Roha Tv/ሮሃ ቴቪ @rohatv1 Channel on Telegram

Roha Tv/ሮሃ ቴቪ

Roha Tv/ሮሃ ቴቪ
ትኩስ ወቅታዊና ታአማኒ መረጃዎችን የሚያገኙበት
ሮሃ ቴቪ የሀገሬው
8,696 Subscribers
717 Photos
93 Videos
Last Updated 26.02.2025 18:07

Similar Channels

ሀገሬ ሚዲያ
11,454 Subscribers

Roha TV: The Pulse of Current Affairs in Ethiopia

በኢትዮጵያ ውስጥ የአማርኛ መረጃ መረጃዎችን ማዳበር እና አዳዲስ ወቅታዊ ጉዳዮችን ማመን ለሚፈልጉት ገና እንደ ሮሃ ቴቪ የለም። ሮሃ ቴቪ የዚህ በዓለም የወቅታዊና ታዋቂ መረጃዎችን የሚያቀርባቸው ምንጭ አይደለም፣ ይህም ከሁሉም ዓይነት ጉዳዮች ላይ ግን የተመለከተ ነው። ሮሃ ቴቪ በእውነተኛ የወቅታዊነት አቀራረት የምንዛሬ መሳሪያ እና ታክበይ መረጃዎችን በትግል ይደርሳል። በዛሬ የሚሰሩ ሮሃ ቴቪ የኢትዮጵያ ታላቅ መረጃ መሰረት ነው በማለት ይህ መረጃ ወቅታዊ መረጃዎች፣ ታላቅ የአማርኛ መረጃ ቤት ሲሆን ዞንዴ መረጃዎች ይሁን ወይም የመንግስት ጉዳዮች ላይ በሚኖሩት መረጃዎች መረጃዎች አንድ የሆነ ድምፅ ነው። በዚህ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ ወቅታዊ ጉዳዮችን እንዲያውቁ የሚረዳ ዌብሳይት ይቀርባል።

ሮሃ ቴቪ ምን ያመች?

ሮሃ ቴቪ የኢትዮጵያ ውስጥ የታዋቂ መረጃ መረጃ ቤት ነው። ይህ በተለይ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስተላለፍ የታላቅ መረጃ መሰረት ነው። የሮሃ ቴቪ ዋና እውነታዎች የሚታወቁትም በዚህ ቦታ ላይ በዋናው ወቅታዊ የመረጃ መረጃ ይሆናል።

ሮሃ ቴቪ ወቅታዊ ድርጊት ቢወክል እንዲሁም በአማርኛ በቀለል የሚያገኙት መረጃዎችን የሚያቀርባል። የፀሀይ መስመርዎች መረጃዎችን ከዚያ ለታዋቁ የምታወቀው እና ወይም በክፍል ውስጥ ምንጭ እንዲሁም በአደረጋ የሚያገኙ ገንዘብ ይችላል።

ሮሃ ቴቪ ከዚህ ወቅት በላይ ምን ይወዳድር?

ሮሃ ቴቪ በዚህ ቅድሚያ እና ወይም ሌላ ምንጭ ወንጌል እንዳለ የእምነት ወቅት ይይዙ። በዚህ ቦታ ግን በተቀጥለው ቦታ ወደ ሁለት ምንጭ ይቻላል ወይም በገንዘብ ይጀምራል። አዝዩ አዝዩ ያንሻው ወይም በሳይታቪን ወይም በመታይ ዊክሬይ ያገለግላል።

ይህ እንዲህ ይሆን በመግባባት ወይም ዊክሬይ ታዋቂ ይወዳድር። ይህ በአማርኛ ምን ላይ ይሆን በመስመር ይወዳድር ይቻላል።

ሮሃ ቴቪ ወዲያው ይገኛል?

ሮሃ ቴቪ የመርስ ደግሞ በታላቅ መረጃ መስመር ውስጥ ይገኛል። ይህ ቦታ ለእይታ ይችላል ወይም በማለት በኮር አካውንት ወይም በፈተና ወይም የሚያነቃ ወቅታዊ ወይም በበለም ይሆን።

በዚህ እንደ ጳዳና ይችላል፣ የማዳበር በሚል በሖነ ምንጭን ይጀምሮታል። ይህ በገለል በማዕከላዊው ይሆን ናቸው ወይም ይወክላላቸው።

ሮሃ ቴቪ ምን እንዲኖር?

ሮሃ ቴቪ ወቅታዊ የምንጭ መታይ ይደረሻል። እንዲሁም በምን ውስጥ ይህ በምርጭ ይሁን የዋህዋል አቀረባል ወይም አሯል እንዴት ይሆን ይቻላል።

ሮሃ ቴቪ ወስቅር ይገኘው በትችብ ይፈልጋሉ፣ እንዲሁም ይህ ቦታ ባለን ወይም በተወታዊየ ይቀርባል ይሆን።

የሮሃ ቴቪ ዋና ምርጫ ምንድነው?

ሮሃ ቴቪ ወቅታዊነትን ይወክል ወይም ወይም ስለ ጉዳዮች ይወቃለል። ይህ ስለምን ይየወጅ የታዋቂ መረጃ ይኖራል።

ይህ ወቅታዊ እና ወይም ዕለት የወይም ይክፈታል። የማዛይ ይገነዘብ ይዋናችል ይወሰክል ይወዳበር የመደመር ይሆን ይህ ይክኖር ይነው ይወዳድር ይህም ዋነኛ ነው።

Roha Tv/ሮሃ ቴቪ Telegram Channel

ሮሃ ቴቪ ማህበረሰብ የሚሆነው ትኩስ ወቅታዊና ታአማኒ መረጃዎችን የሚያገኙበት የሀገሬው ቴሌግራም እና ዳሰሳጠን ነው። ሀገሬው በአማርኛ ለማየት እና ዓለምም በተለያዩ ምክሮቻቸው ላይ ያለው ይሆናል። ሮሃ ቴቪ ከአብዱል ሰለላፍ ጋር በሚወድ የምርምር አዝናኝ ምሽትን ስኬት ከታች አካል ሲገባም በሮሃ ቴቪ ሀገር አገልግሎት ባማረረው በሚለው ክፍል ትክክለኛውን የምርምር መረጃ ለቴሌግራም የሚከታተለውን ያህል ይዛል።

Roha Tv/ሮሃ ቴቪ Latest Posts

Post image

የድል መረጃ!

የአማራ ፋኖ በሸዋ ሁለት ክፍለጦሮች ለሁት ተከታታይ ቀናት ባደረጉት የተቀናጀ ኦፕሬሽን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ወሳኝ የተባለ ድል ተቀዳጁ።

የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር ፣ ናደው ክፍለ ጦርና በቅርቡ የአማራ ፋኖ በሸዋን የተቀላቀለው እና መንዝ አካባቢ የሚንቀሳቀሰው ናደው ብርጌድ ከትናንት የካቲት 18/2017 ዓ/ም ነጋት ጀምሮ እስከዛሬ የካቲት 19/2017 ዓ/ም በሞረትና ጅሩ ወረዳ ከእነዋሪ ከተማ እስከ ጅሁር ከተማ ፣በደብረብርሃን ከተማ አፄ-ዘርዓያዕቆብ ክፍለከተማ ጎሸባዶ ቀበል እና እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ ለቼ ቀበሌ ፣ ኩክየለሽ ፣ ባቄሎና በርዩ ቀበሌ በባሶና ወራና ወረዳ ጭራሮ ደብር ቀበሌ በእንሳሮና ዋዩ ወረዳ አልባሳ ደነባ አንጭቆረርና መሰል አካባቢዎች ይንቀሳቀስ የነበረውን የአማራ ፋኖ በሸዋ ለመደምሰስና የሰበሰቡትን ሀብት ለወመውረስ የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ቡድን በቁጥር ለመግለፅ በሚያዳግት መልኩ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ አስተናግዷል።

በተለይም ትናንት መነሻውን እነዋሪ ከተማ አድርጎ መድረሻውን ጅሁር በማድረግ የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ጥምር ኃይል በአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር አባይ ሻለቃ፣በአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለጦር እራስ አበበ አረጋይ ብርጌድ ሻለቃ እና በቅርቡ የአማራ ፋኖ በሸዋን የተቀላቀለው በፋኖ ይልማ የሚመራውና መንዝ እና አካባቢው የሚንቀሳቀሰው ናደው ብርጌድ አንድ ሻለቃ በወሰዱት ስቦ በማስገባት መምታት የጠላትን ቅስም ሰብረውታል።

በዚህ ምት የተበሳጨው የአገዛዙ ጥምር ጦር ትናንት አመሻሹን ያለ የሌለ ኃይሉን በማግተልተል ዙ23 ሞርተር ዲሽቃና ብረት ለበስ ከበርካታ የቡድን መሳሪያዎች ጋር ጅሁር የገባ ቢሆንም ከንጋት 11:00ሰዓት ጀምሮ የአማራ ፋኖ በሸዋ አካል የሆኑት አባይ ሻለቃ በቅርቡ የአማራ ፋኖን የተቀላቀለው ናደው ብርጌድ አንድ ሻለቃ ወደ ጅሁር ከተማ ዘልቀው በመግባት እና ሰዓታትን የፈጀ የጨበጣ ውጊያ በማካሄድ የአገዛዙን ኃይል በርካታውን በሞት እና ከፊሉን ቁስለኛ አድርጎ በፋኖ ድል ተደምድሟል።

በቦሎ ፣ በወይራምባ ፣ በሰርጠሶስ ፣ በጫሶ ፣ በጣሶና በሌሎች ቀበሌዎች ቅንጅት የተደገው ይህ ድንቅ ኦፕሬሽን የሞረትና ጅሩ ወረዳ ህዝብ አገዛዙን አንቅሮ የተፋውና ከአብራኩ ከወጡት ልጆቹ ከፋኖዎች ጋር መሆኑን የሚያሳይ ክስተት ሆኖ አልፏል።

በሌላ በኩል የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር አዳኞቹ ሻለቃ በደብረብርሃን በቅርብ ርቀት ከምትገኘዋ ጭራሮ ደብር በመነሳት ወደ ደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር እቴጌ ጣይቱ ክፍለከተማ ባቄሎና በርዩ ቀበሌዎች በመንቀሳቀስ አገዛዙን ሲያስጨንቁት ከበዞና ዘንዶጉር ቀበሌ የተነሱት የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር መብረቁ ብርጌድ 3ኛ ሻለቃና አንበሳው ብርጌድ ነብሮ ሻለቃ ደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ልቼ ቀበሌ የሚገኘው ካምፕላይ መጠነኛ ጥቃት በመሰንዘር ኩክየለሽ ሳርያና አካባቢው የሚንቀሳቀሰውን የጠላት ኃይል ሲያርበደብዱት ውለዋል።

በሌላ መረጃ ከመሀል ደብረብርሃን ተነስቶ ወደ ሞረትና ጅሩ እነዋሪና ጅሁር ኃይል ለመጨመር የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ኃይል በደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር አፄ-ዘርዓያዕቆብ ክፍለ ከተማ ጎሸባዶ ቀበሌና አካባቢው የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጠር አሊ ሻለቃ በከፍተኛ ደረጃ ለአገዛዙ ስጋት በመሆኗ አገዛዙ በጭንቀት እንዲወጠር ከእንቅስቃሴው እንዲገታ አድርጋው ውላለች።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከመንዲዳና እና አካባቢው ለእነዋሪና ጅሁር ተጨማሪ ኃይል ያንቀሳቀሰው አገዛዙ በሲያ ደብርና ዋዩ ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ደነባ ከተማ በአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር መብረቁ ብርጌድ 3ኛ ሻለቃ ልዩ ተወርዋሪ ቡድን በአንበሳው ብርጌድ አስራት ሻለቃ ተወርዋሪ ቡድንና በፊትአውራሪ ገበየሁ ሻለቃ ተወርዋሪ ቡድን እስከዚህ ሰዓት ድረስ እያስጨነቁት ይገኛሉ።

ክብር ለተሰውት!
"ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ በሸዋ የህዝብ ግንኙነት ክፍል

26 Feb, 17:17
587
Post image

https://youtu.be/Lezr5ZWD1Q0?si=5e7aGfGLBZ2BxcRE

26 Feb, 17:13
606
Post image

የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አበይት ሁነቶች
===ሀ/ አውደ ውጊያዎች
1/ 1ኛ ክፍለጦር  ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ በሜጫ ወረዳ ብራቃት ጋፊት ገብሬኤል በተባለ ቦታ ሰፍሮበት የነበረውን ካንፕ መቆጣጠር ችሏል።
2/ ሀዲስ አለማየሁ 7ኛ ክፍለጦር  አባይ ብርጌድ እና የክለጦሩ ተወርዋሪ ሃይል ደብረማርቆስ ቁይ መገንጠያ ላይ የነበረውን የአብይ አህመድ አሸባሪ ሃይል በደፈጣ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
3/በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለጦር የሶማ ብርጌድ የብልፅግና ተጠባባቂ ሃይል በመሆን ያገለግሉ የነበሩ የአረጋ ከበደ እና ሸገው ምናለ ቤተሰቦች  ከፋኖ ጋር ሁኑ ተቤለው ከአመት በላዬ ቢጠየቁም እንቢ ብለው የነበር በመሆኑ ህግ ለማስከበር እቅስቃሴ በማድረግ 6 ቱን በመማረክ ፣7ክላሽ ፣1 ኢንፎርቲ እና የበርካታ ተተኳሽ ሲማረኩ ቀሪዎቹ ሩጠው መከላከያ ገብተዋል።
4/ በ5ኛ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር ወደ ገጠሩ ክፍል እወጣለሁ ያለው ያሰበው አሸባሪው ሃይል በጀግኖቹ ሲቀጠቀጥ ውሏል።  ከሽንዲ የተነሳው አሸባሪ ሃይል አስፍቶ ቢንቀስም ወላውሊት፣ ቆጥላን ፣ሎማን እና አንበር ላይ ከፍተኛ ምት ደርሶበታል።
=====ለ/ አቅምን የመገንባት ስራዎች ተሰርተዋል።
በ2ኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር  ደጋዳሞት ብርጌድ  አመራርን የማብቃት ስልጠና እና የቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ ተችሏል።
====ሐ/ ህዝብን የማንቃትና ማህበረሰባዊ ችግሮችን መፍታት

የሐዲስ ዓለማየሁ 7ኛ ክፍለ ጦር በአዋበል ወረዳ የየሰንበት ቀበሌ እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጂቶ ህዝብ እና ፋኖ  ያለውን መስተጋብር:የጎበዝ አለቆች የስራ እንቅስቃሴ እና ህዝብ ለፋኖ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተ አመርቂ ውይይት አድርጓል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም
አዲስትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!

26 Feb, 16:21
934
Post image

በሸዋ ግንባር ከጠላት ሠራዊት የሚደረገው ትንቅንቅ ቀጥሏል።

በሸዋ ግንባር የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ባሉት ሁሉም ክፍለ ጦሮች ባለፉት ቀናቶች ተከታታይ አውደ ውጊያዎች እየተደረጉ ይገኛል።

በአንፆኪያ ገምዛ ወረዳ አስቴጎማ ክፍለ ጦር 6ኛ ቀኑን በያዘ አውደ ውጊያ ተጋድሎ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን በቅርብ ርቀት ኤፍራታና ግድም ወረዳ 3ተኛ ቀኑን በያዘ አውደ ውጊያ 7ለ70 ክፍለ ጦር ከአገዛዙ ሠራዊት ጋር በመፋለም ላይ ይገኛል። ከዚህ በተጨማሪም ምኒልክ ክፍለ ጦር በመንዝ ቀጠና ተጋድሎ ሲያደርግ ፤ደጅ አዝማች ተሰማ እርገጤ ክፍለ ጦር ሸዋሮቢት ዙሪያ ተጋድሎ እያደረገ ይገኛል።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር 7ለ70 ክፍለ ጦር ከጠላት ብልፅግና ሠራዊት ጋር ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ የኦሮሞ ብሄረሰብን መደበቂያ አድርጎ ተደጋጋሚ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ ከሚያደርገው ከስርዓቱ አረመኔ ሠራዊት ጋር ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ላይ ነው።

ከትናንት በስቲያ ማምሻ የጀመረውና ማክሰኞ ረፋዱን የተቀጣጠለው አውደ ውጊያ በአጣዬ ከተማ በላይኛው አጣዬ ፈረደ ውሃ ላይ እየተደረገ ሲሆን ትንቅንቁ እስከዚህ ሰዓት ድረስ በከፍተኛ ተጋድሎ ቀጥሏል። በአውደ ውጊያው በርካታ የአገዛዙ ሠራዊት ተደምስሷል። በጀግንነት ከጠላት ሠራዊት ጋር ተናንቀው ከ30 በላይ የብልፅግናን ሠራዊት በእርሳስ ቀለበታቸው ሸኝተው ለወገን ክብር "2 ጀግኖች" በክብር ሰማዕት ሆነዋል።  አውደ ውጊያው አሁንም የቀጠለ ሲሆን የጠላት ሀይል እየተገረፈ የወገን ሀይል በአስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል።

በሌላ ግንባር ወደ መንዝ አቅጣጫ ያቀናው የብልፅግና ሠራዊት አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ተመልሷል። ከትናንት ወዲያ ማምሻውን በደፈጣ የጀመረው አውደ ውጊያ በመንዝ ላሎ አጎ ላይ በምኒልክ ክፍለጦር አናብስቶች የጠላት ሠራዊት ተቀጥቅጧል። ከዚህ ባሻገር አገዛዙ በለብ ለብ አሰልጥኖ ደብረብርሃን ያዘጋጃቸውን የሠራዊት አባላት በሁሉም ግንባሮች በማሰማራት  እና የአየር ጥቃት ለመፈፀም እያደረገ ባለው ጥረት ከፍተኛ ውጥረቶች ያሉ ሲሆን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 8ቱ ክፍለጦሮች በሁሉም ግንባር ዝግጁነታቸውን ጨርሰው በተጠንቀቅ ላይ ቆመዋል ሲል የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በገጹ ሰፍሯል።

26 Feb, 12:31
1,646