ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አንደኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ
የመጀመሪያ ሴሚስተር ፋይናል ፈተና እንኳን በሠላም ጨረሳችሁ እያልን
ከዲፓርትመንት መረጣ ጋር በተያያዘ በዚህ አመት አዲስ አሰራር ስለተዘረጋ
ማለትም ሁሉም ዲፓርትመንቶች መረጣ የሚካሄደው በመጀመሪያ ሴሚስተር ሆኖ ሁለተኛ ሴሚስቴር ላይ ይሰጡ የነበሩ የአንደኛ አመት ኮርሶች በየዲፓርትመንታችሁ የሚሰጡ ሲሆን
አጠቃላይ ስለዲፓርትመንቶች መጪው ሳምንት ትልቁ አዳራሽ ሰኞ ከሰዓት በቀን 10/06/2017 ዓ/ም አጠቃላይ ኦሬንቴሽን ስለሚሰጥ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ግልፅ ያልሆነላችሁን ነገሮች በመጠየቅ ተገቢውን ምላሽ የምታገኙ ይሆናል።
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውም ተማሪ ለእረፍት በሚል ወደ ቤት የሚሄድ ተማሪ ለሚፈጠሩት ችግሮች ሃላፊነቱን እራሱ ይወስዳል ግቢውም ሆነ የተማሪዎች ህብረት ሃላፊነቱን አይወስድም
2. ከአዲሱ የዲፓርትመንት ምደባ ጋር በተያያዘ ስህተት ቢፈጠር ቅሬታ በውክልና አይሰተናገድም ።
3.ለእረፍት ተብሎ በግልፅ የጊዜ ሰሌዳ ስላላካተተው ከግቢ ባትርቁ ይመረጣል።
4. በተለያዩ ችግሮች የፋይናል ፈተና መፈተን ያልቻላችሁ ተማሪዎች ማስረጃችሁን በማቅረብ ተሎ መፈተን ይኖርባችሁል ።ዲፓርትመንት ምደባ ላይ ችግር እንዳይፈጥርባችሁ ።
5. ዖረንቴሽን ሲጠጥ መገኜት ትልቅ ጥቅም አለው በዚህ ዖረንቴሽን እያንዳንዳቸው ዲፓርትመንቶች የሚፈልጉትን የተማሪ ብዛት ስለሚያሳውቁ መገኜት ይኖርባችኋል ።
የተ/ህ/ጽ/ቤት
Urgent notice
For all freshman students of Arba Minch University
We wish you to finish the first semester final exam with peace
Because a new system has been developed this year in relation to the selection of the department
That is, the selection of all departments is done in the first semester, besides that the first year courses that were offered in the second semester are given in your department. Additionally
General Orientation will be given on Monday afternoon on 17/02/2025 in the big hall next week, so you can attend on time and ask questions that are not clear to you.
Reminder
1. Any student who goes home for vacation will be responsible for the problems , neither the managment bodies nor the student union will be responsible.
2. If any mistake happen regarding the new department selection , complaint will not be handled by representative
3. It is better not to stay away from campus as it is not a clear schedule for vacation
4. Students who are unable to take the final exam due to various problems, you should submit your evidence and take the exam separately.
5. It is very useful to attend the orientation. In this orientation, each department will inform you of the number of students they need.
Office of students Union