አፋልጉኝ ትላለች 😭😭😭
ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ ልጄን ፈልጉልኝ
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ገ/መስቀል ታአደለ የእናቱ ስም ወ/ሮ ሓዳስ አብርሃም በርሔ ትባላለች
የራያ ጨርጨር ልጅ ሲሆን በ2014 ዓ.ም ወደ ዝቋላ አቦ ገዳም ሂጃለሁ ብሎ እደወጣ አልተመለሰም
ዝቋላ ያላችሁ ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ
በ 0917300226
0986677077
እድደውሉልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን
ዝረኣየ ዐይኑ ይብራህ
እዚ አብ ስእሊ ትርእይዎ ገብረመስቀለ ታደለ ናይ አዴኡ ሽም ወ/ሮ ሓዳስ አብርሀ በርሀ ትበሃል ናይ ራያ ጨርጨር ወዲ እንትኮን ብ 2014 ዓ.ም ናብ ዝቁዋላ አቦ ገዳም ከይደ ኢሉ ምሰወፀ አይተመለሰን ዝራአኩሞ ወይም ዘለዎ ቦታ ትፈልጡ ብስልክ ቁፅሪ
0917300226
0986677077
ትድዉልልና ብእግዚአብሔር ሽም ንሓትት