በፋኖ እየተሸነፈ ያለው አብይ ግራ ቀኝ አማራን በማስወረር ነፍስ ለመግዛት እየተጋጋጠ ነው።
ለዚህ ሙከራው ማሳያ:-
1ኛ. ከሁለት ሳምንት በፊት አፋርን በድሮን ጨፍጭፎ ጅቡቲ አጠቃች ተብሎ ተዘገበ።
2ኛ. ቀጥለው ኬንያ እና ብልፅግና በትብብር ሸኔን ደመሰሱ ሲሉ ዘገቡ።
3ኛ. እንደገና ኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ዶላር ለሱዳን በእርዳታ መልኩ ሰጠች ተባለ
ይህ ሲተረጎም: በ 15 ሚሊዮን ዶላር የተገዛ የሱዳን ወራሪ በመተማ በኩል ይመጣል ማለት ነው።
አብይ ወደ መተማ በርካታ ሃይል እያስጠጋ ነው። በሱዳን በኩል የግዥ ወራሪ ሊያመጣ ይችላል።
የቀጠናው ፋኖ ተዘጋጅቶ ጠላትን መቀጥቀጥ አለበት።
አብይ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት በመሸራረፍ ለጎረቤት ሀገራት በማጎንበስ ታላቂቱን ሀገር አዋርዷል። ለነጮች በማጎብደድ ነባር እምነቶችን እየሸረሸረ የብልጽግና ወንጌልን በመስበክ ቅዳሴ እና አዛን እረበሸን ብሏል። ይህን እርኩስ በጋር ታግሎ ማስወገድ ተገቢ ነው።