👉 በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ ዛሬ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9:00 ሰዓት ጀምሮ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።
👉 በዛሬው ጨዋታ የስታዲየም በሮች ከቀን 5:00 ሰዓት ጀምሮ ክፍት ይሆናሉ።
👉 ትኬት በሁሉም በሮች ላይ የሚሸጥ ሲሆን፤ ትኬቱ እንደተቆረጠ በቀጥታ ወደ ስታዲየም ብቻ የሚገባ ይሆናል።
👉 የዛሬው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ቡኒ ማሊያና ቁምጣ እንዲሁም ቢጫ ካሶተኒ የሚያደርግ ሲሆን፤ ኬኒያ ፖሊስ ሙሉ ጥቁር ሰማያዊ መለያ አድርገው ወደ ሜዳ ይገባሉ።
⭕ ተጨማሪ መረጃዎችን ይዘን እንመለሳለን።