በዶክተር Gashu Kindu የተፃፈ!
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ጠብቀው በትናትናው እለት በአብይ አህመድ የብልፅግና ሰራዊት በግፍ ተገድሏል። ይህ ለ50 ሆስፒታሎች፣ 509 ጤና ጣቢያወች፣ 1850 ጤና ኬላወች፣ ከ350 በላይ አንቡላሶች፣ 338 የጤና መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መዘረፍ፣ ስራ ማቆም እና መቋረጥ ምክንያት የሆነዉ የጥቁር ናዚ ስርዓት ዛሬም እንደ ትናነቱ የህክምና ባለሙያወች ላይ የአካል እና የስነ-ልቦና ጉዳት አድርሷል፤ ህይወታቸውን ቀጥፏል፤ እንዲሁም ብዙ የህክምና ባለሙያዎችን ፋኖን አክማችሗል በማለት በየማጎሪያ ቤቱ አስሮ ቶርች እያደረጋቸው ይገኛል።
እንደ ሲዲሲ፣ ሜሊንዳ ጌትስ ፋዉንዴሽን፤ ግሎባል ፈንድ እና ከመሳሰሉ አለም አቀፍ ተቋማት የሚያገኘዉን የጤና ፕሮግራም የፋይናንስ ድጋፍ ከታለመዉ አላማ ዉጭ ለሚኒሻ፣ አድማ ብተናና የመረጃ ሰራተኞች ደሞዝ እና የዉሎ አበል እያፈሰሰ የሚገኘዉ ይህ ስርዓት፤ ለጤናዉ ስርዓት መጠናከር የጀርባ አጥንት የሆነዉን የፋይናንስ ሀብትና እና የተማረ የሰዉ ሀይል ለብልሹ አሰራር፣ ለእስር፣ ለግድያና ለስደት በመዳረግ የክልሉን የጤና አገልግሎት እያዳከመዉ ይገኛል።
Rest in peace!
Dr. Andualem Dagne, a surgeon and a liver, pancreas and bile duct sub-specialist at Bahir Dar University College of Medicine and Health Sciences, was brutally murdered by Abiy Ahmed’s Prosperity Army on the night before. Ahmed's prosperity army has led to the looting, shutdown and interruption of 50 hospitals, 509 health centers, 1850 health posts, more than 350 ambulances, and 338 health infrastructure projects in the Amhara region of Ethiopia. This 'Black Nazi Regime,' which has caused physical and psychological harm to thousands of medical professionals, has taken their lives and is also imprisoning many medical professionals in concentration camps, claiming that they have treated injured Fano Freedom Fighters.
This regime, which is spending the foreign financial support of the health programs received from organizations such as the CDC, Melinda Gates Foundation, and the Global Fund on salaries and allowances of militia and intelligence personnel, is weakening the delivery of the health services in the region by mismanaging financial resources and deporting the educated and skilled workforce that is the backbone of the health system.
©Asres Mare Damtie