮሌ መበስበስ ድምጽን እንወዳለን። Feta Daily የሚገኙበት በትኮሌ ጥቅም እና መንቀጽ የሌላቸውን ግንባታዎች እንቀላቅለናል።nሉባውራት ከታማኝታ፣ ከፖለስ እና ከልዩ ዝርዝር ጋር በማውረድ እንዲርሱን በፅና ማወቅ እንችላለን። ከእናቱ በስራዬ፣ በሸማኔ እና በእናቱ በትኮሌ ሁሉም የማወቅ ምልክቶችን እንልናል። እስክትረዱበት አምስት ቀናት ወደ Feta Daily በቀላሉ መምሪያዎችን ለመጠቃም እንዲረዱም ሳቅ።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


በአሜሪካ ስደተኞች ቤት ውስጥ ለመደበቅ መገደዳቸው ተሰማ


በአሜሪካ የሚገኙ ስደተኞች ዶናልድ ትራምፕ እየወሰዱ ያለውን ርምጃ በመፍራት ከቤት መውጣት አለመቻላቸውን ቢቢሲ ዘግቧል:: የትራምፕ አስተዳደር ወደስልጣን በመጣ ማግስት ከወሰዳቸው ርምጃዎች አንዱ የሕገ ወጥ ስደተኞች ጉዳይ ሲሆን፤ በዚህ ውሳኔም በርካቶች ወደሀገራቸው እየተመለሱ ይገኛሉ::

የአይስ አባላት ሰነድ አልባ ስደተኞችን ከትምህርት ቤት፣ ከሥራ ቦታ፣ ከእምነት ተቋማት፣ ከሆስፒታል እና ከመሰል ሊሸሸጉበት ይችላሉ ብሎ ካመነበት ስፍራ እያሳደደ ይገኛል:: በዚህ ስጋት የተነሳ ሥራ መሄድ እንዳቆሙና እና ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት መላክ እንዳልቻሉ ቃላቸውን ለቢቢሲ ከሰጡት ስደተኞች ማወቅ ተችሏል::

Feta Daily

13 Feb, 09:58


"ከ250 በላይ አሽከርካሪዎች በሥራ ላይ እያሉ ተገድለዋል" ማኀበሩ

በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች የሚፈፀሙ እገታዎች እና ግድያዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ ባለመወሰዱ አዳዲስ መስመሮችም የእገታ ተግባራት እየተፈፀመባቸው ነው ሲል ጣና የአሽከርካሪዎች ማህበር ገልጿል፡፡

በቅርቡም በጭልጋ እንዲሁም በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች መተሃራን ጨምሮ የሞቱ አሽከርካሪዎች ቁጥር በርካታ መሆኑን የማህበሩ ዋና ፀሐፊ አቶ ሰጡ ብርሃን ተናግረዋል፡፡

ከአዋሽ መተሃራ የተሸከርካሪዎች መቃጠልና የሚፈፀሙ እገታዎች ተበራክተው መቀጠላቸውን የሚናገሩት የማህበሩ ዋና ፀሐፊ፤ "በአሁኑ ሰዓት ደግሞ ከዚህ ቀደም በስፋት እገታ ያልነበረባቸው እንደ ደባርቅ እና ከጎንደር መተማ ያሉ መንገዶች ላይ ተመሳሳይ ድርጊቶች እየተፈጸሙ ነው ማለታቸውን አሃዱ በዘገባው አመልክቷል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


''ያለፈቃድ ድሮን በሚያስነሱ አካላት እርምጃ እየተወሰደ ነው'' ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት

ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፈቃድ ሳያገኙ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ድሮን በሚያስነሱና በሚያበሩ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ።

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የድሮንና ሌሎች በራሪ አካላት አጠቃቀምን በተመለከተ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ማንኛውንም አይነት ድሮን ያለ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ፈቃድ ማስነሳትም ሆነ ማብረር እንደማይቻል በቅርቡ በመገናኛ ብዙኃን የተላለፈውን ማሳሰቢያ በማያከብሩ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል፡፡

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ዮርዳኖስ ፍልስጤማውያን ሕጻናትን ለመቀበል መስማማቷ ተሰማ


ዮርዳኖስ በአሜሪካ የቀረበላትን ጥያቄ ተከትሎ በጋዛ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ፍልስጤማውያን ሕጻናትን ለመቀበል መስማማቷ ተገልጿል፡፡

ዮርዳኖስ ፈቃድኝነቷን የገለጸችው የሀገሪቱ መሪ ንጉስ አብዱላህ 2ኛ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት ወቅት ነው፡፡

በዚህ ወቅት ንጉስ አብዱላህ 2ኛ አሜሪካ ያቀረበችውን ጥያቄ ተከትሎ 2 ሺህ በችግር ውስጥ የሚገኙ የጋዛ ህጻናትን ዮርዳኖስ በጊዜያዊነት እንደምትቀበል ተናግረዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በበኩላቸው÷ንጉስ አብዱላህ 2ኛ በችግር ላይ የሚገኙ 2 ሺህ የጋዛ ህጻናትን ለመቀበል ያሳዩትን ፈቃደኝነት አድንዋል፡፡

Feta Daily

13 Feb, 09:58


አመራሩ ከአዲስአበባ በቅርብ ርቀት በተከፈተባቸው ጥቃት ተገደሉ


በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሱሉልታ ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ የሆኑት አበበ ወርቁ ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ በሚጠራው አማጺ ቡድን ዛሬ በደረሰባቸው ድንገተኛ ጥቃት መገደላቸው ተነግሯል።

ከአስተዳዳሪው ጋር የነበረ የወረዳው የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊም፣ በታጣቂ ቡድኑ ታፍኖ መወሰዱን ዋዜማ ራዲዮ በዘገባው አመልክቷል።

ሱሉልታ ወረዳ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን በሃያ አምስት ኪሎሜትሮች እርቀት ላይ ትገኛለች።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ትራምፕ እና ፑቲን ጦርነቱን ለማስቆም ድርድር እንዲጀመር ተስማሙ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሩሲያ ዩክሬን ያለውን ጦርነት ማስቆም የሚያስችል ድርድር በፍጥነት እንዲጀመር ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር መነጋገራቸውን ገለጹ። ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ÷”ቡድኖች ተዋቅረው በአስቸኳይ ድርድር እንዲጀምሩ ተስማምተናል፤ ለዩክሬኑን ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪም ደውለን ስለ ውይይቱ እናሳውቀዋለን፤ ይህም እኔ የማደርገው ነገር ነው” ብለዋል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ፑቲን እና ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም መከሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲንን ጦርነት ማስቆም በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ላይ በስልክ መምከራቸውን ተሰምቷል፡፡

ኒዮርክ ፖስትን ጠቅሶ ኣናዶሉ ኤጀንሲ እንደዘገበው፥ ሁለቱ መሪዎች በምን ጉዳይ ላይ እንደተስማሙ በውል ባይታወቅም ለዓመታት የቆየውን የዩክሬን እና ሩሲያን ጦርነት ያለመ የስልክ ልውውጥ ማድረጋቸውን ገልጿል፡፡

Feta Daily

13 Feb, 09:58


እስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነቱን ጥሳለች ሲል የወቀሰው ሐማስ ለጊዜው ታጋቾችን እንደማይለቅ አስታወቀ

የሐማስ ታጣቂ ክንፍ ቃል አቀባይ ቡድኑ በቅርቡ ሊለቃቸው ያሰባቸውን ታጋቾችን ለጊዜው እንደማይለቅ ተናግረዋል።
በጋዛ የሚገኙ ሶስት ታጋቾች በሚቀጥለው ቅዳሜ ይለቀቃሉ ተብሎ ተጠብቆ ነበር።

እስራኤል ደግሞ ፍልስጤማዊያን እስረኞችን እንደምትለቅ ይጠበቃል።

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ የሐማስን ድርጊት "የተኩስ አቁም ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ ነው" ብለውታል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


''መንግሥት ቢከለክለኝም ሀገሬ እገባለሁ” ልደቱ

በአሜሪካ የነበሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው "ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ሲሉ ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንዳልቻሉ ገልጸዋል።

አቶ ልደቱ አያሌው ወደ አትላንታ አየር ማረፊያ ያቀኑት ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ነበር። ነገር ግን አየር ማረፊረያ ሲደርሱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቲኬታቸው "እንደታገደ" ተነገራቸው። አቶ ልደቱ ለቢቢሲ በሰጡት አስተያየት መንግሥት ቢከለክለኝም “ሀገሬ እገባለሁ” ብለዋል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ዴንማርካውያን የአሜሪካዋን ካሊፎርኒያ ለመግዛት ዘመቻ ጀመሩ

ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች እስካሁን ፊርማቸውን ያኖሩበት ዘመቻ ውጤታማ እንዲሆን እያንዳንዱ ዴንማርካዊ 18 ሺህ ዶላር እንዲያዋጣ ተጠይቋል።

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዴንማርክ ግዛት ስር ያለችውን ግሪንላንድ ለመግዛት ያቀረቡት ሃሳብን ተከትሎ ነው ዘመቻው የተጀመረው።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች መቐለ ገቡ

የጀርመን፣ የአሜሪካ፣ የእንግሊዝ፣ የጣሊያን፣ ፣ የዴንማርክ፣ የፈረንሳይ እና የአውሮጳ ሕብረት አምባሳደሮች ቡድን በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ እና በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀምን በተመለከተ ከክልሉ ባለሥልጣናት ጋር መቐለ ላይ እየመከሩ ነው።

አቶ ጌታቸው ረዳ የፕሪቶርያው የሰላም ውል በምሉእነት እንዲተገበር አምባሳደሮቹ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ መጠየቃቸው ተዘግቧል።

ከዚህ በተጨማሪ፤ በመቐለ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የጀርመን፣ አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ የፈረንሳይ እና የአውሮጳ ሕብረት አምባሳደሮች ከህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር ተገናኝተው እንደሚነጋገሩ፤ በኢትዮጵያ፤ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታዉቋል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


''ትልቅ የቤት ሥራ አለብን'' የቀድሞዋ ፕሬዚዳንት

በአግራችን በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ቤት ውጭ ያሉ በሚልዮን የሚቆጠሩ ልጆች የመማር ዕድል እንዲያገኙ የማድረግ ትልቅ የቤት ሥራ አለብን ሲሉ የቀድሞዋ ፕሬዚዳንት ሳዕለወርቅ ዘውዴ መልዕክት አስተላልፈዋል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከደህንነት መረጃ ታገዱ

አሜሪካ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉ መሪዎች የሀገሪቱ ደህንነት መረጃዎች እንዲደርሳቸው የሚፈቅድ ህግ አላት።

ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ሲመጡ ዶናልድ ትራምፕ የሚታመን ሰው አይደለም በሚል መረጃው እንዳይደርሳቸው አግደዋቸው የነበረ ቢሆንም አሁን በተራቸው ታግደዋል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ሃማስ ተጨማሪ እስራኤላዊያን ታጋቾችን ለቀቀ

ሃማስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ታግተው የቆዩ ተጨማሪ ሶስት የእስራኤል ዜጎችን መልቀቁን አስታወቀ፡፡ ታጋቾቹ ወደ ቀይ መስቀል ከመተላለፋቸው በፊት በማዕከላዊ ጋዛ በሚገኘው እና ዴይር አል ባላህ በተሰኘው አካባቢ ለዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ይፋ መደረጋቸው ተገልጿል፡፡

Feta Daily

13 Feb, 09:58


እስራኤል የጋዛ ሰርጥን ለሁለት በመክፈል የጦር ቀጣና በማለት ከፈረጀችው ኮሪደር ጦሯን አስወጣች

ኔትዛሪም የተሰኘው ኮሪደር ሰሜናዊ ጋዛን ከቀሪው የጋዛ ሰርጥ የለየ እና ያቆራረጠ ኮሪደር ነው።

ጦሩ ከስፍራው መልቀቁን ተከትሎ በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን በመኪኖች እንዲሁም በጋሪዎች ፍራሻቸውን እና የቤት እቃዎቻቸውን ጭነው እስራኤል ወደ ፍርስራሽነት ወደቀየረችው ሰሜናዊ ጋዛ እየተመለሱ ይገኛሉ።

ጦሩ ከስፍራው የወጣው የጋዛው የመጀመሪያ ምዕራፍ የተኩስ አቁም ስምምነት እሁድ፣ ጥር 11/ 2017 ዓ.ም ተግባራዊ መሆኑን ተከትሎ ነው።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ከደመወዝ ላይ የፓርቲ መዋጮ እንዳይሰበሰቡ የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ በምርጫ ቦርድ ተዘጋጀ

ይኸው አዲስ ረቂቅ አዋጅ የመንግሥት ተቋማት ከሠራተኞቻቸው ደመወዝ ላይ "በቀጥታ" የፓርቲ መዋጮ እየሰበሰቡ እንዳያስገቡ ይከለክላል ነው የተባለው፡፡

"የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ" የተባለው እና ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ ውይይት ሲደረግበት የቆየው ይኸው ረቂቅ አዋጅ በተጨማሪም በሁሉም አካባቢዎች በተመሳሳይ ጊዜ ጠቅላላ ምርጫ ማካሄድ በማይቻልበት ጊዜ ምርጫው "በተለያየ ጊዜ" ሊካሄድ እንደሚችልም ይደነግጋል ተብሏል፡፡

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ታከለ ኡማ ይቅርታ ጠየቁ

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሲያነጋግር በቆየው እና ከማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ባነሱት ፎቶ ግራፍ ዙሪያ ይቅርታ ጠይቀዋል። "ለአፈር መዳበሪያ የጭነትና የማውረድ ሂደት ለማስረዳት የተጠቀምነው ፎቶ የቆየ በመሆኑ በተወሰነ መልኩ ግርታን ፈጥሯዋል ።" ያሉት ኢንጂነሩ፣ "ፎቶዎቹ የጭነት ሂደት ለማስረዳት የተጠቀምነው እንጂ የመዳበሪያውን አሁናዊ ሁኔታ የሚገልፅ አለመሆኑንና ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ ብለዋል።

Feta Daily

13 Feb, 09:58


ትራምፕ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ ጣሉ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ መጣላቸውን ከኋይት ሀውስ የወጣው መረጃ አመላክቷል። የቅርቤ በምላት እስራኤል ላይ እውነትነት የሌለው ረብ የለሽ ተግባር እየፈጸመ ነው ሲሉ በከሰሱት ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) ላይ ትራምፕ የማዕቀብ ፊርማቸውን አኑረዋል።

Feta Daily

23 Jan, 16:17


ቁጭ ብላችሁ ችግራችሁን ፍቱ!

#Ethiopia | "እኛ ከዚህ በኋላ ህዝባችን እንዲበጠበጥ፣ የእኛም ሆነ የህዝባችን ደም እንዲፈስ አንፈልግም። እናንተ በምትሰጡን ትዕዛዝ ሀገራችን ውስጥ ብቻ ሳይሆን ከሀገር ውጪም ደማችንን እናፈሳለን። ቁጭ ብላችሁ ችግራችሁን ፍቱ። በ21ኛው ክፍለ ዘመን እርስ በርሳችን የምንዋጋው እኛ ብቻ ሳንሆን አንቀርም፣ይሄ የእያንዳንዱ የኢትዮጵያ ወታደር ድምፅ ነው።"
***
ብርጋዲየር ጀነራል ከበደ ረጋሳ
ትላንት በፓርላማ መድረክ ከሰጡት አስተያየት በከፊል የተወሰደ

Feta Daily

19 Jan, 11:36


“በወር ከ50 ሺህ በላይ ወጪ እያወጣን ነው” በትግራይ ክልል ያሉ የኩላሊት

በትግራይ ክልል ያሉ የኩላሊት ህመምተኞች ለመድኃኒት በወር ከ 50 ሺህ በላይ ወጪ እያወጣን ነው ሲሉ ተናግረዋል።

በትግራይ የኩላሊት ሕሙማን ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሃፍቶም አባዲ፣ ለአንዴ የኩላሊት እጥበት ለማድረግ መድኃኒት 4ሺ 500 ብር እየገዙ እንደሚገኙ ገልጸዋል።

ወጪያቸው በወር 50 ሺህ ብር እንደሚደረስ አመልክተዋል። በገንዘብ እጥረት ምክንያት የከፋ ችግር ላይ እንደሚገኙ ዋና ስራ አስኪያጁ ከአንድ የሀገር ውስጥ ዘጋቢ ጋር በነበራቸው ቆይታ አብራርተዋል።

https://etback.com/the-cost-of-survival-kidney-patients-in-tigray-region-struggle-with-high-medical-expenses

Feta Daily

15 Jan, 10:43


ፕሬዝዳንቱ በቁጠጥር ሥር ዋሉ

የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣናት ወታደራዊ አገዛዝን ካወጁ በኋላ አመጽ አነሳስተዋል የተባሉትን ፕሬዚዳንት ዮን ሱክ ዮልን ከጠባቂዎቻቸው ጋር ለሰዓታት ከቆየ አስገራሚ ፍጥጫ በኋላ በቁጥጥር ስር አዋሉ።

በዚህም በስልጣን ላይ እያሉ በቁጥጥር ስር የዋሉ የመጀመሪያው የደቡብ ኮሪያ ፕሬዝዳንት ለመሆን በቅተዋል።

ዮን ወደ ሙስና ምርመራ ቢሮ መወሰዳቸው ታውቋል።

"ምርመራውን ህገወጥ" ሲሉ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ "ያልተፈለገ ደም መፋሰስን ለማስቀረት በሚል" ለምርመራው መስማማታቸውን ገልጸዋል።

https://etback.com/south-korean-president-arrested-amid-rebellion-charges

Feta Daily

15 Jan, 10:42


ላሊበላን ለማደስ የሚደረገው ጥናት መቋረጡ ተገለጸ

በዓለም ቅርስ መዝገብ ላይ የሰፈረውን የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የቀድሞ ይዘታውን ሳይለቅ እድሳት ለማድረግ የተጀመረው ጥናት፤ በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት መቋረጡን የላሊበላ ከተማ አስተዳደር ባህል እና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት ጠቅሶ አሐዱ ዘግቧል፡፡

https://etback.com/restoration-study-of-lalibela-rock-hewn-churches-suspended-due-to-security-concerns

Feta Daily

05 Jan, 13:22


‹‹እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው አይደለም›› አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ለሪፖርተር ጋዜጣ

ሙሉውን ለማየት ይህንን ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
👇👇👇👇👇
https://online.etback.com/2025/01/05/proton-vpn-a-fast-secure-vpn-for-enhanced-online-privacy/

Feta Daily

02 Jan, 15:29


የትራምፕ ሆቴል ፊት ለፊት በፈነዳ መኪና የሰው ህይወት አለፈ

የቴስላ ሳይበርትራክ መኪና ከመፈንዳቱ በፊት በነዳጅ እና በርችት የተሞላ ነበር ተብሏል። በፍንዳታው የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ 7 ሰዎች ቆስለዋል።

በላስ ቬጋስ ትራምፕ ሆቴል መግቢያ በር በቴስላ ሳይበር መኪና ላይ የተከሰተው ፍንዳታ የሽብር ተግባር ሊሆን እንደሚችል የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃሩ ታዋቂው ባለሃብት ኤሎን መስክ ገለጸ፡፡
ትናንት በፈረንጆቹ አዲስ አመት የመጀመሪያ ቀን የተመራጩ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንብረት በሆነው ላስ ቬጋስ ትራምፕ ሆቴል መግቢያ በተከሰተ ፍንዳታ አንድ ሰው ሲሞት ሰባት ሰዎች ተጎድተዋል።

ይህንን ተከትሎ የቴስላ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኤሎን መስክ አደጋው በኒው ኦርሊያንስ የመኪና አደጋ እና በኒው ዮርክ ከተከሰው የጅምላ ተኩስ ጥቃትጋር የተያያዘ የሽብር ተግባር ሊሆን እንደሚችል ኤክስ ላይ ባሰፈረው መልእክት አስታውቋል።

Feta Daily

30 Dec, 09:55


የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከዚህ አለም በሞት ተለዩ

የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት እንዲሁም በአወዛጋቢው የኢትዮጵያ ምርጫ 97 ወቅት የምርጫ ታዛቢ የነበሩት ጂሚ ካርተር በ100 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።

Feta Daily

30 Dec, 09:55


በትግራይ ክልል የምርመራ ዘገባ ላይ የነበሩ ጋዜጠኞች ከሰዓታት እስር በኃላ ተፈቱ

የትግራይ ክልል መንግስት ንብረት የሆነው ቴሌቭዥን ጣቢያ ጋዜጠኞች ቡድን አባላት ፣ ለእስር በተዳረጉበት ወቅት በሰሜን ምዕራብ ትግራይ በሚገኝ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ የምርመራ ዘገባ እየሰሩ እንደነበር ታውቋል።

Feta Daily

30 Dec, 09:55


አሳዛኝ ዜና

ዛሬ በሲዳማ ክልል በቦና ዙሪያ ወረዳ በጋላና ወንዝ ድልድይ ላይ በደረሰው አደጋ 71 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ::


አደጋ የተከሰተው አንድ አይሱዙ መኪና 71 የሠርግ አጃቢዎች አሳፍሮ ወደ ዳዬ በንሳ መሥመር እየተጓዘ እያለ በጋላና ድልድይ ተምዘግዝጎ ወደ ወንዙ በመግባቱ እንደሆነ የዓይን እማኞች ገልፀዋል። በጋላና ድልድይ ተመሳሳይ የትራፊክ አደጋ ሲደርስ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ይህ እጅግ የከፋ አደጋ ነው ብለዋል።

የሟቾች ቁጥር ከዚህ ሊበልጥ እንደሚችል እንደሚችል ምንጮች ገልፀዋል።

Feta Daily

29 Dec, 12:57


እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት ትራንስፖርት እንዲኖር ተወሰነ!

በአዲስ አበባ እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ተወሰነ።

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ውሳኔውን ማስተላለፉን ያስታወቀው የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ፤ አውቶቡሶች፣ ሚዲ ባስ እና ሚኒ ባሶች እስከ ምሽት አራት ሰዓት ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ አሳስቧል።

ተሽከርካሪዎች በመደበኛነት አገልግሎት በሚሰጡበት መስመርና በሚከፈለው ህጋዊ ታሪፍ አማካኝነት አገልግሎት እንዲሰጡም ቢሮው ጠይቋል።

የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞችም የውሳኔውን ተግባራዊነት እንዲቆጣጠሩ ጥሪ ተላልፏል።

https://etback.com/transportation-services-in-addis-ababa-to-operate-until-400-pm

Feta Daily

29 Dec, 11:28


ሹመት‼️

የኦነግ ሸኔ ሰራዊት ምክትል አዛዥ የነበሩት እና በቅርቡ ከክልሉ መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት የፈፀሙት አቶ ጃል ሰኚ ነጋሳ የኦሮሚያ ክልል ሚሊሻ ቢሮ ሐላፊ በመሆን በዛሬው መሾሙ ተዘግቧል።

https://t.me/etback

Feta Daily

27 Dec, 15:03


አቶ አብነት ገብረመስቀል ከቦሌ ታወርስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንዲሠናበቱ በፍርድ ቤት በድጋሚ ተወሰነባቸው

አቶ አብነት ገብረመስቀል ከሳሽ በነበሩበት የቦሌ ታወርስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበርን "በባለአንድ አክሲዮን ሆኖ እንዲጠቀልለው ይወሰንልኝ" ብለው ያቀረቡት ክስን ፍርድ ቤት ሳይቀበለው ቀርቷል።

በአቶ አብነት ከላይ በተጠቀሰው ምክንያት ተከሰው የነበሩት አላሙዲ የተከሳሽ ከሳሽ በመሆን፤ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ 5ኛ ንግድ ችሎት ሲከራከሩ ቆይተዋል።

ጉዳዩን ለወራቶች ሲመለከት የቆየውም ፍርድ ቤቱም መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ፍርድ ሰጥቶ እንደነበር ይታወሳል።

Feta Daily

27 Dec, 15:03


እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት ትራንስፖርት እንዲኖር ተወሰነ!

በአዲስ አበባ እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ተወሰነ።

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ውሳኔውን ማስተላለፉን ያስታወቀው የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ፤ አውቶቡሶች፣ ሚዲ ባስ እና ሚኒ ባሶች እስከ ምሽት አራት ሰዓት ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ አሳስቧል።

ተሽከርካሪዎች በመደበኛነት አገልግሎት በሚሰጡበት መስመርና በሚከፈለው ህጋዊ ታሪፍ አማካኝነት አገልግሎት እንዲሰጡም ቢሮው ጠይቋል።

የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞችም የውሳኔውን ተግባራዊነት እንዲቆጣጠሩ ጥሪ ተላልፏል።

Feta Daily

27 Dec, 14:47


#እንድታውቁት

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በድጋሚ የሚፈተኑ ተፈታኞች በበየነ መረብ (ኦንላይን) መመዝገብ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻ https://register.eaes.et/Online እንደሆነ ተገልጿል።

ይህ የበይነ መረብ (አንላይን) ምዝገባ መተግበሪያ ራስ አገዝ (self services ) ሲሆን ተመዝጋቢዎች የሚፈልጉትን ድጋፍ በመጠየቅ ከማዕከል ማግኘት ይችላሉ ተብሏል።

(እንዴት መመዝገብ እንደሚቻል ከላይ ይመልከቱ)

(የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)

https://t.me/tikvahethiopia_info

Feta Daily

25 Dec, 11:03


በተመጣጣኝ ዋጋ እኛ ጋር ያገኛሉ


https://hahuads.com/ladies-watch-set-with-matching-bracelet-ring-33

Feta Daily

24 Dec, 11:20


የየትውም ሀገር ቪዛ ቀጠሮ እና ፎርም እኛ ጋር ያገኛሉ

https://hahuads.com/product-26

Feta Daily

10 Dec, 07:31


👉 ይህንን ኦርጅናል ሰዓት በብዛት ለሚገዙ ደንበኞቻችን ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እናደርጋለን!!

❇️ Xiaomi Haylou RS3 Smart Watch
           💯Original
            💯High-quality
    

☛በደማችን ውስጥ ያለውን የኦክስጅን መጠን ይለካል

☛#Xiaomi_Haylou_RS3_Smart_Watch
︎የልብ ምትን ይለካል
︎ምን ያህል ካሎሪ እንዳቃጠልን
︎ስፖርት ስንሰራ ይቆጥርልናል
︎ብዙ ሰአት ስንተኛ ይቀሰቅሰናል
︎ስልካችን ሲጠፋ ለመፈለጊያ ያግዘናል

👇👇👇👇
https://hahuads.com/xiaomi-haylou-rs3-smart-watch-34

Feta Daily

09 Dec, 10:43


👉የእጅ ሰአት እና ተጨማሪ ቀለበት፣ ብራስሌት ያለዉ

☛#Brand: #GUCCI & #ROLEX

✓ቅንጡ ብራንድ የእጅ ሰአት፣ ቀለበት ፣ ብራስሌት

✓ቀለሙ በፍጹም የማይለቅ

✓እንዳደረጉት እጁዎ ላይ ስክት የሚል

✓ማሰሪያዉ ጠንካራ የማይበጠስ

https://hahuads.com/ladies-watch-set-with-matching-bracelet-ring-33

Feta Daily

03 Dec, 10:43


☛Furniture & Wall Sticker
✓ውሀ የማያስገባ
✓ለኪችን ካቢኔትና ግርግዳ
✓ለባኞ ቤት ግድግዳ
✓ለመደርደሪያ፣ ለጠረቬዛ፣ ቁምሳጥንና ለተለያዩ ማስዋቢያ ቀዳሚ ተመራጭ

https://hahuads.com/self-adhesive-wood-grain-sticker-32

Feta Daily

02 Dec, 09:26


December ላይ list የሚሆን አሪፍ የሆነ airdrop ነው ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩት: እንዳትቆጩ!!

t.me/seed_coin_bot/app?startapp=422867808

Feta Daily

01 Dec, 09:05


December ላይ list የሚሆን አሪፍ የሆነ airdrop ነው ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩት: እንዳትቆጩ!!

t.me/seed_coin_bot/app?startapp=422867808

Feta Daily

20 Nov, 11:21


🐾PAWS ያልጀመራችሁ ጊዜ አለ በብዙ አካውንት ስሩት.

Paws ላይ 10 ሰው invite በማድረግ 5,000 paws መውሰድ ትችላላችሁ, በተጨማሪም ታስኮችን በመስራት Paws 🐾 መስራት ትችላላችሁ በቀላሉ ነው የሚሰጣችሁ  ምንም አይነት Tap tap ወይም የሚያለፋ ነገር የለውም ።

መጀመር ምትፈልጉ
👇👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=K0b0uk93

Feta Daily

08 Nov, 11:31


https://etback.com/how-to-get-a-bybit-master-card-for-free-step-by-step-guide

Feta Daily

06 Nov, 14:07


ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለህ መልዕክት አስተላለፉ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “በእርስዎ የስልጣን ዘመን የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በጋራ እንሰራለን” ሲሉ አስፍረዋል።

Feta Daily

05 Nov, 13:38


I just earned over $600 with the Bybit Card! Sign up, deposit $100, and start spending to unlock $600+ in rewards. Join me today! https://www.bybit.com/cards/?campaignId=1846129810355523584&ref=9AZV1MR

Feta Daily

04 Nov, 08:58


🐾PAWS ያልጀመራችሁ ጊዜ አለ በብዙ አካውንት ስሩት.

Paws ላይ 10 ሰው invite በማድረግ 5,000 paws መውሰድ ትችላላችሁ, በቀላሉ የሚሰጣችሁ airdrop ከዚ በፊት Notcoin,Dogs,Hamster የሰራቹትን calculate አድርጎ paws ይሰጣቹሃል ከዚህ በፊት እነዚህን ያልሰራችሁም ብትጀምሩት ይመከራል ምንም አይነት Tap tap ወይም የሚያለፋ ነገር ስለሌለው።

መጀመር ምትፈልጉ
➡️ PAWSOG_bot


https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=K0b0uk93

Feta Daily

30 Oct, 10:46


የወፏ ቤት እንዳይፈርስ ተደረገ

በጀርመኗ ቲዩቢንገን ከተማ በሚገኝ የዩኒቨርሲቲ ክሊንክ ጣሪያ ላይ አንዲት ወፍ ጎጆዋን ቀልሳ መኖር ከጀመረች ከራርማለች። ይህች ወፍ እንደሌሎች ዝርያቸው በመጥፋት አደጋ ላይ ከሚገኙ የወፍ ዓይነቶች አንዷ ናት። የዩኒቨርሲቲ ክሊኒኩ የሕንጻ ማስፋፋት ሥራ ለማከናወን በተሰናዳበት አጋጣሚ በጣሪያው ጎጆዋን ቀልሳ የምትኖረውን ወፍ ይደርሱባታል።

ክሊኒኩም በማስፋፋት ፕሮጀክቱ መቀጠሉን ይገታል። 250 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጣው ፕሮጀክትም ለዘጠኝ ዓመታት ባለበት ቆመ። በአካባቢው የሚገኘው ደን ጥበቃውም ቀጠለ፤ ወፏም ያለ ስጋት በጣሪያው ላይ ትኖር ጀመር። የወፎን ሁኔታ በቅርብ የሚከታተሉ ባለሙያዎች ታዲያ ድንገት ወፏ ትሰወርባቸዋለች።

ዘሯ ሊጠፋ ነው የተባለላት ወፍ አለመኖር ግን ወዲያው የታቀደውን የሕንጻ ማስፋፋት ፕሮጀክት መጀመር አላስቻለም። በጥንቃቄና በትዕግሥት ወፏ ወደ ቀለሰችው ጎጆዋ ትመለስ ይሆናል በሚል ተጠበቀች።

ጉዳዩ የግዛቷ ፖለቲከኞችና ምክር ቤት መነጋገሪያ ሆነ። ድመት በልቷት ይሁን ወይም አካባቢውን ለቃ ባልታወቀ ምክንያት የወፏ ከጎርጎሪዮሳዊው 2022 ጀምሮ አለመታየት በደስታ የማስፋፋት ሥራውን ለመጀመር አላጣደፈም። ይልቁንም የለመደችው አካባቢ ነውና ተመልሳ ብትመጣ ጎጆዋ ከፈረሰ የት ትገባለች የሚል ክርክር አስነሳ።

የከተማዋ ከንቲባ ወፏ አሁን እኛ ሳናባርራት ቦታውን ስለለቀች ሥራው መቀጠል ይችላል ቢሉም የጀርመን የተፈጥሮ ጥበቃ ሕግ ባለሙያዎች ግን አንቀጽ እየጠቀሱ ሞገቱ። የአእዋፍ ጥናት ባለሙያዎችም በዚህ እየተሳተፉ ነው። ይህች ወፍ ፈጣሪ አድሏት ጀርመን ሀገር በመኖሯ ጎጆዋ ሳይፈርስ የዩኒቨርሲቲ ክሊኒኩን የማስፋፊያ ፕሮጀክት አጓተተ። ዘገባው የዶቼቬሌ ነው።
👇👇👇👇
https://etback.com/the-birds-house-was-kept-from-collapsing

Feta Daily

27 Oct, 19:22


የኢትዮ ቴሌኮምን ቪዛ ካርድ አገልግሎት በመጠቀም ለ Online ክፍያ እንዴት መጠቀም ይቻላል ?

ኢትዮ ቴሌኮም ተጠቃሚዎች ያለ ባንክ አካውንት ደህንነቱ በተጠበቀ መልኩ ኦንላይን ክፍያ እንዲፈጽሙ የሚያስችል የቪዛ ካርድ አገልግሎት ጀምሯል።

የቴሌቢር መተግበሪያን በመጠቀም ተጠቃሚዎች አሁን የቪዛ ካርድ ማግኘት ይችላሉ ፣ ይህም በመስመር ላይ ግብይት ፣ ምዝገባ እና ሌሎችም አዳዲስ አማራጮችን ይከፍታል። ይህንን አገልግሎት እንዴት እንደሚጠቀሙበት ደረጃ በደረጃ መመሪያ እዚህ Website ላይ ሙሉ ዝርዝር መረጃ ማግኘት ይችላሉ።



https://etback.com/how-to-use-ethio-telecoms-visa-card-service-for-secure-online-payments

Feta Daily

27 Oct, 15:20


" የአንድ አመት ከሁለት ወራት በላይ እልቂት ቀላል እልቂት አይደለም  !! "

በአማራ ክልል ከአንድ አመት በላይ የሆነውን ጦርነት ዛሬም መቋጫ አላገኘም።

በየጊዜው በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በሚካሄዱ ውጊያዎች የበርካታ ሰዎች ህይወት እያለፈ ነው።

ንጸሃን የጦርነቱ ሰለባ መሆናቸው ቀጥሏል።

የሰብዓዊ መብት ተቋማት በሚያወጧቸው ሪፖርቶች በድሮን ጭምር በሚፈጸም ጥቃት ንጹሃን ሰለባ እየሆኑ ነው።

ሴቶችና ህጻናት ፣ በእድሜም የገፉ ዜጎች ከፍተኛ ጉዳትና ዋጋ እየከፈሉ ናቸው።

በክልሉ እና ከክልሉ ውጭ በተለያዩ ከተሞች ' የፋኖ ' ደጋፊ ናችሁ በሚል ለእስር ለእንግልት የተዳረጉ ዜጎች በርካቶች ናቸው።

ጤና ተቋማት ስራ መስራት አልቻሉም።

የጤና ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ነው። የመድሃኒት ችግር በስፋት አለ። በተለይ ግጭት ሲኖር ከከተማ በወጡ አካባቢዎች ፤ ከተማ ውስጥ ሳይቀር መድሃኒት እና የጤና አገልግሎት ማግኘት ፈተና ሆኗል።

ተማሪዎች ተረጋግተው ትምህርታቸውን ለመከታተል አልቻሉም። ላለፉት ተከታታይ አመታት የአማራ ተማሪዎች እጅግ በስቃይ ውስጥ እያለፉ ናቸው።

ዘንድሮ ለ2017 የትምህርት ዘመን  ከ7 ሚሊዮን በላይ ተማሪ ይመዘገባል ተብሎ የነበረ ቢሆንም እስካለፈው መስከረም 8 የተመዘገበው 2 ሚሊዮን 295 ሺህ 150 ተማሪ ብቻ ነው።

በክልሉ ያሉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም የግቢ ጥሪ ተራዝሞባቸው ያለ ትምህርት ቤታቸው ቀጭ ብለው ይገኛሉ።

በሰሜኑ ጦርነት ክፉኛ የተዳከመው የክልሉ ኢኮኖሚ አሁን ላይ ያለበት ሁኔታ አሳሳቢ ሆኗል።

ገንዘብ ያላቸው ስራ መስራት አልቻልም በሚል ወደ አዲስ አበባ እየገቡ እንደሆነ ከዚህ ቀደም ብዙ ተነግሯል።

ከቱሪስቶች ብዙ ገቢ ያስገባ የነበረው የአማራ ክልል አሁን ላይ ለጉብኝት ብሎ ወደ ክልሉ የሚጓዝ ተጓዥ አጥቷል።

የክልሉ አሁናዊ ፀጥታ ሁኔታ ሰዎች በማገት ገንዘብ ለሚቀበሉ አካላት ምቹ ሁኔታ ፈጥሮ በርካቶች ታግተው ከፍለው ወጥተዋል። አንዳንዶች ከፍለው ሁሉ ተገድለዋል። ህጻናት ሳይቀሩ እየታገቱ ገንዘብ ይጠየቃል።

በክልሉ በተለይ በገጠራማ አካባቢዎች ተጠያቂነት እና ስርዓት የሚባለው ነገር ከጠፋ ሰነባብቷል።

በአጠቃላይ ክልሉ ያለበት ሁኔታ አሳሳቢ ነው።

ለመሆኑን በአማራ ክልል ያለውን ጦርነት በሰላማዊ መንገድና በድርድር እንዲፈታ ያመቻቻል ተብሎ የተሰየመው የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል እስካሁን ምን አደረገ ? ይህ የብዙዎች ጥያቄ ነው።

ሰሞኑን የሰላም ካውንስሉን አግኘትን ምን እየሰራችሁ ነው ? ህዝቡ ከዚህ መከራ የሚወጣበት ተስፋስ አለው ወይ ? ችግሩ በሰላም ይፈታ ይሆን ? ስንል ጠይቀናል።

ካውንስሉ ምን አለ ?


➡️ችግሮቹ በአንድ ጀንበር የሚያልቁ ስላልሆኑ ጊዜ እየወሰደ ነው የመጣው። የፋኖ ታጣቂዎችም አንድ አመራር ፈጥረው የክልሉን ህዝብ ጥያቄ ማስመለስ የሚችሉት በድርድር ነው። ' ለአማራ ህዝብ ጥያቄ ነው የቆምነው ' ካሉ ጥያቄው ሊመለስ የሚችለው በጦርነት አይደለም።  በድርድሩ በፋኖም በኩል ፍላጎት ያላቸው እንዳሉ ሁሉ ፍላጎት የሌላቸው ወገኖችም አሉ። ከመንግስት ጋር ለመደራደር ፍላጎት የሌላቸው ወገኖች ‘ በጦርነት እንገፋለን ’ የሚሉ ናቸው። ፍላጎት ያላቸው ወገኖች ደግሞ ‘ አንድ ሆነን ለመምጣት ሁኔታዎችን እያመቻቸን ነው ’ የሚሉ፣ የመንግስትን ቁርጠኝነትም የሚጠይቁ ናቸው።


➡️ ለድርድሩ መንግስት ምን ያህል ቁርጠኛ ነው ? የሚሉ ወገኖች አሉ። መንግስት ቁርጠኛ ነው ብለን ለማለት ፈቃደኝነቱ በክልል ደረጃ የታዬ ቢሆንም፣ በፌደራል ደረጃም እንድምታ በመግለጽ ረገድ የሚገለጽ ነው። ነገር ግን በመግለጫ ደረጃ በፌደራል መንግስት አለመሰጠቱን ግምት ውስጥ አስገብተን ችግሮቹ በሂደት ይፈታሉ። ሁለቱንም ወገኖች ለውይይቱ ዝግጁ ሆናችሁ በፈለጋችሁት ቦታ፣ በመረጣችሁት አደራዳሪ፣ በራሳችሁ ማኒፌስቶ ጥያቄያችሁን አቅርባችሁ ችግሩ ይፈታ ብለን አሳስበናል።

➡️ ችግሩ በድርድር እንዲፈታ ተፅዕኖ እንዲፈጥሩ ከኢንተርናሽናል ኮሚዩኒቲ ጋር (ከአሜሪካ፣ ከኢጋድ ከካናዳ መንግስት) ግንኙነት አድርገናል። ‘ሁለቱም ኃይሎች ላይ ተፅዕኖ ለማሳደር የበኩላችን እገዛ እናደርጋለን’ ብለዋል።


ካለፉት ጥቂት ሳምንታት ወዲህ አማራ ክልል ያለው የተኩስ ልውውጥ ጠንከር ብሎ ታይቷል። ሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች ወደ ድርድር በመምጣት ፋንታ ወደ ጠንካራ ጦርነት ያስገባቸው ያልተስማሙበት ጉዳይ ምንድን ነው ? በሚል ለካውንስሉ ጥያቄ ቀርቧል።

ካውንስሉ ምን ምላሽ ሰጠ ?

" ድርድር በየትኛውም መንገድ ሊከናወን ይችላል። እየተዋጉ መደራደር፣ ተኩስ እያቆሙ መደራደር፣ የበላይነትን ይዞ መደራደር የድርድሩ አንድ ፕሪንሲፕል ነው።

ምናልባት እየተዋጉም ቢደራደሩ ፣ ተኩስ አቁመውም ቢደራደሩ ይሄ ድርድርን በውስጥ ያዘለ ድርድር ማድረግ የሚያስችላቸው ሁኔታ ሊኖረው ይችላል።

አሁን ላይም እየተዋጉም ቢሆን ' እንደራደር ' ሊሉ ይችላሉ። ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር የለም። ሁሌም ይዋጋሉ። 14 ወራት ሆናቸው። ይሄ ውጊያ ምንም አዲስ ነገር አይደለም። ከዚህ በፊት የነበረ ነው። 

እኛ አሁን ይሄ እንዳይቀጥል ነው እየነገርን ያለነው። ሁለቱም ወገኖች በየጊዜው ውጊያ  ያውጃሉ በሚዲያቸው እንሰማለን። ፋኖዎቹም ያውጃሉ፤ በመንግስትም አዲስ ነገር አይደለም። "


ድርድር ለማድረግ 2ቱም አካላት በሙሉ ሥምምነት ያልቀረቡባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች ምንድን ናቸው ? በሚል ለቀረበው ጥያቄ ካውንስሉ ተከታዩን መልሷል።

“ በህዝብ ዘንድ ያለውን የከፋ ስቃይ እንዲያዩ ነው የምንመክረው። ሁለቱም ወገኖች ደግሞ ማዬት ያልቻሉት ነገር ህዝብ አሁን ያለበትን ስቃይ ነው። 

እኛ ደግሞ ህዝቡ በየቀኑ እየሞተ ፣ እየደቀቀ ፣ ህልውናውን ጭምር ፈተና ውስጥ የከተተበት ጊዜ መሆኑን እናያለን። 

ህዝቡን አብረነው ስለምንኖር በስሚ ስሚ አይደለም የምንሰማው በዓይናችን የምናየው መጥፎ ተግባር ከአጠገባችን ነው ያለው።

ስለዚህ ህዝቡ ችግር ላይ መውደቁን ሁለቱም ማዬት አለባቸው።
" ብሏል።

ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ መንግስት እና በታጠቁ ኃይሎች ለአብነት ከ " ኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት / ሸኔ " ጋር ድርድር ተሞክሮ ያለ ውጤት ተቋጭቷል ፤ በአማራ ክልል ድርድር ቢደረግ ተመሳሳይ የሆነ እጣ ፈንታ እንዳያጋጥመው ምን ይሰራል በሚል ለቀረበው ጥያቄም ካውንስሉ ምላሹን ሰጥቷል።

ካውንስሉ ፦

“ አንዳንዶቹ ችግሮቹን በውይይት ለመፍታት ቶሎ ብለው ወደ ድርድር ይመጣሉ። መንግስት የኃይል የበላይነትን ባገኘ ጊዜ የዓለም ኃያላን የመጡበትና ትብብር የተደረገበት፣ ፈጥነው የመጡበት ሁኔታ ነበር።

ምክንያቱም መንግስት የኃይል የበላይነት ስላገኘ ነው። 

‘ ህዝብ የሚፈልገው ጦርነት ነው ’ ብሎ ካመነ ‘ ድርድርም አልፈልግም ’ ይልና ሲዋጋ ይቆያል። ይሄ የስልጣኔ አካሄድ አይደለም።

ካለፈው ድርድር መማር፣ ከዚህ በላይ ህዝቡ ሳያልቅ ወደ ውይይት መምጣት ያስፈልጋል። የአንድ ዓመት ከሁለት ወራት በላይ እልቂት ቀላል እልቂት አይደለም። የደረሰብን ፈተናም ቀላል አይደለም።

አለመታደል ነው እኮ። መማር አለብን። ሕዝብ እየተመታ፣ ህዝብ እየወደመ፣ ህዝብ ልጁን እያጣ፣ ትምህርት ቤት እየተዘጋ…‘ህዝብ ይደግፈኛል’ ማለት ካለመረዳት የሚመነጭ እንጂ መፍትሄው በእጃቸው ነው። ሁለቱም ኃይሎች ለድርድር ይቅረቡ
"


https://etback.com/a-massacre-of-more-than-one-year-and-two-months-is-not-an-easy-massacre

Feta Daily

25 Oct, 09:49


አስደሳች ዜና ለመኖሪያ ቤትና የንግድ  ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ ከቴምር ፕሮፐርቲስ
* 25% ቅናሽ ቅናሹን ተጠቅመው ከ1,000,000  እስከ  4,000,000 ብር ያትርፉ!!!
💫ሊሴ ገብረማርያም ት/ት ቤት ጀርባ💫
መሰርታዊ አገልግሎት  የተሟላለት  በተንጣለለ የ ሪል እስቴት መንደር ውስጥ በተለያዩ የካሬ ስፋት እና
ምቹ የክፍያ አማራጮች ከልዩ ቅናሽ ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።
በ10% ቅድመ ክፍያ  ከ483,000 ብር
ከስቱዱዮ_ባለ ሶስት መኝታ

ልብ ይበሉ ቤትዎን የሚገዙት በኢትዮጵያ ብር ነው ከፋለው እስከሚጨርሱ ድረስ ምንም አይነት የዋጋ ለውጥ የሌለው።

https://etback.com/real-estate

Feta Daily

25 Oct, 06:28


የሞሪንጋ (ሽፈራው) ተክል በሕጻነት ላይ የሚከሰተውን የመቀንጨር ችግር እንደሚከላከል በጥናት መረጋገጡ ተገለጸ

በኢትዮጵያ 'ሽፈራው' እየተባለ የሚጠራው የሞሪንጋ ተክል በሕጻነት ላይ የሚከሰተውን የመቀንጨር ችግር እንደሚከላከል በጥናት መረጋገጡ ተገልጿል፡፡

ጥናት እና ምርምሩ ተግባራዊ እንዲሆን የጣሊያን መንግሥት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዲስትሪ ልማት ድርጅት እንዲሁም የአርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ በጋራ የሰሩትን ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል፡፡

https://etback.com/research-has-shown-that-the-moringa-plant-prevents-childhood-stunting

Feta Daily

23 Oct, 07:16


https://hahuads.com/2024-computer-science-exit-exam-questions-and-answers-in-ethiopia-27

Feta Daily

21 Oct, 11:38


Binance reward code ለማግኘት ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

https://t.me/Red_Packets_Binance1

Feta Daily

20 Oct, 15:22


https://hahuads.com/printed-lunch-bag-thermal-portable-tiffin-bag-10

Feta Daily

20 Oct, 15:22


https://hahuads.com/huawei-e5576-320-15

Feta Daily

18 Oct, 08:49


ህግ የተላለፉ የውጪ ዜጎችን እንደሚቀጣ ኢሚግሬሽን ገለጸ

ከተለያዩ የዓለም ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ ገብተው አስቀድሞ ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ የተራዘመ ቆይታን በሚያደርጉ የውጭ ሐገር ዜጎች ላይ፤ ቅጣት እየጣለ እንደሚገኝ የኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታውቋል፡፡

ተቋሙ በተጨማሪም ሐሰተኛ ማስረጃ ይዘው የተገኙ የውጭ ዜጎች ላይ የሚደረገው ክትትል ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጿል፡፡

ከመጡበት ዓላማ ውጪ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ የውጭ ሐገር ዜጎች መኖራቸውን የገለጹት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት፤ አስቀድሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲገቡ እንዲያከናውኑት ከተፈቀደላቸው ተግባር ውጪ ሲንቀሳቀሱ በተያዙት ላይም እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተናግረዋል።

https://etback.com/he-explained-that-immigration-will-punish-foreigners-who-break-the-law

Feta Daily

17 Oct, 13:34


Binance 🕹🕹

◈ ጥሩ ይከፍለናል ብለን የምናስበውን የBinance ኤይርድሮፕ  Moonbix Bot በደምብ ተጫወቱ ።

Reward ሊሰጥ 3 ቀን ብቻ ነው የቀረው

◈Play የምትለውን በተንዋን እየነካቹ በየ 8 ዴቄቃ ተጫወቱ

ያልጀመራቹ ካላቹ Start በማለት ወይም በዚህ Link ጀምሩ👇

https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_6581022200&startapp=ref_6581022200&utm_medium=web_share_copy

Feta Daily

16 Oct, 11:22


በጃፓን ጦርነት ወቅት የወንድሙን ሬሳ (አስክሬን) በጀርባው አዝሎ በጥልቅ ስሜት ሊቀብር ይሄድ የነበረውን ታዳጊ ሕጻን ያስተዋለ አንድ ወታደር!

"ለምን እራስህን ታደክማለህ የሕጻኑን እሬሳ ጥለኸው ብትሄድ እኮ ድካምህ ይቀንስልህ አልነበር?" ሲል ጠየቀው::

ሕጻኑም ሲመልስ እንዲህ አለ:- "ወንድሜ ነው እኔን አይከብደኝም" አለው::

ያን ጊዜ ጥያቄውን ያቀረበው ወታደር ራሱን መቆጣጠር አልቻለም ... ስሜቱ በጣም ተነካ ... ዓይኖቹ በዕንባ ታጠቡ::

ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በጃፓን ይህ ምስል ... የወንድማማችነት፣ የአንድነት ተምሳሌት ሆነ::

እናም ... የሕይወት መርሃችን እንዲህ ቢሆንስ:-

ወንድሜ ነው እኔን አይከብደኝም !
እህቴ ናት እኔን አትከብደኝም !
ወንድምህ ቢወድቅ አንሳው !
እህትህ ብትደክም ከጉኗ ቁም !
ወንድምህ ቢስት በየውሃት መንፈስ አቅናው !
እህትህ ስህተት ብትሰራ ይቅርታህን አትንፈጋት ።

እህት የእናት ምትክ ናት 😚

ለወቅታዊ መረጃ :  https://t.me/etback

Feta Daily

15 Oct, 11:52


የውጭ ምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ በላይ እንዳይሆን ታዘዘ  

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ በሚገዙበት እና በሚሸጡበት ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ።

ብሔራዊ ባንኩ ይህንን በተመለከተ ለንግድ ባንኮች በደብዳቤ ማሳወቁን ገልጿል።

አዲሱ የምንዛሬ ተመን አሰራር ይፋ መሆኑን ተከትሎ በውጭ ምንዛሬ ገበያው ላይ ያሉ ሂደቶችን ሲከታተል መቆየቱን የገለጸው ብሔራዊ ባንኩ፤ የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት በዓለም አቀፍ አሰራር መሰረት መሆን እንዳለበት አመልክቷል።

በመሆኑም የውጭ ምንዛሬ መግዣና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ በላይ መሆን እንደሌለበት አስታውቋል።

አሁንም ቢሆንም ባንኮች የምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን በራሳቸውና ከደንበኞቻቸው ጋር ባላቸው ስምምነት ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ጠቁሟል።

ንግድ ባንኮች የምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸውን በተናጠል በየቀኑ ማሳወቃቸውን መቀጠል እንዳለባቸው ጠቅሶ፤ ባንኮች ከውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የሚጠይቋቸውን ኮሚሽኖች ከምንዛሬ መሸጫ ጋር ሳይሆን በተናጠል ለደንበኞቻቸው እንዲያሳውቁሞ አዝዟል።

እስካሁን በነበረው አሰራርም ንግድ ባንኮች የምንዛሬ መሸጫ ዋጋቸውን ከኮሚሽኑ ጋር ደምረው ያስታውቁ እንደነበር አስታውሶ፤ ንግድ ባንኮች ሁለቱን ጉዳዮች እስከነገ ባለው ባለው ጊዜ ተግባራዊ ሊያደርጉት ይገባል ብሏል።

https://etback.com/national-bank-of-ethiopia-limits-forex-price-gap-to-2

Feta Daily

14 Oct, 09:32


#DV2026

የ2026 የአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ማመልከቻ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት ተደርጓል።

ለ2026 DV ለማመልከት https://etback.com/applications-for-the-2026-us-diversity-visa-dv-are-now-open ይጠቀሙ።

ለማመልከት ምንም አይነት ክፍያ አያስፈልግም።

ማመልከቻው እስከ ህዳር 5 /2024 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

ከፍተኛ የመሙላት ፍላጎቶች ድረገጹ ላይ መዘግየቶችን ሊያስከትል ስለሚችል ለመሙላት እስከ የምዝገባው ጊዜ የመጨረሻ ሳምንት ድረስ ባይጠብቁ ይመከራል።

ዘግይተው የሚገቡ ማመልከቻዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም።

ህጉ ለአንድ ሰው አንድ ጊዜ ብቻ እንዲያመለክት ነው የሚፈቅደው። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የሚጠቀመው የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ደጋግሞ የሚገቡ ማመልከቻዎችን የሚለይ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ አንድ ሰው ካመለከተ ሁሉንም የዛን ሰዎች ማመልከቻዎች ይሰርዛል።

ያልተሟላ ማመልከቻም ተቀባይነት የለውም።

ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ከቪዛ አማካሪዎች ፣ ' እንሞላለን ' ከሚሉ ወኪሎችና ከሌሎች አካላት እገዛ ሳይጠይቁ ራስዎ እንዲሞሉ ይመከራል።

ማመልከቻውን እንዲሞላሎት የሰው እርዳታ ካስፈለገ ጥያቄዎችን በትክክል ለመመለስ በሚሞላበት ስፍራ መገኘት ያስፈልጋል። ከዚህ በተጨማሪም የ ' ልዩ ማረጋገጫ ቁጥሩ ' ን ለመያዝ በስፍራው መገኝት ያስፈልጋል።

አንዳንድ የሚሞሉ ሰዎች ይህን ቁጥር ይዘው በመቀየር ተጨማሪ ብር የሚጠይቁ ስላሉ እንዳይታለሉ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።

የማረጋገጫ ቁጥሩ እጅግ ወሳኝ በመሆኑ በጥንቃቄ መያዝ አለበት።

ለ2026 የፊስካል ዓመት እስከ 55,000 የሚደርስ የዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ተዘጋጅቷል። ይህ ቁጥር ብቁ የሆኑ ሀገራት ሁሉ የሚጠቃልል ነው።

ኢትዮጵያውያንም ለማመልከት ብቁ ናቸው።

አሜሪካ በየዓመቱ ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) አማካኝነት እንደምትቀበል ይታወቃል።

🇺🇸 ለአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ 2026 ለማመልከት ይህንን  ሊንክ ይጠቀሙ !🇺🇸

(ተጨማሪ ማብራሪያ እና እንዴት መሙላት እንደሚቻል የሚገልጽ መመሪያ በቀጣይ እናያይዛለን)

https://etback.com/applications-for-the-2026-us-diversity-visa-dv-are-now-open

Feta Daily

13 Oct, 19:56


#DV2026

የ2026 የአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ማመልከቻ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት ተደርጓል።

ለ2026 DV ለማመልከት https://etback.com/applications-for-the-2026-us-diversity-visa-dv-are-now-open ይጠቀሙ።

ለማመልከት ምንም አይነት ክፍያ አያስፈልግም።

ማመልከቻው እስከ ህዳር 5 /2024 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

ከፍተኛ የመሙላት ፍላጎቶች ድረገጹ ላይ መዘግየቶችን ሊያስከትል ስለሚችል ለመሙላት እስከ የምዝገባው ጊዜ የመጨረሻ ሳምንት ድረስ ባይጠብቁ ይመከራል።

ዘግይተው የሚገቡ ማመልከቻዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም።

ህጉ ለአንድ ሰው አንድ ጊዜ ብቻ እንዲያመለክት ነው የሚፈቅደው። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የሚጠቀመው የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ደጋግሞ የሚገቡ ማመልከቻዎችን የሚለይ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ አንድ ሰው ካመለከተ ሁሉንም የዛን ሰዎች ማመልከቻዎች ይሰርዛል።

ያልተሟላ ማመልከቻም ተቀባይነት የለውም።

ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ከቪዛ አማካሪዎች ፣ ' እንሞላለን ' ከሚሉ ወኪሎችና ከሌሎች አካላት እገዛ ሳይጠይቁ ራስዎ እንዲሞሉ ይመከራል።

ማመልከቻውን እንዲሞላሎት የሰው እርዳታ ካስፈለገ ጥያቄዎችን በትክክል ለመመለስ በሚሞላበት ስፍራ መገኘት ያስፈልጋል። ከዚህ በተጨማሪም የ ' ልዩ ማረጋገጫ ቁጥሩ ' ን ለመያዝ በስፍራው መገኝት ያስፈልጋል።

አንዳንድ የሚሞሉ ሰዎች ይህን ቁጥር ይዘው በመቀየር ተጨማሪ ብር የሚጠይቁ ስላሉ እንዳይታለሉ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።

የማረጋገጫ ቁጥሩ እጅግ ወሳኝ በመሆኑ በጥንቃቄ መያዝ አለበት።

ለ2026 የፊስካል ዓመት እስከ 55,000 የሚደርስ የዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ተዘጋጅቷል። ይህ ቁጥር ብቁ የሆኑ ሀገራት ሁሉ የሚጠቃልል ነው።

ኢትዮጵያውያንም ለማመልከት ብቁ ናቸው።

አሜሪካ በየዓመቱ ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) አማካኝነት እንደምትቀበል ይታወቃል።

🇺🇸 ለአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ 2026 ለማመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ !🇺🇸

(ተጨማሪ ማብራሪያ እና እንዴት መሙላት እንደሚቻል የሚገልጽ መመሪያ በቀጣይ እናያይዛለን)

https://etback.com/applications-for-the-2026-us-diversity-visa-dv-are-now-open

Feta Daily

07 Oct, 15:39


Binance 🕹🕹

◈ ጥሩ ይከፍለናል ብለን የምናስበውን የBinance ኤይርድሮፕ  Moonbix Bot በደምብ ተጫወቱ ።

◈Play የምትለውን በተንዋን እየነካቹ በየ 8 ዴቄቃ ተጫወቱ

ያልጀመራቹ ካላቹ Start በማለት ወይም በዚህ Link ጀምሩ👇

https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_6581022200&startapp=ref_6581022200&utm_medium=web_share_copy

Feta Daily

07 Oct, 10:38


Binance 🕹🕹

◈ ጥሩ ይከፍለናል ብለን የምናስበውን የBinance ኤይርድሮፕ  Moonbix Bot በደምብ ተጫወቱ ።

◈Play የምትለውን በተንዋን እየነካቹ በየ 8 ዴቄቃ ተጫወቱ

ያልጀመራቹ ካላቹ Start በማለት ወይም በዚህ Link ጀምሩ👇

https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_422867808&startapp=ref_422867808&utm_medium=web_share_copy

Feta Daily

05 Oct, 12:27


1M major token = 300$ ?

ሜጀር በዩቲዩብ ቻናላቸው በለቀቁት ቪድዮ የ 1ሚሊየን ሜጀር ቶክን ከ 300ዶላር ጋር እኩል ነው የሚል ነገር ይገኝበታል..!

ነገር ግን ይህ በዩቲዩብ ቻናላቸው ላይ የተለቀቀው ነገር እውነት ነው ወይ ?።

እውነትስ 1M $Major ከ 300$ ጋር እኩል ነው? ጊዜው ሲደርስ አብረን  የምንመለከተው ይሆናል።🤗
ያልጀመራቹ ተሎ ጀምሩ

👇
https://t.me/major/start?startapp=422867808

Feta Daily

05 Oct, 04:42


https://etback.com/applications-for-the-2026-us-diversity-visa-dv-are-now-open

Feta Daily

03 Oct, 12:05


Binance 🕹🕹

◈ ጥሩ ይከፍለናል ብለን የምናስበውን የBinance ኤይርድሮፕ  Moonbix Bot በደምብ ተጫወቱ ።

◈Play የምትለውን በተንዋን እየነካቹ በየ 8 ዴቄቃ ተጫወቱ

ያልጀመራቹ ካላቹ Start በማለት ወይም በዚህ Link ጀምሩ👇

https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_422867808&startapp=ref_422867808&utm_medium=web_share_copy

Feta Daily

03 Oct, 07:02


blum 10% ለእያንዳንዱ ሜምበር ይሰጣል ስለተቀላቀላቹ ብቻ ፤ ስለዚ ተቀላቀሉ ሌላውንም እንዲቀላቀል አድርጉ

በጣም ጥሩ ይከፍላል ተብሎ የሚጠበቀው Blum List ለመደረግ ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል ...

ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ይጀምሩ

https://t.me/blum/app?startapp=ref_KWxqVIOKUM

Feta Daily

03 Oct, 04:40


Binance 🕹🕹

◈ ጥሩ ይከፍለናል ብለን የምናስበውን የBinance ኤይርድሮፕ  Moonbix Bot በደምብ ተጫወቱ ።

◈Play የምትለውን በተንዋን እየነካቹ በየ 8 ዴቄቃ ተጫወቱ

ያልጀመራቹ ካላቹ Start በማለት ወይም በዚህ Link ጀምሩ👇

https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_422867808&startapp=ref_422867808&utm_medium=web_share_copy

Feta Daily

02 Oct, 17:22


blum 10% ለእያንዳንዱ ሜምበር ይሰጣል ስለተቀላቀላቹ ብቻ ፤ ስለዚ ተቀላቀሉ ሌላውንም እንዲቀላቀል አድርጉ

በጣም ጥሩ ይከፍላል ተብሎ የሚጠበቀው Blum List ለመደረግ ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል ...

ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ይጀምሩ

https://t.me/blum/app?startapp=ref_KWxqVIOKUM

Feta Daily

01 Oct, 10:58


blum 10% ለእያንዳንዱ ሜምበር ይሰጣል ስለተቀላቀላቹ ብቻ ፤ ስለዚ ተቀላቀሉ ሌላውንም እንዲቀላቀል አድርጉ

በጣም ጥሩ ይከፍላል ተብሎ የሚጠበቀው Blum List ለመደረግ ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል ...

ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት አሁኑኑ ይጀምሩ

https://t.me/blum/app?startapp=ref_KWxqVIOKUM

Feta Daily

28 Sep, 17:39


Binance 🕹🕹

◈ ጥሩ ይከፍለናል ብለን የምናስበውን የBinance ኤይርድሮፕ  Moonbix Bot በደምብ ተጫወቱ ።

◈Play የምትለውን በተንዋን እየነካቹ በየ 8 ዴቄቃ ተጫወቱ

ያልጀመራቹ ካላቹ Start በማለት ወይም በዚህ Link ጀምሩ👇

https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_422867808&startapp=ref_422867808&utm_medium=web_share_copy

3,156

subscribers

80

photos

74

videos