የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር ፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የሥራ ኀላፊዎች፣ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጋሻው አወቀ ፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት በምሽት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
Gondar city communication
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአማራ ኮሙኒኬሽን የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
Facebook: http://facebook.com/AmharaCommunications
Telegram ፡ https://t.me/amharacommunications
Twitter: https://twitter.com/Amhara_GCAO
You Tube: https://www.youtube.com/@amharacommunication
Website: https://www.amharacomm.gov.et
Tiktok
https://www.tiktok.com/@amharacommunication?_t=ZM-8tgooovN37l&_r=1