ከዚያ የአላህ ስራ ደነቀኝ። ይህ ልጅ መስቀልና ኢየሱስን የተነቀሰው በልቡ ያለውን እምነት በገፁም ላይ ለማጥበቅ ነው። ሲነቀስ ክርስትናን እለቃለሁ ብሎ ፈፅሞ አያስብም። ነገርግን ቀልብን እንዳሻው ገለባባጩ አላህ ክህደቱን ቆዳው ላይ ቢነቀሰውም ልብን አንፅቶ ኢስላምን ወፈቀው። ሙሽሪኮች እስከፍፄያቸው ሊክዱት ቆርጠው ግንባራቸው ላይ መስቀል ቢነቀሱ እንኳን አላህ በደግነቱ ያሰልማቸዋል። ይህ ደግነትና ችሎታ ከአላህ በቀር ከማን ይገኛል?
(ምስል ከፌስቡክ)
https://t.me/joinchat/AAAAAEV2Kb4hUy-9DkHbtg