(ዲላ ጥር 05-2017 ዓ/ም) የ2017 ዓ/ም የጌዴኦ ብሔር የዘመን መለወጫ "ዳራሮ" በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች በገደብ ወረዳና ገደብ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።
በባዓሉ አከባበር የጌዴኦ ህዝብ የባህል አስተዳደር መሪ አባ ጋዳ ቢፎሚ ዋቆ፣ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳደሪ ዝናቡ ወልዴ (ዶ/ር)፣ የገደብ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ምትኩ፣ የገደብ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታርኩ ሮቤ፣ የመንግስት ኃላፊዎችና የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍል ተገኝተዋል።
@የጌዴኦ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን።