unity university keranyo Campus @endaleasrat Channel on Telegram

unity university keranyo Campus

@endaleasrat


unity university keranyo Campus (English)

Welcome to Unity University Keranyo Campus! This Telegram channel, managed by the user @endaleasrat, is dedicated to providing updates, news, and information about the Keranyo Campus of Unity University. Whether you are a current student, alumni, or simply interested in learning more about this vibrant academic community, this channel is the perfect place for you. Unity University Keranyo Campus prides itself on offering quality education and a supportive learning environment for all its students. Through this channel, you can stay informed about upcoming events, academic programs, faculty highlights, and much more. Join us today and become part of the Unity University Keranyo Campus family!

unity university keranyo Campus

06 Jan, 19:33


🏃‍♂‍➡️🏃‍➡️🏃‍♀‍➡️ አስቸኳይ!

ስለ መውጫ ፈተና (2017 አጋማሽ)

1. በዛሬው ዕለት ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበው (2015 እና 2016 ዓ.ም) "Username" ወስደው ፈተና ያልተፈተኑ ተማሪዎች ዝርዝር፣ በኛ በኩል እንዲላክ ስለጠየቁ፣ እስከ ረዕቡ ታህሳስ 30 ድረስ በአካል ቢሮ ቁጥር 02 እንድታመለክቱ እያሳወቅን፣ ጥር 01 ዝርዝሩ ስለሚላክ፣ በወቅቱ ላላመለከተ ተማሪ ሀላፊነት የማንወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።

2. ፈተናውን ወስዳችሁ አሁን ድጋሚ ለመፈተን እየተጠባበቃች ያላችሁ በቅርቡ መመዝገቢያ ሊንክ ስለሚለቀቅ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።


Urgent Announcement: Exit Exam (Mid-2017)

1. The Ministry of Education has requested the list of students who registered for the exit exam (2015 & 2016 E.C), received a "Username," but did not take the exam. If this applies to you, please visit Office No. 02 in person by Wednesday, January 08, 2025. Please note, the list will be sent on January 09, 2025, and the university will not be responsible for students who fail to apply on time.


2. For those who have taken the exam and are waiting to retake it, please remain patient as the registration link will be released soon.





@unityregistrar

unity university keranyo Campus

04 Dec, 08:01


Keraniyo GC Students

This is to inform you that the photo shoot for students will take place from Wednesday, December 4, to Friday, December 6, 2024.

- Only students who have completed their payments will be eligible for the photo shoot during these days.

- Students from other departments who have not yet taken their photo or written their final words are also encouraged to participate.

#Please note that Friday, December 6, 2024, will be the final day for the photo shoot.

unity university keranyo Campus

11 Nov, 09:42


ለ ተመራቂ ተማሪዎች ሁ
ከ ላይ ያለዉን ፎርም ሞልታችሁ በክረምት ሴሚስተር በገርጂ ካምፖስ በ Regular, Extension እና በDistance ኮርስ አድ ያደረጋችሁ ተማሪዎች Grade እስካሁን ስላልገባ መጥታችሁ የሚመለከተውን አካል እንድታናግሩ እናሳስባለን ።

unity university keranyo Campus

05 Nov, 10:17


የመውጫ ፈተና አልፋችሁ እና ኮርስ አጠናቃችሁ ዲግሪ ላልተሰራላችሁ የቀራኒዮ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ፡
እስከ 2016 ዓ.ም ክረምት ድረስ ባሉት ሴሚስተሮች ኮርሶቻችሁን በሙሉ ያጠናቀቃችሁ እና የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፋችሁ ነገር ግን እስከአሁን ዲግሪ ያልተሰራላችሁ የቀራኒዮ ካምፓስ ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ እስከ ሐሙስ ጥቅምት 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከለሊቱ 6 ሰዓት ድረስ ብቻ በዚህ ሊንክ በመግባት ፎረም እንደትሞሉ እናሳስባለን። በተባለው ቀን ፎረም የማይሞሉ ተማሪዎችን በሚመለከት ለሚፈጠርባቸው መጉላላት ካምፓሱ ሃላፊነቱን አይወስድም።

unity university keranyo Campus

28 Oct, 11:19


ለጥር 2017 የመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ


ለ መውጫ ፈተና የተመዘገባቹ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial) መሰጠት ሊጀምር ሲሆን ከታች ያለውን ፎርም እስከ ዕሮብ ጥቅምት 20፣ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ  እድትመዘገቡ እያሳሰብን፣ ፎርሙን ያልሞላ ተማሪ የማጠናከሪያ ትምህርቱን (Tutorial) የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

https://forms.gle/ZcS3KxWaKpaJ2oEPA


#የተማሪዎች ህብረት

unity university keranyo Campus

23 Oct, 12:42


Notice ‼️

If you haven’t yet filled out the exit exam form, the submission link has been reopened for today only. Please take this opportunity to complete it as soon as possible to avoid any further inconvenience.

Here is the link: Exit Exam Form https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeSTJAGof1anOudoEpP3aBsQeW5sOfq_NzYRuqgIDH-sKMR-Q/viewform?usp=pp_url


Students' Union
President
Yabets Worku

unity university keranyo Campus

16 Oct, 10:08


ለጥር 2017 የመውጫ ፈተና ተፈታኞች - (ለመጀመሪያ ጊዜ)

ሁሉንም ኮርስ የተመዘገባችሁና የመመረቂያ ውጤት (>=2.0) ያላችሁ ተማሪዎች ከታች ያለውን ፎርም እስከ አርብ ጥቅምት 08፣ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንድትሞሉ እያሳሰብን፣ በጠቀመጠው ጊዜ ፎርሙን ያልሞላ ተማሪ ፈተናውን የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeSTJAGof1anOudoEpP3aBsQeW5sOfq_NzYRuqgIDH-sKMR-Q/viewform?usp=pp_url

unity university keranyo Campus

11 Oct, 07:31


ክረምት ላይ በርቀት ( Distance)ኮርስ አድ ያደረጋችሁ ተማሪዎች የፈተና ፕሮግራም ከላይ ያለዉ ዶክመንት ላይ ማግኘት ትችላላችሁ ፈተናው ጥቅምት 02 እና 03 2017 ነዉ።

unity university keranyo Campus

02 Oct, 10:19


ለቀራኒዮ ካምፓስ 2013 ገቢ የአካውንቲንግ እና ማርኬቲንግ የቀን ተማሪዎች በሙሉ:
የመውጫ ፈተና በ2017 አጋማሽ መውሰድ እንድትችሉ በ2017 ዓ.ም. መደበኛ ምዝገባ ማካሄድ እንዳለባችሁ አቅጣጫ ስለተሰጠ ነገ ሐሙስ መስከረም 23 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በገርጂ ካምፓስ ሬጅስትራር ቢሮ (አካዳሚ ግቢ በጀርባ በር) በመገኘት መደበኛ ምዝገባ እንድታካሂዱ እናሳስባለን። ለምዝገባው የሚፈፀም ምንም አይነት ክፍያ የለም።
ማሳሰቢያ: ይህ ምዝገባ የመውጫ ፈተና ቅድመ ሁኔታ እንጂ የመውጫ ፈተና ምዝገባ ስላልሆነ የመውጫ ፈተና ምዝገባን በሚመለከት በቀጣይ መረጃዎች የሚሰጡ ይሆናል።

unity university keranyo Campus

21 Sep, 08:30


ለቀራንዮ ካምፓስ 4ተኛ አመት ተማሪዎች ብቻ
ክፍያችሁ በክሬዲት ሀወር 410 ብር ስለሆነ አጠቃላይ ክፍያችሁ total credit hrs በ 410 አባዝቶ 800 ብር መደመር መሆኑን እናሳውቃለን ።

unity university keranyo Campus

19 Sep, 13:11


የቀራኒዮ ካምፓስ 4ተኛ አመት ተማሪዎች በ2017ዓ.ም 1ኛ ሴሚስተር የምትወስዷቸው ኮርሶች እና ፕሮግራሙ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዘዋል

unity university keranyo Campus

19 Sep, 12:27


የቀራኒዮ ካምፓስ 4ተኛ አመት ተማሪዎች በ2017ዓ.ም 1ኛ ሴሚስተር የምትወስዷቸው ኮርሶች ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዘዋል

unity university keranyo Campus

19 Sep, 12:22


የሁለተኛ እና አራተኛ አመት ተማሪዎች እንዲሁም ኮርስ ላላጠናቀቃችሁ የቀራኒዮ ካምፓስ የቀን እና የማታ ተማሪዎች በሙሉ፡
የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር መደበኛ እና አድ ምዝገባ የሚካሄደው የፊታችን እሁድ መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ መሆኑን እንገፃለን። በእለቱ ሙሉ ቀን ምዝገባው በገርጂ ካምፓስ ሬጅስትራር ቢሮ (አካዳሚ ግቢ ውስጥ) የሚካሄድ ስለሆነ በቦታው ተገኝታችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን። ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠር መጉላላት ካምፓሱ ሃላፊነቱን አይወስድም።

unity university keranyo Campus

18 Sep, 13:22


2017 A.Y First Semester Special Class Schedule

unity university keranyo Campus

18 Sep, 09:20


2017 A.Y all non fresh students registration schedule

unity university keranyo Campus

03 Sep, 11:58


ከላይ በምስሎቹ ላይ ስማችሁ የተዘረዘረ 23 ተማሪዎች ዲግሪ እንዲሰራላችሁ የአማርኛ የስማችሁ አፃፃፍ በአስቸኳይ ስለተፈለገ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ እስከ ዛሬ ነሐሴ 28 ለሊት 6፡00 ድረስ በዚህ ሊንክ በመግባት ፎርሙን እንድትሞሉ በጥብቅ እናሳስባለን።

unity university keranyo Campus

03 Sep, 10:50


ከዚህ በላይ የተያያዙት ምስሎች ላይ ስማችሁ የሚገኝ ተማሪዎች ኦሪጅናል ዲግሪያችሁ ስለመጣ እስከ ነሐሴ 30 ድረስ ቀራኒዮ ካምፓስ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ቴምፖራሪ የወሰዳችሁ እየመለሳችሁ ፣ ያልወሰዳችሁ ደግሞ ክሊራንስ እያስጨረሳችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠርባችሁ መጉላላት ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን እንገልፃለን።