✅#ለግርማሞገስ
✅#ለሀብት
✅#ለገብያ
✅#ለመልካም እድል
✅#ለመፍትሔ ሀብት
✅#ለስልጣን
✅#ለሕዝብ ፍቅር
✅#ለበረከት
✅#ለሹመት
✅#ለስም አንግስነት
✅#በሀገር ታዋቂ ለመሆን
✅#በሀገር ዝነኛ ለመሆን ወዘተ ያገለግላል
👉 #መፍትሔ ሀብት ማለት
#የተዘጋን እድል
#የተዳፈነን እድል
#የተገረገረን እድል
#የተዘጋ ሀብት
#የሚገልፅ የሚከፍት የሚያቃና ብርሃናዊ ጥበብ ነው ።
👉 #ይህ ጥበብ በቀደምት ሊቃውን አባቶቻችን ሲሰራ የቆና አሁንም በመሰራት ላይ ያለ ሰዎችን ሀብታም ፣ በሰው ዘንድ ተወዳጅ ፣ ተፈቃሪ ፣ተከባሪ ተናፋቂ ፣ ከሰው በላይ ስመጥርና ባለዝና የሚያደርግ ጥበብ ነው ።
👉 #በጣም ብዙ ሰዎችም ተቀመውን ባለሃብት ባለዝና ታዋቂ ሆነው እናያቸዋለን
መጠቀም የምትችሉ ትጠቀሙበት ዘንድ ጸሎት እስከ ገቢሩ እነሆ ።
#በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሀዱ_አምላክ_ጸሎት_በእተ_መፍትሔ_ሀብት_ወምስሀበ_ንዋይ_ወመስተፋቅር ሀብተ ሞገስ ወሀብተ ፍቅር አስማተ ንዋይ ወምስሀበ ንዋይ አስተፋቅርኒ ወአስተዋድደኒ ወአስተሳልመኒ ምስለ ኩሎሙ ውሉደ አዳም ወሔዋን ።
#ኸረሰገራት ንቃን ሐራሁን ሐሸንዳን ቆተከርካ በዘነገርከ ጠጠፌሹን ማሸን አላሸን አላሾን አክለዋሾን አክለዋሪን በኃይለ ዝንቱ አስማቲከ አስተፋቅረኒ ወአስተዋድደኒ ወአስተሳልመኒ ወአስተፃምረኒ በፍቅረ ወራዙት
ምስለ_ነገሥት ወመኳንንት ጳጳሳት ወኤጲስቆጶሳት በፍቅረ ካህናት ወዲያቆናት በፍቅረ ዕድ ወአንስት አእሩግ ወሕፃናት
#ኩሎሙ ይስግዱ ታህተ እግርየ በቃለ አብ ወወልድ ወመንስ ቅዱስ አጁማን አላጁማን ወጀጁማን አቅላፈጁን ሙዱ አሞድሙዱ ሙጡ አሞጥሙጡ በቃለ እግዚአብሔር አፍዝዝ ወአደንግዝ አቅዝዝ ወአቀዝቅዝ አቅንዝ ወአቅነዝንዝ አቅበዝ ወአቅበዝብዝ ።
#አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ውሉደ አማልክት
አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ዕጉለ ሐራጊት
አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ክብረ ወስብሐተ
አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ስብሐተ ለስሙ
ስግዱ ለእግዚአብሔር ለእገሌ በዐፀደ መቅደሱ አምላከ ስብሐት አንጎድጎደ ከማሁ አንጎድጉድ ሀብተ ዚአየ ሊተ ለገብርከ እገሌ።===============!
#ሙሉ_ጸሎቱንና_ገቢሩን_ቴሌ_ግራም_ላይ_ታገኙታላቹህ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@mergta23
@mergta23
==========================
ገቢር
፩#የዝግባ ተቀፅላ ፣ሙጫ
፪#የፈላፁት ስር
፫#የሞይደር ስር
፬#የአበዛንጣ ስር
፭#የሸንበቆ ስር
፮#የጉፍያ ተቀፅላ
፯#የምሳና ተቀፅላ
፰#የዋርካ ተቀፅላ
፱#ብር ቀለበት ወርቅ ቀለበት
፲#ሜሮን ቅባቅዱስ
❤️፩ #ለመፍትሔ ሀብት የዝግባ ሙጫ ቢታጣ በቅርፍቱ የፈላፁት ስር የሞይደር ስር የጉፍያ ተቀፅላ የምሳና ተቀፅላ ሁሉንም በስራ ቀን ቢቻል በቀንድ ቢላ ባይገኝ በተገኘው ቆርጦ ከትክል ድንጋይ ቀጥቅጦ አገናኝቶ በማር በወተት በትንሹ ለውሶ በአዲስ እራፊ አድርጎ ጥዋት ጥዋት ፯ ቀን ፯ ጊዜ ጸሎቱን በንፅህና ከገቢሩላይ እፍእያሉ ደግሞ ከትቦ በኪስ ቢይዙ ቢያስሩት የተዘጋ ሀብት ይፈታል እድል ይስተካከል ሀብታም ያደርጋል ።ገብያ ካለ ከገብያ ቦታው ቢያኖሩት ገብያ ይደራል ይገባል
❤️፪, #በዝግባ ተቀፅላ በዋርካ ተቀፅላ በአበዛንጣ ስር በሸንበቆ ስር እነዚህን በንፅህና አዘጋጅቶ በሽቶ አጣፍጦ ጸሎቱ በገቢሩ ላይ 49 ጊዜ ደግሞ መያዝ ወይም ጥዋት ጥዋት ለ ፯ ቀን ፯ ፯ ጊዜ ደግሞ ከትቦ መያዝ ያሰቡት ይሳካል ሀብት እንጅ ድህነት አይነካዎትም።በሄዱበት ይሾማሉ ።
❤️፫, #በሰባት እጣን በ ፯ ከርቤ በ ፯ አደን እጣን በ ፯ የቡና ፍሬ በ ፯ የፍየል ፈጅ ፍሬ 5, 10 ,25 ,50 ሳንቲምና አንድ ብር ሁሉንም በአንድ አድርጎ ከገቢሩ ላይ ጸሎቱን 21 ጊዜ ደግሞ ቢይዙት በሄዱበት ሁሉ ገቢ እርዚቅ ሲሳይ ያገኛል።
❤️፬, #በብር ቀለበት በብር መስቀል በወርቅ ቀለበት በወርቅ መስቀል በሜሮን በቅባቅዱስ ነክሮ ጸሎቱን 49 ወይም 21 ጊዜ ደግሞ መያዝ (መልበስ ) ሁሉ ያከብረወታል ይሰግድለዎታል።
❤️፭, #በቅባ ቅዱስ በሜሮን (በወይራ ዘይት) ጥዋት ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ እየደገሙ እየተቀቡ ቢወጡ ያሰቡት ሁሉ ይሳካል።
❤️፮, #ጸሎቱን ጥዋት ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ እየደገሙ ቢወጡ ከስኬት ጋር በክብርና ሞገስ ውለው ይመለሳሉ ይሾማሉ ያድጋሉ ።
፯ #በምሳና ተቀፅላና በአበዛጣ ስር ፯ ጊዜ ደግመው ከቤት ቢያኖሩት ሀብታም ያደርጋል ።
ሙሉ መፍትሔውን ቴሌግራም ላይ ያገኙታል ቴሌግራም ቻናላችን
👇👇👇👇👇👇👇
@mergta23
@mergta23
ለችግረኛ ወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ #ሸር #share ማድረግዎን እንዳይረሱ
#አድራሻችን ቢንሻጉል ጉምዝ ቡለን ከተማ ነው።የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )
☎️ 0923831428
☎️ 0923831428 ይደውሉ።