በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሳምንት በሲቲ ግራውንድ ጫካዎቹ ኖቲንግሃም ፎረስት ብራይተንን 7-0 በማሸነፍ የአውሮፓ መድረክ ተሳትፏቸውን ለማግኘት ጉዟቸውን ቀጥለዋል።
በጨዋታው ክሪስ ውድ ሶስት ጎሎችን በማስቆጠር ሀት-ሪክ ሰርቷል።
ፕሪሚየር ሊጉ በጎል ረሽ ጨዋታዎች ከደቂቃዎች በኋላ ሲቀጥል..
በርንማውዝ ከ ሊቨርፑል
ኤቨርተን ከ ሌይስተር ሲቲ
ኢፕስዊች ታውን ከ ሳውዛፕተን
ኒውካስል ከ ፉልሃም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
የቅኝት በኳስ ሜዳን የዩቲዩብ ቻናል Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👉https://youtube.com/@kegnit21?si=Kez2vOvSEKk6192r