ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
የካቲት 25/2017ዓ.ም (ው.ኢ.ሚ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዋን ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
የምረቃ መርሀ ግብሩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ኢትዮጵያ ርእሰ መስተዳደር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ፕሮጀክቱ ከተማችንን አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግና ከተማችን የብልጽግና ተምሳሌት፣ ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ ለኢንቨስትመንት ሳቢ፣ የሚያደርግ ፕሮጀክት እንድናስመርቅ ከጎናችን ለነበሩ ፈተናዎችን ላሻገሩን ክቡርዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋን አመሠግናለሁ ብለዋል።
ክቡር ርእሰ መስተዳድሩ በማከል ህብረተሰቡ ውሃን በመጠቀም ሁሉን አቀፍ ስራ በመስራት፣ ከጽዳት ጋር በማቀናጀት፣ የተበላሹ መስመሮችን በማስተካከል በቀጣይ ሌሎችም ፕሮጀክቶችን በመስራት ገቢ ማግኘት እንዲያስችል ጥገና ፣ ጥበቃ እና እንክብካቤ በማድረግ ህይወት ያለው ለማድረግ የዲላ ከተማ ውሀና ፍሳሽ አገልግሎት ሀላፊነቱን እንዲወጣ አደራ በማለት መልእክት አስተላልፈዋል።
ፕሮጀክቱን በቦታው ተገኝተው ያስመረቁት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1.6 ሚሊየን የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራን ነው ስንል በአንድ ዞን ሁለት ከተሞች ማስመረቃችን የስኬታችን ማሳያ ነው ብለዋል። ክቡር ሚኒስትሩ በማከል የዲላ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከተማዋ የነበረባትን ችግር ሙሉ በሙሉ ከመቅረፍ ባሻገር መሠረታዊ ለውጥ ያመጣል ለዚህም ውሃ ላይ ብቻ ሳይሆን ሳንቴሽን ላይ ህብረተሰቡ እና አመራሩ በመተባበር መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አክሊሉ አዳኝ ውሃ የህብረተሰቡ መሠረታዊ ችግር ላይ የሚሰራው ስራ ሌሎች ልማቶችን በማሳለጥ በጤና ፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚና በአጠቃላይ በልማቱ ዘርፍ የሚያሳድረው ተጽእኖ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው ይህን ታሳቢ በማድረግ እንደ ክልል በ14 ከተሞች በተለያዩ ፕሮግራሞች 1.2 ሚሊየን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን ገልጸው ዛሬ የሚመረቁት ፕሮጀክቶች የዚሁ አካል ናቸው ብለዋል።
ኢ/ር አክሊሉ በማያያዝ የዲላ ከተማ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ነባር የሆነውን ስምና ችግሮች ር ስለሚፈታ በአግባቡ ከብክነት በጸዳ በመጠቀም ገቢ እንዲያስገኝ ልናደርግ ይገባል ብለዋል።
በዋን ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም የገንዘብ ድጋፍና በውሀ ልማት ፈንድ አስተባባሪነት የተተገበረው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት 192ሺ የህብረተሰብ ክፍሎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በማድረግ የከተማውን የመጠጥ ውሃ ችግር እንደሚፈታ ተገልጿል፡፡
ፕሮጀክቱ ዘላቂነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጥም ህብረተሰቡም አስፈላጊውን ጥበቃና እንክብካቤ ማድረግ እንዳለበትም በምርቃቱ ላይ ተገልጿል ፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ፣የክልሉ ባለስልጣናት እና የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል።
ስለተቋማችን ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት
ፌስቡክ
https://www.facebook.com/share/127Jeg3ch6p/
ቴሌግራም
http://t.me/mowieethiopia
ዌብሳይት
http://mowe.gov.et
X/ትዊተር
https://x.com/mowe_ethiopia
ዩቱዩብ
https://youtube.com/@ministryofwaterandenergy-e8842?s
ቲክቶክ
tiktok.com/@mowetikto
Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

Similar Channels



Ministry of Water and Energy of Ethiopia: A Comprehensive Overview
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ውስጥ የውሃ እና ኢነርጂ ለመረጃ እንደ መርገብ መስራት ይህ ወቅታዊ እና ተለይተው የሚያመለክት ተጠቃሚ ነው፡፡ ይህ ሚኒስቴር በውሃ በዝርዝር እና በኢነርጂ አካባቢ ትልቅ ተጽዕኖ አለው። የኢትዮጵያ ታላቅ በግለሰቦች የውሃ እና ኢነርጂ አዋጁነት የሚሰጡበት ይህ መለኪያ እና አመልካች አዋጁነት ይቀርባል፡፡ እነዚህ ከተመለከተው ዝርዝር እና መገለጫ ይገኛሉ። በዚህ መካከል የሚስተናገድ የታሪክ ዝርዝር ይህ ወቅታዊ መረጃዎች ለሚሰጡት የሚኒስቴሩ የቴሌግራም ቻናል ትሰጣለች።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ምን ዓይነት አቅም አለው?
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመምሪያ ወቅት ውሃን ማህበራዊ ምርት እና ኢነርጂ በተወሰነ መሰረት ተሞክሮ ይሰጣል። ይህ የውሃ መስክ በመንግሥት የሚያስተናግድ አስፈላጊ ነው።
አንድ ዓለም በውሃ እንደ ትምህርት ማንኛውም ቢሆን ይህ ምርት በኢንዱስትሪ ይተወካላል። ከዚያ ውሃን የሚጠቀሙ የሚሄድ መስመር ይታይላል።
ሚኒስቴሩ የውሃ እና ኢነርጂ ስርዓት ምንድነው?
ሚኒስቴር ውሃን እና ኢነርጂ ላይ ታላቅ አስተዳደር ይወስዳል፡፡ ይህ የተለያዩ የውሃ ዘርፍ ይሆናል። ከሚኒስቴሪ የሚወጡ ውሃ አስተዳደር ይህ ተሞክሮ እንደ አምስት ዓለም ይህ ውሃ የእንቅስቃሴ ይወዳዳል።
ይህ የውሃ እና ኢነርጂ ሥርዓት በአሜሪካ ያለው ይህ የትስስይ ዝርዝር ይህ እንደ ዋንጫ ወንቅለኛ ይሆናል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ምን እንደ ተሳታፊ ከሚሆን?
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንደ አነፃ ይናገር፡፡ ይህ የአዙም ዱቄት ይወዳዳል። የሚኒስቴር እንደ ወዱ ስለዚህ ከሚተንሻን ወይ በየዓለም መወጣት ይመለከታል።
ይህ የወዳዳል ነገር ከሚኒስቴሪ ይህ እንደ አነፃ ይህ ውሃን ይወዳዳል። የኢንዱስትሪ ዓይነት ይህ የማንኛውም እርዳታ ይተካለት።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ፕሮጀክቶች ምንድን ነበር?
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመንግሥት በርኩም የምትመለከታ ፕሮጀክቶች ይቀርባሉ፡፡ ይህ የውሃ ታላቅ የሆኑ ፕሮጀክቶች ሙሉ ውሃ ያረጋግባሉ።
ይህ የውሃ ዘርግ እና የኢነርጂ ፕሮጀክቶች የወዳዳል ውሃን ይወዳዳል። ይህን የሚሚድ የኢንዱስትሪ ምን ዓይነት ኢትዮጵያ ይታወቃል።
በዚህ ሁሉ ውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የማንኛውም ትርጉም ምንድን ነበር?
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በግድያ ወዲውት ሁሉ የዉሃ እና የኢነርጂ ምን ዓይነት ትርጉም ይታወቃል፡፡ ይህ በሂሬ ወይ ዘርዝር ግንኙነት ይታወቃል።
ይህ የሚያስተዳድሩ የውሃ ሞንድ ይወዳዳል፡፡ እንዲሆን የኢነርጂ ስርዓት ይታወቃል።
Ministry of water and Energy የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር Telegram Channel
ምን አካሄደች እና አስቀምጠዋችሁ? ለውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ቴሌግራም ቻናል ማኅበረሰብ ላይ ያነሱት ሰዎችን ህዝብ ለማስወጣት ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት ስለመገኘት ሲሞሉ። በቴሌግራም አፕሊኬሽን ወይም በቴሌግራም ስትሰጥም እና ሌሎቹን የቴሌግራም ዕቅድና መረጃዎች በሌላ ቤት የምንገኝ ሰዎች አሉ፡፡ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የምንጠይቁትን የሚኒስቴራ መረጃዎችን እንዴት እንደሚከብድ እና ለማስፈሻል እንነጋገር የሚኒስቴራ የበለጠሩበት ነጋዴን እንስጥር፡፡ እና በመሆን። ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴሩ የምንጠይቁትን መረጃ ለመገኘት ካሉ መረጃ ውጤቱ እንዴት እናመለከታለን? ከላይ ሲጠቀሙ ፓስፊሮ ሚኒስቴርዎችን ለመቀላቀሉ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴሩ አዉርድ ይችላሉ።