ሀገሪቱ የያዘቹን ህልምና ራዕይ የጋራ በማድረግ የሀገራችንን የብልጽግና ጉዞ ማሳለጥ ከሁሉም አመራር ይጠበቃል፦ አቶ የሺዋስ ዓለሙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የካፋ ዞን የ3ኛ ዙር የመካከለኛ አመራሮች "የህልም ጉልበት ለእመርታዊ ዕድገት" በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ቀጥሏል ።
በዛሬው የስልጠና ውሎ "የህልም ጉልበት ለእመርታዊ ዕድገት" በሚል ርዕስ ስለ ሀገራዊ ህልም ምንነትና አስፈላጊነት ዙሪያ ገለፃና ማብራሪያ ተደርጓል።
በመቀጠል ገለፃውን መሰረት አድርጎ የቡድን ውይይት በቡድን አወያዮች አማካይነት እንዲካሄድ ተደርጓል።
በመጨረሻም የዕለቱ የሥልጠና መድረክ በክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊው በአቶ የሺዋስ ዓለሙ ማጠቃለያ ተደርጎ መቋጫ ያገኘ ሲሆን ስልጠናው በነገው ዕለትም የሚቀጥል ይሆናል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው ።
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ፦
ፌስቡክ ገፃችንን
https://www.facebook.com/kfzgca
የቴሌግራም ቻናላችንን
https://t.me/ahkafaZGCAffairs
ዩቲዩብ ቻናላችንን
@KaffaZoneCommunicationAffairs
የቲክቶኮ ቻናላችንን
https://vm.tiktok.com/ZMrxuoNNL/
Like, comment ,share በማድረግ ድረገፃችንን ይወዳጁ ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የካፋ ዞን የ3ኛ ዙር የመካከለኛ አመራሮች "የህልም ጉልበት ለእመርታዊ ዕድገት" በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ቀጥሏል ።
በዛሬው የስልጠና ውሎ "የህልም ጉልበት ለእመርታዊ ዕድገት" በሚል ርዕስ ስለ ሀገራዊ ህልም ምንነትና አስፈላጊነት ዙሪያ ገለፃና ማብራሪያ ተደርጓል።
በመቀጠል ገለፃውን መሰረት አድርጎ የቡድን ውይይት በቡድን አወያዮች አማካይነት እንዲካሄድ ተደርጓል።
በመጨረሻም የዕለቱ የሥልጠና መድረክ በክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊው በአቶ የሺዋስ ዓለሙ ማጠቃለያ ተደርጎ መቋጫ ያገኘ ሲሆን ስልጠናው በነገው ዕለትም የሚቀጥል ይሆናል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው ።
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ፦
ፌስቡክ ገፃችንን
https://www.facebook.com/kfzgca
የቴሌግራም ቻናላችንን
https://t.me/ahkafaZGCAffairs
ዩቲዩብ ቻናላችንን
@KaffaZoneCommunicationAffairs
የቲክቶኮ ቻናላችንን
https://vm.tiktok.com/ZMrxuoNNL/
Like, comment ,share በማድረግ ድረገፃችንን ይወዳጁ ።