የአካል ብቃት ፈተና ቀን ስለማሳወቅ
⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️⚽️
የሊግ አንድ ውድድር ሁለተኛው ዙር 9/06/2017 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚጀምር መገለፁ ይታወቃል። በመሆኑም ማክሰኞ በ04/06/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ በ12፡00 ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታድየም በመገኘት ሁለተኛ ዙር የአካልብቃት ፈተና እንድትወስዱ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ማሳሰቢያ
#በመጀመሪያው ዙር ጥሪ ላይ ስማችሁ ከተዘረዘረ የጨዋታ አመራሮች ውጭ ለፈተናው የሚመጡትን የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
#በመጀመሪያው ዙር ፈተና ያልመጣችሁ የጤና ምርመራ ውጤት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
“አለምአቀፍ ተወዳዳሪነት ያላቸው የዳኝነት ባለሙያዎች ለመፍጠር እንሰራለን”