Ministry of education®

@temhert_minister1


Ministry of Education® (English)

Welcome to the Ministry of Education® Telegram channel, where we are dedicated to providing the latest news, updates, and information related to the field of education. Whether you are a student, teacher, parent, or education enthusiast, this channel is the perfect place for you to stay informed and engaged. nnWho is it? The Ministry of Education® is a reliable source of educational content and resources for individuals of all ages and backgrounds. From tips on studying and exam preparation to news about educational policies and initiatives, this channel covers a wide range of topics to benefit the education community. nnWhat is it? The Ministry of Education® Telegram channel serves as a platform for sharing valuable information and fostering discussions about education. By joining this channel, you will have access to expert advice, educational resources, and updates on important developments in the field of education. Whether you are looking for study tips, career guidance, or educational news, this channel has something for everyone. nnJoin us today and be a part of our growing community of education enthusiasts. Stay informed, stay connected, and stay inspired with the Ministry of Education® channel on Telegram!

Ministry of education®

22 Oct, 21:27


Free ተለቋል።
ቤቲንግ ለጠመመባቹ ብቻ።

ከኛ ጋር የማይቻል ይቻላል
ድንቅ አዲስ ቻናል፣ ምን ትጠብቃላቹ፣ ተቀላቀሉ እና የድሉ ተካፋይ ሁኑ

Ministry of education®

22 Oct, 21:13


◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል  እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በለው  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ  ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል።  Join 👇
https://t.me/addlist/ywaPLkXhze04NGY0
https://t.me/addlist/ywaPLkXhze04NGY0

Ministry of education®

22 Oct, 18:42


🔣🔣1ብዛት ይፍጠኑ
HP PAVILIN POWER GAMING
Intel Core I7 11300H 11th Generation
144Hz refresh Rate.
🔵💻HP pavilion gaming
Model : pavilion gaming
Condition: Brand New
🖥 Screen :15.6 inch FHD
screen 1080p infinity 144Hz
📼 Storage :512 SSD 👌
Ram : 16gb DDR4 🙄
💎 4gb NIVIDA RTX 3050 Dedicated Graphics Gddr6
🔋:5hr.+ hours battery life
👉 purple keyboard
👉b&o HD sound system

💵Price: 87,500Birr fixed
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

22 Oct, 18:08


ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በተቋሙ የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና የማለፊያ ነጥብ ያሰመዘገባችሁ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥቅምት 21 እና 22/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ መያዝ የሚኖርባችሁ፦
▪️ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ
▪️ አራት 3x 4 ጉርድ ፎቶግራፍ

የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ከምፓስ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

22 Oct, 18:08


#ጥቆማ

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለ2017 ትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ሰልጣኞችን መመዝገብ ጀምሯል፡፡

መስፈርቶች
▪️የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆነ/የሆነች፣
▪️በ2015/16 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የማለፊያ ውጤት (50%) ያለው/ያላት፣
▪️በ2014/15 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትለው ያጠናቀቁ

ስልጠናው በአዲስ አበባ ላምበረት መናኸሪያ አካባቢ በሚገኘው የኢንስቲትዩቱ ግቢ የሚሰጥ ሲሆን፤ በተጨማሪም የቻይንኛ እና ኮሪያኛ ስልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የምግብ እና የዶርም አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡

የምዝገባ ጊዜ፦
ጥቅምት 11-15/2017 ዓ.ም
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ፦
ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው፦
ኅዳር 2/2017 ዓ.ም

አስፈላጊ ሰነዶች
▪️ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት
▪️ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሰርተፊኬት
▪️ የሪሚዲያል ፕሮግራም ሰርተፊኬት

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

Ministry of education®

22 Oct, 12:38


➡️➡️1 ብዛት ብቻ ይፍጠኑ
𝗡𝗘𝗪 𝗔𝗥𝗥𝗜𝗩𝗔𝗟 𝗚𝗔𝗠𝗜𝗡𝗚 𝗟𝗔𝗣𝗧𝗢𝗣

🅑︎🅡︎🅐︎🅝︎🅓︎ : 𝗧𝗵𝗲 𝗡𝗲𝘄 𝗛𝗣 𝗢𝗠𝗘𝗡16

🅓︎🅘︎🅢︎🅟︎🅛︎🅐︎🅨︎: 16.2" 𝗳𝘂𝗹𝗹 𝗵𝗱 𝗱𝗶𝘀𝗽𝗹𝗮𝘆 𝘄𝗶𝘁𝗵 144𝗵𝘇
🅒︎🅟︎🅤︎: 𝗶𝗻𝘁𝗲𝗹®𝗰𝗼𝗿𝗲 𝗶7 11𝗧𝗛 𝗴𝗲𝗻eration
🅡︎🅐︎🅜︎:16𝗚𝗕 𝗗𝗗𝗥4
🅢︎🅣︎🅞︎🅡︎🅐︎🅖︎🅔︎: 512GB Nvme 𝗦𝗦𝗗
🅖︎🅡︎🅐︎🅟︎🅗︎🅘︎🅒︎🅢︎: 8𝗚𝗕 𝗥𝗧𝗫 3070 𝗚𝗥𝗔𝗣𝗛𝗜𝗖𝗦💪💪💪
🅞︎🅢︎:𝘄𝗶𝗻𝗱𝗼𝘄𝘀 11
🅑︎🅐︎🅣︎🅣︎🅔︎🅡︎🅨︎: 5𝗵𝗿 𝗽𝗹𝘂𝘀
🅢︎🅣︎🅐︎🅣︎🅤︎🅢︎: 𝗕𝗥𝗔𝗡𝗗 𝗡𝗘𝗪



. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲𝗙𝗢𝗥 𝗣𝗥𝗜𝗖𝗘 👇👇
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER

Ministry of education®

22 Oct, 07:06


#DebreTaborUniversity

ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡

በዚህም በ2016 ዓ.ም አንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የነበራችሁ የደብረ ታቦር ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም ትምህርት የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 25 እና 26/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

በ2016 ዓ.ም በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ተቋሙ መሔድ ያልቻለችሁና ዊዝድሮዋል መሙላት ሳትችሉ የቀራችሁ ተማሪዎች በዚህ ዓመት ትምህርታችሁን ከቀጣይ ባች ጋር መቀጠል እንድትችሉ ዩኒቨርሲቲው ስለፈቀደ ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

በ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት የምትቀላቀሉ (2016 ዓ.ም ሪሚዲያል የነበራችሁ እና አዲስ የምትመደቡ) ተማሪዎች በሌላ ማስታዎቂያ ጥሪ ይደረግላችኋል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1