DBU info Center @dbuinfocenter12 Channel on Telegram

DBU info Center

@dbuinfocenter12


ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ

DBU info Center (Amharic)

ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ እና አስተያየታቸውን ጸሐይ ታሪኩን በማስመለስ የእኛው ቦታን በተጎዳን ስለቀሩን የሚያዘጋጅ የኳሎን እንዴት ለማስተማር በማሰብ እና በማሳያ ደንበኞች ሰንሰለት ላይ እንደሚጠብቁ ታደሳለች። ይህ እትናት ከ Telegram በመግባት ያግኙን የማህበረሰብ ቦታ ነው። ይህ ባለማህበረሰብ ከኳሎን ሰንሰለት ላይ እንዷለን ሲሉ አዝናኝ አውሮፕ የሚሰራበትን የኒኤሜላንኩቱቪታርስ ድምፅ በመሆኑ እንዳደረረ እንጠቀሙን እንደሚታዩ ዜና፣ መረጃ፣ መፈንቅሄ በየዘመን ታጋቁን ተብሎ የተመረጠም የስነልቡርኩት፣ በሳይክል ዩቁቩረር ወዘተኩሽኳልኢና ከኛ ጋር በማሳያ እና በመግባት እና በመላቀቅ ባህርኮታዊ መግባት እንደሚናገር እንከፍታለን።

DBU info Center

13 Feb, 17:44


#Exit_Exam_Result


የፈተናው ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " - የትምህርት ሚኒስቴር አመራር



ሁላችሁም ነገ ጠዋት ኮሌጅ ላይ በመሄድ መጠየቅ ትችላላችሁ!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 17:08


#now

ድምፅ አውጥተሀል or ጮኸሀል በሚል ተልካሻ ምክንያት ሴቶች library ጋር አንድ ተማሪ በፌዴራል ፖሊሶች ክፉኛ እየተደበደበ ነው!

ልጁ አስቸኳይ ህክምና ያስፈልገዋል !


ፍትህ ለተማሪዎች!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 13:58


Thank you for your patience. We are in the final stages of preparing your exit exam results and will make them available shortly.

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ውጤት በአንዳንድ የቴክኒክ ችግሮች ምክንያት ውጤት እንዳልተለቀቀ ለማወቅ ተችላል።

በተገኘው መረጃ መሰረትም ችግሮቹ ተቀርፈው ውጤቱ ከየካቲት 7-8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ይጠበቃል።


አዲስ ነገር የሚኖር ከሆነ ቀድመን የምናሳውቃችሁ ይሆናል 🙏.



መረጃውን ለሚመለከታቸው አካላት ሼር አድርጉ

#Exit_Exam_Result


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 12:14


#Exit_Exam_Result



እንዳማራጭ ውጤት በቴሌግራም bot ለማየት

@moe_exit_exam_result_bot

ከላይ ያስቀመጥነውን link ተጠቀሙ



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 11:37


ትንሽ ታገሱ እየሰራ አይደለም !

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 11:30


#Exit_Exam_Result

ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።

https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 08:16


የመንዝ መሐል ሜዳ ከተማ አዲስ የተመደቡ ተማሪዎችን በደመቀ ሁኔታ እየተቀበለች ነው::

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 07:33


#ንፋስ



አንዴ መሬት መንቀጥቀጥ ሌላ ጊዜ ደግሞ አውሎ ንፋስ በእውነት ከባድ ጊዜ ላይ ነን 😥


ይህ ከላይ የምትመለከቱት ተንቀሳቃሽ ምስል ዛሬ ጂንካ ዩኒቨርስቲ በአውሎ ንፋስ አማክኝነት የተፈጠረ ክስተት ነው!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 06:51


መናህርያ እና ጠባሴ ላይ ባስ ሊመደብ ይገባል‼️

ይህ መልዕክት ለተማሪ ህብረቶች ነው‼️

"Imagine it's your first day in deberberhan ሃገሩን ከዚህ በፊት አታውቁትም ፤ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ወራጅ አለ ብላችሁ neon ጋር ወረዳችሁ ፤ ሻንጣ ይዛቹአል ፡ መንገዱ ሻንጣ ለመጎተት የማይመች ፒስታ ነው ፤ ማን ሌባ እንደሆነና እንዳልሆነ አታውቁም ፤ በዚ ላይ ደግሞ ዩኒቨርስቲው ምን ያህል እንደሚርቅ አታውቁም ። በዚህ ሁሉ ዑደት ውስጥ እያለፋችሁ ደግሞ ከዚህ በፊት በህይወታችሁ ተሰምቷቹ የማታውቁት ብርድ እየተሰማችሁ ነው ይህ ዛሬ እያንዳንዱ አዲስ ተማሪ የሚያጋጥመው እውነታ ነው"

ይህን የፃፍንላችሁ ከተማሪዎች አንግል ሆናችሁ እንድታዩት ነው ፤ ሰዓቱ ሳይሄድ የሚመለከታቸው አካላትን አሳምናችሁ ለተማሪዎች ባስ እንዲመደብ ብታደርጉ መልካም ነው ።
እናመሰግናለን!



©መንግሥቱ

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Feb, 06:19


#exit

Exit exam ውጤት ዛሬ ይለቀቃል!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

12 Feb, 10:32


የመጀመሪያ ዙር ፕሮግራም ሲሆን


-ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች አሸናፊዎች ተለይተው ሰኞ ከ 8:30 ጀምሮ የሚካሄዱ ይሆናል!!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

12 Feb, 10:23


#GC_CUP🏆


የ2017 ዓ.ም የካቲት ወር ተመራቂ ተማሪዎች የእግር ኳስ ጨዋታ ቅዳሜ ይጀመራል ።

የዘንድሮውን ዋንጫ ማን ይበላው ይሆን?





@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

12 Feb, 09:47


#inbox

ሰላም bro አንዴት ናቹ  2013 ባች graduation በ schedule መሰረት ከሆነ በ 22 ነው ::ነገርግን አንደምታወቀው በ 22 የረመዳን ፆም ቀን ነው
Egna bzu chgroch alfen yederesn bachoch beyetgnawm ken yhun bcha kezi enwta bnlm beteseb demo mn yahl bota endemisetewna begugut endemitebkut  ena ljochachew lemasmerek bzu bota akorartew mimetu sewoch alu. Byans ketechale hulet ken kaltechale 1 ken enkuan wedzi bimeta dmts bthonun.
Leloch Christian guadegnochachn bzu negeroch abren asalfen yemetan endemehonachn bedestawm abren endnkafel endemifelgu akalew ena legna sibal 1or 2 ken
Wedezi bimeta mnm kreta aynorachewm. So please eskzarew  dmts hunun DBU info Centeroch!


***

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

04 Feb, 17:30


ስለ ሌቦቹ መረጃ አግኝተናል ‼️

ወንጀሉን ፈፅመዋል ተብለው ከተጠረጠሩት ተማሪዎች መካከል በቁጥር 3 የሚሆኑት ተማሪዎች ፎቶ ስም እና ዲፖርትመንት እንዲሁም ሙሉ በሙሉ ባናረጋግጥም ወንጀሉን እነሱ መፈፀማቸውን የሚያሳይ መረጃም በእጃችን ገብቷል ወንጀሉን እነሱ መፈፀማቸውን መቶ ፐርሰንት ስናረጋግጥ እዚሁ ቻናል ላይ እናያይዝላቹአለን ፤ እኔ በበኩሌ አንዱ ልጅ ጭራሽ እንደዚህ አይነት ስራ ይሰራል ብዬ የምጠረጥረው ሰው አልነበረም?
ያሳዝናል!


© መንግሥቱ ኃይለማርያም 💪



DBU info Center በበኩሏ ብዙ ስራዎችን እየሰራች ሲሆን ተጨባጭ የሆኑ ብዙ መረጃዎችን አግኝታለች የተሰረቁ ስልኮችን የተሸጡበትን ቦታ ጭምር መረጃዎች እያገኘች ነው። በጣም የሚገርመው የሆነ ጎራ ውስጥ ተሰለፍን የሚሉ የማንጠብቃቻው ሰወች መኖራቸው ነው 😥 አሁን ካሰባችሁት ነገር ብታቆሙ ይሻላችኋል ! እከሌ ተውንጂ ለማለት እናንተ ለሰረቃችሁት እኛ ተሳቀቅን 🤭

DBU info center ከእውነት ጎን ለተማሪዎች እንጂ ከሌቦች ጋር አትቆምም !



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

03 Feb, 19:22


⚠️

Dr. Asaye asfaw የተባልክ ጋጠ ወጥ አደብ ልተገዛ ይገባል! ስንት ሀሳብ ይዞ ለፈተና የገባን ተማሪ concentration ማሳጣት ከተንኮል የዘለለ ትርጉም የለውም !

መምህር አይዟችሁ በርቱ ብሎ ማበረታታት ሲገባው እንዴት........?


0912040699
Dr asaye


ደውሉለት


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

03 Feb, 18:07


#exit


ዛሬ የነበረው ፈተና እንዴት ነበር ?


ሰው ተረጋግቶ እንዳይሰራ በጣም አስቸግሮ የነበረው የ NARM department head አድራሻ አፈላልጋችሁ አምጡልን!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

03 Feb, 05:25


#exit


አይዞን!
መልካም ፈተና 🙏

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

02 Feb, 18:28


#premiere_league


What an amazing game it was!

መድፈኛው መድፉን በትክክል መተኮስ ችሏል 💪

ARS 5 :1 Man city


የአርሰናል ደጋፊዎች ግን ትንሽ ተረጋጉ 🏆ዋንጫውን ሲያነሳ ይጨፍራል 😂


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

02 Feb, 09:52


#ካፌ


ምግብ ቤት ላይ መልካም ጅምር እያሳያችሁ ነው ትላንት ፅፈነው ለነበረው ጥያቄ ዛሬ ተጨባጭ የለውጥ እርምጃዎችን በመጀመራችሁ ደስተኛ ነን።

ማታ አፍለኛ እንጀራ እንዲሁም ነገ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ችግሩ እንደሚቀረፍ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል 🙏

የአሸብር ምክትል አይንሸት ተማሪዎችን እየዞርክ ይቅርታ በመጠይቅህ ትልቅ ክብር አለን 🙏💪
ሁሌም ምሳ አብረን ብንበላ ደስስስ ይለናል 😏


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

02 Feb, 04:44


ከCGPA በላይ የExit Exam ውጤት ተመራጭ እየሆነ ነው !

Exit Exam ማለፍ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ለቅጥር ተመራጭ እየሆነ ነው ።

የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ አንዳንድ ቀጣሪዎች ከCGPA በላይ የExit Examን ውጤት ሰራተኛ ለመቅጠር እያዩ መሆኑን ነው ።


ውድ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች የቻናላችን ቤተሰቦች የዚህ ሳምንት exit exam ወሳጅ ተማሪወች በሙሉ ያሰባችሁት ተሳክቶ ፈተናውን በድል አጠናቃችሁ ፊታችሁ በደስታ ተሞልቶ እንድናይ ልባዊ ምኞታችንን ከወዲሁ እንገልፃለን።

ፈተናውን ያለምንም መደናገጥ በተረጋጋ መንፈስ ለመስራት ሞክሩ በተረፈ ለኦርቶዶክስ ወንድሞቼ እህቶቼ ድንግል ማርያም ፣ ለሙስሊም እህት ወንድሞቼ አላህ ፣ ለፕሮቴስታንት እህት ወንድሞቼ ጌታ ይርዳችሁ 🥰🙏


መልካም እድል


25-05-2017 ዓ.ም

© DBU info Center

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Feb, 19:58


#ካፌ


#inbox
ፈተናውም ቀረበ እኛም ታመምን 😥 የ አንድ ቀን ስህተት ይሆናል ብለን ብንታገስም ምንነቱ ያልታወቀ እንጀራ መብላት ከጀመርን ይሄው 3 ቀን ሆነን ነገ ይሄው መደገሙ የሚቀር አይመስለንም 😥


***

ከላይ የተላከው መልእክት በርካታ ተማሪዎች የላኩልን ሲሆን እኛም ነገሩን አጣርተን እውነት መሆኑን አረጋግጠናል። በመሆኑም ይህ ጉዳይ ባስቸኳይ ተስተካክሎ ጥራት ያለው ምግብ የማይቀርብ ከሆነ በየለየ አጀንዳ መመለሳችን የማይቀር ነው!



የምግብ ጥራት ይስተካከል!



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Feb, 19:48


የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ!

የደብረ ብርሃን ከተማ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ከጥር ወር 2017 ዓ/ም ጀምሮ ስራ ላይ የሚውል የከተማ ትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉን አስታውቋል።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Feb, 19:43


መውጫ ፈተና ሰዓት ፈተና እና ፕሮግራም

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Feb, 08:10


#inbox

ወንድሜ እንዴት ነህ ሰላም ነው?

እስኪ ይችን መረጃ ላካፍላችሁ ፈልጌ ነው።
2014ዓ.ም ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ስንገባ መያዝ ያለብን ነገሮችን ማሳሰቢያ ብለው ነግረውናል
ግን ለምን እነደሆነ አላውቅም አሁን ላይ ከ8-12ኛ ክፍል ዶክመንት አላሟላችሁም አሉን

1. ወንድሜ ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ ስገባ ምን ቀን ነሯል ምርር ነው ያለኝ

2. ግቢ ስንመጣ ምን ይዘን መጠን ነው? ምን አይተው መዘገቡን? አሁን እኮ ተመራቂ የ4ኛ አመት ተማሪዎች ነን ግን ለምንድን ነው ዶክመንት አላሟላችሁም የምንባለው?

3. ከሩቅ አገር የመጣን ልጆች ነን አሁን ባለንበት ሁኔታ ለህይወትም ከባድ ነበር መንገድ ላይ የሚገጥመን ችግር አይታወቅም  እና እኔ ለራሴ እንኳ ዶክመንት አልያዝኩም


ዶክመንታችን ያለው እነሱ ዘንድ ነው የምን ዶክመንት ነው የምንጠይቀው??

ከይቅርታ ጋር  የቻልከውን ያክል ድምፅ ሁነን በእውነት ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ በጣም ነው የጠላሁት 😥😥


***


በርካታ የዩኒቨርስቲው ተመራቂ ተማሪዎች በዚህ አጣብቂኝ ሰአት ውስጥ ዶክመንት አንጡ ተብለው መጨናነቃቸውን ለ DBU info Center እየገለፁ ይገኛሉ። የዩኒቨርስቲው registrar መጀመሪያ ተቀብሎ የነበረውን ዶክመንት የት ጥሎ እንደሆነ ባይታወቅም በዚህ ሰአት እጃቸው የሌለ ዶክመንት አንጡ ማለት ከ እብደት የሚተናነስ ተግባር አይደለም ። scan አስደርገው በ online እንዳያስልኩ እንኳን በተለያዩ ገጠር አካባቢዎች internet ተዘግቷል።



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Feb, 06:57


#sport

ዛሬ በተደረገው የመጨረሻ ውድድር በባህላዊው ጨዋታ (ቡብ) ተማሪ ታደለ ዴቢሶ ለዩኒቨርስቲያችን የወርቅ ሜዳሊያ ሊያስገኝ ችሏል።
congra tadele


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

25 Jan, 13:24


ከትምህርት ላይ እጃችሁን አንሱ

ይህ ያለ ዕውቀት የማይኖርበት ዘመን ነው። ትምህርት ለኢትዮጵያ ከማንኛውም አገር በላይ ያስፈልጋታል። ከዓለም አካሄድ የምንለይበት ምክንያት የለንም። ከአንደኛ ደረጃ እስከ ዩኒቨርስቲ ያለው ትምህርት እንደሚያስፈልግ ማስገንዘብ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን። ከሊቅ እስከ ደቂቅ ትምህርት እንደማያስፈልግ በሚናገርበት በአሁኑ ወቅት ስለ ትምህርት አስፈላጊነት መናገር ይኖርብናል። መምህራን ሆነው ሳይቀር ትምህርት ምን ይሰራል የማይሉ በርካቶች አጋጥመውኛል።

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሲከፈት ዶክተር እጓለ ገብረዮሐንስ በሬዲዮ ስለ ዩኒቨርስቲ ምንነትና አስፈላጊነት ተናግረው ነበር። ይህም ንግግራቸው 'የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ' በሚል ርዕስ በመጽሐፍ መልኩ ታትሟል። ትምህርት የሚያስፈልገው ለዕውቀትና ሠናይት (መልካም ለማድረግ) መሆኑን በሰፊው ገልጸዋል። በቅርብ ዓመታት ከላይ እስከታች ትምህርትን የሚያጠፉ ተግባራት በግልጽና በረቂቅ መንገድ እየተካሄዱ ነው። ትምህርት ለዓመታት የማይማሩ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ልጆች በአገሪቱ አሉ።

በጥድፊያ የተጀመረና በቂ ዝግጅት ያልተደረገበት የትምህርት ፖሊሲ ተተግብሯል። መጽሐፍ ሳይደርስ፣ መምህር ሳይዘጋጅ ወዘተ አዲስ ፖሊሲ ተተግብሯል። መጽሐፍን ያህል ነገር በአንድ ወር አዘጋጁ ሲባል የሚጠቅምም የማይጠቅምም ነገር ማጨቅ እየተለመደ ይሄዳል። ይህ ከሚሆን ጊዜ ተሰጥቶት ቢሆን ጥሩ ነበር። ካልሆነ ትምህርት ሊባል አይችልም።

በሌላ መንገድ 12ኛ ክፍል ተፈትኖ የሚያልፈው ተማሪ ተመጥኖ አንድ ዩኒቨርስቲ ቢያስተምረው የሚበቃ ከሰላሳ ሺህ ያልበለጠ ተማሪ ዩኒቨርስቲ እንዲቀላቀል ተደረገ። በዚህ ሁኔታ መምህሩ ሥራ እንዲፈታ ተደረገ። ይህንን መሠረት አድርጎ የሠራተኛ ቅነሳ እንዲደረግ በረቂቅ መንገድ ይሠራል። ዲፓርትመንቶች እንዲዘጉ ይወሰናል።

ይህ ሲደረግ ተጠንቶ ወይም በዲሞክራሲያዊ አካሄድ ባለድርሻ አካላት ተጠይቀው አይደለም። የኢትዮጵያ ህዝብ በሰላሳ ዓመት ውስጥ 200 ሚሊዮንን ያልፋል። ያን ጊዜም ሆነ አሁን ዩኒቨርስቲ ያስፈልጋል። ዕውቀት ያስፈልጋል።

ምሩቃን ባለሙያዎች ያስፈልጋሉ። ባይሆን መመረቅና ሥራ መያዝን ለመነጠል መስራት ይቻላል። የበጀትንም ጉዳይ ማስተካከል ይቻላል። የግልንም ሆነ የመንግሥትንም ዩኒቨርስቲዎችንና ኮሌጆችን በህግና መመሪያ ብዛት መዝጋትና ማስቸገር ለማንኛውም አገር አይጠቅምም። ይህንንም አስመልክቶ መጠየቅ ከሁሉም ዜጋ የሚጠበቅ ነው።

አንድ ሚኒስትር ወይም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዩኒቨርስቲ እዘጋለሁ ሲል በዝምታ ማለፍ ያልተገባ ነው። ግልጽ እንዲሆን የምፈልገው ጉዳዩ የመምህራን ሥራ ማጣት ብቻ አሳስቦኝ እንዳልሆነ ነው። መምህራን ሥራ ቢለቁ እንኳን ከዚህ የተሻለ እንጂ ያነሰ ገቢ እንደማያገኙ አስባለሁ። ሁሉም አካላት ተመካክረውና አስበውበት ለትምህርት አስፈላጊው ትኩረት እንደሚሰጥ ተስፋ አደርጋለሁ። ሐሳባችሁን ስጡኝ። እንወያይበት።

©Mezemir Girma

የደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ቋንቋና እና ስነ ፅሁፍ መምህር !


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

25 Jan, 11:59


#መሀል_ሜዳ


remedial ተማሪዎችን ጠርቶ ለማስተማር ዝግጅቱን እያጣደፈ የሚገኘው የመንዝ መሀል ሜዳው ካምፓስ አሁናዊ ገፅታ ይሄንን ይመስላል።


ዩኒቨርስቲው የካቲት 1 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎችን ማስተማር እንደሚጀመር ከውስጥ የደረሰን መረጃ ያመለክታል።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Jan, 11:41


መልካም እድል ለደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲይ የስፖርት ሉኡካን ቡድን!!!

በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት  ከጥር 17-26/2017 ዓ.ም. በሚካሄደው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስፖርታዊ ውድድር ላይ የሚሳተፈው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልዑካን ቡድን አባላት በዛሬው ዕለት ከቀኑ 8፡00 ላይ ጉዞውን ጀምሯል።


መልካም እድል ይሁንላችሁ!!




@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

23 Jan, 19:48


#remedial



የመግቢያ ቀን ተነገረ ወይ እያላችሁ በውስጥ መስመር ለምትጠይቁን ተማሪዎች ።


1.መግቢያዎች ቀን ገና አልተወሰነም ነገር ግን ጥር መጨረሻ or የካቲት መጀመሪያ ላይ ትምህርት መጀመራችሁ አይቀርም !

2. የምትገቡት መሀል ሜዳ ካምፓስ ነው።


በዚህ ልክ እንድትዘጋጁ ነው የምንመክራችሁ።



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Jan, 13:21


😖😖😖

ጋጠወጥ ትውልድ ትልቁን ቀይ መስመር ሲያልፍ ቆመን አንመለከትም። ማንም በማንም ሀይማኖት ጣልቃ መግባት የሌለበት ቢሆንም እነዚህ ስድ አደጎች ያደረጉት በቀላሉ የሚታይ አይደለም።

የእነዚህን ልጆች

ስም
ብሎክ
ዶርም

department

የሚያውቅ ተማሪ በውስጥ አሳውቁን 🙏

ልጆቹ አሁን በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉ መሆኑን ሰምተናል ነገር ግን እነዚህ ልጆች ላይ አስተማሪ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ ትግሉ ከልጆቹም ከዩኒቨርስቲውም ጋር ይሆናል።

አምቦ ዩኒቨርስቲ ለሁሉም አስተማሪ የሆነ እርምጃ በዩኒቨርስቲው Discipline እንዲሁም በፍርድ ቤት በወንጀል ህግ እንዲቀጡ ማድረግ ይኖርበታል።




@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Jan, 12:06


#inbox

ሰላም info center የሁልጊዜም ድምጻችን እንደው ከሰሞኑ የታዘብኩትን ነገር ላካፍላችሁ ትምህርት ሚኒቴር እንዲህ ይላል።
ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም  ቀን ጀምሮ 100 ብር እንዲሆን አዟል በዚህም መሰረት ሜኑው እንዲቀየር ተደርጓል።እኔም ከታዘብኩት መካከል የዳቦ መጥን ከነበረው መጠን በ 20 ግራም እንዲጨምር ተደርጓል። 
ከታላከው ደብዳቤ ላይ  ያለውን ሜኑ የመልከቱት?

ዳቦ ከሌሎች ግብዐቶች ጋር ሲቀርብ ማለትም ከፍርፍር፤ከቅንጬ እና ከመሳሰሉት ጋር ሲቀርብ 120 ግራም  ብቻውን ሲቀርብ 150 ግራም ይላል።
ይህም ማለት ብፊት እንጠቀመው ከነበረው 20 ግራም ጭማሬ አሳይቷል ማለት ነው ።

ትዝብቴ
                                   1፡ዳቦው በግራም ሲልካ ያሁኑ ነው የፊተኛው የሚበልጠው ?
                                   2፡ክፊተኛው ዳቦና ከአሁነኛው ዳቦ ጥራቱን የጠበቀው የትኛው ነው?
                                   3፡ምን አልባት ጭማሬው የኛን ግቢ ታሳቢ አላደረገ ይሆን እንዴ ?
                                   4፡እህ ወጪ ማጋራቱስ የሚሰራው በ 100 ግራም ነው ወይስ 120 ?
                                   5፡ተሜ  ግን ተመችቶህ ነው እየተመገብክ ያለሀው ?

NB ፡    ግን ጭማሬው ( 20 ግራም ) ወደላይ ነው ወደ ታች ? ስላልገባኝ  ነው።

         ከዳቦ ውጪ
                                     6:ቤተ-መፅሃፍ WIFI ከጠፋ አንድ ሳምንት አልፎታል እንዴት ነው ነገሩ ግዜው የ FINAL EXAM  እና የ EXIT ውቅት አይደለም እንዴ? እኛ ከወር በኋላ በየዶርማችን ስንጠብቅ (ማለትም አቶ ባዩ እንዳሉት ማለት ነው” አንድ ወር ስጡን በየዶርሙ እናስገባለን “ በለው እንደ ሰከሱን ማለት ነው) ጭራሽ  librarym  ለመጠቀም ሳንታደል እንቅር እንዴ።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

19 Jan, 16:18


#ጥምቀት


ሙዚቃውን እንደ ባህል ለመዝናናት ብቻ ሳይሆን ውስጥ ላይ ተጨምቆ ታምቆ የተቀመጠውን ያረረ የበሰለ ማህበረሰባዊ በደልን ጭምር የገለጥንበት ነው። ይህ ሙዚቃ ትልቅ መልእክት አለው ምሁራንን ከሚያፈልቀው ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም ተማሪ እና ተመራማሪ ከሆኑት ኢንጅነሮች ፣ ዶክቶሮች ፣ accountat ፣ economist እንዲሁም ባለ ብዙ ሙያ ከሆኑ ምሁራን የዛሬ ተማሪዎች የተሰነዘረ የውስጥ የህመም ስሜት መግለጫ ነው። ማንም ስለተማረ እውቀት ስለጨበጠ or የተለየ ተስጥኦ ቢኖረው እንኳን ቢዚች በ አላዋቂዎች በምትመራ ሀገር ተስፋ የለውም ይህ ብቻ ሳይሆን እንዲኖር እንኳን አይፈቀድለትም። ታዲያ ዛሬ ላይ ይህንን የተገነዘቡ እኝህ የሀሳብ ባለቤት ምሁራን ተማሪዎች ነገሮችን ሁሉ ገምግመው የመፍትሔ መንገዱ መውዜር መሆኑን ተረድተዋል ለዚህም መውዜር አማረኝ በማለት ሀገሪቱ ላይ ያለውን አጥፊ ስርአት በመውዜር ብቻ መነቀል እንዳለበት ጥሪቸውን አቅርበዋል።

ዳኜ ዋለ ''ቀረርቶ ብቻ ነህ ሲሉት ኖረውታል
ፎክሮ ሲተኩስ ያመለጠ የታል ''

ብሎ እንደተቀኘው ከዚህ ቡሀላ ስርአቱ ላይ ፎክሮ መተኮስ ብቻ መፍትሄ ይሆናል።



ክብር ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች 💪🙏

የ አመት ሰው ይበለን!

11/5/2017 ዓ.ም

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

19 Jan, 12:07


#ጥምቀት


ጥምቀትን በንጉሱ በአፄ ዘረአ ያዕቆብ ከተማ ደብረ ብርሀን ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በተለየ ድባብ እያከብርን እንገኛለን! መልካም በአል መልካም ጥምቀት ለሁላችንም 🙏


© DBU info Center

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

18 Jan, 12:11


#Update‼️
#NGAT ውጤት ተለቋል

በሚከተለው Link የመፈተኛ Username በማስገባት ማየት ትችላላችሁ።👇
https://result.ethernet.edu.et/ngat_gt44540sfsdfdf6767dfddd


መልካም ውጤት!


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

17 Jan, 16:14


በጤና ጣቢያው መድኃኒት የሚባል ነገር የለም። እናተ ተማሪዎች ናችው እኛን ልታናግሩን አይገባም? ሆነ መልሳቸው።

እኛም ምናልባት አሁን ትክክለኛውን መድኃኒት ጽፈውልነ ከሆነ ብለን ከውጭ ገዝተን መጣን አልኩህ።

እናም የባለፈው ጩኸታችንና ትግል የቁራ ጩኸት ነው የሆነብነ። ጭራሽ በጤና ጣቢያው ባሰበት እንጂ፣ እንደት ከአንድ ዩኒቨርስቲ እንዲህ የወረደና የቆሸሸ አገልግሎት ይሰጣል? ለነገሩ ምን ይደረግ በሙስናና በዘመድ ይሸጎጡበታል (ይኮለኮሉበታል) እንጂ በእውቀት መች ሆነና።

ይህን ነገር ይቀርፉታል ብየ ሳይሆን ያው ሁላችሁም ታውቁት ዘንዳ ነው።

ይህ ከውጭ የምንገዛው መድኃኒት ኋላ ከተማሪ ኮስትሼር ጋራ ይጻፋል። አንተ ግን በብርህ ነው የታከምክ።
እንደት ከተማሪ ይዘርፋሉ? የዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ተሟጠጠ ይሆን ወደ ተማሪ የወረዱት! እናውቃለን እኮ አድስ አበባ ለ አንድ ቀን ደርሶ መልስ ሄደው የ አስር ቀን ውሎና አዳር ውሎአበል አሰርተው ዩኒቨርስቲውን እንደሚግጡት? በምን አመሃኝተን እንሂድ እኮ ነው የሚሉት? እና ተሟጠጠ ይሆን እንዴ ፋይናንሱ? የዩኒቨርስቲው በጄትስ እንዳው ለተማሪ ምንም ያደረገው ነገር የለም? ለጤናው እንኳን አይሁነው? ሹርፕ የለም ተብሎ እንዴት "ሹርፑ ለቋሚነት አይሆንህም፤ ስለሆነም ከኒናውን እንስጥህ?" ተብሎ ይነገራል። በጤና ላይ ቁማር የሚሰራ ብቸኛው የደደቦች ስብስብ ይህ ዩኒቨርስቲ ብቻ ነው።

የተማሪ ሕብረትን ተውት? እንዳሻንጉሊት ነው የቆጠሩት! እነሱም ቢሆኑ ጭራሽ አብረው ነው እንደተማሪ የሚያሙልህ? ሲሆን አይጋፈጡም ቢጋፈጡም ከምንም አይቆጥሯቸውም? እንዳልጠቆር የሚባል ይሉምታ ሰፍቶ ይዟቸዋል።

ስለሆነም ብዙ ነገር ባነሳ ደስ ባለኝ ነገር ግን ስለዚህ ስለጤና ጣቢያው ነገር ከቻላችሁ ለትላልቅ ሚድያዎች አድርሱልን ካልቻላችሁ እናንተ ተማሪ ያውቀው ዘንዳ አድርሱልን።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

17 Jan, 16:14


ሰላም info-center ዎች እንደት አላችሁ። አንድ ሀሳብ ማንሳት ፈለግኩኝ። ምን መሰላችሁ
ዛሬ አንድ ጓደኛየን አመመውና ጤና ጣቢያ ይዤው እሄዳለሁ። ልጁ ከዚህ ቀደምም ስለሚያመው ሂዶ ያውቃል። ያመመው ደረቅ ሳል ነገር ነው። ሁለት ተቃራኒ ነገር ነገሩት፣ ምን መሰሉህ!
1ኛ. ፊት ቀን ሲሄድ ሹርፑ ለጊዜው ነው የሚሆንህ ስለዚህ በቋሚነት የሚነቅልልህ ከኒናው ነው ብለው ይሰጡታል። እሽ ብሎ ያንን ከኒና ታቅፎ መጣ፣

2ኛ. እኔ ጋ እንደሄድነ ከሌላ የጤና ባለሞያ ጋ ደረሰው። ሴቶች ናቸው። ጭራሽ በወሬ ተወጥረው የታመመ ሰው የመጣ አይመስላቸውም አልኩህ ሌለኛዋም ትመጣለች ደግሞ ትወጣለች። ጭራሽ ስነ ምግባር የሚባለው ነገር የለም። እንዳው ስነ ምግባሩ ይቅር በልክ ቢያነጋግሩስ?
ምናሉት መሰለህ ቁጥር አንድ ላይ ስለ ከኒናው እንደጻፍኩልህ ልብ በል። አሁን ደግሞ ከኒና እንደት ይሰጡሃል። ምን አስበው ነው እያሉ ተገረሙ። ተመልከት እንግዲህ ተማሪውን እንዳሻንጉሊት ነው የቆጠሩት። ይህ ተማሪ ባለበት ሕመም ላይ ተጨማሪ ህመም አልጨመሩበትም ብላችሁ ታስባላችሁ? እንደት በጤና ላይ እንዲህ ይቀልዳሉ? ምን እየተካሄደ ነው ያለ? (ልብ በሉ እያወራነው ያለው ስለ ጤናችን፣ ስለ ሕመማችንና ከሕመማችን ጋ የማይሆን መድኃኒት ስለሚሰጠን፣ ለሌላ ሕመም ተጨማሪ ስለሚሆን የጤና ጣቢያ አገልግሎት ነው። #እንደ_ቀላል_ነገር_አትዩት

ሌላው ከላይ በፎቶ ያያያዝኩልህ በሁለተኛ ጊዜ ሲሄድ የጻፉለት ወረቀትና ሹርፕ ነው። ይህን ወረቀት ይዘህ ሂድና ከውጭ ከመድኃኒት ቤት ገዝተህ ተጠቀም አሉት! ለምን? ከውጭ እገዛለሁ ከዚህ አትሰጡኝም? ተማሪ እኮ ነኝ ይላቸዋል። እኛ ሁል ጊዜ እንደዚህ ነው የምናደርገው አንተ እኛን ልትጠይቀን አይገባም? እያሉ አበዱ አልኩህ! ጭራሽ በነሱ ባሰ አልኩህ። አይድረስ እኮ ነው?

ከታች ይቀጥላል...

DBU info Center

16 Jan, 07:24


በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተናን Exit Exam ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።                                                                                                                               
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

14 Jan, 19:06


#inbox


ይድረስ ለinfo center የሁልጊዜም ድምጻችን አሰሚ!!!
በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ለተማሪዎች ህብረት ቅርብ የሆነ ሰሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ ሰው ለማውራት ሞክሬ ነበር እናም ሰለ በሰሞኑ (ከህዳር ማለቂያ እሰከ አሁን ድረስ) ያለውን የዳቦ ሁኔታ ምን ሆኖ ነው ግን ዳቦ ነው ወይስ ቂጣ ብየ ጀመርኩለት እርሱም እነደኔ ሆድ የባሰው ነው መሰለኝ ጉዱን ዘረገፈልኝ። ሰለ ዳቦው የነገረኝ ነገር እጅግ አስቆጥቶኛል ለዛም ነው info center እንዲያውቅልን የፈለግኩት። ይህ ዳቦ እንድህ የሚሆነው የአገልግሎት ጊዜው ስለማይታወቅ ነው (Exepairdate) ስለሌለው ነው ያማለት እኛ ዳቦ እያልን የምንበላው የአገልግሎት ጊዜው ያለፈም ሊሆን ይችላል።ግብአቱ ሲገባም መሬት ላይ ያሉት ዳቦ ጋጋሪዎች ይህ ዱቄት ችግር አለበት በማለት የሞገቱ ሲሆን የተማሪዎች የምግብ ቤት ሃላፊ አቶ አሸብር ፣የምግብ ቤት ግብአት ጥራትናቁጥጥር አቶ ቤተማሪያምና ወ/ሮ ቤቲ ፣አቶ አለምነው መልካሙ የተማሪዎች አገልግሎት ዲን፣ አቅራቢው አካል የግቢው የጀርባ አጥንት መገዘዝ(የመገዘዝ ሰቦች)፣እዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ፣የኛ ተወካይ ተብየ የተማሪዎች ህብረት የምግብ ቤት ዘርፍ ተጠሪ ስሙን እናንተ አጣሩት ፣በጣም የሚያሳፍረው እና የሚያሳዝነው ደግሞ የግቢው ጸረ-ሙስና ተብየ ጋር በመሆን በመደራደር ወደ 400 ኩንታል ሊሀም ዱቄት በተከታታይ ለ3ቀን በማስገባት ቂጣ ይሁን ዳቦ የማይታወቅ ያበሉናል 😭😭😭 ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን አንዳንድ የተማሪ ህብረቶች ችግሩን በመከታተልና በተደጋጋሚ ዳቦ ቤት በመሄድ የችግሩ መንሰኤ ምን እንደሆነ ደርሰውበት ዱቄቱ መውጣትና መደፋት እንዳለበት ተነጋግረው ቢለያዩም በቀጣዩም ቀን ምንም አይነት ለውጥ እንዳልመጣ በመረዳት አሁንም እንዲወጣ ተማጽነዋል። በመጨረሻም አንደኛው ተደራዳሪ የራሳቸው ሰው መሆኑን ሲያረጋግጡ በህብረቱ መካከል ትልቅ መከፋፈል እንደተከሰተ ነው የነገረኝ። በጣም ያሳዝናል የተማሪዎች ህብረት ሌቦች ሲባል አላምንም ነበር ነገር ግን አሁንም ቢሆን የተረዳሁት ሌባም ባለጤናም እንዳለ ነው።info center ለዝህ ህዝብ አንድ ውለታ እንድትውልለት እፈልጋለሁ ማለትም ይህ አገልግሎቱ ያለፈ ዱቄት ከ1ወር በኋላ ትላንት በቀን 05/05/2017ዓ.ም መውጣት ጀምሯል አሉ በእርግጠኝነት ገበያው ላይ ነው የሚቀላቀለው ለዝህ ምስኪን ህዝብ ድረስለት።N.B ለተማሪዎች ህብረት ተብየዎች ደግሞ ማስጠንቀቂያ ይሰጥልኝ አሁንም ቢሆን ዳቦው ምንም አይነት ለውጥ እያሳየ አይደለም ማዳበሪያውን እየቀየሩ መልሰው እያመጡት እንዳይሆን ነገርየው "አልሸሹም ዘወር አሉ" ነው። 💪💪💪ሰላም ውሎን ተመኘሁላችሁ አድስ ነገር ሲኖር share የምናደርግ ይሆናል🙏🙏


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

14 Jan, 19:01


#inbox

selam endet neh bezarew elet maletm maksegn 06/04/2017 yewet etret tekesto betam bzu temariwpoch sinkaku neber yaw enem andu tenkaki mehonen salresaw malet new enam berbere bewha tebetbto neber yekerebeln yaw amarach slelele beltenewal




ዛሬ ምሳ ሰአት አጋጥሞ የነበረውን የወጥ እጥረት በርካታ ተማሪዎች እንደተበሳጩበት በውስጥ መስመር እየላኩልን ይገኛሉ ።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

14 Jan, 18:29


#🤔


guys የዳቦ መጠን ግን ስንት ግራም ነው? ለኔ ብቻ ነው ትንሽ መስሎ የሚታየኝ ወይስ ለሁላችንም ነው?

የሰሞኑ ትዝብት እና አስተያየት

1ኛ. ካፌ በምንመገብብት ሰአት ሰአቱ ሊያልቅ ሲል አካባቢ አንደኛው ካፌ በር ይዘጋና ከፍተኛ ሰልፍ ይኖራል ለምን እስከመጨረሻው ሰአት ድረስ ሁለቱም የካፌ በር ክፍት አይደረግም ? ይህ እንዲስተካከል እንፈልጋለን።

2ኛ. ምግብ ተመግበን ከወጣን ቡሀላ እጅ ለመታጠብ የምንጠብቀው ወረፋ በጣም ምርርርር ያስባለኝ ነገር ነው እጅ መታጠቢያው ጋር ያሉት የተበላሹ የውሀ ጡቶች ለምን አይስተካከሉም?

3ኛ. ጠዋት ቁርስ ላይ እሩዝ እና ቅንጨ በሆነ ቀን ቶሎ አልቆ ፍርፍር የድረስ ድረስ ተፈርፍሮ እየበላን ያለንበት ሁኔታ አለ። ይህ ነገር ለምን እና እንዴት ሊያጋጥም ቻለ በተማሪው ልክ ለምን ቀድሞ አይዘጋጅም?

ማታ ላይ የወጥ እጥረት አጋጥሞ የሚያውቅበትም ቀን አለ!


በፊት የነበረውን ጭልፋ በትንንሽ መቀየራችሁ ግን ያልተባነነ ነው የሚመስላችሁ 😏


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

13 Jan, 17:40


#Notice


ሰሞኑን እየተከሰተ ያለውን የመሬት መንቀጥቀጥ አስመልክቶ ከደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ መምህራን የተሰጠ ማብራሪያ እና የጥንቃቄ መልእክት ከላይ አያይዘናል።

አንብቡት
.

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

11 Jan, 18:07


#Exit_Exam


የ Exit exam በጥር ወር ለሁለተኛ ጊዜ እና ከዛ በላይ የምትፈተኑ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ጊዜ በመጪው ሳምንት እንደሚገለጽ ከትምህርት ሚንስትር ያገኘነው መረጃ ያሳያል ምዝገባው በ online ስለሆነ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን ፈተናው ከ ጥር 26 -30 ባለው ጊዜ ውስጥ የሚሰጥ ይሆናል ።

መረጃውን ለሚመለከታቸው አካላት share አድርጉላቸው!

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

10 Jan, 14:30


#ፋኖ

ትላንት ምሽት በአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ ነጎድጓድ ክፍለ ጦር ልዩ የኦፕሬሽን ቡድን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በሚገኙት የፌደራል ፖሊስ አባላት ካምፕ ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን በመፈጸም በርካታ የጦር መሳሪያ እና የተወሰኑ የፌደራል ፖሊስ አባላትን መማረክ ተችሏል። ግቢው ውስጥ ያሉ የፌዴራል ፖሊስ አባላት ዘረፋ ላይ መሰማራታቸውን ካሁን በፊት የገለፅን ሲሆን አሁን እስከ ቅርብ ጌዜ ድረስ የሌብነት ስራቸውን እንደቀጠሉ መረጃዎችን በማሰባሰብ ቆይተን ነበር። በቅርቡ የተወሰዱ የፌዴራል ፖሊስ አባላትን Interview አድርገን በዚሁ ቻናል ለማቅረብ እንሞክራለን።

#viva_FANO


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

07 Jan, 02:40


#ገና

"በዚህም የእግዚአብሔር ፍቅሩ በእኛ ላይ ታወቀ፤ በእርሱ ሕይወት እንኖር ዘንድ አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና።"
1ዮሐ. 4÷9

መላው የዩኒቨርሲቲያችን የክርስትና ሀይማኖት ተከታይ ተማሪዎች እና ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ2017 ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን ።

መልካም በዓል።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

03 Jan, 12:21


#



.What amazing day it was!


አንተ ማነህ.........


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Jan, 11:16


#ምግብ

jan 1, 2025 የፈረንጆቹ የ 2025 የመጀመሪያ ቀን ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የታሪክ turning point ሆና ተመዝግባለች! ከሰሞኑ ያደረግነው ከፍተኛ የአመፅ እንቅስቃሴ በትንሹም ቢሆን ፍሬ እያሳየ ነው።

ቁርስ ፣ መኮረኒ በዳቦ
ምሳ፣ ሽሮ በድንች ለተማሪዎች መቅረብ ጀምሯል ነገር ግን ድንቿ አለ ለመባል ያክል ብቻ እንደሆነች እያየን ነው መጠኑን ትንሽ ጨመር አድርጉበት ለማለት እንወዳለን።




Happy new year 🎉🎆




@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Jan, 06:16


#ምግብ



የዛሬው ቁርስ እንዴት ነበር?


ዛሬ ረብዑ ጠዋት መኮረኒ በዳቦ በደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ለመጀመሪያ ጊዜ የተበላበት እለት ነው።


ይህች ቀን ታሪክ ነች 😍


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

31 Dec, 18:31


#remedial


የ remedial ተማሪዎችን በተመለከተ

የመግቢያ ቀን መቼ ነው?

የመግቢያ ቀን ገና officially announced ያልተደረገ ሲሆን ጥር መጨረሻ ሊጠራ እንደአሰበ መረጃ ካሁን በፊት አሳውቀናችኋል።

የት ነው የምንገባው?

100% በላይ እርግጠኛ ሆነን የምንነግራችሁ የምትገቡት መንዝ መሀል ሜዳ የሚገኘው ካምፓስ ነው።

እስከዛው የራሳችሁን ፕሮግራም አውጥታችሁ እራሳችሁን ማዘጋጀት ትችላላችሁ።



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

30 Dec, 07:11


#NGAT

የ NGAT ፈተና መመዝገቢያ ቀን ከ 21-25/04/2017 መሆኑን ትምህርት ሚንስትር ገልጿል።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

30 Dec, 04:18


#Gc_birth_day


2013 ባች ተማሪዎች ባመረ በደመቀ ፍክት ባለ ሁኔታ Gc birth day ያከብራሉ 👍


መልካም በአል 😘🥰



#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

29 Dec, 18:17


#inbox

ከ አስራት ወልደየስ ካምፖስ የተላከ 💬መልእክት



ዋና  ዋና የተጠየቁ ጥያቄዎች አልተመለሱም

ከዛሬ ጀምሮ  የምግብ ቤት የራት መዝጊያ ሰአት ወደ ነበረበት ተመልሶ ከምሽቱ 1:00 ሆኗል።

በተጨማሪም ነን ካፌ የምትመዘገቡ ተማሪዎች የምግብ ቤት አገልግሎትን እስከ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም ድረስ መጠቀም ትችላላችሁ። ከጥር 1/2017 ዓ.ም በኋላ ክፍያ ስለሚፈጸም መጠቀም አትችሉም።



#ፍትህ_ለተማሪዎች



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

29 Dec, 10:12


#አሳዛኝ


4 ተማሪዎች ማታ አምሽታችኋል በሚል ምክንያት አትገቡም ተብለው ሲመለሱ በሌቦች ስልካቸውን እንደተቀሙ ለ DBU info Center መረጃውን ልከዋል። ዝርፊያው የተቀነባበረ መሆኑ አይቀርም የሚል ጥርጣሬ እንዳላቸውም ገልፀዋል። ድርጊቱ ከበር ላይ ጥበቆች አትገቡም ፌደራል ፖሊሶች ከልክለዋል ብለው ብንለምንም እምቢ ሲሉን አልጋ ለመፈለግ ስንመለስ ከዛው ከበሩ ሳንርቅ ካምፓስ ገበያ ፊት ለፊት ዘራፊዎች አግተው ወስደውብናል ብለዋል። ምሽት 1:46 አካባቢ እንደሆነ ገልፀዋል!





#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 07:39


#now

ተሻሽሏል or ተጨምሯል የተባለው ምግብ ከላይ በቀይ የተፃፈበት ነው ሌላው ካሁን በፊት እንደነበረ ይቀጥላል።

#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 07:20


#ምግብ



በሳምንት 5 ቀን እራት በተለምዶ ኮብል በመባል የሚታወቀው ወይም አተር ክክ ነው 😟

#ፍትህ_ለተማሪዎች


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 07:17


#now


ለማንኛውም ከዚህ በኋላ የሚኖረው የምግብ ሜኑ ይሄ ነው

#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 07:14


#now


አትክልት እናንተ ሳታዩት ቀርታችሁ ነው እንጂ ድንች ጭምር እየሰራን ነበር ወጡ ውስጥ እየተባለ ነው 😁


#ፍትህ_ለተማሪዎች


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 07:11


#now



#1Kg_meat_for_26_student





አንድ ኪሎ ስጋ ለ 26 ተማሪ ነው ወደፊት የሚቀርበው 😁😁


እኔ ግን 1 ኪሎ ለ 26 ብንበላ ፆም ገደፋችሁ ብሎ ፈጣሪ የሚቆጠረው አይመስለኝም ባይ ነኝ 😜


#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 06:44


#now

የምንመግባችሁ በ miracle ነው እንጂ ገንዘቡ አይበቃም 😁

የተከበሩ የተማሪዎች ዲን አለምነው 😁😁

#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 05:08


#ምግብ


ቁርስ አርብ ጠዋት እሩዝ በዳቦ ሆኗል 😁 !!



#ፍትህ_ለተማሪዎች


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 04:13


#inbox


Selam demetsachen ye 2013 batch temari temari enkewan rasen balele des yelegnal gen mn yedereg alew temari hogne haun eyeseman yale were ale nege sebeseba ale eza sebeseba lay wanaw agenda ke exit bewala monosedew  class haun enedenosed liyasasebu nw eyetebale nw egna mechawocha nen ende 2 wer asekemetewen haun dereso endi yale dubeda research ale apparent ale egna enesu be miracle kariya abelun ena be miracle memar aleben ende yehe revenge kalehone ye tenegna asetesaseb ayedelem lemanegnawem ena mekawemachin ayekerem wesanew ketewesene enkewan manemar ena shanta yezen menota mehonun linasaseb enodalen yehen asemalen

*

የ2013 ባች ተማሪዎች ከ exit ቡሀላ ትወስዳላችሁ ተብለው የነበረውን ኮርስ አሁን ትወስዳላችሁ መባሉ ፍፁም ተቀባይነት እንደሌለው እየገለፁ ይገኛሉ። የቀረን 1 ወር ነው። crash program ይቅርብን እያሉ ይገኛሉ ። ውሳኔው የማይቀየር ከሆነ........




#ፍትህ_ለተማሪዎች


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Dec, 03:51


#መረጃ

ዛሬ የተጠራውን ስብሰባ በተመለከተ DBU info Center መረጃዎችን ስታጣራ ቆይታለች በዚህም የዩኒቨርስቲ አመራሮች ትላንት ሴኔት አዳራሽ ተሰብስበው የነበሩ ሲሆን እንዴት ይህ ሊፈጠር ቻለ? አስተባባሪውስ ማነው? የሚሉ ጉዳዮች ተነስተው የነበረ ሲሆን ወደፊት እንዳይደገም ምን አይነት እርምጃ እንውሰድ የሚሉትም ተነስተዋል። በዚህም የመጀመሪያው የክፍል ተወካዮችን እና አንዳንድ ልጆችን የተማሪ ህብረትን ሰብስቦ ዩኒቨርስቲው ከሌላው የተሻለ እንደሆነ ገለጻ ማድረግ ከዚህ ውጪ እወጣለሁ የሚል ካለ እርምጃ እንደሚወሰድበት መናገር የሚለው ላይ ተስማምተዋል።

እናም የዛሬው ስብሰባ ዋናው አጀንዳ
1, 100 ብር ትንሽ እንደሆነች ለመናገር እስከ ለምሳ ለቁርስ ለእራት አካፍሉት የሚል ጂኒጃንካ ለማውራት እና ከፈለጋችሁ non cafe ሁኑ ለማለት

2, cost share ትምህርት ሚኒስትር ያወጣው መመሪያ ነው ወር አንቀናንስም ተግባራዊ ይሆናል ለማለት

3, calander በተመለከተ ወደፊት እናስተካክላለን የሚል መልስ ለመስጠት

4, የመግቢያ ሰአት የአካባቢው ነበራዊ ሁኔታ የሚል ተራ ወሬ


እና መሰል ወሬዎችን ለማድረግ ታስቦ እንደሆነ መረጃውን የ DBU info Center የውስጥ ምንጭ ገልጿል።


በተጨማሪም የተወሰዱ የእርምት እርምጃዎችን ለመገምገም እና በሂደት ለማስተካከል ጊዜያዊ ኮሚቴ ይዋቀር በሚል ተላላኪዎችን ለማፍራት እንዲሁም አንዳንዶቹን ተላላኪ አልሆንም የሚሉ እና ግትር የሚሆኑ ልጆችን ለማጥመድ በዩኒቨርስቲው ደህንነት ሀላፊ አበበ እና በተማሪዎች ዲኑ አለምነው በኩል ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ይገኛል። አንዳንድ ያስተባብራሉ ከሚባሉ ልጆች ጋር የዩኒቨርስቲው ደህንነት ሀላፊ የስልክ ልውውጦችን ያደረጉበትን መረጃ DBU inco Center ተመልክታለች። ከሰውየው ጋር ንግግር የምታደርጉ ተማሪዎች ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እያሳሰብን ዶባው አበበ ዋ ብለናል።


#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

26 Dec, 12:20


#notice




ነገ የየክፍል ተወካዮች እንዲሁም ተፅእኖ ፈጣሪ ናቸው የተባሉ የግቢያችን ተማሪዎች አስተዳደር ህንፃ ሴኔት አዳራሽ ስብሰባ እንዲቀመጡ ተፈልጓል።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

25 Dec, 04:16


#

ይሄው ባገራችን በሙህራን መንደር
ዳቦ ለሚጠይቅ የሚለግስ በትር
እስኪብርቶ ለያዘ ቦምብ የሚወረውር
ጥያቄን ሊጠይቅ በሰልፍ ሲወጣ
ኮማንዶ አድማ በትን ኦራል የሚያስመጣ
እራበኝ ለሚለዉ ጥይት የሚለግስ ጭስን የሚያጠጣ
የተማረ መሀይም አላዋቂ ምሁር
ልበቢስ መናኛ የልብ አይነ ስውር
ያስፈራራ ይዟል በሀይል ሊከበር
በእስናይፐር በብሬን እኛን ሊያስፈራራን
በክላሽ በጭስ ቦንብ እኛን ሊበትነን
ኦራል አስከትሎ ከንቲባው መጣልን     ሃሃሃሃሃሃ
ተጠያቂው አካል እያለ ፕሬዝዳንቱ
ምን የሚሉት ፊዝ ነው ከንቲባው መምጣቱ
ምን አገባው እዚህ ምን አጥሎቀለቀው
የሊዚ ቦታ አለ ወይ ከንቲባው የመጣው
እኮ ምን አገባው ምን አቅበጠበጠው
ያለቦታው ገብቶ እንዲህ የሚደነፋው
እንዴትስ ተረድቶት እንዴት አስቦት ነው


#ፍትህ_ለተማሪዎች



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

25 Dec, 03:30


#notice



ዛሬ መደበኛ የመማር ማስተማር ስራው ይጀምራል !


ጥያቄያችን መልስ አግኝቶ ነወይ ለምትሉን ተማሪዎች የለም አለተመለሰልንም ነገር ግን ቢያንስ ይሄንን አንድ ሳምንት ተመልክተን ለውጥ የማይኖር ከሆነ ትግላችንን ከፍ አድርገን እንቀጥላለን።

መልካም ቀን!


#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 19:16


ይህ 👆👆


የላክንላችሁ ዛሬ የነበረው ስብሰባ ላይ የተጠየቀውን የተማሪዎች ጥያቄ እና እነሱ የተናገሩትን ምላሽ ነው።


በጊዜው መገኘት ያልቻላችሁ ተማሪዎች ስሙት።


#ፍትህ_ለተማሪዎች


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 18:47


መግለጫ


መብታችንን ለማስከበር ሁላችንም በአንድነት በአንድ ድምፅ የተሰለፍንበትን ሁነት ስናይ ምን ያክል በደሉ እያንዳንዳችንን እንዳቆሰለ ፣ ጭቆና እንደበዛብን በትልቁ የሚያሳይ እና ይህንን ችግርም ለመቅረፍ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለነፃነት የምንከፍለውን ዋጋ የሚያረጋግጥ ነው።

የአለም ሀቅ የሚያረጋግጠው መብትህ ምንጊዜም በልምጥምጥ እና በልመና እንደማይከበር ነው። አንድ መሆን መደራጀት የመፍትሔ ሀሳብ መፈለግ ወደ እርምጃ መግባት መብትህን የማስከበሪያ መንገዶች ናቸው ። እኛም ያደረግነው ይሄንኑ ነው ለበርካታ ወራት ብሎም አመት ስንበደል ስንታመም ፣እባካችሁ ስሙን ጥያቄያችንን ስንል ቆይተናል ነገር ግን ጆሮ ዳባ ብለው ረግጠውን ቆዩ ፣ በጀታችንን ወደ ኪሳቸው አስገቡ ተማሪዎችን እየለዩ ሲያሰቃዩ ከረሙ ያ ሁሉ ነገር ተደማምሮ ዛሬ በጋራ ቆመን የነሱን ግፍ ለአለም መድረክ አሳውቀናል በየተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በሀገር ውስጥም በውጭም ያለ ህዝብ ተመልክቷል።

ይህ ሁሉ ተደርጎ ግን ምንም አይነት ርህራሄ ከማሳየት ይልቅ ፍፁም የመብት ጥያቄያችንን ወደ ጎን በመውሰድ የተለየ የፖለቲካ አላማ እንደተሸከመ አድርገው በመውሰድ እና የተለመደው አረመኔያዊ ተግባራቸውን በዚህ ምስጊን ተማሪ ላይ ለማሳረፍ ሲፍጨረጨሩ ተመልክተናል። ይባስ ተብሎ ለአንድ ዩኒቨርስቲ የማይመጥን የከተማ ከንቲባ አሳማ or ጎማሬ የመሰለ በድሉ ውብሸት የተባለ ካድሬ በማምጣት (ዩኒቨርስቲ ገብቶ የተማረ አይመስለኝም) የዛቻ እና የማስፈራሪያ መአት አወረደብን ሰማይ ከፍ ምድር ዝቅ ብትልም ግን እውነት ከእውነትነቱ ስለማይቀር ሀቅን ይዘን ትግላችን ይቀጥላል።

በመሆኑም የጠይቀናቸው እያንዳንዳቸው ጥያቄዎች
በአጭር ቀናት ውስጥ ተፈፃሚ ሆነው የማናይ ከሆነ አሁንም ፍፁም በተለየ strategy ትግላችን ከፍ አድርገን የምናካሂድ ይሆናል።

DBU info Center ይሄን ትግል ከፊትም ከጎንም ከኋላም 360 ° እየዞረች ስትታገል ቆይታለች። አሁንም እነሱ በሚሉት ማስፈራሪያ ሳትንበረከክ የተማሪዎችን መብት ለማስከበር እስከ መጨረሻው መጓዟን ትቀጥላለች።



የግርጌ ማስታወሻ

በየሰፈሩ የተደራጃችሁ እድርተኞች የብዙ ተማሪዎችን ጥቅም ለግል ወይም ለተሰበሰባችሁበት የሰፈር ቡድን አላማ ለመጠቀም የምትፈልጉ ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እናሳስባለን። የቡድን መለያየት እና ጎራ መከፋፈል ዳፋው ከባድ መሆኑን እንድትገነዘቡ እንፈልጋለን። ለጊዜው ስም ከመጥራት ተቆጥበናል። ዛሬ ከሰአት የነበረው ስብሰባ ለመታደም የፈጠራችሁትን ክፍተት ተመልክተናል ። DBU info Center ይህንን ጉዳይ በፅኑ ታወግዛለች።

14/04/2017 ዓ.ም

© DBU info Center


#ፍትህ_ለተማሪዎች


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 15:34


#now

እንኳን ደስስ አላችሁ

ካለምንም ጥፋቱ ታግቶ የነበረው ተማሪ ጌታነህ ከፍተኛ ድብደባ ከተፈፀመበት በኋላ አሁን ከቅርብ ደቂቃ በፊት ተለቋል።

#ፍትህ_ለተማሪዎች

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 14:40


#now

አቶ አለምነው ውጪ ውጪውን ምን ያዞረዋል? ወደ አዳራሹ ቶሎ ግባ


DBU info center ቂጥህ ስር ነች ፈሳም!

#ፍትህ_ለተማሪዎች

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 14:25


#now

Guys why not we left the graduation hall? ምንም እርባና ለሌለው ንግግር ለምን ጊዜ እናባክናለን ለምን አዳራሹን ለቀን አንወጣም ።


ድምፃችን የቁራ ጩኸት ይመስለኛል።

#ፍትህ_ለተማሪዎች

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 14:04


#now



DBU info center የመጀመሪያው ጥያቄዋ የታሰረው ልጅ ይፈታ ነው። ልጁ ነፃ ተማሪ ነው ባስቸኳይ እንዲፈታ ታስጠነቅቃለች period.


#ፍትህ_ለተማሪዎች

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 14:01


#now


ለ DBU info center እጅ እንዲሰጣት በትህትና እንጠይቃለን 😜 እጅ ስጡኝ !


አሁን የተማሪዎችን ሀሳብ ወደመቀበል ተገብቷል።


#ፍትህ_ለተማሪዎች



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 13:54


#now



DBU info center ፊት ለፊትህ ቁጭ ብየ እየሰማሁህ ነው አንተ ጋማ ከብት በጭራሽ በአንተ እማ አንመራም።
DBU info center ለተማሪዎች ድምፅ መሆኗን ትቀጥላለች

ጭራሽ በ social Media ነው የምትመሩት ይላል እንዴ!




#ፍትህ_ለተማሪዎች



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 13:48


#now


ውይይይይይይይይይይ መልስ እግዚኦ



ዶክተር ጌትነት እና የሺ አረግ እንዴት አይነት እውቀት ነው ያላቸው 🤔


ሁሉም ነገር ከሌላው ዩኒቨርስቲ የተሻለ ነው ይላሉ እንዴ ጭራሽ!...




#ፍትህ_ለተማሪዎች


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 13:41


#now


የመመገቢያ ሰአት 1:00 ሰአት ድረስ ሆኖአል።


#ፍትህ_ለተማሪዎች


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 13:17


#now

የታሰረው ልጅ ባስቸኳይ ይፈታ!

አለዚያ ንግግር የለም period.


#ፍትህ_ለተማሪዎች

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 13:10


#now

የዩኒቨርስቲው ከፍተኛ አመራሮች 2 ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና የደብረ ብርሀን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከፊት ለፊት ተቀምጠው ፕሮግራም እየመሩ ነው። እኛ ወሬ አሳምሮ የሚናገር ፖለቲከኛ ሳይሆን ችግር የሚፈታ ሀቀኛ አመራር ነው የምንፈልገው።

የተማሪዎች የመብት ጥያቄ ይከበር

#ፍትህ_ለተማሪዎች


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Dec, 13:04


#look


የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምግብ ሜኑ ነው።


why not DBU!


#ፍትህ_ለተማሪዎች




https://t.me/dbuinfocenter12
https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

02 Dec, 21:19


#ሌባ

ይህ ሌባ ዩኒቨርስቲው ውስጥ ተማሪዎችን ለማፈን ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሆነ መረጃዎች ደርሰውናል። ሰውየው የዩኒቨርስቲው የደህንነት ሀላፊ ተብየ ዶባው አበበ ይባላል ካሁን በፊት አሳወቀን እንደነበረው ከፍተኛ ሌብነት ሲፈፅም እና ሲያስፈፅም እንደነበረ ዘግበናል። ይህ ሀ ገድሉ የሆነው ሚሊሺያ አበበ ምሁራን ተማሪዎች ላይ የመሃይም በትር ለማሳረፍ እየጣረ እንደሆነ ነው የደረሰን መረጃ የሚያመለክተው አበበ ምንም አይነት የትምህርት ዝግጅት የሌለው ደንቆሮ እንደሆነም የደረሰን የትምህርት መረጃ ያመለክታል።


ሚሊሺያ እንደሆነ የሚጠቁሙ በርካታ የፎቶ ማስረጃ የደረሰን ሲሆን ከነዚህ ውስጥ አንዱን ከላይ አያይዘናል።

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

01 Dec, 05:19


አንዲት ሀገር ለዜጎቿ መኖሪያ ፣ መከበሪያ ፣ ርስት እና መቀበሪያ እንደሆነች ነበር ታሪክ የሚያስረዳን !!

የእኛ ሀገር ግን መኖሪያ ፣ መከበሪያ እና ርስት የሚለው የታሪክ ዘውግ ተዘንግቶ መቀበሪያ ብቻ መሆን ከጀመረች ዋል አደር ብላለች !!!

ጌታ ሆይ ምን ማለት ይቻላል የሞቱ ወገኖቻችን አንተ ማርልን !!


ፍትህ ሆይ ወዴት አለሽ?


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

29 Nov, 20:22


ከላይ ተነስተው ከነበሩት ጥያቄዎች እስካሁን መልስ ያላገኙ በመሆናቸው አሁንም በትኩረት እንዲታዩ ለማሳሰብ እንወዳለን።

ከቤተ መፅሀፍት እና ዋይፋይ ጋር የተወሰነ ለውጥ ቢኖርም ሙሉ በሙሉ ግን ገና አልተስተካከለም።

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

29 Nov, 06:53


የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መቼ ይሰጣል?

ብዙዎቻችሁ የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰቦች የሚቀጥለው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መቼ እንደሚሰጥ በተደጋጋሚ እየጠየቃችሁን ትገኛላችሁ። ስለሆነም በትምህርት ሚኒስቴር 2017 ካላንደር መሰረት የExit Exam ፈተና ከጥር 14 - 23/2017 እንዲሁም ከሰኔ 02 - 10/2017 እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Nov, 14:08


#welcome

አዲስ ወደ ዩኒቨርስቲያችን የመጣችሁ ተማሪዎች እንኳን በሰላም መጣችሁ እያልን መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።

ግቢው ውስጥ ያሉ ብልሹ አሰራሮችን በጋራ ለመታገልና እና የተማሪዎችን መብት ለማስከበር DBU info Center ሁልጊዜም ካጠገባችሁ ነች።

©DBU info Center



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

25 Nov, 21:08


ይነበብ


#share

ከደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ለሚመለከታቸው የዩኒቨርስቲው አመራሮች የተፃፈ ማመልከቻ !!

ካሁን በፊት ስንጠይቃቸው የነበሩ ማለትም

1,የምግብ ጥራት
2,የመግቢያ ሰአት
3, የ ወጪ መጋራት (cost share) ጉዳይ
4, wifi service
5, የቤተ መፅሐፍት ፀጥታ
6,የመመገቢያ ሰአት ፣


እነዚህ ጉዳዮች ላይ እስካሁን በተለያዩ መንገዶች ጥያቄዎችን እያቀረብን ብንቆይም ምላሽ የሚሰጥ አካል ግን አለነበረም እንደ አንድ የተማረ ዜጋ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ችግሮች እንዲፈቱ በትእግስት እየጠበቅን ቢሆንም ለአንድየ እና ለመጨረሻ ጊዜ ፍትሀዊ የመብት ጥያቄያችንን በፅሁፍ ለማስገባት ተገደናል ስለሆነም ይህ ደብዳቤ የደረሳችሁ አካላት በሙሉ ጥያቄውን ባስቸኳይ መልስ እና ማብራሪያ እንድትሰጡበት እናሳስባለን።

ሙሉ ማመልከታቸው ከላይ ተያይዟል።

መረጃውን ለሁሉም ተማሪዎች share እና forward አድርጉላቸው።

© DBU info Center የተማሪዎች እውነተኛ ድምፅ!


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Nov, 19:13


#ውሀ

ውሀ መጥቷል 🙏🙏

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Nov, 18:31


#ውሀ

ዛሬ ግቢ ውስጥ ውሀ አለመኖሩ ብዙ ነገሮችን ቀይሮ አይተናል ለምሳሌ የመመገቢያ ሳህን እና ወጡ እራሱ ወፍር ያለ መሰለኝ 😜 ግን ደግሞ ጠዋት ላይ ተማሪዎች ፊታቸውን ሳይታጠቡ ሲወጡ እንዴት ነው የሚያምርባችሁ በስማም እንዲህ ቆንጆ ብዙ ኖሯል 😅 ምድረ አመዳም ሁላ ደግሞ Please ለሌላ ጊዜያችሁ ሳትታጠቡ ቅባት አትቀቡ 🤦‍♂️ አንዳንድ ልጆች ተቀብተው ስላየን ነው ዛሬ ።


ወደ ቁም ነገሩ ስንመጣ ደግሞ basic የሚባል ነገር ውሀን ያክል ነገር ጠፍቶ ግቢው አማራጭ አለማቅረቡ በጣም አሳዛኝ እና ምን ያክል እንዝህላል እንደሆነ የሚያሳይ ነው ።


Please ውሀ የጠማው እና መታጠብ የሚፈልግ ብዙ ሰው አለነሰ በቶሎ ይለቀቅ !


ሰናይ 🌆ምሽት

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Nov, 09:47


#update


ኦሮሚያ ባሉ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመፅ እንደቀጠለ ነው ። ምንም የማያውቁ ንፁሀን ተማሪዎች የፖለቲካ ሰለባ እየሆኑ ይገኛሉ ።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Nov, 05:41


#urgent


ድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ብሄር ተኮር ፀብ እንደተነሳ እና በ አማራ ተማሪዎች ላይ ወከባ እና ድብድብ እያደረሰ እንደሆነ መረጃ እየደረሰን ነው ።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

21 Nov, 05:07


#ጥያቄ


የመግቢያ ሰአት እንዲራዘም ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን እያቀረብን እንደሆነ ይታወቃል ነገር ግን ተማሪ ህብረትም ይሁን የግቢው አመራር አንድ ቀንም መልስ ሲሰጥ አላየንም አሁንም የመግቢያ ሰአት እንዲስተካከል በአንክሮ እንጠይቃለን ።

ማታ ማታ የሚንገላቱ ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መቷል ።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

19 Nov, 12:07


የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ለመፈተን እየተዘጋጀሁ ነው ሲል ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ

ትምህርት ሚኒስቴር ባሻሻለው ስርዓተ ትምህርት መሠረት የመውጫ ፈተና በሚል ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና መስጠት መጀመሩ ይታወቃል።

በዚህ መመዘኛም የማለፊያ ውጤት ሳያመጡ የሚቀሩ #ተመራቂ_ተማሪዎች ቁጥርም ጥቂት የሚባል አይደለም።

ይህንን ተከትሎም ብዙዎች መጀመሪያ መመዘን ያለበት መምህሩ ነው፤ ተፈትኖ ብቃቱ በታወቀ #መምህር የተማረን ተማሪ ነው መፈተን የሚገባው ሲሉ ይደመጣሉ።

ሸገር ራዲዮ ይህንን ጥያቄ ለትምህርት ሚኒስቴር አቅርቦ፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘንም ፈተና ሊፈትናቸዉ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ሰምቷል።

ይህንን የነገሩን በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ናቸው።

‘’የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም’’ ያሉት ዳይሬክተሩ አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል።

ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለ #ከፍተኛ_የትምህርት_ተቋማት_መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ብለዋል።

እስካሁን ባለው ስርአት የዩኒቨርስቲ መምህራን ማስተማር ከመጀመራቸው በፊት ያለው አንድ ዓመት፤ እንዴት ማስተማር እንዳለባቸው በተለያዩ ዘዴዎች ትምህርት እንዲያገኙ ይደረጋሉ ሲሉ ተናግረዋል። 
ነገር ግን ይህ በቂ ስላልሆነ ማሻሻያ የሚያስፈልገው ነው ብለዋል።
#ሸገርኤፍም #MoE



ትግላችን ፍሬ እያፈራ ነው ከሁለት አመት በፊት 2015 ላይ መጀመሪያ መምህራን መፈተሽ አለባቸው የሚል አቋም እያራመድን ነበር ።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

19 Nov, 09:43


#inbox


በተስፋ ገ/ሥላሴ ቤተ መጽሐፍት ተማሪዎች ማንበብና ማጥናት ተቸግረናል።
በቤተመጻሕፍቱ ሰራተኞች ቅጡን ያጣ የወሬ እና ማህበራዊ ሚዲያ ድምጽ ጩኸት ምክንያት ተማሪዎች እየተረበሹ ነው።
ተማሪዎች በተደጋጋሚ እያመለከቱ ቢጠይቁም ምላሽ የለም።
በተጨማሪም መብራት ያለ አግባብ ይጠፋል።


አስቸኳይ መፍትሔ እንፈልጋለን !


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

18 Nov, 19:25


#እንዴት_ነው



library ???



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

16 Nov, 08:11


የጥሪ ማስታወቂያ
===========
በ ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ መግቢያ ቀን ህዳር 18 እና 19 መሆኑን ዩኒቨርስቲው አሳውቋል


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

05 Nov, 09:45


#እንዴት_ነው?


የመግቢያ ሰአት እስከ 1:00 ሰአት ድረስ ብቻ መሆኑ እየተመቸን ባለመሆኑ አስቸኳይ መፍትሔ እንፈልጋለን !

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

27 Oct, 16:31


#እንዴት_ነው


የዩኒቨርስቲው ምግብ ፣ የመግቢያ ሰአት እንዴት ነው ?.
እስኪ የገባችሁ ተማሪዎች ሀሳብ ስጡበት ።

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

24 Oct, 12:47


#welcome

ዛሬ
ወደ ዩኒቨርስቲ የሄዳችሁ ልጆች በሰላም እንደገባችሁ ተስፋ እናደርጋለን እንኳን ደህና ገባችሁ። በመንገድ ላይ ያላችሁ ልጆች መልካም ጉዞ ይሁንላችሁ ።



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

23 Oct, 04:50


የዩኒቨርስቲያችን አመራሮች አሁናዊ ገፅታ 😅


ለማንኛውም ይህችን ስእል ምን የሚል መፀሀፍ ላይ cover page እንደሆነች የሚነግረኝ ጎበዝ አንባቢ ተማሪ ካለ ሽልማት ይኖረናል ።

መልካም ቀን

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

20 Oct, 19:34


#Share


DBU info center በአዲስ መልክ በተለያዩ ወጥ በሆኑ ፕሮግራሞች ለመከሰት ዝግጅት እያደረች ትገኛለች ። ስለሆነም ተቋማችን የዩኒቨርስቲውን ተማሪዎች በእኩል አይን በመመልከት ፍትህ እንዲሰፍን ጋዜጣዊ ፅሁፍ በማዘጋጀት እንዲሁም መረጃወችን ቀድሞ በማውጣት ስራ ስትሰራ ቆይታለች ። ይህንኑ ስራዋን ይበልጥ ለማሳለጥ እና ተደራሽነቷንም ለማስፋት ሲባል በቅርቡ አዳዲስ የቻናል አስተዳዳሪዎችን (Admin) ለመሾም ዝግጅት ላይ እንገኛለን ዝርዝር መስፈርቱን በዚሁ የምንገልፅ ሲሆን ምዘናውን በውስጥ የምናደርግ ይሆናል ። በመሆኑም ለራሳችሁ እና ለተማሪዎች ድምፅ መሆን የምትፈልጉ ውግንናችሁ ለፍትህ የሆነ እራሳችሁን ለ ውድድር አዘጋጁ ።

እንዲሁም ቻናላችን የተለያዩ ይዘት ያላቸውን ፕሮግራሞች በየሳምንቱ ወይ በየ 15 ቀኑ የ telegram ድምፅ ስርጭት ለማስተላለፍ ስለፈለገች sound edition የምትችሉ ልጆች በውስጥ ለማገዝ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን ።



DBU info Center እውነተኛ የተማሪዎች ድምፅ



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

20 Oct, 04:37


#መግቢያ_confirmed

ከ 2013 ባች ውጭ ያላችሁ የትኛውም department የትኛውም bach ተማሪ እስከ ጥቅምት 20 ባለው መምጣት ትችላላችሁ ትምህርት የሚጀምረው ጥቅምት 25 ጀምሮ እንደሆነ ለማወቅ ችለናል ። ያልሰሙ ተማሪዎች እንዲሰሙ መረጃውን በተቻለ መጠን ለጓደኞቻችሁ አጋሩ ።



#መልካም_ጉዞ


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

19 Oct, 06:13


የግዕዝ መምህሩ በሲያትል‼️
በጆርጅ ዋሽንግተን ዩንቨርስቲ የምስራቅ አፍሪካና የአረብኛ ቋንቋዎች መምህር የሆነው አሜሪካዊው ሀምዛ ዛፈር በሲያትል ከተማ ላለፉት ሁለት ዓመታት በግሉ ከ200 በላይ ተማሪዎችን የግእዝ ቋንቋ ማስተማሩን ገለፀ።

መምህሩ ቋንቋውን ማስተማር በግሉ የዛሬ ሁለት ዓመት  ሲጀምር ትምህርቱን የሚፈልግ ሰው አይኖርብ ብሎ ቢያስብም በቀናት ውስጥ ከ30 ያላነሱ ተማሪዎች ተመዝግበው ክፍሉን ሞልተውት መመልከቱ ቋንቋውን በግል  ማስተማሩን እንዲገፋበት እንዳበረታታው ይገልፃል፡፡

የግእዝ ቋንቋን ከተቋም ውጭ አንድ የውጭ ተወላጅ በግሉ ትምህርት ቤት ከፍቶ ሲያስተምር  ሀምዛን የመጀመሪያው ያደርገዋል።

በግዕዝ ቋንቋ በርካታ ጥንታዊ የሥነ፡ፅሁፍ፣ የፍልስፍና፤ የሥነ ክዋክብት እንዲሁም የሕክምና  ፅሁፎች በመኖራቸዉ  ቋንቋዉን ማጥናት የመካከለኛዉ ዘመንን የአፍሪካ ስልጣኔና ታሪክ ላይ ለሚደረገዉ ምርምር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስላለው  ሀምዛ  ቋንቋዉን እንዳጠና ይናገራል።

ከሴሜቲክ ቋንቋ የሚመደበዉ የግዕዝ ቋንቋ በአክሱም ዘመነ መንግስት ይነገር እንደነበር መዛግብት ይጠቁማሉ ።

በግዕዝ የተፃፉ አበዛኛወቹ መፃህፍት ሀይማኖታዊ ይዘት ያላቸዉ ቢሆኑም የመካከለኛዉ ዘመን ስልጣኔን የሚሳያሳዩ የተለያዩ የስነፅሁፍ፣ የፍልስፍና፤ የህክምናና የስነ ከዋክብት መፃህፍትም በዚሁ ቋንቋ እንደሚገኙ የዘርፉ ተመራማሪወች ይገልፃሉ።

በጀርመን ሃገር የሚገኘው የሃምቡርግ ዩኒቨርስቲ፣ የቻይናው ቤጂንግ የውጭ ጥናት ዩኒቨርስቲ እና የካናዳው ቶሮንቶ ዩኒቨርስቲ  ከኢትዮጵያ ዉጭ የግዕዝ ቋንቋን የሚያስተምሩ  ብቸኛ ተቋማት ናቸው።
©አዩዘሀበሻ


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

18 Oct, 16:09


#notice

ዩኒቨርስቲው በወቅታዊ ሁኔታ ሙሉ የተማሪዎችን በጀት ማሟላት አልችልም በሚል ምክንያት የ2013 ባች ተማሪዎች ብቻ በቅድሚያ እንዲገቡ ለ ኮሌጅ ዲኖች መመሪያ የተላለፈ ሲሆን ዛሬ አንዳንድ የትምህርት ክፍል ሀላፊዎች ለ 2013 ባች ተማሪዎች በክላስ ተወካዮች በኩል እስከ ጥቅምት 15 እንዲገቡ ጥሪ አስተላልፈዋል ። በመሆኑም ሁሉም የ 2013 ባች ተማሪዎች ወደ ግቢ ለመምጣት ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ስንል እናሳስባለን ።


DBU info Center

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

16 Oct, 19:33


#fun

''''' ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው ''''


ዮሐንስ 20÷29



''''''''የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ብፁዓን ናቸው '''''''

DBU info center 1÷11


😂😂😂



Just for fun 😘

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

16 Oct, 16:49


#Fake_news

ይህ ከላይ የተገለጸው ምስል official የዩኒቨርስቲው መግለጫ አይደለም ። ነገር ግን እንደሰማነው ከሆነ በ20ዎቹ ውስጥ ተማሪዎች እንደሚገቡ ተረድተናል ።


ዩኒቨርስቲው ባስቸኳይ የመግቢያ ቀንን እንዲያሳውቅ አሁንም እናሳስባለን ።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

14 Oct, 18:09


#መግቢያ ቀን


ዩኒቨርስቲው የመግቢያ ቀን ባለማሳወቁ ተማሪዎች በከፍተኛ የስነልቦና ጫና ውስጥ መውደቃቸውን እየገለፁ ይገኛሉ ። የመግቢያ ቀን ተራዘመ ከተባለ ወዲህ በዚህ ቀን ትገባላችሁ ባለመባላቸው ስራ እንዳይሰሩ ጭምር እንደሆኑ ነው የተገለጸው ። በተለይ 2013 batch ተማሪዎች የምርቃት ጉዳይ እጅግ እንዳሳሰባቸው ገልፀው አስቸኳይ እልባት የማይሰጥ ከሆነ ያዋጣል ብለን ያሰብነውን ትግል ሁሉ ለማድረግ ዝግጅታችንን ጨርሰናል ብለዋል ።

ዩኒቨርስቲው ይሄንን ከግምት ውስጥ በማስገባት በዚህ 2 ቀን ውስጥ የመግቢያ ቀን የማያሳውቅ ከሆነ DBU info Center እንደ አንድ የሚዲያ ተቋም ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር የዩኒቨርስቲው የማናጅመንት አባላት ላይ ያነጣጠረ ዘመቻ የምትጀመር መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን ።


አለምነው
የሺአረግ
ጌትነት
አዝመራው



https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

14 Oct, 04:28


#


አዲስ መልካም ነገር የምንሰማበት ቀን ይሁንልን !።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

10 Oct, 10:50


#why

ተማሪዎች መግባታቸውን እያበረታታን ነገር ግን የሸዋ አካባቢ ተማሪዎች አይገቡም የተባለበትን ምክንያት ፍፁም የማንቀበለው ጉዳይ ነው !

ሸዋ :- መንዝ ግሼራቤል እንድ የሸዋ ጫፍ የወሎ ወሰን ፣ ሸዋ መረሀቤቴ አንድ የሸዋ ጫፍ የ ጎጃም ወሰን ፣ ሸዋ ሚዳ ሬማ ደራ ጎንዶመስቀል እንድ የሸዋ ጫፍ ኦሮሚያ ወሰን ፣ ሸዋ ቡልጋ ቀጠና በረኸት አንድ የሸዋ ጫፍ አፋር ወሰን መሆኑ እየታወቀ እና ለከተማውም በጣም እሩቅ መሆኑ እየታወቀ ዩኒቨርስቲው በግርድፉ የሸዋ ተማሪዎችን አልቀበልም ማለቱ ፍፁም አሳዛኝ ነው ። አሁን በስም ከተቀስናቸው ከላይ ካሉት አካባቢዎች ሰላም የሌለ መሆኑ ግልጽ ሆኖ ተማሪዎች ቀድመው ወደ ከተማዋ ገብተው ይገኛሉ ። እነዚህን ተማሪዎች አትገቡም ብሎ መከልከል ምን የሚሉት ነው ?


ምክንያታችሁስ ምንድን ነው ?


አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጥ እንጠይቃለን ?


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

10 Oct, 06:50


#ሰበር


ከሩቅ አካባቢ መጥታችሁ ዩኒቨርስቲው አካባቢ ያላችሁ ልጆች አሁኑኑ ወደ ዩኒቨርስቲ ኑ ዩኒቨርስቲው እንድትገቡ ፈቃድ ሰቷል ።


መረጃውን ለሁሉም ሼር አድርጉ ።

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

08 Oct, 15:08


#መረጃ


ዩኒቨርስቲው በጥቂት ቀን ውስጥ መግቢያ ቀን አሳውቆ ተማሪዎችን እስከ ጥቅምት ግማሽ ባለው ጊዜ ውስጥ ሊያስገባ እንደሆነ አንድ ለመረጃው ቅርብ የሆነ ሰው ሹክ ብሎናል ።

ለዚህ አጭር ጊዜ ቢያንስ እዚህ የደረሱ ልጆችን የዶርም አገልግሎት እንኳን እንዲያገኙ መደረግ አለበት ። የተማሪዎች ህብረት በዚህ ጉዳይ ምንም አለማለቱ እጅግ አሳዛኝ ነው 😭!


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

07 Oct, 13:51


#update

ከሀገሪቱ የተለያየ ጫፍ የመጡ ተማሪዎች ዝናብ ሊዘንብ በመሆኑ ወደ እምነት ተቋማት እየሄዱ ይገኛሉ ። ይህ 👆 ከላይ የምትመለከቱት ተንቀሳቃሽ ምስል ተማሪዎች ወደ ጠባሴ ገብርኤል ሲሄዱ የሚያመለክት ነው ።


ፍትህ ከሩቅ አካባቢ መጥተው ለሚሰቃዩ ተማሪዎች ።

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

07 Oct, 13:12


#ሰበር

ከተለያዩ ሩቅ አካባቢዎች የመጡ በርካታ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ቦርሳ እና ስንቅ ይዝው መተው ዩኒቨርስቲ በር ላይ ቆመው ፍትህ ቢጠይቁም መልስ የሚሰጣቸው አልተገኘም ። በተወካዮች አማካኝነት የዩኒቨርስቲውን አመራር ያናገሩ ቢሆንም የሚመለከተው አካል የለም የሚል ውሀ የማያነሳ መልስ ሰጥቷቸዋል። ይህ ጉዳይ ትልቅ ውሳኔ እና ፊርማ የሚያስፈልገው እንኳን አይደለም በአንድ የስልክ ልውውጥ የሚያልቅ ጉዳይ ነው ። ተማሪዎቹ ከረፋዱ 4 :00 ጀምረው ይህ ዜና እስከሚሰራበት ድረስ በዩኒቨርስቲው በር ላይ ተቀምጠውበት ይገናኛሉ ። ዩኒቨርስቲው የአካባቢውን የሰላም ሁኔታ እና የተማሪዎቹን የ economy ደረጃ አገናዝቦ አስቸኳይ መፍትሔ ሊሰጥ ይገባል ። ተማሪዎች በከፍተኛ ስቃይ እና እንግልት ውስጥ ይገኛሉ ።

#ፍትህ_ለተማሪዎች


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

04 Oct, 18:34


for concerned !

ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ መስከረም ወር ላይ ተማሪዎችን ሊያስገባ እንደማይችል ዘግበን ነበር ይሄንን ስንል ያለምንም በቂ መረጃ አለነበረም ! ያም ሆነ ይህ ግን የዩኒቨርስቲው አመራሮች በጀት ከኪሳቸው እያዋጡ ተማሪዎች የሚመግቡ ይመስል በጀት የለም የለም ይላሉ ። ይህ ጉዳይ መቼ እንደሚስተካከል ለታሪክ እና ለጊዜ እንተወውና currently ለተፈጠረው ቀውስ የጋራ መፍትሔ ወደ መፈለጉ እንግባ ። ዩኒቨርስቲው ተማሪዎችን በ 29 እና በ 30 ኑ ብሎ ከጠራ ቡሀላ 5 ቀን ሲቀረው ላልተወሰነ ግዜ አራዝሜዋለሁ ሲል ትንሽ እንኳን ቅር አላለውም በጣም ያሳዝናል ። በርካታ ተማሪዎች የሀገሪቱ የሰላም ሁኔታ አስተማማኝ ስላልሆነ ተማሪዎች ካሉበት የገጠር ቀበሌ ወደ አዲስ አበባ እንዲሁም ደብረ ብርሀን ከተማ ተጠግተው ይገኛሉ እነዚህ ተማሪዎች ላልተወሰነ ጊዜ ሲራዘም ላልተፈለገ ወጪ ተጋላጭ ይሆናሉ ። እንዲሁም በርካታ ተማሪዎች የplane ticket ቆርጠው በመጠባበቅ ላይ እያሉ መራዘሙን ሰሙ እነዚህ ልጆችም ኪሳራ ውስጥ ናቸው ። ይህ እንግዲህ economically እንዲሁም morally demo የሚያደርግ ተግባር ነው ። የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነገሮችን ቀድሞ forcast አድርጎ መፍትሔ የሚያበጅ ነበር ዳሩ ያ ባይሆን እንኳን እንዴት ችግሩ እየተነገረው እንኳን መፍታት ያቅተዋል ?🤔


#task1

ሁሉም መደበኛ ተማሪ የዩኒቨርስቲ የ facebook ገፅ ላይ በመግባት comment section ላይ ሀሳቡን ይግለፅ

#task2

በአካባቢው ያላችሁ ተማሪዎች እንዲሁም ከተለያዩ አካበቢ መጥታችሁ በቅርቡ ያላችሁ ተማሪዎች በቀጥታ ዩኒቨርስቲ በመግባት ትምህርት ባይጀመር እንኳን ዶርም እና ምግብ ይፈቀድልን ጥያቄ አቅርቡ ። b.c የአንተ የ አንቺ cost share እየቆጠረ መሆኑን አትዘንጉ !

#task3

2013 batch ተማሪዎች የተለየ movement የሚያስፈልጋችሁ ይመስለኛል b.c ጥር ላይ የመመረቃችሁ ነገር 78% በላይ አሳሳቢ ነው ። ስለዚህ ባስቸኳይ የራሳችሁን ኮሚቴ በማዋቀር እራሳችሁን ለትግል ዝግጁ ማድረግ አለባችሁ ።



#🛑justicefordbustudents


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

29 Sep, 14:09


#መረጃ

የመውጫ ፈተና ለወደቁ ተማሪዎች ብቻ የሚሆን ቴምፖራሪ እንደሚዘጋጅ እና በድጋሜ መፈተን ለማይፈልጉ ተማሪዎች የተማሩትን የሚገልፅ ቴምፖራሪ እንደሚዘጋጅ ተገለፀ።

የመውጫ ፈተና የወደቀ ተማሪ እንዴት ዓይነት ቴምፖራሪ እንደሚሰጠው እና ሥራ እየሠራ እንደገና መፈተን እንዲችል ሁኔታዎች ይመቻቻል ተብሎአል።


https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

19 Sep, 13:36


#ሰበር_መረጃ

ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ መስከረም ወር ላይ ሊጠራ እንደማይችል ያገኘነው መረጃ ያመልክታል ። ለዚህም ዩኒቨርስቲው እንደ ዋና ምክንያት የያዘው በወቅታዊ የሰላም ሁኔታ ምክንያት በአካባቢው ያሉ ፈተና ያልተፈተኑ ተማሪዎች የ 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ይወስዳሉ መባሉ ነው ። አሁን ባለው ሁኔታ የ 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና መስከረም መጨረሻ አካባቢ እንደሚሰጥ ታውቋል።

የተማሪዎች ጥሪ ምናልባትም ጥቅምት መጀመሪያ አካባቢ ሊሆን ይችላል የሚል መልስ ሰተውናል ።




https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

18 Sep, 08:58


ዩኒቨርስቲው ላይ ዘመቻ ለመክፈት ተዘጋጅተናል ‼️

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እስከ መስከረም 12 ከስር የተዘረዘሩትን ነገሮች የማያደርግ ከሆነ ዩኒቨርስቲው ላይ ከፍተኛ የሆነ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ለመክፈት ዝግጁ ነን ።

1. የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን እስከ መስከረም 12 ድረስ የማያሳውቅ ከሆነ
2. የ2017 የትምህርት ዘመንን ሙሉ ዕቅዶች የሚያሳይ ካላንደር አዘጋጅቶ ይፋ የማያደርግ ከሆነ ፣ በተለይም ካላንደሩ የ2013 ባቾችን ጥያቄ የሚመልስ መሆን ይኖርበታል ማለትም መቼ መውጫ ፈተና ተፈትነው መቼ እንደሚመረቁ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ መሆን አለበት !

ኃላ አልሰማንም እንዳይሉ ሼር ይደረግላቸው !


©j

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

17 Sep, 03:38


#መረጃ

አንዳንድ የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን እያሳወቁ ቢሆንም ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ officially ምንም ያለው ነገር የለም ። ተይዞ የነበረው እቅድም ሊራዘም እንደሚችል ያገኘነው የውስጥ መረጃ ይጠቁማል እንደ ምክንያት የሚያቀርቡትም ወቅታዊ የሰላም ሁኔታ (ጉዞ ) እንዲሁም በጀትን ነው ። የዚህ አመት መግቢያ መራዘም ከፍተኛ ቀውስ እንደሚያስከትል አውቆ በፍጥነት እንዲያሳውቅ እንጠይቃለን ። በተለይ የ2013 ባች ተማሪዎች ጠር ወር ላይ መመረቅ ስላለባቸው የመግቢያ ቀን እጅግ መፍጠን ይኖርበታል ።

ማሳሰቢያ

ዩኒቨርስቲው በዚህ ሳምንት ምንም አይነት መግለጫ የማይሰጥ ከሆነ የተለየ ዘመቻ የምንጀምር መሆኑን ከወዲሁ እንድታውቁት !


© DBU info Center

https://t.me/dbuinfocenter12

DBU info Center

04 Sep, 07:15


#መረጃ

የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የሚሰጥበት ቀን እና ሰዓት

ፈተናው ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።

መረጃውን ለተፈታኝ ጓደኞቻችሁ Forward አድርጉላቸው!




https://t.me/dbuinfocenter12
https://t.me/dbuinfocenter12