ዛሬ በ05/06/2017ዓ/ም የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ከጥዋቱ 1:00 ከበባ በማድርግ በሶሊበን ወረዳ በደንደገብ ቀበሌ ልዮ ስሙ ከብዳም ጎጥ ከአቶ ገድፈውን ቤት ከ70 በላይ ኩንታል ስንዴ ጭኖ ወስዷል::
አቶ ገደፍው የባሶ ሊበን ወረዳ የደንደገብ ቀበሌ ጊዜያዊ አስተዳደር ሲሆን ከትግል ማንም አያቆመኝም በማለት የአማራ ፋኖ በጎጃም የሀሐዲስ አለማሁ ክ/ጦር የአብራጅት ብርጌድ ጋር በመሆን ስርዓቱን እታገላለሁ ብሏል:: ከጠላት ያበራችሁ በተለይ ሚሊሻ አዳም ብተና እና ፓሊስ የፋኖን በትር መቋቋሞ ሲያቅታችሁ ዝራፊያ የማያወጣ እንደሆነ ብትረድ ጥሩ መሆኑን እያሳወቅን አደብ ያዙ እንላለን:: ለፈፀማችሁት አስነዋሪ ተግባር ነገ እንጠያየቃለን!
©አብራጅት ብርጌድ!!!!