Christ and Him Crucified @christisallsufficient Channel on Telegram

Christ and Him Crucified

@christisallsufficient


This channel is created to talk about nothing except Christ & Him Crucified.
We talk things in a reformed way.

Any comment & suggestion;
@reformed_1517

Christ and Him Crucified (English)

Welcome to the 'Christ and Him Crucified' Telegram channel, where we delve deep into discussing nothing but Christ and Him Crucified. Our channel, with the username @christisallsufficient, is dedicated to exploring various aspects of Christianity in a reformed way.

For those seeking a space to engage in meaningful conversations about the teachings of Christ and the significance of His sacrifice, this channel is the perfect place. We aim to provide a platform where members can share insights, ask questions, and discuss the profound impact of Christ's crucifixion on our lives.

Join us on this enlightening journey as we strive to deepen our understanding of the core principles of Christianity. Whether you are a lifelong believer or someone curious about the Christian faith, you are welcome to participate in our discussions.

For any comments, suggestions, or inquiries, feel free to reach out to us at @reformed_1517. We look forward to connecting with you and exploring the transformative power of Christ's message together. Let's come together to discover the all-sufficient grace of Christ and Him Crucified.

Christ and Him Crucified

17 Feb, 18:08


ግብዝነት (Hypocrisy) ዛሬ በብዙ ክርስቲያኖች ሕይወት ውስጥ ያለ ካንሰር ነው። እግዚአብሔር የግብዞችን ልብ ይጠላል። Let's seek the Lord and His Eternal Kingdom with pure heart and mind. ብዙ ጊዜ ብንሰማውም ግን "Do not love the world or the things in the world" ሚለውን ትልቁን ምክርና ተግሳጽ ከልባችን ተሸክመን ልንዞር ይገባናል።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

17 Feb, 15:45


The Gospel breaks hard hearts and heals broken hearts.

© Charles Spurgeon

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

17 Feb, 09:12


‛‛የዚህ ትእዛዝ ዐላማ ግን ከንጹሕ ልብ፣ ከበጎ ኅሊና እንዲሁም ከእውነተኛ እምነት የሚገኝ ፍቅር ነው።’’

1 ጢሞ 1:5 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

14 Feb, 20:26


Good night everyone! 😓😉😏😆

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

14 Feb, 19:14


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

13 Feb, 20:17


’‛What is the ministry of the Holy Spirit in regard to our prayers?

When we pray, we speak with a lisp, as it were, because our prayers are so inadequate and incomprehensible. The Holy Spirit helps us to pray according to the Word of God. We greatly need His assistance and we should be very grateful for it.’’

RC Sproul

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

13 Feb, 19:44


‛‛I think the greatest weakness in the church today is that almost no one believes that God invests His power in the Bible. Everyone is looking for power in a program, in a methodology, in a technique, in anything and everything but that in which God has placed it-His Word. He alone has the power to change lives for eternity, and that power is focused on the Scriptures.’’

RC Sproul

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

13 Feb, 18:40


Today would have been R.C. Sproul’s 86th birthday.

We give thanks to the Lord for using our founder to proclaim the life-giving truth of the gospel.

Through Dr. Sproul’s clear and faithful teaching, countless people have come to know God’s holiness and the riches of His grace.

May the Lord be glorified as His truth bears fruit worldwide.

© Ligonier Ministries

Christ and Him Crucified

13 Feb, 17:30


1. ጰንጤዎች Protestant ናቸው ወይ?
2. Reformed(ታህድሷዊ) መሆን ማለት ምንድር ነው?


Reformed theologyን ኢትዮጵያ ውስጥ የጎዱት ቀድመው Reformed መሆንን just TULIPን ማመን አድርገው ያቀረቡ ሰዎች ናቸው። በዚህም እስከ ዛሬ እንደፈለጉ እያስተማሩም ጠያቂም የሌላቸው። በርግጥ አሁን አሁን እነሱም ከመጀርያውኑ ታህድሷዊ መሆን ምን ማለት እንደነበር መረዳታቸውን እጠራጠራለሁኝ።

ኢትዮጵያው ውስጥ. . .

"Reformed ማነው?" ሲባል

መልሱ: "TULIP" የሚያምን ሁሉ።" የሚል መልስ ነው የሚሰጠው።

በርግጥ ሰዎች ይህን ሲሉ Canon of Dortን ከግምት አስገብተው ቢሆን ጥሩ ነበር። ነገር ግን እንዲያ አይደለም። ለአብዛኛው ሰው እንዲያውም "የሚሆነውን ሁሉ እግዚአብሔር ወስኗል።" የሚል ይመስላቸዋል TULIP ማለት። በCanon of Dort መሰረት Tulip የሚተነተነው ኪዳናቱን ባማከለ ደግሞም Penal Substitution ይዞ የቅዱሳን ጽናትም ቢሆን የጸጋን ኪዳን ይዞ ነው የሚተነተነው። ሌሎችንም ብዙ ነገሮችን ማለት ይቻላል።

በዚህ ረገድ TULIP በአግባቡ ከተነተነ በConfessionኖች በCatechism መልካም ነው። ውስን በሆነ መንገድ Reformed Theologyን ሊገልጽ ይችላል። ነገር ግን TULIP ማለት የእግዚአብሔር ልዑላዊነትን ማመን ብሎ የሚያልፍን ሰው Reformed የሚል ስም ሰጥቼ በግሌ አላልፈውም። ምክንያቱም ሰው እግዚአብሔር ልዑላዊ ነው እያለ መዓት ጉድ ሊልና ሊያምን ይችላልና።

Reformed የሚለውን ትቼ "Protestant" የሚለውን ላንሳ። ወሳኙ ይህ ነው።

በProtestant ጥላ ስር Historically "አራት" ወገን አለ። ቢያንስ ከውጭ በሚፈረጀው ሳይሆን Internally recognize በሚደረገው።

1.ሉተራዊያን( አንድ ሰው ታሪካዊ ሉተራን ለመባል Book of Concord 1577 መቀበል አለበት።)

2. ታሃድሷዊ ለመባል ደግሞ ሁለት አማራጮች አሉ።
ሀ. Continental Reformed የሚባለውን ከሞላ ጎደል የDutchኦች Tradition አለ። በዚህም 3F(Three forms of Unity)ን መቀበል አለባችሁ እነሱም ሶስቱ በአንድ ላይ 1.Belgic Confession 2. Heidelberg Catechism 3.Canon of Dort

*ሌሎችም Optionኦች ከዚህ ስር ሊቀመጡ የሚችሉ አሉ።

ለ. Westminster Standardን መቀበል ነው።

3. 1689 Federalist( Confessional Baptist) ሁለተኛውን የሎዶን ቫፕቲስት የእምነት መግለጫና "Keatch's Catechism" መቀበል አለባችሁ።

4. "Anglicans" 39 Articlesና Book of Common Prayer(እኔ እስከማወቀው።)

Reformed ነኝ አንድ ሰው ካላችሁ "የትኛው Reformed ነህ? የምር Confessionኖቹና ካታክዚሞቹ የሚያስተምሩትን ነገር ታምናለሄ ወይ?" ማለት

ሉተራን ወይም መካነ ኢየሱስ ነኝ የሚል ካለ Book of Concordን የምር ትቀበላለሄ ወይ? ማለት አለብን ማለት ነው።

ታዲያ ጰንጤ ማነው? ከየት መጣ?

በእኔ ግምት(ይህ ነገር ወረቀቶች ላይ የተመሰረተን ጥናት የሚያደርግ ሰው ቢኖር መልካም ነበር።) እንዲሁ በተለምዶ እንደምንሰማው "ጰንጤ" የሚለው ቃል የመጣው "ጰንጠቆስጤ" ከሚለው ነው ብለው በኩራት ይነግሩናል። እሱም ሐዋርያት ስራ 2 ላይ ያለውን ለማመልከት ነው። የጰንጠቆስጤ ቀንን በማስመልከት! ይህ ማለት እንግዲህ "መንፈስ ቅዱሳዊያን" ነን ለማለት ነው እንግዲህ። ማንነታቸውን define ያደርጋል ከሚለው አንጻር ማለት ነው። ያው እንደሚወራው ሙሉ ወንጌሎች ከዚህ ጀርባ መኖራቸው አያጠራጥርም።

ይህን እንደምድም ካልን እንግዲህ በዚህ ላይ ተመስርተን Protestant ማለት ጰንጤ ማለት አይደለም።

Protestant ለሚለው በአማርኛ አቻ ትርጉም እስካሁንም አልተሰጠውም። እኔ እስከማውቀው። Historically define ይደረግ ከተባለ እንኳን "ተቃዋሚዎች" ማለት እንጂ ጰንጤ የሚል አይደለም።

ብዙ ሰው Protestantንና ጰንጤን እኩል ያደርጋል። Thats not fair. ከስያሜም ከማንነትም አንጻር።

አሁን ያሉትን የኢትዮጵያን አገር በቀል "ቸርቾች" ጰንጤ ማለት ይቻላል Protestant ማለት ግን ትክክል አይደለም።

Luthernaኦች Reformedኦችን በጌታ ራት ትምህርት ላይ ሲጎነትሉ "Protestant መሆን ማለት Popeኡን የሚቃወም ማለት አይደለም።" ይላሉ። ልክ እንደዛውም የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን አይደለሁም የሚል ሁሉ Protestant አይደለም።

መጻሃፍ ቅዱስ ብቻ የሚል ሁሉ Protestant አይደለም። ነገር ግን ጰንጤ ሊሆን ይችላል።

በኋላ እንኳን የመጡትን Pietistic እንቅስቃሴዎችንም ቢሆን Historic Protestantism ነው ማለት ትክክል አይደለም።

Carl Trueman የተናገረውን Paraphrase ባደርግ Revivalism is not protestantism, it is distinct movement which originates from 18th century American. . .ብሎ የጻፈው ትዝ ይለኛል።

ዘመናዊም Pentecostalismም እንቅስቃሴም ታሪካዊ "Protestantism" አይደለም። ጰንጠቆስጣዊነት ምንጩ አሜርካ ነው።

Protestantism ታሪካዊ በሆነ መንገድ ደግሞ ምንጩ ከGermanና ከሌሎች የአውሮፓ ሀገራት 16ኛውና 17ኛው ክፍለ ዘመን የነበረውን የድሮዎቹን Ecumenical Creedኦችን ይዞ በተጻፉ የእምነት አቋሞች ላይ የተመሰረተውን እንቅስቃሴ የሚወክል ነው። Confessionsኖችና Catechismsኦች Protestatismምን ከRoman Catholicism ሆነ ከRadical Protestantism የለዩ የማንነት መለያዎች ነበሩ።

በዚህ ረገድ ለጰንጤነት ጥሩ ሲያሜ ሊሆን የሚችለውን Radical Protestants የሚለው ነው። ልክ የ"Ana-Bapitst"ኦች(ጥንቃቄ አደርገን ከተረዳን) Fanaticism ይተካከለዋልና። እነዚህ ሰዎች መንፈስ ቅዱስ እንጂ ቃሉ ብቻ ማለት የለብንም አብዛኞቹ ይሉ ነበር። በቃሉ ብቻ መታጠር አያስፈልግም መንፈስ ቅዱስ ዛሬም ይናገረናል ይሉ ነበር። ዛሬም የPietstኦችና የPentecostals መለያ "No creed but bible" የሚል ነው። ህይወት እንጂ Doctrine አይደለም ዋናው የሚል ነው። በዚህ ረገድ እንዲያውም ዘመናዊዎቹን Liberalችን ይመስላሉ።


ስለዚህ Radical Protestant ያልሆነ ሰው ጰንጤ አይደለሁም ማለት ይችላል። ባይሆን "Protestant ነኝ ግን ጰንጤ አይደለሁም ማለት ይችላል።"
Documented በሆነ መንገድ ማለት ባልችልም ከመካነ ኢየሱስ በስትቀር ከመነሻው የኢትዮጵያ ክርስትና ምንጩ አሜሪካ ይሆንና ስሩ Pentecostalism ይሆናል። እሱም ደግሞ Historic Protestantism አይደለም የሚል ድምዳሜ መስራት ይቻላል።

ደህና ደሩ!

Christ and Him Crucified

13 Feb, 17:21


ግን እንደ ካርዝማቲክ እንቅስቃሴ ክርስትናን የበደሌ እንቅስቃሴ አለ ብላችሁ ታስባላችሁ? 🤔

እነዚህና መሰሎቻቸው ሁሉ የዚህ እንቅስቃሴ byproduct ናቸው'ኮ...

Christ and Him Crucified

13 Feb, 12:54


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

13 Feb, 10:31


Some jokes from prosperity gospel preachers! 😃

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

12 Feb, 19:05


ፖል ዋሼር ስለ ወጣት ሪፎርምድ ክርስቲያኖች ስናገር ከሰማሁት...

Dear Youth Reformed Christian,

I am a Reformed Baptist Christian, and I have read many books written by Puritans. My advice to you is to avoid quoting only from Romans and Ephesians. There are many more books in the Bible beyond these two. Make it a habit to read the entire Bible, from Genesis to Revelation, repeatedly. Dedicate hours to reading and meditating on the Scriptures daily. This is how we can build a healthy Christian life.


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

12 Feb, 12:12


‛‛Forgiveness is the only way we can stand in the presence of God.’’

RC Sproul

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

12 Feb, 11:24


በርግጥ ስለ ቤተሰባችን፣ ስለ አገራችን፣ ስለ ሥራችን፣ ስለ ጤናችንና ስለ ሌሎች ጉዳዮች መጸለይ አስፈላጊ ነው። እነዚህ ሁሉ የሕይወታችን ክፍሎች ናቸውና ከአምላካችን ጋር ያለንን ግንኙነት በጸሎት መግለጽ ተገቢ ነው። ነገር ግን "ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ግንኙነት" (The Communion between God and our life) ብለን የምንጠራውን ጸሎት አብልጠን እንድንጸልይ የሚመከርበት ምክንያት አለ።

እንዲኽ ዓይነቱ ጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ጥልቅ የሆነ ግንኙነት ለመመሥረትና ለማጠናከር ይረዳናል። እግዚአብሔርን እንደምንወድና እንደምናከብረው፣ እንደምንፈልገውና እንደሚያስፈልገን እንድንገነዘብ ያደርገናል።

ከእግዚአብሔር ጋር ባለን ግንኙነት ላይ ስናተኩር፣ እርሱ በሌሎች የሕይወታችን ጉዳዮች ላይ እንዴት እንደሚረዳንና እንደሚያበረታታን እንድንመለከት ያስችለናል።

<<ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ግንኙነት>> የሚለው ጸሎት የሚከተሉትን ነገሮች ሊያካትት ይችላል፦

ምስጋና (Adoration): እግዚአብሔርን ስለ ሁሉም ነገር ማመስገን (ስለ ሕይወት፣ ስለ ጤና፣ ስለ ቤተሰብ፣ ስለ ጓደኞች፣ ወዘተ)

ውዳሴ (Worship): የእግዚአብሔርን ታላቅነትና ቸርነት ማወደስ

መናዘዝ(Confession): ኃጢአታችንን ለእግዚአብሔር መናዘዝና ምሕረትን መጠየቅ

ልመና: እግዚአብሔርን ስለሚያስፈልጉን ነገሮች መለመን (ስለ ጥበቃ፣ ስለ መመራት፣ ስለ ፈውስ፣ ወዘተ)

ተማጽኖ (ምልጃ): ለሌሎች ሰዎች መጸለይ (ለቤተሰብ፣ ለጓደኞች፣ ለአገር፣ ለዓለም፣ ወዘተ)

እነዚህ ሁሉ የጸሎት ዓይነቶች አስፈላጊ ናቸው፣ ነገር ግን "ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ግንኙነት" በሚለው ጸሎት ላይ ስናተኩር፣ ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ከፍ እናደርገዋለን። ይህም በሕይወታችን ውስጥ የእርሱን መገኘትና እርዳታ በግልጽ እንድንመለከት ያስችለናል።

በመጨረሻም፣ ጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር የምንነጋገርበት መንገድ ነው። ከእርሱ ጋር በየቀኑ ጊዜ ማሳለፍ፣ ስለ ሕይወታችን፣ ስለ ችግሮቻችንና ስለ ደስታችን ማውራት አስፈላጊ ነው። "ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ግንኙነት" በሚለው ጸሎት ላይ ስናተኩር፣ ከእርሱ ጋር ያለን ግንኙነት እየጠነከረ ይሄዳል፣ ይህም በሕይወታችን ሁሉ ከዓለም ሁካታ ወ'ተን በሰላምና በደስታ እንድንኖር ዘንዳ ይረዳናል።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

12 Feb, 08:15


ስለ ቤተሰቦቻችን፣ ስለ አገራችን፣ ስለ ስራችን፣ ስለ ጤናች፣ እንዲሁም ስለ ሌሎች ብዙ ነገሮች ከምንጸልየው ጸሎት ይልቅ እጅጉን አብዝተን መጸለይ ያለብን "The Communion between God and our life" ነው ይላል፤ መጋቢ ፖል ዋሸር።

የመጋቢው ነጥብ በግሌ በጣም ወቅሶኛል። በደንብ ልታሰብበትና ልንተጋበት የሚገባው ነጥብ ነው።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

05 Feb, 14:40


በእግዚአብሔር ደስ ይበላችኹ። ኸሰትም አድርጉ። በተሰጣችሁም ተስፋ ተጽናኑ። ቆም ብለን ካሰብን፤ ጠፊ በሆነው ዓለም ከዚህ የተሻለ አንዳች ነገር እንደሌለ እንረዳለን።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

04 Feb, 20:15


ቅንጣት ያኽል ተስፋ ያለ ክርስቶስ አለኝ ብላችሁ አታስቡ። የሰው ልጅ ያለ ክርስቶስ ባዶ ነው።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

03 Feb, 18:12


https://youtu.be/GCcqL6hFnr8

Christ and Him Crucified

03 Feb, 12:53


For those who spent their Sabbath away from Church and for those who say they're Christian but never join a Christian community!

No matter how long you’ve been away, God’s mercy is new for you today.

ለክርስቲያን ከቤተክርስቲያን የተሻለ መማጸኛ ከተማ የለውም። ከክርስቲያናዊ ሕብረት የተሻለ ደስታን 'ሚጎናጸፍበት ሥፍራ የለውም። ሰዎች በተለምዶ "this place is my comfort zone" የሚሉበት ቦታ ወይም የሆነ ዓለም አላቸው። ለክርስቲያን ደ'ሞ comfort ዞኑ፣ ቤተክርስቲያን ነው እንጂ ሌላ ቦታ አይደለም።

ምንም እንኳ የተሻለ መንፈሳዊ ሕይወት አለኝ ብትል፣ በጸሎትም የበረታኹ ነኝ ብትል፤ ከቤተክርስቲያንና ከወንድሞች ሕብረት 'ርቀኽ፤ መቼም ጤናማ የሆነ ሕይወት ሊኖርኽ አይችልም። ከኃጢአት መሸሽ፣ ከድካም ቶሎ መነሳት የሚበዛልኽ በዚኽ መንገድ ስትመላለስ ነው። Means of grace (ways through which God conveys His grace to believers) ያለው በቤተክርስቲያን በሕብረት ውስጥ ነው። ከmeans of grace መራቅ ቶሎ በኃጢአት እንድንጠመድ፤ ወደ ስንፍና ውስጥ እንድገባ ያደርገናል። ይኽ የከፋ አደጋን ሊያስከትል ይችላል።

ስጀምር የቤተክርስቲያን ሸክም 'ማይሰማውን ሰው ክርሰቲያን ነኝ ቢልም ውሸቱን ነው። ቤተክርስቲያን ለአንድ አማኝ ሁለ ነገሩ ነች። ቤተክርስቲያን ለክርስቲያን እናት ናት። ከእናት 'ርቆ ሕይወት እንዴት ይታሰብና? አይከብድም ወይ?! ደ'ሞ ቤተክርስቲያንና ክርስቲያናዊ ሕብረትን መውደድ የእውነተኛ አማኝ ምልክትና ማሕተም ነው።

ስናጠቃልለው፦
በተለያየ ምክንያት (በጭንቀት፣ በድካም፣ በሰው እና ወዘተ) ከቤተክርስቲያን የራቃችሁ ሰዎች ወደ ቤተክርስቲያን ተመለሱ። ያለ ቤተክርስቲያን <ሕይወትም ተስፋም> አለን ብላችሁ አታስቡ። የቤተክርስቲያናችሁ ውጥረትና ፈተና እናንተም ያሳስባችሁ። ቤተክርስቲያንን ከተጋረጠባት ከማናቸውም ዓይነት ፈተናዎች ለመታደግ፤ በጸሎት፣ በቃል ጥናት፣ በጋራ አምልኮ የበረታችሁ ሁኑ። ይኽን ማድረግ ከቻልን እግዚአብሔር የሰጠንን አደራ እንደወጣን ቁጠሩ።

If you’ve been away from church and are now returning, be encouraged! God’s grace is greater than our failures, and His love is unchanging. The church is not a place for perfect people but a family of redeemed sinners who need God’s Word, His Spirit, and one another.

Returning to church can feel intimidating, but remember: Christ welcomes you, and so does His church. The enemy wants you to believe that your absence has created a barrier, but the gospel tells us that Jesus has already removed every barrier through His sacrifice. You are not coming back to prove yourself—you are coming back to receive grace.

Your presence in the church is not just for you but also for others. God will use you to encourage, serve, and build up His people. The church needs you as much as you need the church!

Take this step with confidence, knowing that Christ is with you. If you’ve been away, today is a great day to start fresh. You are loved, forgiven, and welcomed in Christ!


ከክፉ ኅሊና ለመንጻት ልባችንን ተረጭተን፣ ሰውነታችንንም ‛‛በንጹሕ ውሃ ታጥበን፣ በእውነተኛ ልብና በሙሉ እምነት ወደ እግዚአብሔር እንቅረብ። የተስፋን ቃል የሰጠን ታማኝ ስለሆነ፣ አምነን የምንናገርለትን ተስፋ አጥብቀን እንያዝ። እርስ በርሳችንም ለፍቅርና ለመልካም ሥራ እንዴት እንደምንነቃቃ እናስብ። አንዳንዶች ማድረጉን እንደተዉት መሰብሰባችንን አንተው፤ ይልቁንም ቀኑ እየተቃረበ መምጣቱን ስታዩ እርስ በርሳችን እንበረታታ።’’ ዕብራውያን 10:22-25 NASV


‛‛ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ታላቅ ፍቅር የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና። ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህም ብዙ ነው።’’ ሰቈቃወ 3:22-23 NASV


“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ” ባሉኝ ጊዜ፣ ደስ አለኝ። መዝሙር 122:1 NASV

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

03 Feb, 10:10


Since sharing this post, many are leaving the channel. But as a Reformed Christian, we must embrace this beautiful truth! 😁😁

Christ and Him Crucified

03 Feb, 05:27


እግዚአብሔር የልቤን መሻት ሁሉ ቢሰጠኝ ኖሮ ዛሬ እዚህ አልሆንም ነበር። እጠፋ ነበር። እንደ ሉዓላዊ ፈቃዱ ስለሰጠኝ ነገር ሁሉ አመሰግነዋለሁ።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

02 Feb, 20:15


Hawassa Reformed Baptist Church

Address: Piasa-Awash Building-4th Floor

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

02 Feb, 18:46


Get Married. Have kids. Follow Christ.

Christ and Him Crucified

02 Feb, 09:01


ላንተ ሚመጥንህ አምልኮ ባይኖርም
ግን አጣሁኝ ብዬ ትቼ ዝም አልልም
ነፍሴን አፈሳለሁ ሆኜ በእግሮችህ ስር
የመኖሬ አላማ ነዉ የአንተ ክብር

ክብር ይሁንልህ ላንተ እግዚአብሔር
ይገባሀልና በሰማይ በምድረ

© ዳዊት ጌታቸው

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Feb, 17:35


ነፍሴ ሆይ፤ ዐርፈሽ እግዚአብሔርን ብቻ ጠብቂ፤ ተስፋዬ ከእርሱ ዘንድ ነውና። ዐለቴና መድኀኒቴ እርሱ ብቻ ነው፤ መጠጊያዬም እርሱ ነው፤ እኔም አልናወጥም።  መዳኔና ክብሬ በእግዚአብሔር ነው፤ ብርቱ ዐለቴና መሸሸጊያዬ በእግዚአብሔር ነው።

ሰዎች ሆይ፤ ሁልጊዜ በእርሱ ታመኑ፤ ልባችሁን በፊቱ አፍስሱ፤ እግዚአብሔር መጠጊያችን ነውና። ከተናቀ ወገን መወለድ ከንቱ፣ ከከበረውም መወለድ ሐሰት ነው። በሚዛን ላይ ከፍ ብለው ቢታዩም፣ ሁሉም በአንድነት ከነፋስ የቀለሉ ናቸው። በዝርፊያ አትታመኑ፤ በቅሚያም ተስፋ አታድርጉ፤ በዚህ ብትበለጽጉም፣ ልባችሁ ይህን አለኝታ አያድርግ።

እግዚአብሔር አንድ ነገር ተናገረ፤ እኔም ይህን ሁለት ጊዜ ሰማሁ፤ ኀይል የእግዚአብሔር ነው። ጌታ ሆይ፤ ምሕረትም የአንተ ነው፤ አንተ ለእያንዳንዱ፣ እንደ ሥራው ትከፍለዋለህ።

መዝሙር 62:5-12 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Feb, 17:34


The NPP is the second most powerful weapon against Reformed theology, its history, and its traditions, after the Catholic Church.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Feb, 13:33


የኃጢአቴ ፡ መብዛት ፡ ጐልቶ ፡ ይታየኛል
እርሱን ፡ መበደሌ ፡ በደምብ ፡ ታውቆኛል
ይህንን ፡ በሙሉ ፡ ሳስበው ፡ ብፈራም
ኃጢአቴ ፡ የበረታ ፡ መስሎ ፡ ቢሰማኝም

አዝ፦ የኢየሱስ ፡ ደም ፡ ለእኔ ፡ የፈሰሰው
አንዳች ፡ ሳያስቀር ፡ በደሌን ፡ አጠበው
የኃጢአት ፡ ፍርሃት ፡ ከእኔ ፡ ተወግዷል
በደሙ ፡ ያለው ፡ ኃይል ፡ ነጻ ፡ አውጥቶኛል

ኃጢአተኛ ፡ እንደሆንኩ ፡ እግዚአብሔርም ፡ ያውቃል
ለዚህም ፡ እንዲሆን ፡ ልጁን ፡ ልኮልኛል
ከኃቲአቴ ፡ እና ፡ ከበደሌ ፡ ኃይል
የክርስቶስ ፡ ደም ፡ ጉልበት ፡ እጅግ ፡ ይበረታል

አዝ፦ የኢየሱስ ፡ ደም ፡ ለእኔ ፡ የፈሰሰው
አንዳች ፡ ሳያስቀር ፡ በደሌን ፡ አጠበው
የኃጢአት ፡ ፍርሃት ፡ ከእኔ ፡ ተወግዷል
በደሙ ፡ ያለው ፡ ኃይል ፡ ነጻ ፡ አውጥቶኛል

እኔን ፡ ሲታደገኝ ፡ ከዘለዓለም ፡ ሞት
ጐሳና ፡ ቀለሜን ፡ እርሱን ፡ መቼ ፡ አግቶት
ዘሬና ፡ ቋንቋዬ ፡ ምንም ፡ ቢሆን ፡ ምንም
ደሙ ፡ እኔን ፡ ለማዳን ፡ ፈጽሞ ፡ አልደከመም

አዝ፦ የኢየሱስ ፡ ደም ፡ ለእኔ ፡ የፈሰሰው
አንዳች ፡ ሳያስቀር ፡ በደሌን ፡ አጠበው
የኃጢአት ፡ ፍርሃት ፡ ከእኔ ፡ ተወግዷል
በደሙ ፡ ያለው ፡ ኃይል ፡ ነጻ ፡ አውጥቶኛል

የኢየሱስ ፡ ደሙ ፡ ብርቱ ፡ ነው
ኃይል ፡ አለው ፡ ጉልበት ፡ አለው
ኃጢአቴን ፡ አጠበው (፫x)

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Feb, 09:38


አንድ ሰው ሪፎርምድ taught ስለቻለ ወይም some doctrines of reformed doctrine ስላወቀ፤ ራፎምድ ክርስቲያን ነው ማለት አይደለም። እንደ ግለሰብም፣ በቤተክርስቲያን ደረጃም ለScriptures faithful የሆነ አቋመ-እምነት (Confession of Faith) የግድ ሊኖረው ይገባል።

Confession of Faith ለአንድ አማኝ (ቤተክርስቲያን)የግድ አስፈላጊ የሚሆንበት ምክንያት ብዙ ነው። በዋናነት ግን አንድ ሪፎርም ክርስቲያን ስለ Scriptures, ስለ እግዚአብሔር፣ ስለ ፍጥረት፣ ስለ Salvation, ስለ Church እና ስለ last things ወጥ በሆነ መንገድ የሚናገር Statement of Document የግድ መኖር አለበት።

A church cannot be considered reformed simply by mentioning or attempting to discuss reformed teachings. For a church to be considered reformed, its creed or confession must be consistent with the Bible.


Happy ቅዳሜ!


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

31 Jan, 05:07


Within the depths of every human soul lies a profound emptiness—a God-shaped void that yearns to be filled. This aching desire for connection and purpose can only be satisfied by Christ. It is a longing that speaks to the very essence of our being, inviting us to explore the transformative power of faith and the profound fulfillment it can bring to our lives.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

30 Jan, 17:38


እግዚአብሔርን መፍራት የህይወት ጥበብ መሠረት ነው።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Jan, 20:00


...

The reasons for this doctrine are clear, for the family is a seminary1 of the church and nation. It is as a beehive, in which is the queen bee, and out of which are sent many swarms of bees. In families all sorts of people are bred and brought up, and out of families they are sent into the church and nation. The first beginning of mankind and of his increase was out of a family. God first joined in marriage Adam and Eve, made them husband and wife, and then gave them children. Thus, husband and wife, parent and child (which are parts of a family), existed before magistrate and subject, minister and people, which are the parts of a nation and a church.

...

Besides, a family is a little church and a little nation, or at least a living representation of these, whereby trial may be made of those that are fit for any place of authority or subjection in church or nation. Or, rather, it is like a school where the first principles and grounds of government and subjection are learned, and by which men are fitted to greater matters in church or nation. The apostle declares that a bishop2 who cannot rule his own house is not fit to govern the church (1 Tim. 3:5). So we may say that subordinates who cannot be subject in a family will hardly be brought to yield such subjection as they ought in church or nation. Consider the cases of Absalom and Adonijah, David’s sons...

Christ and Him Crucified

29 Jan, 19:25


Hello Dear Family,

I hope you are all doing well. I want to share some thoughts about the emerging technologies of our time, especially artificial intelligence (AI). As someone working in technology and telecommunications, I've been benefiting from various AI tools.

Recently, China launched a new AI called DeepSeek. Since Monday, I have been asking it different questions, and I have found that nearly all the answers it provides are 99% accurate and reliable.

Today, I inquired about Reformed theology and its doctrines, and I was literally surprised by the responses. It honestly felt like this AI was developed by someone with a Reformed background! 😁

Let’s embrace technology for educational purposes and use it as a tool to learn more. Below is the Q&A between me and DeepSeek...

The Second London Baptist Confession of Faith (1689), also known as the 1689 Baptist Confession or the 1689 Confession, is a Reformed Baptist statement of faith that has been highly influential in Baptist circles, particularly among Calvinistic Baptists. It is one of the most important confessional documents in Baptist history and remains widely used today. Here is the full story of its development and significance:

---

### Historical Background
1. The Reformation and the Rise of Puritanism:
- The Protestant Reformation in the 16th century, led by figures like Martin Luther and John Calvin, challenged the doctrines and practices of the Roman Catholic Church and emphasized the authority of Scripture, justification by faith alone, and the priesthood of all believers.
- In England, the Reformation took a unique turn with the rise of Puritanism, a movement that sought to "purify" the Church of England from what they saw as remnants of Roman Catholicism.

2. The Emergence of Baptists:
- Within the Puritan movement, a group known as the Separatists broke away from the Church of England, believing it was beyond reform. Some of these Separatists became convinced of believer's baptism (the practice of baptizing only professing believers, not infants) and formed the first Baptist churches in the early 17th century.
- Baptists were divided into two main groups: General Baptists (who held to Arminian theology) and Particular Baptists (who held to Calvinist theology).

3. The First London Baptist Confession (1644):
- The Particular Baptists published their first confession of faith in 1644, known as the First London Baptist Confession. This document was written to clarify their beliefs and distinguish themselves from General Baptists and other groups, such as the Anabaptists.

---

### The Second London Baptist Confession (1677/1689)
1. The Need for a New Confession:
- By the mid-17th century, the Particular Baptists felt the need to update their confession to reflect their theological alignment with the broader Reformed tradition, particularly the Westminster Confession of Faith (1646) and the Savoy Declaration (1658).
- The 1644 confession was seen as insufficiently detailed and not fully representative of their Reformed theology.

2. The Writing of the Confession:
- In 1677, a group of Particular Baptist leaders, including William Collins and Nehemiah Coxe, drafted a new confession of faith. This document was heavily influenced by the Westminster Confession and the Savoy Declaration but included distinct Baptist positions, such as believer's baptism and the rejection of infant baptism.
- Due to persecution of Nonconformists (those who did not conform to the Church of England) under King Charles II, the confession was not publicly released until 1689, after the Act of Toleration granted religious freedom to Protestant dissenters.

3. The Structure and Content of the Confession:

Christ and Him Crucified

29 Jan, 19:25


- The 1689 Confession consists of 32 chapters and covers a wide range of theological topics, including:
- The authority and sufficiency of Scripture (Chapter 1)
- The doctrine of God (Chapter 2)
- The covenant of grace and the person and work of Christ (Chapters 7–8)
- Salvation by grace through faith (Chapters 10–11)
- The church, baptism, and the Lord's Supper (Chapters 26–30)
- The last judgment and the eternal state (Chapters 31–32)
- It is written in a clear, systematic, and pastoral style, making it both a doctrinal standard and a tool for teaching.

---

### Theological Significance
1. Reformed Theology:
- The 1689 Confession is thoroughly Reformed in its theology, emphasizing the sovereignty of God, the total depravity of humanity, unconditional election, limited atonement, irresistible grace, and the perseverance of the saints (the "Five Points of Calvinism").
- It also affirms the covenant theology framework, which sees God's redemptive plan as unfolding through a series of covenants in Scripture.

2. Baptist Distinctives:
- While the confession aligns with Reformed theology, it also includes distinct Baptist positions, such as:
- Believer's baptism by immersion (Chapter 29)
- The autonomy of the local church (Chapter 26)
- The separation of church and state (Chapter 24)

3. Influence and Legacy:
- The 1689 Confession became the standard confession for Particular Baptists in England and later in America, where it influenced the Philadelphia Baptist Confession of 1742.
- In the 20th and 21st centuries, the confession experienced a resurgence among Reformed Baptists, particularly through the work of organizations like the Association of Reformed Baptist Churches of America (ARBCA).

---

### Modern Use
Today, the 1689 Baptist Confession is widely regarded as one of the most important confessional documents in Baptist history. It continues to be used by Reformed Baptist churches around the world as a statement of faith, a teaching tool, and a means of fostering unity among like-minded believers. Its enduring relevance lies in its clear articulation of biblical doctrine, its pastoral tone, and its commitment to the authority of Scripture.

---

In summary, the Second London Baptist Confession of 1689 is a landmark document that reflects the theological convictions of the Particular Baptists during a time of persecution and growth. It remains a vital resource for Reformed Baptists and a testament to the enduring power of confessional Christianity.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Jan, 08:38


ይቅርታ ቤተሰብ፤ የመጨረሻ ልጥፍ ነው ለ DeepSeek 🫡

Christ and Him Crucified

23 Jan, 10:04


The "sermon" by Mariann Edgar Budde at yesterday's National Cathedral was not a Bible message, nor is she a Bible preacher. It was a sad representation of woke, apostate churches that do not believe in, much less preach, the Bible doctrines of sin, judgment, atonement, repentance, and salvation through Christ.

-Paul Chappell

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

22 Jan, 14:10


RC

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Jan, 21:10


Good night everyone! 😁

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Jan, 19:37


ለመኖር ምግብ፣ ውኃና መጠለያ እንደሚያስፈልጉን ሁሉ፤ ለመንፈሳዊ ሕይወታችንም ክርስቲያናዊ ሕብረት፣ ጸሎትና መጽሐፍ ቅዱስ ያስፈልጉናል። ከዚኽ ውጪ የሆነ ክርስቲያናዊ ሕይወት ጤናማነቱ አጠያያቂ ይሆናል። ካለ ቤተክርስቲያን <<ሕይወትስ እንኳ አለኝ>> ማለት እንዴት ይቻላል?!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Jan, 19:27


እነዚያን ሁለቱን ወገኖች ለማስደሰት ስትጥር 😇😀

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Jan, 18:31


https://youtu.be/s3o5dUavbPM

Christ and Him Crucified

20 Jan, 11:42


As you embark on building your own family, remember that this new family is of utmost importance, often even greater than the family you come from. It's essential for a man to commit to working hard, engaging in prayer, studying scripture, and striving for personal maturity. These efforts will lay a strong foundation for the family you are creating.


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

20 Jan, 06:27


ሠራተኛ ከጥረቱ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? ሰዎች ይደክሙበት ዘንድ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ከባድ የሥራ ጫና አየሁ። ሁሉንም ነገር በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ በሰዎችም ልብ ዘላለማዊነትን አኖረ፤ ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያደረገውን ማወቅ አይችሉም።

ለሰዎች፣ በሕይወት እያሉ ደስ ከመሰኘትና መልካምን ነገር ከማድረግ የተሻለ ነገር እንደሌለ ዐወቅሁ። ሰው ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ፣ በሚደክምበትም ሁሉ ርካታን ያገኝ ዘንድ ይህ የእግዚአብሔር ችሮታ ነው። እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንደሚኖር ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ ምንም አይጨመርም፤ ከእርሱም ምንም አይቀነስም፤ ሰዎች ያከብሩት ዘንድ ይህን አደረገ።

አሁን ያለው ከዚህ በፊት የነበረው ነው፤ ወደ ፊት የሚሆነውም ቀድሞ የነበረ ነው፤ እግዚአብሔርም ያለፈውን መልሶ ይሻዋል።

መክብብ 3:9-15 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

19 Jan, 15:11


#Repost

“እኔ በምድር እንግዳ ነኝ፤ ትእዛዛትህን ከእኔ አትሰውር።”
  — መዝሙር 119፥19

መኖርያ ልታዘጋጅልኝ አዳኜ ስለሄድክ በአለም እየኖርኩም ቤቴ እዚህ ያልሆነ እንግዳ ነኝ። እኔም እንደ አሳፍ "በሰማይ ካንተ በቀር ማን አለኝ? በምድርስ ካንተ ሌላ የምሻው ምን አለ?" እንድል ሐብቴንና መዝገቤን ብል በሌለበት በሰማይ ለመሰበስብ እንድተጋና እንደምፃተኛ በጥንቃቄ እንድኖር እርዳኝ።

በላይ ባለው እንጂ ምድራዊው በሆነው ነገር እንዳልጠመድ ልቦናዬን በተባረከው ተስፋ መልህቅ እሰረው። በሰማያዊ እርስቴ ረክቼ አላፊዋን አለም እንድንቃት እርዳኝ። የአይን አምሮቴን የልቤን ትምክህት የስጋዬን መሻት ጠልቼ የአብ ፍቅር በእኔ መኖሩ እንዲታወቅ ሕሊናዬ  በቃልህ እውነት የታሰረ ይሁን። ይበልጥ እንድወድህና እንዳውቅህ ከሕግህም ታላቅ ነገርን እንዳይ አይኖቼን ክፈት። ትዕዛዛትህንም አስተምረኝ። ምፃተኛ ነኝና ትዕዛዝህን አትሰውርብኝ።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

19 Jan, 05:56


‛‛እግዚአብሔር ሆይ ከሰው ትለያለህ
ተራራውን ሜዳ ታደርጋለህ
በድቅድቅ ጨለማ ብርሃን ትሆናለህ’’

© ዶ/ር ደረጀ ከበደ

Happy Sabbath!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

18 Jan, 21:15


ያዕቆብ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “የአባቴ የአብርሃም አምላክ፣ የአባቴ የይስሐቅ አምላክ (ኤሎሂም) ሆይ፤ ‘ወደ አገርህና ወደ ዘመዶችህ ተመለስ፤ እኔም በጎ ነገር አደርግልሃለሁ’ ያልኸኝ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤

እኔ ባሪያህ እስካሁን ላደረግህልኝ ቸርነትና ታማኝነት ብቁ አይደለሁም፤ ዮርዳኖስን ስሻገር በእጄ ላይ ከነበረው በትር በስተቀር ምንም አልነበረኝም፤ አሁን ግን ይኸው ሁለት ሰራዊት ሆኛለሁ።

ከወንድሜ ከዔሳው እጅ እንድታድነኝ
እለምንሃለሁ፤ መጥቶ እኔንም ሆነ እነዚህን እናቶች ከነልጆቻቸው ያጠፋናል ብዬ ፈርቻለሁና፤ ነገር ግን፣ አንተ ራስህ፣ ‘አበለጽግሃለሁ፤ ዘርህንም ሊቈጠር እንደማይቻል እንደ ባሕር አሸዋ አበዛዋለሁ’ ብለኸኛል።”

ዘፍ 32:9-12 አመት

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

18 Jan, 16:05


በመስቀሉ ላይ ከፈለው ዕዳዬን
ያ ውዱ ታማኝ ጌታዬ
ከብዶኝ የነበር ኃጢአቴ ቀለለኝ
ኢየሱስ በደሙ አጠበኝ  (2×)

ከጌታዬ ፊት ኮብልዬ
አለም ትበልጣለች ብዬ
መራራነቷን ቀመስኩኝ
ወደ አባቴም ተመለስኩኝ

በመስቀሉ ላይ ከፈለው ዕዳዬን
ያ ውዱ ታማኝ ጌታዬ
ከብዶኝ የነበር ኃጢአቴ ቀለለኝ
ኢየሱስ በደሙ አጠበኝ 

በመመለሴ ደስ አለው
ጥፋቴ ምንም ሳይገደው
ገና ከሩቅ ሆኖ ሲያየኝ
ልጄ ብሎ ጠርቶ አቀፈኝ

በመስቀሉ ላይ ከፈለው ዕዳዬን
ያ ውዱ ታማኝ ጌታዬ
ከብዶኝ የነበር ኃጢአቴ ቀለለኝ
ኢየሱስ በደሙ አጠበኝ 

ያንን ሸክሜን አነሳልኝ
ኃጢአቴን ደመሰሰልኝ
ዕዳዬን ለመክፈል ብሎ
ሞተ ጌታዬ ተሰቅሎ 

በመስቀሉ ላይ ከፈለው ዕዳዬን
ያ ውዱ ታማኝ ጌታዬ
ከብዶኝ የነበር ኃጢአቴ ቀለለኝ
ኢየሱስ በደሙ አጠበኝ 

በመስቀል ላይ ሆኖ ሳለ
ይቅር እንዲለኝ ለመነ
ፍቅሩ ጥልቅ ነው የጌታ
የፈጸመው በጎልጎታ

በመስቀሉ ላይ ከፈለው ዕዳዬን
ያ ውዱ ታማኝ ጌታዬ
ከብዶኝ የነበር ኃጢአቴ ቀለለኝ
ኢየሱስ በደሙ አጠበኝ


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

17 Jan, 18:35


God has blessed us with the gift of speech to proclaim the truth; how tragic it is for those who spend their lives in deception!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

17 Jan, 13:19


Singleነት ክብር አይደለም። ባል ሳይኖራቸው የሚያልፉ ሴቶች ሊያሳዝኑን ይገባል እንጂ "ህይወት ማግባትና ልጅ መውለድ አይደለም።" እየተባለ መሳለቅ ሞኝነት ነው።

1. ባል የሌላት ሴት ማለት ጠባቂ ንጉስ የሌላት ማንም የሚዳፈራት ሴት ናት።
2. የሚጸልይላት ካህን የሌላት።
3. ወንጌሉን የሚያስተምራት ነብይ የሌላት ናት።

በህይወት ውስጥ እንዲህ አይነት ወንድን እንደማግኘት ለአንድ ሴት መባረክ የለም።

*ያው እግዚአብሔር በልዩ መግቦቱ take care ማድረጉ እውነት ቢሆንም. . .Ordinaryው መንገድ ግን ትዳር ነው።

Christ and Him Crucified

17 Jan, 11:06


Lord, I find myself overwhelmed and weary from the challenges of life. In this moment of vulnerability, I surrender my life to you, trusting in your guidance and wisdom. Please, Lord, help me navigate through this difficult time and grant me the strength and clarity I need to move forward with hope. Amen!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

16 Jan, 17:52


https://www.youtube.com/live/lgj_n-LOlhA?si=ZBfofuoUYKcm9CP2

Christ and Him Crucified

16 Jan, 15:03


‛‛The Holy Scripture is the only sufficient, certain, and infallible rule of all saving knowledge, faith, and obedience, although the light of nature, and the works of creation and providence do so far manifest the goodness, wisdom, and power of God, as to leave men inexcusable; yet they are not sufficient to give that knowledge of God and His will which is necessary unto salvation. Therefore it pleased the Lord at sundry times and in diversified manners to reveal Himself, and to declare (that) His will unto His church; and afterward for the better preserving and propagating of the truth, and for the more sure establishment and comfort of the church against the corruption of the flesh, and the malice of Satan, and of the world, to commit the same wholly unto writing; which makes the Holy Scriptures to be most necessary, those former ways of God's revealing His will unto His people being now completed.’’

The London Baptist Confession of Faith of 1689, Chapter one, OF THE HOLY SCRIPTURES

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

15 Jan, 16:15


ድካም፣ ስንፍና፣ መከራ፣ ፈተና... ቢበረታብኝም ከጌታዬ ደጃፍ ወዴትም አልሄድም።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

15 Jan, 15:48


ብዙ ነገር ልያስዝናችሁ ይችላል። ነገር ግን የዘለዓለም ጉዳይ የጠዋት ጤዛ ሆኖባት፤ ማይሞላውን የዚህን ዓለም ኮተት ካልሰበሰብኩ እያለች፡ ፈጣሪዋን ሳታውቅ ይኽችን ወዳቂ ዓለም ከሚትሰናበት ነፍስ በላይ ምንም አያሳዝንም።

ሰው በዚኽ ምድር አለኝ ሚላቸው ነገሮች በሙሉ ከንቱ ናቸው። ቃለ እግዚአብሔር ይኽን በብዙ ቦታ ያስተምረናል። በተለይም መጽሐፈ መክበብ በዚህ ጉዳይ ብዙ ነገር ይመክረናል። ጸሐፊው "ሁሉም ነገር ከንቱ ነው" በማለት ይጀምራል። ምድራዊ ደስታ ከንቱ ነው፣ ጥበብና ሞኝነት ከንቱ ነው፣ ጥረት ከንቱ ነው፣ በልጦ መገኘት ከንቱ ነው፣ ባለጠግነት ከንቱ ነው፣ ውበት ከንቱ ነው... ይለናል።

በዚህ ዓለም ጆሮ ከመስማት ዓይንም ከማየት አይሰለችም። ዓለምና በውስጧ ያሉ ነገሮች ሁሉ ተለዋዋጭ ናቸው። ደሞ ሰይጣን ቀኑ እስኪደረስ በሚገዛት ዓለም ውስጥ እየኖርን "የነፍስ ጥያቄን በራሴ እምላለሁ" ብሎ መወትወት ከንቱነት ነው።

ነፍሳችን የማንም አይደለችም። ነፍሳችን ከምድር የተገኘች አይደለችም። ነፍስ ጌታዋ አላት። ይኽች ነፍስ ጌታን ለማወቅ ባልፈለገችበት ልክ ለከንቱነት ትዳረጋለች። ስለዚህ የነፍስ ጥያቄ ሚፈታው ባለቤቷን ከማወቅና እንደ ቃሉ የሆነ ዓላማመር ሕይወት በመኖር ውስጥ ነው። ከዚህ ውጪ የሆነ 'ሩጫ ለነፍስ ጥፋትን ያመጣል።

እግዚአብሔር የሌለበት ጥበብ ከሞኝነት በምን ተሻለ? እግዚአብሔር የሌለበት ብልጽግና እንዲሁም ከበሬታ ከድህነትና ውርደት በምን ይለያል? ውበትም ሆነ ሌሎች ብዙ ነገሮች ምን ይጠቅሙናል፦ እግዚአብሔር ከሌለበት?

ስለዚህ የጭንቅ ጊዜ ሳይመጣ ነፍሳችን የዘለዓለም ማረፊያዋን ማግኘት አለባት። የመክበብን መጨረሻ ምዕራፍ በማንበብ እናብቃ...

መክብብ 12:1-14 NASV
[1] የጭንቀት ጊዜ ሳይመጣ፣ “ደስ አያሰኙኝም” የምትላቸው ዓመታት ሳይደርሱ፣ በወጣትነትህ ጊዜ፣ ፈጣሪህን ዐስብ። [2] ፀሓይና ብርሃን፣ ጨረቃና ከዋክብት ሳይጨልሙ፣ ደመናትም ከዝናብ በኋላ ሳይመለሱ፣ [3] ቤት ጠባቂዎች ሲርዱ፣ ብርቱዎች ሲጐብጡ፣ ጥቂት በመሆናቸው ፈጪታዎች ሲያቆሙ፣ በመስኮት የሚያዩትም ሲፈዝዙ፣

[4] ወደ አደባባይ የሚያወጡ በሮች ሲዘጉ፣ ወፍጮ ሟልጦ ድምፁ ሲላሽ፣ ሰው በወፍ ድምፅ ሲነሣ፣ ዝማሬው ሁሉ ሲዳከም፤ [5] ዳገት መውጣት ሲያርድ፣ መንገድም ሲያስፈራ፣ የለውዝ ዛፍ ሲያብብ፣ አንበጣም ራሱን ሲጐትት፣ ፍላጎት ሲጠፋ፤ በዚያም ጊዜ ሰው ወደ ዘላለማዊ ቤቱ ይሄዳል፤ አልቃሾችም በአደባባዮች ይዞራሉ። [6] የብር ሰንሰለት ሳይበጠስ፣ የወርቅ ሳሕንም ሳይሰበር፣ የውሃ መቅጃው በምንጩ አጠገብ ሳይከሰከስ፣ ወይም መንኰራኵሩ በውሃ ጕድጓድ ላይ ሳይሰበር፣

[7] ዐፈር ወደ መጣበት መሬት ሳይመለስ፣ መንፈስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ፣ ፈጣሪህን ዐስብ። [8] ሰባኪው “ከንቱ ከንቱ ሁሉም ነገር ከንቱ ነው!” ይላል።  [9] ሰባኪው ጥበበኛ ብቻ አልነበረም፤ ነገር ግን ለሕዝቡ ዕውቀትንም ያስተምር ነበር። እርሱም በጥልቅ ዐሰበ፤ ተመራመረም፤ ብዙ ምሳሌዎችንም በሥርዐት አዘጋጀ።

[10] ሰባኪው ትክክለኛውን ቃል ለማግኘት ተመራመረ፤ የጻፈውም ቅንና እውነት ነበረ። [11] የጠቢባን ቃላት እንደ ሹል የከብት መንጃ ናቸው፤ የተሰበሰቡ አባባሎቹም እጅግ ተቀብቅበው እንደ ገቡ ችንካሮች ሲሆኑ፣ ከአንድ እረኛ የተሰጡ ናቸው። [12] ልጄ ሆይ፤ ከዚህ ሁሉ በላይ በማንኛውም ነገር ተጠንቀቅ፤ አንዳችም አትጨምር። ብዙ መጻሕፍትን መጻፍ ማብቂያ የለውም፤ ብዙ ማጥናትም ሰውነትን ያደክማል።

[13] እነሆ፤ ሁሉ ነገር ከተሰማ ዘንድ፣ የነገሩ ሁሉ ድምዳሜ ይህ ነው፤ እግዚአብሔርን ፍራ፤ ትእዛዞቹንም ጠብቅ፤ ይህ የሰው ሁለንተናዊ ተግባሩ ነውና። [14] መልካምም ይሁን ክፉ፣ ስውር የሆነውን ነገር ሁሉ አንድ ሳይቀር፣ ማንኛውንም ሥራ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ ያመጣዋልና።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

15 Jan, 07:04


A very sad truth about today's Church.
@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

14 Jan, 18:42


We cannot build strong fellowship without Scripture. We cannot cultivate genuine friendships without Scripture. We cannot establish a strong marriage without Scripture. We cannot raise a Godly generation without Scripture, and a nation cannot build a strong generation without Scripture.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

14 Jan, 11:47


Paul Washer would like to share his views on speaking in tongues. @Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

07 Jan, 07:43


ዓለሙን ሁሉ ለወደደ ለእግዚአብሔር አብ፣ የራሱ የሆኑትን ለማዳን ሰው ሁኖ ለተገኘ ለእግዚአብሔር ወልድ፣ ለሚያጽናናንና ላተመን ለቅዱሱ መንፈስ ክብርና ምስጋና ውዳሴ እስከ ለዘለዓለሙ ይሁን!

መልካም በዓል!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

06 Jan, 10:36


እግዚአብሔርን የሕይወቱ ዐቢይና ተቀዳሚ ዓላማ ያላደረገ የትኛውም ዓይነት የሰው ልጅ 'ሩጫና ድካም መጨረሻው ከንቱ ነው። ሕይወት ከዚህ ወዲኺያ የሌለን እስኪመስል የሰው ልጅ የሕይወቱን ዓላማ ይዘነጋል። ተምሮ፣ ጥሮና ግሮ፣ ለፍቶ መክበርን የሕይወት መጨረሻ ግብ አድርግ በሚያስብ ትውልድ መካከል መኖር አሳዛኝ ነው። ደ'ሞ ብልጽግና እዚኹ ምድር ላይ ብቻ ያለ እስኪመስለን ድረስ ሰው ዘላለሙን ይረሳል። ይኽ ኑሮ የሕይወቱ ማብቂያ እንደሆነ የሚያምንም ብዙ አሳዛኝ ሰው አለ። እውነታው ግን የሰው ልጅ ክብርና የዘላለም ዋጋ ያለው እግዚአብሔርን በመፍራትና ሕግጋቱን ጠብቆ በመኖር ውስጥ ነው።

እዚኽ ምድር ቋሚ ርስት የለም። 'ማያረጅ ውቤትና ቁንጅና፤ የማይደክም ሰውነትም የለም። የአገዛዝ በትሩ ዘላለማዊ የሆነ የሰው ልጅ መንግሥትም የለም። የሁሉም ነገር መጨረሻ አሰልቺ ነው። እግዚአብሔር የሌለበት ነገር ልኩ ይኽ ነው፤ ከንቱነት ብቻ።

ነገር ግን እግዚአብሔርን አውቆ መኖር፤ በእርሱ ማረፍ፤ እርሱ በሰጠው ነገር ሁሉ ደስተኛ ኹኖ መኖር፤ ላለፈው ሁሉ ማመስገን፣ ለአሁንና ለመጪው ደ'ሞ መታመን፤ ጽድቁንና ቅድስናውን መሻት፤ የዓለምን ከንቱነት መረዳት፤ ከዛሬ ባሻገር የዘላለም ቤትን ማሰብ የሰው ልጅና ሐብትና ከበሬታ ነው።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

05 Jan, 13:14


“ማግባት ለሚሹ” የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ምክር

ከምንም በፊት የጋብቻ ዓላማን ማወቅ አለባችሁ፡፡ በሕይወታችን ለምን ጋብቻ እንደሚያስፈልገን መረዳት አለባችሁ፡፡ ከዚህ ውጪ ሌላ ነገርን አትጠይቁ፡፡ እናስ የጋብቻ ዓላማው ምንድነው? ለምንድነው እግዚአብሔር ጋብቻን የሰጠን? ብጹዕ ጳውሎስን እናድምጠው፤ እንዲህ ያለውን፦ "ስለ ዝሙት ጠንቅ ለእያንዳንዱ ለራሱ ሚስት ትኑሮው፤ ለእያንዳንዲቱ ደግሞ ለራሷ ባል ይኑራት" (1ኛ ቆሮ.7፥2)። "ከድህነት ይወጣ (ትወጣ) ዘንድ" ነው የሚለውን? ወይስ "ሀብት ለማግኘት ሲባል" ነው የሚለውን? አይደለም፡፡ ታዲያ ምንድነው የሚለው? ከዝሙት እንጠበቅ ዘንድ፤ ራሳችንን መቆጣጠር እንችል ዘንድ፤ ንጽህናን ገንዘብ እናደርግ ዘንድ፤ በትዳር አጋራችን ደስ ተሰኝተን እግዚአብሔርን እናመሰግን ዘንድ፡፡ አያችሁ ይኼ ነው የጋብቻ ስጦታው ይኼ ነው የጋብቻ ፍሬው፤ ይኼ ነው የጋብቻ ጥቅሙ፡፡

ስለዚህ ልጆቼ! እማልዳችኋለሁ ትልቁን ጥቅም ዘንግታችሁት ዓይናችሁን በትንሹ ላይ አታሳርፉ፡፡ የትዳር አጋርን ስትመርጡ የሀብት ጉዳይ የእናንተ ትልቅ አጀንዳ ሊኾን አይገባም፡፡ ስለ ሀብት ብሎ የትዳር አጋርን መምረጥ ድንቁርና ነው፤ ሀብት ነገ ሊጠፋ ይችላልና፡፡ ስለዚህ ለትዳር የምትመርጡት ሰው ከምንም በላይ መንፈሳዊ ሀብቱን ተመልከቱ፡፡ በዚህም ዓለም በወዲያኛውም ዓለም ይበልጥ የሚጠቅማችሁ ይኼ ነውና፡፡

አባቶች ሆይ! አብርሃምን ምሰሉት፡፡ አብርሃም ለልጁ ለይስሐቅ ሚስትን ሲፈልግለት፦ ሀብትን አላየም፤ የንጉሣውያን ቤተሰብን አልተመለከተም፤ አፍአዊ ውበትን መመዘኛ አላደረገም፤ ወይም ይህን የመሰለ ሌላ መስፈርትን አልደረደረም፡፡ የነፍስ ንጽህናን እንጂ፡፡

እናቶች ሆይ! ሴት ልጆቻችሁን እንደ ርብቃ አሳድግዋቸው፡፡

እናንተ ማግባትን የምትሹ ወጣቶች ሆይ! ይስሐቅን ምሰሉት፦ ዘፈንን፣ ዳንኪራን፣ ሳቅና ስላቅን፣ የከበሮንና የዋሽንት ጫጫታን፣ ሌላውንም የዲያብሎስ ትርኢት በሰርጋችሁ ቀን አታስቡ፡፡ ከዚህ ይልቅ በምታደርጉት ኹሉም ላይ እግዚአብሔር እንዲቀድማችሁ ለምኑት፡፡ ይህን ያደረጋችሁ እንደኾነ ትዳራችሁ ፍቺ፣ ዝሙት፣ ቅናት፣ ጭቅጭቅ፣ ንትርክ የሌለበት ኾኖ ይፀናላችኋል፡፡ ይህን ያደረጋችሁ እንደኾነ፥ ሌላው በረከትም ተትረፍርፎ ይመጣላችኋል፡፡ የአውሎ ነፋስ ዓይነት በዙሪያችሁ ቢነፍስም፥ አትነዋወፁም፡፡

እናንተ ልጃገረዶች ሆይ! ርብቃን ምሰሏት፡፡ የትዳር አጋራችሁን ፍጹም ለማፍቀር የተዘጋጃችሁ ኹኑ፡፡ ይህን ያደረጋችሁ እንደኾነ ቤታችሁ ፍጹም ሰላማዊ ባሎቻችሁ የምትልዋቸውን የሚያደርጉና በፍቅራችሁ የሚንበረከኩ ይኾናሉ፡፡ ትዳር እንዲህ ኾኖ ሲጀመር፥ እግዚአብሔርንና ወላጆቹን ደስ የሚያሰኝ ልጅ ይገኝበታል፡፡

የቤት ዕቃዎችን መግዛት ስንፈልግ፥ በጣም እንጠነቀቃለን፡፡ የሻጮቹን ማንነት አይተን፣ የዕቃዉንም ጥንካሬ አገላብጠን ተመልክተን ነው የምንሸምተው፡፡ ሚስት ስናገባም ከዚህ የበለጠ ልንጠነቀቅ ይገባናል፡፡ የገዛነው ዕቃ ችግር ቢኖርበት ለሸጠልን ሰው መመለስ እንችላለን፡፡ ሚስት ስናገባ ግን ወደ ቤተሰቦቿ መመለስ አንችልም፤ እስከ ዕድሜአችን ፍጻሜ ድረስ ከእኛ ጋር ነው የምትኾነው፡፡ ክፉ ናት ብለን ብንመልሳት፥ በሕገ እግዚአብሔር መሠረት አመንዝራ እንኾናለን፡፡ ስለዚህ፥ ሚስት ስትመርጡ የሀገራችሁን ሕገ መንግሥትን ብቻ አታንብቡ፤ ከኹሉም በፊት ሕገ ቤተ ክርስቲያንን አንብቡ እንጂ፡፡


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

02 Jan, 15:58


"መሠረታዊ የክርስትና አስተምህሮ" for Android users.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

31 Dec, 19:28


Happy New Year!

😁

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

30 Dec, 08:48


ለመሆኑ፣ “ልቤን በንጽሕና ጠብቄአለሁ፤ ንጹሕ ነኝ፤ ኀጢአት የለብኝም” የሚል ማን ነው?

ምሳሌ 20:9 NASV


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Dec, 19:47


Aren't the good old days just the best? 😇

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Dec, 14:38


እግዚአብሔር ጊዜና ዕድል፣ ጤና ሰ'ቷችው፤ ሰንበትን ያለ ቤተክርስቲያን 'ሚታሳልፉ ሰዎች ራሳችሁን መርምሩ። ወይም፤ አምላክ የለም በሉ በግልጽ።

ሥራም ሳምንትም ቆንጆ ሚሆነው አምላካችንን ከቅዱሳን ጋራ አብረን አምልከን አመስግነን ስንለያይ ነው። ሰንበት በረከት ነው!

የሳምንት ሰው ይበለን!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

28 Dec, 04:18


ቃሉ ሲያስተምረን መንፈሱ ሲያጽናናን
ካቻምናን አለፍን ተሻገርን አምናን
ጠላት ቢቃወመን እጅግ ተገዳድሮ
ጌታ ተዋግቶልን ደረስን ዘንድሮ (2x)

አዝ፦ ተራራ የሚናድለት ጨለማ ሚገፈፍለት
ንፋሥም የሚገዙለት ወጀቡ ሚታዘዝለት
ኢየሱስ ኢየሱስ ክብር ይሁንለት

© መጋቢ ታምራት ኃይሌ

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

27 Dec, 17:47


One step away from the Gospel is a Thousand steps towards hell.

Take care of your faith in Christ and His infallible words.


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

27 Dec, 10:22


‛’አንድ ሰው ዘመዶቹን፣ በተለይም የቅርብ ቤተ ሰቡን የማይረዳ ከሆነ ሃይማኖቱን የካደ፣ ከማያምንም ሰው ይልቅ የባሰ ክፉ ነው።’’

1 ጢሞቴዎስ 5:8 NASV  

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

27 Dec, 07:38


ለወንጌላዊ ክርስቲያን ወጣቶች ያለኝ ምክር።
መንፈሳዊ ትምህርቶችን ለመማር እባካችሁን ራሳችሁን አበርቱ። ትምህርት ላይ ተሰላች አትሁኑ። የክርስትናን ታሪክ በደንብ ለማጥናት ራሳችሁን አበርቱ። ክርስትና በናንተ ዘመን የጀመረ ስላይደለ የቀደሙ ዘመናት ክርስትናን አጥኑ። በኮንፌሽንና በክሪድ በሚመሩ ቤተ እምነቶች ውስጥ ታቀፉ። ምን እንደሚያምኑ ከማያውቁ ህብረት ራሳችሁን ገለል አድርጉ። በስሜት ክርስትናን ከማወቅ ያለፈ በ አእምሮ ክርስትናን አጣጥሙ። ክርስትና የአእምሮና የስሜት ሃይማኖት እንጂ በጡዘት የሚታመን እምነት አይደለምና፤ ቅዱሳት መጸሃፍትን እያነበባችሁ ለቤተክርስቲያን ተሃድሶ ለማምጣት በጸሎት በርቱ። ከሁሉም በላይ የተገለጠውን የእግዚአብሄር ጸጋ ማስተማር ላይ የተጋችሁ ሁኑ። ዘመኑ ክፉ ነውና በቃሉ፣ በመንፈሱና በጤናማ ህይወታችሁ ዋጁት

Christ and Him Crucified

25 Dec, 08:35


“ነገር ግን የተወሰነው ዘመን በደረሰ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን፣ ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ፤ ይህም የሆነው የልጅነትን መብት እናገኝ ዘንድ ከሕግ በታች ያሉትን ለመዋጀት ነው።ʼʼ

ገላትያ 4:4-5 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

25 Dec, 06:29


Nothing in life is worth more than being devoted to the Lord Jesus and following His commandments.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

24 Dec, 20:01


‛‛እግዚአብሔርን ከመፍራት ጋር ያለ ጥቂት ነገር፣ ሁከት ካለበት ትልቅ ሀብት ይበልጣል።’’

ምሳሌ 15:16 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

23 Dec, 15:59


ቅድስናችን፣ ጽድቃችን፣ ክብራችን ኢየሱስ አንተ ነኽ። እናመሰግንሃለን። ያደረክልን ብዙ ነው፤ ዙፋንህ ይባረክ!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

22 Dec, 18:32


People who don't believe in original sin don't have children. (😁) I have said it before and I'll say it again. It's not a little angel, that's a viper in a diaper. 😂

You come into this world, you can barely open your eyes. For months you can barely hold up your head. "You have to hold grab his head now." You can't sit up, you can't talk, you can't crawl, you can't walk. But you can let everybody know that you're running things. 😄

The angry cry happens early. The demanding cry happens early. The stiffening up of the body, that happens early." He is so cute." No, that ain't cute." 😅

One of the reason God makes them so small is so that they won't kill you. 😂😂😂

One of the reason He makes them so cute, is so that you won't kill them. 😁😁😁

© Voddie Baucham

Kindly watch his sermon titled" The World, the Flesh, and the Devil"

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Dec, 19:14


እሁድ ሚካኤል ጋር ሄጄ ስራ ስጠኝ ብዬ በእንባ ጠይቄው ሃሙስ ሚካኤል ስራ አስቀጠረኝ ያለው ልጅ የጴንጤ ልሳን ላይ ሙድ ሲይዝ🤣🤣
ኤዲያ እንዲህ አይነት ጨቅላዎች ሃይማኖትን ሲያቅቡ 😪🥱

Christ and Him Crucified

18 Dec, 06:23


‛‛ልጄ ሆይ፤ ትምህርቴን አትርሳ፤ ትእዛዞቼን በልብህ ጠብቅ፤ ቀኖችን ይጨምሩልሃል፤ ዓመቶችንም ያረዝሙልሃል፤ ሕይወት፣ ሀብትንና ሰላምን ያበዙልሃል።’’

ምሳሌ 3:1-2 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

16 Dec, 17:38


What truly brings joy in this life is knowing God, embracing His love, and joyfully obeying His beautiful commandments!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

16 Dec, 07:46


ብዙ የተተወለት፤ ብዙ ይቅር የተባለለት፤ ሁሌም ምሕረትን ይሻል። አቤቱ ዛሬም ኃጢአቴ እጅጉን ብዙ ነውና ማረኝ!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

15 Dec, 05:49


በጨለማ ስንሄድን የነበርን ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየን።

መልካም ሰንበት!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

14 Dec, 05:56


ሆዳችን በምግብ ቢሞላ፣ ሰውነታችን ውድ በሆኑ ልብሶች ቢያገጥ፤ ነፍስ ግን እግዚአብሔርን ካለወቀች በዚህ ሁሉ እርካታ አይገኝም።

Happy Weekend!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

12 Dec, 06:22


Good morning 🌞😁

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

11 Dec, 20:33


To truly live well and master the art of Godly living, it is essential to seek wisdom, which is found solely in the Word of God.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

11 Dec, 18:52


🙂🤔 ©fb

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

10 Dec, 19:23


እውነተኛ ክርስትና የእግዚአብሔርን ትእዛዛት በመውደድ እና ቀንና ሌሊት ለመታዘዝ በመጣር ይጀምራል። ያለ እግዚአብሔር ሕግ፣ ፍጹም ተስፋ ቢስ መሆናችንን እና ርኩሰታችንን ለይተን ማወቅ አንችልም። ምንም እንኳ ሕጉ ጻድቅ ባያደርገንም፤ ግን ደ'ሞ በሕጉ በኩል ፍጹም የሆነውን የአምላካችንን ጽድቅና ቅድስና እንመለከታለን። ሕጉ የእግዚአብሔር መግቦት አንዱ መገለጫም ነው። እግዚአብሔር ተስፋ የተሰጠው ቃል ይፈጸም፤ ከተስፋው ቃል አስቀድሞ፣ ሕግን በመኻል አስገባ። ይኽም ተስፋ የተሰጠው ሕዝብ ተስፋው እስኪገለጥ ድረስ ከሌላው ወገን ተለይቶ ይጠበቅ ዘንድ ነው።

ሕጉ በሌላ በኩል ደ'ሞ ወደ ክርስቶስ የሚያመለክት ቀስት ነው። የእኛን ውስንነት የእርሱ ፍጽምና ያሳያል። ቅዱስና ጻድቅ ነው ሕጉ። ይኽን ሕግ ማጥላላት፣ መናቅ፣ ተገቢውን ቦታ አለመስጠት የከፋ ውጤትን ሊያስከትል ይችላል። ሕግን ማክበር የተቀደሰ እና ከፍ ያለ ሕይወት እንድንኖር ያስተምረናል። የእግዚአብሔርን ሕግ አለማክበር እና በጸጋ እኖራለሁ ብሎ መኩራራት በክርስትና ውስጥ ያለመብሰል ማሳያ ነው።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

09 Dec, 18:42


When I see my own sins reflected back at me, I actually feel grateful because it shows me where I can find forgiveness. Feeling bad about my sins and flaws might sound rough, but it actually brings about something good.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

07 Dec, 09:32


ሰው ከእግዚአብሔር ስርቅ የኃጢአት ወዳጄ ይሆናል። የእግዚአብሔርን ፍጹም ጽድቅና ቅድስና በመርሳት ከዋለበት ከንቱ ዓለም ላይ መቆየትን ይመርጣል። ይኽ ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነው።

በተቃራኒው ደ'ሞ ሰው ዕለተ ተዕለት ስለ እግዚአብሔር ጽድቅና ቅድስና ያለው መረዳትና መንፈሳዊ እውቀቱ እየጨመረ በመጣ ቁጥር፤ የገዛ ኃጢአተኝነቱና የእግዚአብሔር ፍጹም ጽድቅና ቅደስና ጎልቶ ይተዋል። ወደ እግዚአብሔር ፊት ለመቅረብ ይፈራል። የቆመው በእግዚአብሔር ምሕረትና ጸጋ መሆኑን ይበልጥ ይረዳል። ትንሽ ምባል በደሉና ኃጢአቱ ወደ ጸጸቱ ውስጥ ይጥለዋል። በርግጥ እውነተኛ ጸጸት ሰው ወደ እግዚአብሔር ይመልሰዋል።

ሙሴ የእግዚአብሔር ክብር በተገለጠለት ጊዜ እጅግ ፈራ፣ ተንቀጠቀጠም። ነቢዩ ኢሳይያስም ከፍ ባለ ዙፋን ላይ የተቀመጠውን እግዚአብሔር ባየ ጊዜ "ወዮ ጠፋኹ" ብሎ ጮኸ። አያችሁ፦ ሰው ወደ እግዚአብሔር በተጠጋ ቁጥር እግዚአብሔርን ቀና ብሎ ማየት አይችልም። ጽድቁ ያስፈራል። ቅድስናውም እንደዚያው። አይደለም ሰው፤ መላእክት እንኳን ከእግዚአብሔር ጽድቅና ቅደስና አንጻር ስንፍና ይከሳቸዋል።

ታዲያ ሥጋ የለበስን እኛ፣ በወደቀ ዓለም፡ ሰይጣንና የገዛ ሥጋችን ዕለተ ተዕለት ምፈትነን እኛ፤ እንዴት ለሕይወታችን እንጠንቀቅ?! በዘመናት መካከል የትውልድ ጠማማነት እያየለ ቢመጣም፤ እግዚአብሔርን መፍራታችንን ዋጋቢስ ልናደርገው አይገባም። በርግጥ እንዲኽ ስል የእግዚአብሔርን አባትነትና የእኛን ልጅነት እየካድኩ አይደለም። እግዚአብሔር ፍጹም እውነተኛ ወላጅ አባታችን ነው። ዳሩ ግን እርሱ እጅጉን አስፈሪ የቁጣ አምላክ መሆኑን ለአፍታም ብሆን መዘንጋት የለብንም። ቃሉም፤ የጠራችሁ እርሱ [እግዚአብሔር] ቅዱስ ነውና እናንተም በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ ይለናል።

እግዚአብሔር ቅዱስ ነው፤ ለእግዚአብሔር ተለዩ። ክብር ለጽድቁና ቅድስናው!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

06 Dec, 17:13


በሕይወታችን ዋጋ ላለው ነገር ብቻ ቦታ እንስጥ። ከሁሉ በላይ ለእግዚአብሔርና ለቃሉ። ሕይወታችን እንደሆን ከላ እግዚአብሔር ቃል መሪ እንደሌለው መኪና ነው። ምናችንም አይተርፍም። በመቀጠል፣ ለቤተክርስቲያንና በእውነተኛ ንሰሐ ወደ ክርስቶስ ለተሰበሰቡት ቅዱሳን። ያለ ቤተክርስቲያን እውነተኛ ክርስቲያን ለአፍታ እንኳን ሕይወቱን ልወደው አይችልም።

ወረድ ስንል ደ'ሞ፤ ስናከብራቸው ለሚያከብሩን፣ በጠብቅናቸው ቦታ ለምናገኛቸው ታማኝ ሰዎች፣ ደስታችንን ደስታቸው፣ ሐዘናችንን ሐዘናቸው ለሚያደርገጉ፣ እና እግዚአብሔርን ለሰጠን ሥራችን። ከዚህ ያለፈ ነገር ድካም ነው። ዝም ብሎ መድከም ይሆናል...።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

04 Dec, 04:53


Please read the above post! ☝️ ከዚያም ባላችሁበት ቤተክርስቲያን notice ያደረገጋችሁትን ነገር share አድርጉ። የጽሑፉ አዘጋጅ ሰፋ አድርጎ ነው ያቀረበው ግን በጣም አስተማሪ መልእክት የያዘ post ነው።

Christ and Him Crucified

04 Dec, 04:40


"When a church is going liberal, it begins to alter or subtly back away from long held convictions."

6. የቤተክርስቲያን አገልግሎት ከመሠረታዊዉ የወንጌል ተልዕኮ ሐዲዱን ስቶ ወደ ሞራላዊ ቴራፒ ዓይነት ሥልጠና ካዘነበለም ችግር አለ። ሊብራሊዝም ከኢቫንጀሊዝም ይልቅ ለልማት(Development)፣ ለሶሽኦሎጂ፣ ለሥነ ልቦናና ለሶሻል አንትሮፖሎጂ ቅድሚያ ይሰጣል። ለዚህም ነው ሊብራል የሆኑ አብያተ ክርስቲያናት ለተባበሩት መንግሥታት የ2030 ዘለቄታዊ የልማት ግቦች(Sustainable Development Goals...SDG) ከፍየሉ በላይ ሲጮሁ የሚስተዋሉት! በዚህ ረገድ EGST የዮናይትድ ኔሽን 2030 ዕቅድ ላይ ተሳታፊ ስለመሆኗ የሚጠቁሙ መረጃዎችን በዌብሳይት ገጿ ላይ አስቀምጣለች...Religions and the Sustainable Development Goals (SDGs) in Ethiopia: September 25, 2018

በነገራችን ላይ በአንዳንድ የካቶሊክ የሥነ መለኮት ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ያሉ የቤተክርስቲያኒቱ ምሁራን ቫትካን ከዩናይትድ ኔሽን ጋር በስመ-SDG በማይመች አካሄድ እንዳትጠመድ አበክረው ይመክራሉ። ለዚህም ምክንያታቸው ከዮናይትድ ኔሽን 2030 ውስጥ ግብረሰዶማዊነትንና ውርጃን የሚደግፈው 5ኛው የልማት ዕቅድ(SDG5) ነው። በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ወደ ፊት በስፋት እመለስበታለሁ።

"When sermons and teaching sound more like therapy sessions, there is a problem. When messages are devoid of conviction and a call to humble repentance only to be replaced with ways to improve your life or become a better person, your discernment radar should kick in."

እንዲሁም Matt Elli የተባለ የባፕቲስት መጋቢ "Some signs of liberalism" ከሚለው ፅሁፉ ሥር የሊብራል ቲዖሎጂ ተከታዮች የሆኑ መሪዎች ቤተክርስቲያንን ከዋና አጀንዳዋ እንዴት እንደሚያፋቷት ያስቀመጠው እንደሚከተለው ነው፦

• They (Liberal churches) are digging water wells in 3rd world countries … and not sharing the Gospel.

• They are taking vacation time to spend a week serving in orphanages … without sharing the Gospel.

• They are cleaning up the trash on the side of roadways in their city … without sharing the Gospel.

• They are stuffing backpacks full of necessary items for local, disadvantaged schoolchildren … without sharing the Gospel.

ስለዚህም ቤተክርስቲያንም ትሁን የቲዖሎጂ ተቋማት ከዋናው የወንጌል አጀንዳ ይልቅ ለጎንዮሽ ዓላማዎች ቅድሚያ የመስጠት አዝማሚያ ካሳዩ ችግር አለ ማለት ነው፤ በአጭሩ ሊብራሊዝም የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሳ አንበሳ በዙሪያቸው እየዞረ ነው ማለት ነው።

7. ቤተክርስቲያን አባሎቿን እንደ ክርስቶስ አካል ከማየት ይልቅ እንደ ገቢ ምንጮቿ መቁጠር የጀመረች ዕለት ሊብራሊዝም እግሩን ወደ ቤተመቅደስ እየሰደደ እንደሆነ ይታወቅ! ከምዕመኖቿ የምትሰበስበውን አሥራት እያሰላች ሁሌም ለስለስ ባሉ ትምህርቶች፣ ስብከቶችና የመዝናኛ ፕሮግራሞች እያባበለች የምዕመኖቿን ቁጥር ለማመንደግ የምትጥር ቤተክርስቲያን እሷ የሊብራል ቲዖሎጂ ቫይረስ ተሸካሚ ነች። ቤተክርስቲያንን እንደ ሸቀጥ አቅራቢ አባሎቿን ደግሞ እንደ ሸማች የሚቆጥሩ መሪዎች እነርሱ የሊብራል ቲዖሎጂ ሰለባ ናቸው።

"Many pastors don’t speak truth boldly because their customers (I mean) congregations may be offended and leave the church (taking their tithes with them). In these pastors’ minds, it’s better to sooth the congregation’s consciences, tone-down convictions, compromise with the world, avoid controversy and criticism to keep the lukewarm congregation coming back."

በመጨረሻም፦ በእኔ እይታ ከላይ የተጠቀሱ የሊብራል ቲዖሎጂ ምልክቶች በኢትዮጵያ የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት (including all mainline protestant denominations and emerging "churches") ውስጥ መታየት ከጀመሩ ሰነባብቷል ባይ ነኝ። እንዲያውም በቀጣይነት የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ትልቁ ተግዳሮት የሚሆነው ይኸው የሊብራል ቲዖሎጂ ዕሳቤ ነው።

ምንጭ፦ ከላይ ከተ ቁ 1-7 ለተጠቀሱት ዝርዝር ሐሳቦች እንደመነሻ የተጠቀምኩት አሜሪካዊው የቤተክርስቲያን መጋቢ፣ አቀቤእምነት፣ ኢንተርፕሪኒየርና አንቲሮፖሎጂስቱ "Lance Cashine" "Is your church going liberal?" በሚል ርዕስ ከፃፈው መጣጥፍ ነው። ስም ሳልጠቅስ በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ ያስቀመጥኩት ሐሳቦች በሙሉ የ"Lance Cashine" ናቸው።

© ጌታሁን ሔራሞ

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

04 Dec, 04:40


የሊብራል ቲዖሎጂ ጅምር ምልክቶች...ቀጣዩ ተግዳሮት!

"ለሊብራል ቲዖሎጂ መፀነስ ምልክትነት የግድ የ"LGBTQ+" ባንዲራ በትልቁ ተሰቅሎ መውለብለብ የለበትም።" ሊብራል ቲዖሎጂ ጅምር ላይ ወደ ቤተክርስቲያንም ሆነ ወደ ቲዖሎጂ ተቋማት የሚሰርገው ቀስ በቀስ ነው፤ ከቀናውም ከራዳር እይታ ውጪ ድምፁን አጥፍቶ ቤተመቅደስ ውስጥ ጎጆውን ይቀልሳል። አንዳንድ ፍቅረኛሞች ጅምር ላይ ወዳጅነታቸው እንዴት እንደጀመረ ሲጠየቁ...It all started with a kiss...ይላሉ። ሊብራል ቲዖሎጂም የሚጀመረው በተመሳሳይ መልኩ ነው።

ሊብራል ቲዖሎጂን አጥብቀው የሚቃወሙ አንዳንድ የመፅሐፍ ቅዱስ መምህራን የሊብራል ቲዖሎጂ በሽታ ጅምር ላይ የሚያሳያቸውን ምልክቶች(symptoms) እንደሚከተለው አስቀምጠዋል፦

1. ሥልጣን ከእግዚአብሔር ቃል ይልቅ ወደ
ሰዋዊ ምክንያትና ልምምድ ማዘመም መጀመር የሊብራል ቲዖሎጂ አውራው ምልክት ነው(“ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው አስተማሪዎችን ያከማቻሉ...እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ። 2ኛ ጢሞቴዎስ 4 ፥ 3 እና 4)። በነገራችን ላይ በወል ብቻ ሳይሆን በነፍስ ወከፍም የእግዚአብሔርን ቃልና ምሪት ከዕለት ተዕለት ሕይወታችን አውጥተን የራሳችን ዕድል በራሳችን ለመወሰን የምናደርገው ጥረት የሊብራል ክርስትና ነፀብራቅ ተደርጎ ይወሰዳል።

ስለዚህም የሊብራል ቲዖሎጂ አራማጆችን "ተብሎ ተፅፏልና" እያሉ መሞገት የሚታሰብ አይደለም፤ እነርሱ የተፃፈውን በራሳቸው አመክንዮና ልምምድ እንዲሁም በዘመኑ ንፋስና ባሕል በሚመቻቸው መንገድ ይተረጉሙታል፤ ለሊብራል ቲዖሎጂያንስ ከራሳቸው አመክንዮአዊ ማስረጃና ልምምድ(Human Reason & Experience) የሚበልጥ ሌላ ውጫዊ ኃይል የለም፤ ስለዚህም አንድ ቤተክርስቲያን ወይም የቲዖሎጂ ተቋም የእግዚአብሔር ቃል ሲጠቀስ ግድ የማይሰጠው ከሆነ ሊብራሊዝም በስውር እግሩን መስደድ ጀምሯል ማለት ነው። ከእኛ ሀገር አኳያ ራስን ማዕከል አድርጎ "ጌታን ደስ ካሰኘው" በሚል ሊብራላዊ ሰበብ የሚተገበሩ አያሌ ልምምዶች አሉ። ሊብራሊዝም የአንበሳውን ድርሻ የሚሰጠው ለነፍስ ወከፍ ልምምድ ነው... ቤተክርስቲያንን እንደ አንድ የክርስቶስ አካል ሳይሆን ደሴታዊና ሉዓላዊ በሆኑ ግለሰቦች ልምምዶች እንደተመሠረተች አድርጎ ይቆጥራል።

"Liberal theology elevates human reason as authoritative while the Bible is seen as erroneous, possessing little to no authority. In reality, liberalization of a church is death by a thousand cuts. In other words, straying occurs slowly and incrementally over time."


2. አወዛጋቢ ርዕሰ ጉዳዮችን በዝምታ ለማለፍ መሞከር

የመፅሐፍ ቅዱስን እውነት የሚፃረሩ ወሳኝና አወዛጋቢ ርዕሰ ጉዳዮች በሚነሱበት ወቅት በዝምታ ለማለፍ መሞከር የሊብራል ክርስትና አንዱ ምልክት ሊሆን ይችላል። አወዛጋቢና ቤተክርስቲያንን የሚከፋፍል አጀንዳን "ደረቅ ሙግትና ንትርክ" ነው በሚል ሰበብ አድበስብሶ ለማለፍ መጣር፣ አስፈሪውን አደጋ አሳንሶ የማየት... "reductionist" የመሆን...አዝማሚያን ያመለክታል።

"If church leadership begins to avoid controversial issues, this is one indication of that church going liberal."

3. ማመቻመች(Compromise)

ማመቻመች ሌላው የሊብራል ቲዖሎጂ ምልክት የሚሆንበት አጋጣሚ ብዙ ነው። በስህተትና በእውነት መካከል ግልፅ መስመር ከማስመር ይልቅ ከዚህኛውም ከዚያኛውም ወገን ጋር ተስማምቶ ለመጓዝ መሞከር ውሎ ሲያድር ወደ ሙሉ ሊብራል ቲዖሎጂ ዕሳቤ ያድጋል። በነገራችን ላይ የሚያመቻምቹ አገልጋዮች ግብ-ተኮር(pragmatist) ናቸው። እንደዚህ ዓይነት መሪዎች እየተገበሩ ያሉት አካሄድ ልክ አለመሆኑን ያውቃሉ፤ ነገር ግን ዋና ትኩረታቸው ግባቸው ላይ ስለሆነ (ለምሣሌ የእርዳታ ገንዘብን መቀበል) ወደ ግቡ ለሚያደርሳቸው መንገድ(process)እምብዛም ትኩረት አይሰጡም፤ አካሄዳቸው "የትም ፍጪው፤ ዱቄቱን አምጪው" ዓይነት ነው። በዚህ ረገድ በአንድ ወቅት የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድህረ ምረቃ ኮሌጅ(EGST) የወቅቱ ዳይርክተር የ"Act Church of Sweden" ተወካዮች ባሉበት ዎርክሾፕ ላይ ለ"EGST" ተቋም የሰጠው ፆታዊ ውክልና (እሷ) የሚል ነበር፦

“EGST as a higher academic institution is performing her level best (I would love to be gender-sensitive) towards her vision of strengthening churches towards a transformed society."

በዚህ ንግግር ውስጥ "her" የሚለው "pronoun" የሚያመለክተው "EGST"ን ነው። ያው ፆታዊ እኩልነትን ለማመላከት የ"EGST" ፆታ ወደ ሴትነት መቀየሩ ነው፤ ልክ በአሜሪካ የሉተራን ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን(ELCA) መንፈስ ቅዱስን "She" እንዳለችው ማለቴ ነው። የ"ELCA"ውን ለጊዜው እንተዋውና የኛዎቹ አካሄድ የአጋሮቹን ሆድ ለማስጮህ የተለቀቀ ዓይን ያወጣ "Pragmatic approach" ነው ማለት ይቻላል፦ በቅንፍ ውስጥ...I would love to be gender-sensitive...ተብሎ የተቀመጠውን አስምሩልኝ። እንደዚህ ዓይነት ፕራግማቲዝም ለ"Compormise" በሩን ወለል አድርጎ ይከፍታል፤ "Compromise" ደግሞ እንደዋዛ ወደ ሊብራል ቲዖሎጂ ሰፈር ይነዳል።

"In a church, compromise is an attempt to morally relocate the difference between good and evil, and right and wrong somewhere in the middle....Compromise is largely a function of the philosophy of pragmatism"

4. የሂስ ፍራቻ

እውነተኛ ሂስና ጥያቄ በተነሳ ቁጥር ራሱን በሰበብ አስባቡ "insulate" አድርጎ ሂሱን ለማድመጥ ፈቃደኛ የማይሆን የቤተክርስቲያን አመራር ካለ በውስጡ የሊብራል ቲዖሎጂ እርሾ አለበት።

""If you observe a leader isolating and insulating themselves against criticism or feedback they don’t like, it can indicate a trend toward liberalism. No one enjoys criticism or critique because it grates against our pride, sensibilities, and emotions."

5. ከነባር መርህ ማፈንገጥ

ከነባር መሠረታዊ መፅሐፍ ቅዱሳዊ መርሆች አፈንግጦ በወቅታዊ ሁኔታዎችና አዝማሚያዎች (Trends) ለመነዳት መፈለግም ከሊብራሊዝም ጅምር ምልክቶች ውስጥ አንዱ ነው፤ ለምሣሌ ለረዥም ዓመታት ግብረሰዶማዊነትና ውርጃ ፅዩፍ ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ ልምምድ እንደሆነ ስታምን የነበረችው ቤተክርስቲያን፣ ከዚህ መርህ በተቃራኒው ፈቀቅ ማለት የጀመረች ዕለት ሊብራሊዝም ከደጅ ወደ ቤተመቅደስ መድረክ መግባት ስለመጀመሩ ጠቋሚ ምልክት ነው።

Christ and Him Crucified

03 Dec, 17:38


The church is like my safe haven in this crazy world. When things get tough, I find comfort there. Thank you Lord for all the blessings!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

02 Dec, 12:38


ሰው ክርስቶስን ሳያውቅ የዚህን ዓለም ኃብት እስከ ጥግ ልጨብጠው ይችላል። ነገር ግን ያለ እርሱ ከቶ ወደ አብ መቅረብ አይችልም። ማናችንም ብንሆን ያለ ክርስቶስ ዋጋ ቢሶች ነን።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Nov, 12:24


The differences between Pentecostalism, Anglicanism, Presbyterianism, Anabaptism, Methodism, and Adventism:

1. Pentecostalism:

Origin: Early 20th century revival movements.

Key Beliefs: Emphasis on the baptism of the Holy Spirit, speaking in tongues, prophecy, healing, and miracles.

Worship: Highly energetic and expressive, with a focus on spontaneous prayer, contemporary music, and personal testimonies.

Theology: Believes in the gifts of the Holy Spirit, direct personal experience with God, and an emphasis on evangelism and missionary work.

2. Anglicanism:

Origin: 16th century English Reformation under Henry VIII.

Key Beliefs: Blends elements of Reformed and Catholic traditions. Emphasizes the authority of the Bible, the importance of the sacraments, and the use of the Book of Common Prayer.

Worship: Traditional liturgy, structured services, and the use of vestments. Celebrates the sacraments of Baptism and the Eucharist.

Theology: Maintains a middle way (via media) between Catholicism and Protestantism. Recognizes the historic episcopate and apostolic succession.

3. Presbyterianism:

Origin: 16th century Reformation, influenced by John Calvin and John Knox.

Key Beliefs: Emphasis on the sovereignty of God, predestination, and a representative form of church government.

Worship: Simple and focused on preaching, Scripture reading, and the sacraments of Baptism and the Lord's Supper.

Theology: Calvinistic doctrine, with a focus on God's sovereignty and the authority of Scripture. Governed by a system of elders (presbyters).

4. Anabaptism:

Origin: Radical Reformation of the 16th century.

Key Beliefs: Adult baptism (rejection of infant baptism), separation of church and state, pacifism, and community living.

Worship: Simple and often communal, with a focus on discipleship and mutual aid.

Theology: Emphasizes discipleship, nonviolence, and a simple, communal lifestyle. Rejects the swearing of oaths and participation in military service.

5. Methodism:

Origin: 18th century revival movement within the Church of England, led by John Wesley.

Key Beliefs: Emphasis on personal holiness, social justice, and the transformative power of grace. Practices include prayer, fasting, and works of mercy.

Worship: Structured yet vibrant services, with a mix of traditional hymns and contemporary music. Methodists celebrate two sacraments: Baptism and the Lord's Supper.

Theology: Arminian in theology, focusing on free will and the possibility of falling from grace. Stresses sanctification and personal piety.

6. Adventism:

Origin: 19th century movement, rooted in the Millerite movement led by William Miller.

Key Beliefs: Emphasis on the imminent second coming (Advent) of Christ, the Sabbath on Saturday, and health reform.

Worship: Observance of the Sabbath on Saturday, with services including preaching, Bible study, and community fellowship.

Theology: Focus on eschatology (study of end times), healthful living, and the investigative judgment. The Seventh-day Adventist Church is the most prominent denomination within Adventism.

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Nov, 12:07


ማታ ላይ በጻፍኩት በውስጥ እየመጡ ያዛጉኝ አንድ ሁለት ልጆች ነበሩ ሎል ሉተራዊያን ከወንጌላዊያን ይልቅ ለተዋሂዴክስ ይቀርባሉ ምናምን እያሉ 😁😁

ትላንት ከጠቀስሁት ውጪ በጥምቀትና በጌታ እራት ሉተራን ለኦርቶዶክሶች እንደማይቀርቡ ብነግራቸውስ?😁😁

በሉተራዊያን ጥምቀት valid ለመሆን Holy order እንጂ Apostolic succession ግዴታ ነው ተብሎ አይታመንም። ነገር ግን በተዋህዶ ኦርቶዶክሳዊያን የሚያድነው ጥምቀት ሃዋሪያዊ የስልጣን ተዋረድ ውስጥ በተሾመ ክህነት በኩል የሚፈጸም ጥምቀት እንጂ እንደ ሉተራን በHoly order የሚፈጸም ጥምቀት አያድንም። ጥምቀት እንደሚያድን ሉተራዊያን ቢያምኑም ሉተራዊያን Apostolic succession ክሌም ባለማድረጋቸው ጥምቀታቸው በኦርቶዶክሳዊያን ዘንድ በመናፍቃን እጅ እንደተፈጸመ ይቆጥራሉ ማለት ነው 😁😁

በሉተራዊያን ጥምቀት ብቻውን ጸጋ ሃብተ መንፈስ ቅዱስ ያሰጣል። በተዋህዶ ኦርቶዶክሳዊያን ቅዱስ ሜሮን የሌለበት ጥምቀት ከሳክራመንት ይልቅ ከኖርማል ውሃ የተለየ አይደለም😁😁

በሉተራን አስተምህሮ ጥምቀት ከሁሉም በፊት የውርስ ሃጢአት የሚያነጻ መድሃኒት ነው ተብሎ ይታመናል። በተዋህዶ ያው የውስጡን ለቄስ ትተን በዚህ በሶሻል ሚዲያ የሚያገለግሉ ልጆች የውርስ ሃጢአት አናምንም ስለሚሉን ጥምቀት ከውርስ ሃጢአት ጋር ግንኙነት እንደሌለው ይታመናል ማለት ነው።😁

በሉተራዊያን ቅዱስ ጥምቀት የመጀመሪያ ደረጃ ዶግማ አይደለም። ለድህነትም Absolute necessity አይደለም። በተዋህዶ ቅዱስ ጥምቀት የመጀመሪያ ደረጃ ዶግማና ለድህነት እጅግ ፍጹም አስፈላጊ እንደሆነ ይታመናል። ስለዚህ በሁለቱ መሃል ያለው አስተምህሮ የተለያየ ነው ማለት ነው 😁😁
በቅዱስ ቁርባንም ላይ እንዲህ እያልን ልዩነቶቻቸውን ማንሳት ይቻላል። ግን ለመደምደም ያህል….. በተዋህዶ የሉተራን ሳክራመንት ተራ ስርአት፣ ከሌሎችም ወንጌላዊያን የተለየ ቫሊዲቲ የሌለው፣ ሰዎችንም ወደ እግዚአብሄር መንግስት ማቅረብ የማይችል ነው!

በመጨረሻ ከአንዱ ጋር ያደረግነውን ዳይሎግ እዚች ላይ ልጨምር lol

እሱ፤ ከዚውንጊሊ አስተሳሰብ ካላቸው ሰዎች ጋር ህብረት ከማደርግ ከካቶሊኮች ጋር ባደርግ እመርጣለሁ። ደግሞ ሉተርም ዚውንግሊ አጋንንት ያለበት ነው ብሏል። ስለዚህ ከ አጋንንት ማህበር ጋር የጌታን ጽዋ አንጠጣም…..

እኔ፤ ሉተር ፖፑን አንታይክራይስት ነው ብሏል። ስለዚህ ራስ አንታይክራይስት ከሆነላት አካል ጋር ጽዋ መጠጣት ከአንታይክራይስት ከሆነ መንፈስ ጋር መተባበር ነው። ዲመን ፖሰስድ ከሆነ ሰው ጋር የጌታን ጽዋ ከመጠጣትና በአንታይክራይስት የምትመራ ጉባኤ ውስጥ የጌታን ጽዋ ከመጠጣት የትኛው ይሻልሃል? 🤣🤣

Christ and Him Crucified

29 Nov, 09:58


The Roman Catholic claim that Mary is "the Mother of God" and the "spouse of the Holy Spirit" offers [a] subtle anti-Christ twist. In fact, Mary is not the mother of Jesus as God, the Eternal Son of God given by the Father to be the Savior of the world. She is the mother of Jesus as man, the mother of the body the Father prepared for His Son in her womb: "Wherefore when he [Christ] cometh into the world, he saith...a body hast thou prepared me" (Hebrews 10:5). Nor is she "the spouse of the Holy Spirit." The creation by the Holy Spirit in Mary's womb of the body which Jesus took when He became man had nothing to do with a relationship to her that could in any way imply that the Holy Spirit was Mary's spouse.
The Mary of Catholicism and Orthodoxy, inspired by the spirit of antichrist, has been elevated above Jesus, who is almost always pictured as a babe in her arms or a child at her side. Far more prayers are said to this false Mary than to Jesus and the Father combined. Many prayers ask her for the salvation which Christ, who is the Savior, promises all who believe in Him.

Dave Hunt



@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Nov, 06:38


ምክንያት አላቀርብም ለኃጢአቴ
ራሴን አውቀዋለሁ ማንነቴን
አንተ ግን ጻድቅ ነህ ለዘላለም
ታውቀኛለህና የትም አልሄድም

አሳዝኜኃለው እውነት ነው
አላስከበርኩህም አውቃለሁ
ነገርግን ጌታ ሆይ ማረኝ እላለሁ
ምሕረትህ ብዙ ነው አንፃኝ ነፃለሁ

ከፊትህ አትጣለኝ ከቶ ዝም አትበለኝ
ቅዱሱን መንፈስህን ከኔ አትውሰድብኝ
መለወጥ እሻለሁ ከኃጢአቴ አንፃኝ
በደምህ እጠበኝ እኔም ነፃለሁ

ኃጢያተኝነቴ እጅግ አሳዝኖህ
ትተኸኝ እንዳትሄድ ለፈቃዴ ሰጥተህ
እኔ ባሳዝንህ አትተወኝ እባክህ
መሐሪ ነህና በእጅህ ላይ ጣለኝ

አሳዝኜኃለው እውነት ነው
አላስከበርኩህም አውቃለሁ
ነገርግን ጌታ ሆይ ማረኝ እላለሁ
ምሕረትህ ብዙ ነው አንፃኝ ነፃለሁ

ኃጢያተኛን ትተህ ጨክነህ ብትሄድ
ማን ይመልሰዋል ከሲኦል መንጋ
እኔ ወደ ሲኦል ብሄድ ማን ያድነኛል
በእጅህ ላይ መጣል እሱ ይሻለኛል

©ዳዊት ጌታቸው

Christ and Him Crucified

28 Nov, 18:45


‛‛ቃልም ሥጋ ሆነ፤ በመካከላችንም ዐደረ፤ እኛም ጸጋንና እውነትን ተሞልቶ ከአባቱ ዘንድ የመጣውን የአንድያ ልጅን ክብር አየን።’’

ዮሐንስ 1:14 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

28 Nov, 05:56


በተስፋ መቁረጥ ሸለቆ እና የሕይወት ማዕበል ውስጥ የሚያፀና ሕያው ተስፋ አለን! የሐዘን ሹል ጠርዝ በመለኮታዊ ደስታ እጅ የሚደነዝዝበት ብቻ ሳይሆን ሐዘን ከቶ የሌለበት፤ ፍትህ እንደ ብርቱ ወንዝ የማይበገር እና ንፁህ ሆኖ የሚተምምበት ሕያው ተስፋ አለን!

ቅዱሳን ልባችሁን አበርቱ! ከአእምሮ በላይ የሆነ ፍፁም ሰላም ሞቅ ባለ ዕቅፉ ፍጥረትን የሚሸፍንበት፤ አሁን ልንረዳው በማንችለው ርህራሄ ዕንባ ሁሉ የሚታበስበት፤ ሕመም በደስታ የሚዋጥበት፤የተሰበረው የሚስተካከልበት፤ የጠፋው ሁሉ የሚታደስበት ክቡር መፃዒ ተስፋ አለን!

ይህም ተስፋ በጉን የምናይበት በመገኘቱም ለዘላለም የክብሩን ውዳሴ የምናዜምበት፤ ፅልመት የማያውቀው ኃጢአት የሌለበት፤ መበስበስ ያልነካው ፅድቅ የነገሰበት የአዲስ ሰማይና የአዲስ ምድር ንጋት ተስፋ ነው። ኦ ኃጢአት ላደከማት ነፍስ ይህ ምንኛ ልዩ ተስፋ ነው?!

በዚያ የሚሸሽ ጊዜ የለምና ጊዜ አይለካም፤ የሐዘንና የትግል ወቅቶችም በዘላለማዊው ምንጭ ይዋጣሉ፤ የሕይወት ዛፍ ቅርንጫፎቹን በሰፊው ዘርግቶ ዘላለማዊ ሰላም፤ ዕረፍት የሚያጣጥም ፍሬን ይሰጣል! ወዳጆቼ ሕያው ተስፋ አለን!

በርግጥ ልባችን በዚህች ሰባራ ዓለም ውስጥ የሚንቀዋለል፤ ለዋሳ(ደካማ)ቢሆንም፤ ግና በክርስቶስ ጉዞአችን በፀጋ የተመላ፤ መዳረሻችንም በእግዚአብሔር ፍቅር የተጠበቀ የተስፋዋ ሀገር መናንያን ነን! በፀጋው ኃይል ተስፋችንን እናየዋለን!

ፀጋ ይብዛልን!

©ሳሙኤል ደመቀ

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

26 Nov, 18:26


በዚኽ ምድር ትርጉም ያለ ሕይወት ለመኖር ወደ እግዚአብሔር ቃል የተጠጋች ቤተክርስቲያንና እውነተኛ የንሰሐ ፍሬ የሚታይባቸው ወንድሞችና እህቶች የግዴታ ያስፈልጉናል።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Nov, 18:48


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Nov, 09:39


አንተ ለእኔ ያለህ አላማ መልካም ነው ለዘለዓለም
በሞት ጥላ ውስጥ ብራመድ ክፉውን እኔ አልፈራም
ብታድነኝ ባታድነኝም ብትሰጠኝ ብትነሳኝም
አምልኮ ስራዬ እንጂ የሕይወቴ ጊዜያዊው ስሜት አይደለም

ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ በስራህ አትሳሳትም
አማካሪ አትፈልግ የትኛው ነገር አቅቶህ
ስለዚህ ራሴን እንቃለው በምትሰራው ስራ
ምህረትህ ለእኔ ይብዛልኝ
ለሃጥያቴ ከማውቅህ በላይ ነህና

© ዳዊት ጌታቸው

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

20 Nov, 05:01


አጋዥ፡ ረዳት፡ አይዞኽ ባይ የለንም ብለን ተስፋ በቆረጥንበት ጊዜ እንኳ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነበር። በድቅድቅ ጨለማ፣ በመከራ ውስጥ ሆነን ብቸኝነት በተሰማን ጊዜ እግዚአብሔር ከእኛ ነበር። እያገዘን እየረዳን ነበር። እግዚአብሔር በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ብናልፍ ለአፍታም ቢሆን እንኳ ልጆቹን አይተውም። ስለዚህ ትላንት ብቻ ሳይሆን ለመጪውም ዘመን እግዚአብሔር ብቸኛው መመኪያችን ነው። ለዘለዓለሙም ደሞ ይታመናል።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

18 Nov, 12:32


ቤተክርስቲያን የምትገነባው እና የምትደግፈው በወንጌል፤ የኢየሱስን የሚያስተሰርይ ሕይወት፣ ሞት እና ትንሣኤ በሚያበስረው የምሥራች ነው። ሰዎች ወደ እምነት የሚመጡት ወንጌል ሲሰበክ ብቻ ነው፤ እናም ያ ወንጌል ሲገለጥላቸው በዚህ ታላቅ እምነት ይቆያሉ እንዲሁም ያድጋሉ። ቁጥራቸው እንዲጨምር እና ከአባሎቻቸው ቁርጠኝነት የሚፈልጉ አብያተ ቤተክርስቲያናት ከወንጌል ስብከት ውጪ ማንኛውንም መንገድ ቢሞክሩ ውጤቱ ሰው ሰራሽ ነው የሚሆነው።

© ኮንራድ ምቤዌ

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

15 Nov, 16:50


ዕብራውያን 10:19-22 NASV

[19] እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፤ በኢየሱስ ደም ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ለመግባት ድፍረት አግኝተናል፤

[20] ይኸውም በመጋረጃው ማለት በሥጋው በኩል በከፈተልን አዲስና ሕያው መንገድ ነው።

[21] በእግዚአብሔር ቤት ላይ የተሾመ ታላቅ ሊቀ ካህናት ስላለን፣

[22] ከክፉ ኅሊና ለመንጻት ልባችንን ተረጭተን፣ ሰውነታችንንም በንጹሕ ውሃ ታጥበን፣ በእውነተኛ ልብና በሙሉ እምነት ወደ እግዚአብሔር እንቅረብ።


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

13 Nov, 16:56


እግዚአብሔር ሆይ አንተ ኃጢአተኛውን ብትተው ምን ይውጠዋል? ብትጨክንበት ከሲኦል ማንስ ያስመልጠዋል? ፊትህን ብታዞርበት ማንስ ይቀበለዋል? ከዚያ ከአስፈሪው ቁጣኽስ ልያስመልጥ የምችል ከቶ ማነው?

ጌታዬ፦ አንተ በደንብ ታውቀኛል። ልቤንና ኩላሊቴን መርምረህ ታውቃለህ። ከሰው የደበኩት እንጂ ከአንተ የተሰወረ ኃጢአቴ ከፊትህ የለም። ድካሜ እጅግ ብዙ ነው። ዓለም፣ ኃጢአትና ሥጋ አደክመውኛል። በብዙ አሳዝኜአለሁ። ይኽን አልክድም። ግን አንተ'ኮ ምሕረትህ ብዙ ነው። አያልቅ ከቶ። እኔ ከምሕረትህ ውጪ ዋስትና የለኝም። ነገ ላለመድክሜ እርግጠኛ አይደለሁም። ውስጤ ያለው ኃጢአተኛ ተፈጥሮ ዕለት ዕለት ይፈትነኛል። የበርታሁ እየመሰለኝ ሌሎችን በምወቅስበት መንደር እራሴ ስዞር እገኛለሁ። አቤቱ ይቅር በለኝ። ለአፍታ እንኳ ከጸጋው ዙፋን አልጥፋ። ስደክም እግሮቼ ወደ ጸጋው ዙፋንህ መሮጥ ይችሉ ዘንድ አስተምራቸው። ለድካሜ የሚያስፈልገው ተራ የሰዎች አነቃቂ ንግግር ሳይሆን ምሕረትህና ጸጋ ብቻ ይሁን። ኃጢአትን አብዝቼ እጠላው ዘንድ በየማለዳ በቃልኽ ሙላኝ። ደግሞ አንድ ቀን ከዚህ ደካማና በስባሽ ሥጋ እንደምለይ አውቃለሁ። በዕድሜ ጅማሬ ከአንተ ጋር መሆኔን አስተውያለሁ። እርጅናዬም ከአንተ ጋር ይልቅ። ተስፋ የማደርገው የሙታን ትንሣኤ ሆኖ ከዚህ ክፉ ዓለም የማርፍበትን ቀን ለማየት ዕለት ዕለት እንድጓጓ እርዳኝ። ጌታዬ፦ ለአንተ ያለኝ መውደዴ ብዙ ነው። አብዝቼ መውደድ እንድችል እርዳኝ!

አሜን!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

12 Nov, 17:11


ሰው ተሰባሪ ነው። በቀላሉ ስጋውም አእምሮውም ይሰበራል። ትላንት የቆመ ጎበዝ በቀላል ምክንያት ይወድቃል። እድሜ ይጥለዋል። አደጋ ያዳልጠዋል። የህይወት ውስብስብነት ይሰብረዋል። ብቸኝነቱ ያርደዋል። የፈራው ያስደነብረዋል። ጥላው ያባርረዋል። በሽታና ጉስቁልና ያደባየዋል። አለሁ ባይ ማጣት ያመዋል። ሰው ለራሱም ሆነ ከራሱ በላይ ላለ ነገር ተጋላጭ የሆነ አቅመ ቢስ ነው። ከጉንፋን እስከ ኮሮና ይፈጁታል። ከሰውነት ክፍል አንዱ በአግባቡ ስራውን አለመስራቱ አለሙን ያዞሩበታል። ጥቂት ነገር የሚበጠብጠን ደካማ ፍጡራን ነን! በቀላሉ ተሰባሪዎች ነን!

እና ያለ መግቦተ–እግዚአብሔር ፍጥረቱ የሆነ ሰው ምንድር ነው? ምንም! ያለ መለኮቱ ጥበቃና ርህራሄ ሰው ምንድር ነው? ምንም! ስለዚህም «ስኖርም ባንተ ያንተ ጥገኛ!» እንላለና!

(ታሪክ ራሱን ሲደግም የታወሰኝ ፖስት!)

© አማኑኤል አሰግድ

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

11 Nov, 05:31


ኃጢአት የሌለበትን ዓለም ለማየት እጓጓለሁ። ኃጢአት አድክሞኛል። እግዚአብሔር ምን ያኽል በኃጢአት ላይ serious እንደሆነ ስገባን ትንሿ በደላችን በእኛ ላይ የእግዚአብሔርን ቁጣ ልትቀሰቅስ እንደምትችል እንረዳለን። አቤቱ ከዚኽ ደካመ ሥጋ አድነን። ለዓለም፣ ለኃጢአት፣ ለሥጋችን ፈቃድ አሳልፈኽ አትስጠን!

መልካም ሣምንት!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

11 Nov, 05:22


ጌታ ሆይ የልመናዬን ቃል ስማ
ፀሎቴንም መልስልኝ እጅህን ዘርግተህ ታደገኝ
በእራሴ ብዙ ደክሜያለሁ ስለፋ
የማላውቀውን በተስፋ ዕድሜዬን ሙሉ ስለፋ

© ዳዊት ጌታቸው

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

09 Nov, 04:35


Death of Luther

The reformer Martin Luther suffered from many ailments in his last years. As a result, his writings and comments were more abrupt and harsh. Katie said, "Dear husband, you are too rude." Luther responded, "They are teaching me to be rude."

Luther was very ill but was called to mediate in a conflict in Eisleben, his place of birth. It was several days of travel from Wittenberg in the bitter, late January cold. He didn’t feel well when he went and got worse as he traveled. He wrote Katie during his trip, and she expressed her worries in a reply. He answered back that he missed her, adding, “I have a caretaker who is better than you and all the angels; he lies in a manger and nurses at his mother‘s breast, yet he sits at the right hand of God, the Almighty Father.”

In the next few weeks, he was able to give four sermons. However, his health deteriorated. His last sermon he cut short because he wasn’t feeling well.
"Reverend father, are you ready to die trusting in your Lord Jesus Christ and to confess the doctrine which you have taught in his name?" asked his friend and former student, Dr. Justus Jonas. "Yes" was Luther's reply. Martin Luther had a stroke and shortly died at 2:45 AM on February 18, 1546, in the town of his birth, Eisleben. He was buried at Wittenberg.

In the Middle Ages, death was considered a terrifying thing. Purgatory was taught to terrify the people to practice penance and mend their ways. It was taught that death for almost all Christians (except Mary and the martyrs) was the beginning of possibly years of torture to purge their sins. In contrast, Luther saw death as a liberation, as a removal of the old self and the beginning of being a new person in Christ.

Katherina was devastated. “I am truly so deeply grieved that I cannot tell a single person of the great pain that is in my heart,” she wrote to her sister-in-law. “And I do not understand how I can cope with this. I cannot eat or drink, nor can I sleep. And if I had had a principality or an empire and lost it, it would not have been as painful as it is now that the dear Lord God has taken from me this precious and beloved man, and not from me alone, but from the whole world.”

A year later, Katie and her children had to leave Wittenberg because of a war between the Lutherans and Catholics. When she returned to her property a few months later—her livestock stolen, her garden destroyed—she started over and began to rebuild and take in boarders. A few years later, she had to flee again due to the black plague. She fell from her cart in an icy ditch during her flight. She never recovered and eventually died of pneumonia on December 20, 1552. Her last words were, “I will cling to Christ as a burr to cloth.”

Martin Luther, flawed as he was, was a catalyst for the recovery of the gospel in the 16th century. In addition, he gave the world a reformation of marriage through his writings and sermons and his example as a husband and father. One writer said, “He affected the reformation of marriage more than any other man.”

© Church History

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

08 Nov, 20:07


‛‛ነገ የሚሆነውን እንኳ አታውቁም። ሕይወታችሁ ምንድን ናት? ለጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፋሎት ናችሁ። ’’ (ያዕቆብ 4:14 NASV)

የሰው ልጅ በእናቱ ማሕጸን ሕይወት ከተዘራችበት ቅጽበት ጀምሮ ሕይወቱ ዘላለማዊ ይሆናል። ነገር ግን ዘላለማዊ የሆነው ሕይወቱ በምድር ላይ በሚቆየው 40 እና 50 ዓመቱ ይወሰናል። ምናልባት የታደልን ሰባ፣ ሰማኒያ ልንቆይ ይሆናል። እነዚህ የዕድሜ ቁጥሮች፣ ስለ አጭሯ ሕይወታችን ብዙ የሚናገሩ ይሆናሉ።

ከጠዋት ጤዛ ያነሰች የሰው ልጅ ሕይወት የዚኽን ዓለም ኮተት ስታሳድድ ብታልፍ ምን ይጠቅማል? ጌታችንም “ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ...’’
  (— ማቴዎስ 16፥26) ብሏል። በመሠረቱ ሰው ዓለምን አይደለም ራሱንም ማትረፍ አይችልም። እንዲያው ቢሆንለትና ቢሳካለት ዓለምን አትርፎ ነፍሱን ግን ቢያጣ ምንም ዋጋ ይኖረዋል?

ዛሬ ሁላችንም በዚኽ ዓለም እየተሯሯጥን ነው። ራጫችን ግን ማስተዋል የታከለበት ካልሆነ ዘላለማችንን የሚያጨልም ይሆናል። አንዳንድ ሰው ሁሉም ነገር ሚያበቃው እዚኹ ምድር ላይ ይመስለዋል። ሌላው ደሞ መክበርና ባለጠግነት ከዚሁ ምድር ብቻ ያለ ይመስል፤ ዘላለምን ይረሳል። የተቀረው የነፍስ፣ ደስታና እርካታ ከድካምና ጥረት ብዛት ይታጨድ ይመስል፤ ሰማይን ቀና ብሎ ከማየት ተስኖት አጎብጦ የምድር ምድሩ ስል ይመሽበታል። ሰው ምንም እንኳ ግድየለሽነትን ገንዘቡ ቢያደርገውም፤ እግዚአብሔር ግን ዘላለማዊነትን በሰው ልብ ውስጥ አኑሯል። ይኽን መካድ አንችልም።

ስለሆነም አጭሯና እንደ እንፋሎት ለሆነች ሕይወታችን አብዘተን ልንጠቀቅ ይገባል። የዚኽን ዓለም ሕይወት ማየት ያለብን ከዘለዓለም አንጻር መሆን አለበት። አንዳች ይዘን እንዳልመጣን ሁሉ፤ ምንም ከእኛ ጋር ዘልቆ የሚሄድ ነገር የለም። ሁሉም ቀሪ ነው። ጠፊ ነው የሚሸሽ። ከእግዚአብሔር የተቀበልናት ሕይወታችን ግን ዋጋ አላት። ስለዚህ ዋጋ ላለው ነገር ዋጋ እንስጥ!


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

08 Nov, 08:01


መክብብ 3:16-22

የፍትህ መጓደልና ፤ የሚጠበቅብን ምላሽ

"ከፀሓይ በታችም ሌላ ነገር አየሁ፤ በፍርድ ቦታ ዐመፅ ነበር፤ በፍትሕ ቦታ ግፍ ነበር።"

አለማችን በሚያሳዝን ሁኔታ በክፋትና በተዛባ ፍትህ የተሞላ ነው። ይህን ሀቅ መቀበል በእርግጥ ከባድ ነው። Its unsettling. የተበደለ ሰው መፍትሄ ፍለጋ የሚሄድበት ፍርድቤት የበዳዮች ማጎርያ ሲሆን መሄጃ ማጣት ሰውን ይከበዋል። ለነገሩ ፈራጅ መሆን ለፈላጭ ቆራጭነት ያጋልጣል። የህግ የበላይነት አስከብራለው ብሎ የማለ ሰው ከህግ በላይ ሆኖ በሰው ቁስል ላይ እንጨት ይሰድዳል። ሀይ ባይ የለም። "የዳኛ ነፃነት" እና "ገለልተኛነት" በተባሉ መርሆች ከተጠያቂነት ያመለጡ ብዙ ወንበዴዎች አሉ።

"እኔም በልቤ “ለማንኛውም ድርጊት፣ ለማንኛውም ተግባር ጊዜ ስላለው፣ እግዚአብሔር ጻድቁንና ኀጢአተኛውን ወደ ፍርድ ያመጣቸዋል” ብዬ አሰብሁ።"

ነገርግን ምንም ያህል ሰው ከህግ በላይ ሆኖ ፍትህን እንደፈለገ ቢያጣምም ወደ እውነተኛው ዳኛ ፊት የሚቀርብበት ጊዜ አለ። አስባችሁታል? ማንኛውም ድርጊት! No exceptions. Every deed will be judged. ስለፍርድ ሲነሳ metaphor እንጂ እውነታዊ ትዕይንት የማይመስለን ሰዎች እንኖር ይሆናል። መፅሀፍ ቅዱስ እንዲህ በግልፅ ስለፍርድ ቀን ሲያወራ ግን ለትርጉም ክፍት የሚያደርገው አይመስለኝም። እዚህ ላይ ቆም ብለን ስለእኛ በፍርድ ቀን የሚታይልንን ምትካችንን ኢየሱስ ማመስገን ተገቢ ነው። ያ ብቻ ሳይሆን የእኛን ሞት ሞቶ ፅድቁን እንዳስቆጠረልን ያመንን ሁሉ የእምነታችንን እውነተኛነት የሚመሰክረውን ፍሬ በማፍራት ለፍርድ ቀን የማናፍር ፃድቃን ለመሆንም መትጋት አለብን።

እንዲህም ብዬ አሰብሁ፤ “ሰዎች፣ እንደ እንስሳት መሆናቸውን ያዩ ዘንድ እግዚአብሔር ይፈትናቸዋል። የሰው ዕድል ፈንታ እንደ እንስሳት ነው፤ ሁለቱም ዕጣ ፈንታቸው አንድ ነው፤ አንዱ እንደሚሞት፣ ሌላውም እንዲሁ ይሞታል። ሁሉ አንድ ዐይነት እስትንፋስ አላቸው፤ ሰውም ከእንስሳ ብልጫ የለውም፤ ሁሉም ከንቱ ነው። ሁሉም ወደ አንድ ቦታ ይሄዳሉ፤ ሁሉም ከዐፈር እንደሆኑ፣ ተመልሰው ወደ ዐፈር ይሄዳሉ።የሰው መንፈስ ወደ ላይ መውጣቱን፣ የእንስሳ እስትንፋስ ደግሞ ወደ ታች ወደ ምድር መውረዱን ማን ያውቃል?”

ሞት equalizer ነው። እዚህ ጋር የምናየው የዘገየውን ፍርድ ነው። እንደእንስሳ የሰው ልጅ act የሚያደርግባቸው ቅፅበቶች በርካታ ናቸው። ይሄንን ሁሉ ሰው አያስተውልም። እግዚአብሔር ሰውን በገዛ አይኑ የወደደውን እንዲያደርግ የሚለቀውና ፣ የሚገድብ እጁን የሚከለክልበት ጊዜ አለ። በዚያን ጊዜ ሰው ምን ያህል መዝቀጥ እንደሚችል ይገንዘብ። ያንን የራሱን ወራዳነት በማየትም በዙሪያው ያሉት ሰዎች ለራሳቸው ሲተው ጊዜ ምን ያህል እንደሚወርዱና እንዴት ሊበድሉት እንደሚችሉ ሊያስብ ይገባል። እንደእንስሳ የሚኖሩና ግፍ የሚፈፅሙ ሰዎች አስተሳሰብ 'ወደላይ' ከፍ አይልም። As if all there is to life is earth ነው የሚኖሩት። እዚህ ጋር አኗኗር ወይንም የኑሮ ዘይቤንና ድርጊትን ከሀሳብና እውቀት ነጥለን ማየት እንደሌለብን እንማራለን። ሰባኪው የሚገልጣቸው ሰዎች ከእንስሳ ብልጫ እንደሌላቸው ስለሚኖሩ መንፈሳቸው ወደላይ ትውጣ አትውጣ አያውቁም። የመጨረሻው ሀረግ "Who of them knows/ከእነርሱ መሀከል ማን ያውቃል?" ተብሎ መተርጎም ይችላል። ስለዚህ ሰባኪው የሰውን ዘላለማዊነት እየተጠራጠረ ሳይሆን የእነርሱን ignorance እያሳየን ነው።

ስለዚህ ለሰው ዕጣ ፈንታው ስለ ሆነ፣ በሥራው ከመደሰት የተሻለ ነገር እንደሌለው አየሁ፤ ከእርሱ በኋላ የሚሆነውንስ ተመልሶ እንዲያይ የሚያደርገው ማን ነው?

ለዚህ ምላሻችን ሊሆን የሚገባው ምንድነው? ዕጣ ፈንታችንን አለመጣላት። እግዚአብሔር ከሰጠን ሀላፊነት ጋር አለመጋጨት። በደስታ በስራችን መፅናት። ደግሞም ነገሮች ለወደፊት ከዚህ ይሻሻሉ አይሻሻሉ የምናውቀው ነገር ስለሌለ ነብይ ፍለጋ አንድከም። ነገን እስክንደርስበት የሚያሳየን የለም። ይልቅስ የተቸረን ዛሬ ላይ ሆነን የምናደርገውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ክብር እንዲሆን እንበርታ። Live in the moment ተራ ቱሪናፋ አይደለም። የጠቢብ motto ነው። አንዴ ትናንት አንዴ ነገ ላይ መንጦልጦል ትርፉ የአዕምሮ ዝለት ነው። አስተዋይ በህልም ቅዠትና በማይጨበጥ ትዝታ ሳይሆን ዛሬ ላይ በእጁ ባለው ይደሰታል።

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

07 Nov, 18:42


እግዚአብሔር ሆይ

በፍትህ ጉዳይ ያለን ብቸኛ መፅናኛ እንደ ዳኞች ፍርደገምድለት ቢሆን ጥንት በጠፋን ነበር። ነገርግን የክፋትን ሀይል የሚገድብ ሉዓላዊ እጅህና በዘመን ፍፃሜ ሁሉን የሚያስተካክለው ምጡቅ ፍርድህን በመታመን እንፅናናለን። እንጂማ objective ሆኖቹ ህጉን በመተርጎም ፍረዱ የተባሉት ግፍና አመፅ በርክቷል። ሀይ ባይ ያጡ ብዙ የህግ የበላዮች አሉ። አንዳንዶቹ ለገንዘብ በተሸጠ ህሊና ሌሎቹ ደግሞ አንተ ብቻ በምትረዳው የስልጣን ስካር ምክኒያት ንፁሀንን ይበድላሉ። በዳዮችን ነፃነት ይሸልማሉ።

ይሄንን በቅርበት እንደሚመለከት ሰው ቃልህ እንደሚለው ለማንኛውም ድርጊት፣ ለማንኛውም ተግባር ጊዜ እንደተቀጠረለትና በፃዲቁ በአንተ ፊት ሁሉ እንደሚቀርብ ዘወትር አስታውሰን። መርማሪ አይኖችህንና ሁሉን አወቅ ችሎትህን የሚረታ ፍርደገምድል የዛኔ አይኖርም። ስለዚህም ተመስገን። እስከዚያው ድረስ ለእውነት የተቻለውን ዋጋ ሁሉ መክፈል እንድችል አበርታን። ቆራጦች አድርገን። አንተ ሁልጊዜ ከሀቀኞች ጋር ትቆማለህና ተጠያቂነታችን በዋናነት ለአንተ ይሁን።

ጌታዬና ጠበቃዬ ክርስቶስ ፤ በፍርድ ቀን የምትታይልኝ ፅድቄ፣ የአመፄን ዋጋ ከፍለህ አመፃዬን የከደንክልኝ ዋሴ። ብዙ ምስጋና ለአንተ ይገባሀል። ዘለዓለም አንተነሰ የማወድስበት መዝሙር ይሄ ነው። ታርደሀልና! ዋጅተኸኛልና! I pray that I die before I take this for granted. ይሄን ተዓምር ከመልመድ ጠብቀኝ።

ደግሞም በአንተ ለመዋጀቴ evidence የሚሆን መልካምን ስራ በህይወቴ ይብዛ። ጣቶቼን ለዚህ አሰልጥናቸው። ለፅድቅ ስራዎች ወይንም ለመንፈስ ፍሬዎች የሚያስፈልገኝን ordinary means of grace ወይንም ፀጋህን የምቀበልበት መሳርያዎች ሰጥተኸኛል። ፀሎት፣ የቃል ጥናት፣ የቅዱሳን ህብረት፣ የጌታ እራት ና ሌሎችንም መንገዶች አሳድጄ በመጠቀም በየዕለቱ የምኖረውን ህይወት እንዲቀይረው እማፀንሀለው። በፍርድ ቀን vindicate የምደረግበት፣ አንተን የማስደስትበት ምስክርነቴ ይብዛልኝ።

ጌታ ሆይ: የምንኖርበት አለም ሁሉ በአይኑ መልካም እንደመሰለው የሚኖርበት፣ አንድ አስከፊ ግፍ አይተን ይሄ ነው የክፋት መጨረሻ ስንል ከዚያ በእጥፍ ወደሚብስ ማጥ ውስጥ የሚከት አይነት አዙሪት ነው። እንደእንስሳ በደመነፍስ የሚኖሩ ሰዎች ህይወት በዚህ ምድር ብቻ እንደምታበቃ ሁሉ ክፋትን እንደውሀ ይጨልጣሉ። ዳኞችን በሀይልም ሆነ በገንዘብ መግዛት ስለቻሉ ብቻ ከፍርድ ያመለጡ መስሏቸው በ'ሰላም' ይኖራሉ። ከእነርሱ መሀል ስለነፍሳቸው eternal state የሚያስተውል የለም። ጌታ ሆይ ይሄን ማስተዋል ስጣቸው። የሚጠብቃቸው ፍርድ እንዳለ እንዲገነዘቡ። ሞት የሚባል ለሁሉ የማይቀር ክስተት መሸጋገርያ እንደሆነ የሚነግራቸው የሚሰሙትን ሰው አስነሳ። ፈቃድህ ከሆነ ለክፋት የተጉትን ያክል በአንተ ተዋጅተው የፅድቅ መሳርያዎች አድርጋቸው። አልያም ከክፋታቸው የሚገቱበትን መንገድ አንተ ፍጠር።

በዚህ ሁሉ ውስጥ ለሁላችንም የሰጠኸንን ሀላፊነት በአግባቡ እንድንወጣ እርዳን። ጌታ ሆይ ነገን ዛሬ ላይ ለማወቅም ሆነ ለመቆጣጠር ከመድከም ሰውረን። የሰጠኸንን የዛሬ ቀን በደስታ፣ በትጋት to its fullest መኖር ይሁንልን። በፍርድ ቀን የምንጠየቀው ስለእቅዳችን ሳይሆን ባለን ጊዜ ስለሰራነው ስራ ነውና ስንፍናችንን ገስፀው። ደስታችን በአንተ ነውና ለከት ያለፈ ሀዘናችንን አንሳልን። የምናደርገውን ነገር ሁሉ including our joy ለአንተ ክብር ማድረግን አስተምረን።

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

07 Nov, 17:11


መክብብ 4:7-12 NASV

[7] ደግሞም ከፀሓይ በታች ከንቱ የሆነን ነገር አየሁ፤

[8] ልጅም ሆነ ወንድም የሌለው፣ ብቸኛ ሰው አለ፤ ጥረቱ ማለቂያ የለውም፤ ዐይኑም ባለው ሀብት ገና አልረካም፤ እርሱም፣ “ለማን ብዬ ነው የምደክመው? ራሴን ከማስደሰትስ የምቈጠበው ለምንድን ነው?” ብሎ ጠየቀ፤ ይህም ደግሞ ከንቱ፣ የጭንቅ ኑሮ ነው።

[9] ለሥራቸው መልካም ውጤት ስለሚያገኙ፣ ከአንድ፣ ሁለት መሆን ይሻላል፤

[10] አንዱ ቢወድቅ፣ ባልንጀራው ደግፎ ያነሣዋል። ቢወድቅ የሚያነሣው ረዳት የሌለው ግን፣ እንዴት አሳዛኝ ነው!

[11] ደግሞም ሁለቱ አብረው ቢተኙ ይሞቃቸዋል፤ ነገር ግን አንዱ ብቻውን እንዴት ሊሞቀው ይችላል?

[12] አንድ ሰው ብቸኛውን ቢያጠቃውም፣ ሁለት ከሆኑ ይመክቱታል፤ በሦስት የተገመደ ገመድም ቶሎ አይበጠስም።

t.me/Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

06 Nov, 18:00


ወንዶችና ሴቶች ብዙ ትዳር ላይ በዚህ ዘመን ላይ እንዳይዋደዱ የሚያደርገው ሴቶች ገንዘብ ያላቸው ወይም ደግሞ ስራ ያላቸው መሆኑ ነው። ወይም ደግሞ በቀላል ቋንቋ "Economic independence" መኖሩ ነው። ለወንድ ልጅ ከዚህ በላይ ሚስቱ ልትተወው እንደምትችል insecure ሊያረገው የሚችል ነገር የለም።

የሆነች ትንሽ አለመግባባት ብትኖር ጥላው ልትሄድ ትችላለች ማለት ነው።

ድሮ ቢሆን ኖሮ ያንን ማድረግ አትችልም። ጥላው ለመሄድ ብታስብ እንኳን ገንዘብ እጇ ላይ አለመኖሩ ጊዜ ይሰጣል። በዚህም ነገሮችን በሰከነ ልብ ተመልሰው የማየትን እድል ያሰፋል። **በርግጥ ወንዶች በዚህ ሊጎዷቸው እንደሚችሉ እሙን ነው። ለዚህ መፍትሄው ግን ሴቶችም ገንዘብ ይኑራቸው ማለት አይደለም። አንድን ችግር ለመፍታት ሌላ ችግር መፍጠር ነው የሚሆነው።

እንግዲህ ትልቁ ወንድ ልጅ ለሥራ የሚያበረታተው አንድ ነገር ቢኖር ለሚስቱ እንደሚሰራ ማሰቡ ነው። ሥራውን እንዲወደው ሊያረገው የሚችል ነገር ይህ ነው። የሆነች እሱ ላይ depend የምታረግ አካል ያለች መሆኗ ነው።

ለምሳሌ ሴቶች የገዛ ልጆቻቸውን ከልጅነት ሲያሳድጉ እንዲወዱ በርህራሄ እንዲያዩ የሚያደርጋቸው የልጆቻቸው vulnerable መሆናቸውና ደግሞም በእነሱ ላይ ጥገኛ ልጆቹ መሆናቸው ነው።

ይህ ማለት ሴቶች economic independece አላቸው ማለት ወንድ ልጅ መውደዱን ለመገለጽ ሌላ ነገር ማድረግ አለበት ማለት ነው።

ለምሳሌ ቤት ስትሰራ እሱም ቆሞ ቁሽና ማየት አለበት ፍቅሩን ለማሳየት። እም. . እቃ ማጠብ አለበት። እኔ ትዝ እስከሚለኝ ባደኩበት ማህበረሰብ ውስጥ አባቶቻችን ቁሽና ባለመጠጋታቸው ሚስቶቻቸው እንዳልተወደዱ በፍጹም አያስቡም። እንዲያውም ቁሽና ሲያጥቡ ቢታዩ እጅግ ይሳቅባቸዋል። የቱ ጋር ነው ለውጡ? አሁን ግን ወንድ ልጅ ወንድ በመሆኑ ይሳቀቃል።

ብቻ ሰመለስ ይህ ወንድ ልጅ ላይ ሌላ ጫና ይፈጥራል። ደክሞት ውጭ ስራ ሰርቶ መምጣቱ ዋጋ የለውም። አሁን ባለው economical structure በቀላሉ ሴቶች ናቸው ገንዘብ የሚያገኙት። ታዲያ የቱ ጋር ነው ባሏ እውነተኛ ፍቅሩን ሊያሳያት የሚችለው?

ከዛ ይህ ነገሩን ወዴት ይወስደዋል? በጣም Pyschological ፍቅርን በማሳየት እንዲጠመድ ያደርገዋል። ድሮ ቢሆን ኖሮ ስራው ትልቁ የፍቅሩ ማሳያ ነበር። ሳይጠጣበት ይዞት ያን ገንዘብ ማምጣቱ። ጥሩ ምግብ ሚስቱንና ልጆቹን ማብላቱ እሱን ማድረግ መቻሉ ትልቅ የፍቅር ማሳያ ነው። የፍቅር ቋንቋ ነው የተወሰደበት ማለት ይችላል።

ሌላ ልቤን የሚሰብረው ደግሞ እንደ ማህበረሰብ ወንዶች አፈር ድሜ በልተው ስራ የሚሰሩባቸውንና የሚያሳኳቸውን ነገሮች ምንም እንዳይደሉ እየተነገረ ለሴቶች መሰጠቱ። የሚነገረው ነገር ልብ የሚሰብር መሆኑ! "አያስቡም! Care አያረጉም! ምንም አያውቁም! እነሱ የሚያደርጉትን እኛ ማንችለው ምንም የለም።" ብዙ አለ እንጂ ሴቶች የማይችሏቸው! በጣም ብዙ! ግብዝነት ካልሆነ በቀር!

ሴቶች ትልቅ ስኬታቸው ደግሞም ማንነታቸው ራሱ የሰው ልጅ ታሪክም ላይ ሆነ ልጆቻቸው ላይ ርሁሩ ማንነት እንዲፈጥሩ ሊያረግ የሚችል ውብ ማንነት አላቸው። የፍቅርና የደግነት ምልክት ናቸው። መጻህፍ ቅዱስ ራሱ ይህንን ይናገራል። ራሳቸውም wire የተደረጉት ራሱ ለዚህ ነው። በእናቶቻቸው የማያድጉ ልጆች ትልቁ ችግር ይህ ማንነት አይኖራቸውም። ከዚህ ወጥተው ሴቶች ወታደር ልሁን ሲሉ ያስቃል። ወይም ሀገር ካልመራሁ ሲሉ. . .

ከዚያም ደግሞ ዘልቆ የወንድ ልጅን ውብ ማንነት እሞላለሁኝ ማለት እጅግ ሞኝነት ነው። ከንቱ አመጽም ነው።

ብቻ ሴቶች ስራ ማቆም አለባቸው አሁኑኑ ማለቴ አይደለም። ነገር ግን በጊዜ ሂዴት ያን ለማድረግ ቢሞክሩ መልካም ነው። ወንዶችንም በምን ውስጥ እያለፉ እንደሆነ ሴቶች መረዳት አለባቸው።

ሌላ መንግስት ሴቶችን መቅጠር ቢያቆም የሀገር economy ክፍ ይላል። ምክንያቱም ብዙ ሴቶች የሚቀጠሩት ምንም ሰርተው አይደለም። በAffirmative action ነው። በስራቸው ጎበዝ ሆነው ነው ብዬ አላስብም። ለPolitical ግብ ሲባል ነው ብዙ ጊዜ ስራ የሚያገኙት። ለዚህ ጥናት ማድረግ ይችላል! የዶ/ር አብይ የመጀመርያ ውሳኔቸውን ማስታወስ እንችላለን "ብዙ ሴቶች ወደ ስልጣን ያመጡ መሪ" እየተባለ ነበር ይሸጥ የነበረው። ከዛ ግን ሴቶቹ በፍጥነት ወረዱ. . . ያው ግልጽ ነው። ከንቱ አመጽ ነው! ወንዶችን አትንኩ!

ሌላ ሴቶች የያዙትን ስራ ወንዶች ቢያገኙ ኖሮ ሚስት ያገቡ ነበር። ነገር ግን ሴቶች ስራ ሲያገኙ ወንድ እንደማያጩ ግልጽ ነው ህ ህ ህ። ይህ ማለት የትዳር ቁጥር የመውረዱም ምክንያት ይህ ነው ማለት ይችላል። ወንድ ልጅ እንደ ሴት አይደለም። ስራ ሲያጣ ውስጡ ይሰበራል።

እናም ሳጠቃልል እንዲያው የዚህ ሀገር ችግሮች ሴቶች ናቸው። አሁን ባለው ሁኔታ ቢባል ክፋት አይመስለኝም።

ሴትን ማስተማር ሀገርን ማስተማር ነው ብለዋል እኔ ግን እላለሁኝ ወንድ ልጆችን ማስተማር ሀገርን ማስተማር ነው! ነጻነት ለወንዶች የሚል ምናምን ግንባር የሚመራ ሰው ቢኖር እከተለዋለሁኝ! እንዲያውም አሁን የሚያስፈልገን ፓርቲ እንዲህ አይነት ነው።

© https://t.me/ordinarycoramdeo

Christ and Him Crucified

06 Nov, 04:47


A wise man rejoices in what is in his hands today, not in dreams and intangible memories.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

05 Nov, 16:55


https://t.me/Christisallsufficient/2316

Christ and Him Crucified

04 Nov, 08:19


እግዚአብሔር ያለፈውን እድፍ አጥቦ፣ ከአሁኑ መጥፎ መንገድ ያነሳናል፣ ወደ ፊትም እንዳንወድቅ ይጠብቀናል።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

04 Nov, 05:36


የመስቀሉ ዉለታህ ለእኔ
ትልቅ ትዝታ ነው መድህኔ
ሕይወትን ሰጥተህ አድነኀኛል
ፍቅርህ ከልቤ ወስጥ እንዴት ይጠፋል

ዘለዓለም አይጠፋም ኢየሱስ ፍቅርህ
ያደረከው ሁሉ ዉለታህ
ከቶ አልረሳውም ታትሟል በልቤ
የዘለዓለም ፍቅሬ ነህ ወዳጄ (2x)

© ዳዊት ጌታቸው

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

03 Nov, 06:05


‛’እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋንም እሻለሁ፤ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ።’’

(መዝሙረ ዳዊት 27፥4)

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

03 Nov, 04:47


Happy Sabbath to all who truly love Christ and His beautiful Church. ✝️

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Nov, 18:17


ምክንያት አላቀርብም ለኃጢአቴ
ራሴን አውቀዋለሁ ማንነቴን
አንተ ግን ጻድቅ ነህ ለዘላለም
ታውቀኛለህና የትም አልሄድም

አሳዝኜኃለሁ እውነት ነው
አላስከበርኩህም አውቃለሁ
ነገር ግን ጌታ ሆይ ማረኝ እላለሁ
ምሕረትህ ብዙ ነው አንፃኝ ነፃለሁ

© ዳዊት ጌታቸው

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Nov, 10:40


“We are secure, not because we hold tightly to Jesus, but because he holds tightly to us.”

RC Sproul

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

01 Nov, 09:28


Why a Shepard put oil on His sheep? Psalm 23

Sheep can get their head caught in briers and die trying to get untangled. There are horrid little flies that like to torment sheep by laying eggs in their nostrils which turn into worms and drive the sheep to beat their head against a rock, sometimes to death. Their ears and eyes are also susceptible to tormenting insects. So the shepherd anoints their whole head with oil. Then there is peace. That oil forms a barrier of protection against the evil that tries to destroy the sheep. Do you have times of mental torment? Do the worrisome thoughts invade your mind over and over? Do you beat your head against a wall trying to stop them? Have you ever asked God to anoint your head with oil? He has an endless supply! His oil protects and makes it possible for you to fix your heart, mind, and eyes on Him today and always! There is peace in the valley!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

31 Oct, 17:20


በዛሬው ዕለት አንዳንድ charismatic ሰዎች የተሓድሶ ቀን ( Reformation Day) ሲያከብሩ እያስተዋልን ነው። ለእኔ የእነርሱ Reformation Day ማክበር፡ ካቶሊክ Reformation Day ስታከብር እንደማለት ነው።

አሁን ያለችው charismatic church ከያኔዋ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን በምንም አትሻልም። ልዩነታቸው የዘመን ብቻ ነው። 16th century and 21st century የዘመን ቁጥር ልዩነት ነው። የእግዚአብሔርን ቃል በላይነት ደብቆ ተሓድሶ ነኝ ማለት ራስኽን መሸወድ ነው። መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆኑ ልምምዶችን ከመንፈስ ቅዱስ ነው ማለት ነው የcharismatic ቅዠት ነው።

Dual stand/personality ጥሩ አይደለም። እዚያህም እዚያም አትርገጡ። አጉል ልወደድ ባይነት፡ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ ሚዛናዊነት የትም አያደርስም።

እየሄድን 🚶‍♂️

በድጋሚ መልካም የመታሰቢያ ቀን!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

31 Oct, 04:54


HAPPY REFORMATION DAY!

507 years ago in 1517 Martin Luther a German Augustinian Monk nailed the 95 Theses or protests to the Church door of Wittenberg and then it began but ultimately it didn't begin with Luther, before him John Huss the Czech reformer who was burnt at the stake in 1415 and prior was John Wycliffe lived during the 1100's who saw problems with Rome's teachings. The Reformation happened because the Roman Church was corrupting the Church with false doctrines, the Pope was NOT the head of the Church Christ was (Eph 1:22). Tradition was NOT on the same authority as Holy Scripture, Purgatory which connected to indulgences some could pay money to the church and get 100's of years off Purgatory which is after the person dies the person would go through the fires of purgatory and be cleansed (or purged even through Christ cleanses you of ALL sin).

But most important doctrine that was corrupted was salvation or the Gospel salvation is by grace through faith in Christ. The 5 solas of the Reformation are we are saved by Grace alone, through Faith alone, in Christ alone, according to Scripture alone and to the glory of God alone. Luther emphasised grace in his theology as did St. Augustine to show that we cannot earn our salvation but it's by unmerited favour (Romans 11:6).

The motto of the Reformation were .. Post Tenebrus Lux - after darkness light. Which means after the darkness of the middle ages which Rome brought about the light of the Gospel shown through.

Ecclesia semper reformanda which means "Church always reforming" meaning the Church (the believers) can fall into error and needs to always submit to the authority to God's Word alone, the Church is reformable but the Holy Scriptures cannot, God speaks through the Word, we obey God when we submit to His Word.

Sola Fide
https://lutheranreformation.org/theology/sola-fide/

Sola Scriptura
https://lutheranreformation.org/theology/sola-scriptura/

History of the Reformation.
http://www.ligonier.org/blog/reformation-and-men-behind-it/

@christisallsufficient

Christ and Him Crucified

30 Oct, 12:51


Hypocrisy and Spiritual Pride

Hypocrisy

To be a hypocrite is to give others the impression that we are holier than we actually are. It is the same as being false or telling a lie. Jesus pronounced a curse on hypocrites seven times in Matt. 23:13-29. It is possible to tell a lie without even opening our mouths. Ananias lied to the Holy Spirit without saying a word - when he pretended to be a wholehearted disciple of Jesus (Acts 5:1-5).

Jesus told the Pharisees that their inner life was "full of self-indulgence" (Matt. 23:25) - which meant that they lived only to please themselves. Yet they gave others the impression that because they knew the Scriptures well and fasted and prayed and tithed their income, they were holy. They appeared very pious externally. They prayed lengthy prayers in public, but they did not pray at length in private - just like many today. It is hypocrisy if we praise God only on Sunday mornings but do not have a spirit of praise in our hearts at all times.

God looks at our hearts. The wise virgins had a hidden reserve of oil in their vessels while the foolish ones had only enough to light their lamps externally and have a good testimony before men (Matt. 25:1-4).

When we hear of a Christian leader suddenly falling into adultery, we must realize that that was no sudden fall but the final result of a long period of unfaithfulness in his inner life. He was a hypocrite for long! This goes also for the believer, male and female alike.

Spiritual Pride

Spiritual pride is the most common sin to be found among those who pursue after holiness. We all know the parable of the self-righteous Pharisee who despised others even in his prayer (Luke 18:9-14)! It is more than likely that 90% of all prayers offered in public by believers are primarily meant to impress others who are listening and not prayed to God at all. The Pharisee in the parable may not have been evil like other sinners in his external life. But Jesus hated the pride with which he thought of his spiritual activities and with which he despised others. It is spiritual pride that makes believers constantly judge other believers.

The tax collector, however, who saw himself as THE sinner - worse than all others - was accepted by God. All who have come face to face with God will have seen themselves at some time, as the chief of sinners.

Jesus taught that the greatest person in heaven would be the humblest (Matt. 18:4). The greatest virtue found in heaven is humility. We see in the book of Revelation that all those who receive crowns in heaven are quick to cast them down before the Lord acknowledging that He alone deserves every crown (Rev. 4:10, 11).

Jesus said that even if we managed to obey EVERY SINGLE commandment of God, we would still be unprofitable servants who have not done anything more than what was expected of us (Luke 17:10).

He, who has ears to hear, let him hear.

Jeremiah Knight

© The Reformation Resurgence

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

30 Oct, 06:57


“መብረቅ በርቆ ከሰማይ በታች ካለ ከአንድ አገር ከሰማይ በታች ወዳለው ወደ ሌላ አገር እንደሚያበራ፥ የሰው ልጅ በቀኑ እንዲህ ይሆናል።”

— ሉቃስ 17፥24

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Oct, 04:18


እግዚአብሔር ሆይ አንተ ብቻ ከጊዜ ውጪ ትኖራለህ። ለሁሉ ጊዜ አለው። ከአንተ በቀር። አንተ ዘለዓለማዊ ስለሆንክ ስራህም እንደራስህ የፀና ነው። ጊዜ በአንተ ላይ ተፅዕኖ ስለሌለው ግን እርግፍ አድርገህ አልተውከውም. You pick and choose the best time to do your will. Your timing is perfect. Even when I fail to notice it in the moment.

ምንም ያህል ብጥር የአንተን እቅድ መለወጥ እንደማልችል ገብቶኛል። ትንሽነቴን አሁንም በውሉ በመረዳት እንዳድግ እርዳኝ። ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርገህ የምትሰራውን አንተን እንዳምን እርዳኝ። በኔ ጊዜ ካልሆነ ብዬ ትዕግስት ሳጣ ታግሰኸኛል። አሁንም የአንተን ጊዜ በሚያስረሳ መንገድ ከሰዎች የሚሰበክልኝን "ጊዜው የ....ነው" ልፈፋ እንዳልሰማ አድርገኝ።

በዚህ ጊዜ መሆን የነበረብኝ እያሉ ከንቱ ቁጭት ውስጥ ከመግባት ጠብቀኝ። Help me to trust and rest in Your timing.

ከሰው ህይወት የማይቀሩ ክስተቶች ሲገጥሙኝ ለምን እንደምበረግግ አላውቅም። ሰው መሆንን በሚገባ ገና embrace አላደረኩትም መሰለኝ። ሞትን አለመድኩትም፣ የደስታና ሀዘን መፈራረቅ ያነጫንጨኛል። የተለየሁትን እስከመጨረሻው መቅደድና መለየት ገና ምን እንደሆነ አልገባኝም። ከስንቱ ትናንት ጋር እንደተሰፋሁ አለሁ። በጦርነት ከመከበቤ የተነሳ የሰላምን ጠዓም ዘንግቼዋለው። ሰው ብቻ'ነቴ እንዳልገባኝ ሁሉ ላልታሰቡ ክስተቶች መዘጋጀት አለመቻሌ እስካሁን ያበሽቀኛል።

ህይወት በእርግጥም ከኔ ቁጥጥር ውጪ ሆና አየር ላይ ብትቀር አሳሳቢ ነበር። That would actually justify my anxiety. ነገር ግን አንተ አለህ። ሁሉን በስርህ የምታስተዳድር ሉዓላዊው ንጉስ ከዘለዓለም እስከዘላለሙ ብቻህን ጊዜንና በጊዜ ውስጥ የሚያልፉትን ሁሉ ትቆጣጠራለህ። So why do I worry about anything? ያንተን ጥበብና ረቂቅነት እንደሚያውቅ ሰው መንግስትህን እንዳስብ አድርገኝ። ወደ እረፍቴ ውሀ ምራኝ።

You have given me a sense of eternity. That brings its own burden and blessings to my life. በየዕለቱ ያሉትን ጥቃቅን moments ስኖር ዘላለማዊ ህይወቴ ላይ ያላቸውን አንድምታ እንዳገናዝብ አግዘኝ። Routine ከመሰለኝ ተራ ድርጊቶች በስተጀርባ ብዙ እየተሰራ ያለ እውነታ እንዳለ በማሰብ እንዳልሰንፍ ትጋትን ጨምርልኝ።

በምደክምበትና በምኖረው ህይወት ውስጥ ያሉትን ጥቃቅን ደስታዎች እንዳጣጥም ፍቀድ።ደስታ የአንተ ችሮታ ነው። ያለአንተ ፈቃድ ተድላን የቀመሰ የለም። በልፋት ሀሴት ማድረግ የአንተ ስጦታ ነው። በቀኝህ ፍስሀ አለና grant your joy to me. Help me to enjoy the simple things in life.

እንዳከብርህ፣ እንድፈራህ ስለራስህ የሆነ ባህሪይ ስትገልጥ ለገባኝ መረዳት ተገቢውን ምላሽ መስጠትን አስተምረኝ። አንተ አንተን ነህ። አትቀየርም። አትለወጥም። ህይወት እንድትቀጥል ያሰብክበትን ዕቅድ ከኔ ጋር ተማክረህ አታሻሽለውም። የኔ ምላሽ ይልቁንም መሆን ያለበት በገባኸኝ በተገለጥክልኝ ልክ ዝቅ ማለትና የሚገባህን መፈራትና ክብር መስጠት ነው። ዘላለማዊነትህ ደግሞ ትልቅ በረከት ነው። ልትወደስበትም ይገባል። Because it means that all your graces and mercies to me are eternal. ሀሳብህን ቀይረህ አትተዋቸውም። ተመስገን።

You are a righteous judge. ተጠያቂነት ስለሚባለው ፅንሰሀሳብ አንተ ባትኖር አናውቅም ነበር። ማንም ለማንም የማይመልስበት ምድር ውስጥ ስላላኖርከን ተመስገን። ከአንተ ጋር አኩኩሉ ተጫውቶ የማይገኝ የለም። በጊዜው የምትሻውን ሁሉ መልሰህ በማምጣት የሸሸ የመሰለውን ትይዘዋለህ። በዚህ መረዳትም አሳርፈኝ። ፍትህ ምን እንደሆነ ካልገባቸው ዳኞች ፅድቅን በመጠበቅ disappointed ከመሆን አድነኝ።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

28 Oct, 08:54


ወንድሞች ሆይ፤ በተጠራችሁ ጊዜ ምን እንደ ነበራችሁ እስቲ አስቡ። በሰው መስፈርት ከእናንተ ብዙዎቻችሁ ዐዋቂዎች አልነበራችሁም፤ ብዙዎቻችሁም ኀያላን አልነበራችሁም፤ ብዙዎቻችሁም ከትልቅ ቤተ ሰብ አልተ ወለዳችሁም።

ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን ያሳፍር ዘንድ የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ እግዚአብሔር ብርቱዎችን ያሳፍር ዘንድ የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ። እግዚአብሔር የተከበረውን እንደሌለ ለማድረግ፣ በዚህ ዓለም ዝቅ ያለውንና የተናቀውን ነገር፣ ቦታም ያልተሰጠውን ነገር መረጠ፤ ይኸውም ማንም ሰው በእርሱ ፊት እንዳይመካ ነው።

በክርስቶስ ኢየሱስ ለመሆን የበቃችሁት ከእርሱ የተነሣ ነው፤ እርሱ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበባችን፣ ጽድቃችንና ቅድስናችን፣ ቤዛችንም ሆኖአል። እንግዲህ፣ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው፤ “የሚመካ በጌታ ይመካ።
1 ቆሮ 1:26-31

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

26 Oct, 16:26


ምህረትህን በማለዳ ታማኝነትህንም በሌሊት ማወጅ መልካም ነው(መዝሙር 92፥2)ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህም ብዙ ነው። (ሰቆ. 3፥23)ታማኝነትህም ከብቦሃል። (መዝሙር 89፥8)

... ፍቅሩና ታማኝነቱ የበዛ (ዘጸአት 34፥6) ..የፍቅሩን ኪዳን እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ የሚጠብቅ ታማኝ አምላክ ነው። (ዘዳግም 7፥9) ..የማይሳሳት ታማኝ አምላክ፣ ቀጥተኛና ጻድቅ አምላክም እርሱ ነው።” (ዘዳግም 32፥4) እርሱ ለእኛ ያሳየው ምሕረት ታላቅ ነውና፤ የእግዚአብሔርም ታማኝነት ጸንቶ ይኖራል። ( መዝሙር 117፥2)

..ጌታ ግን ታማኝ ነው፤ እርሱም ያበረታችኋል፤ ከክፉውም ይጠብቃችኋል። (2ኛ ተሰሎንቄ 3፥3 )የመረጠህ የእስራኤል ቅዱስ፣ እግዚአብሔር ታማኝ ነው።( ኢሳይያስ 49፥7) ወደ ልጁ፣ ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው። (1ኛ ቆሮንቶስ 1፥9)የተስፋን ቃል የሰጠን ታማኝ ስለ ሆነ፣ አምነን የምንናገርለትን ተስፋ አጥብቀን እንያዝ።( ዕብራውያን 10፥23) እነሆ አንድ ነጭ ፈረስ ነበረ፤ በፈረሱም ላይ፣ “ታማኝና እውነተኛ” የሚባል ተቀምጦ ነበር፤ እርሱም በጽድቅ ይፈርዳል፤ ይዋጋልም። (ራእይ 19፥11) ታማኞች ሆነን ባንገኝ እርሱ ታማኝ እንደሆነ ይኖራል፤ ራሱን መካድ አይችልምና። (2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥13)

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

26 Oct, 12:43


O blessed be God for his rich grace, his distinguishing, sovereign, electing love, by which he has distinguished you and me.

© Whitefield

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

26 Oct, 09:55


እንዳትወድቁ ሊጠብቃችሁና ያለ ነቀፋና በደስታ በክብሩ ፊት ሊያቀርባችሁ ለሚችለው፣ እርሱ ብቻ አዳኛችን ለሆነው አምላክ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ከዘመናት ሁሉ በፊት፣ አሁንና እስከ ዘላለምም ድረስ ክብር፣ ግርማ፣ ኀይልና ሥልጣን ይሁን፤ አሜን።

ይሁዳ 1:24-25 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

25 Oct, 19:39


እኔም እንደጴጥሮስ

የዩሃንስ ወንጌል አፈፃፀም ትንሽ ለየት ያለ ነው። ከትንሳኤው ግርማ በቀጥታ ወደ ሐዋርያት ስራ በመዝለቅ ስለ ጌታ ማረግና ስለ መንፈስቅዱስ መውረድ መተረክ ሲቻል ጌታ የከዳውን፣ መክዳቱም ሳያንሰው ደግሞ ክህደቱን ቋሚ ለማድረግ እንዲያግዘው ወደቀደመው ህይወቱ በመመለስ ቀድሞ ወደሚያጠምድበት ጀልባ ስለተመለሰው ጴጥሮስ ያወራል። ይህ ምንባብ ጌታ አልታዘዝ ያለ አመፀኛ ልጁን እንዴት እንደሚገራና እንደሚመልስ ያሳየል። ዛሬ ላይ አማክራለው የሚል ብዙ ቢኖርም ስንት የባዘኑ ወንድሞች በእንክብካቤ ወደ ጠቃሚነትና አገልግሎት recover የሚያደርጋቸው አተው ይባክናሉ። እዚህ ክፍል ላይ አመታት የሚወስድ ውስብስብ ሂደት አናይም። ይልቁንም ተመሳሳይ ጥያቄ 3 ጊዜ ይጠይቀዋል። ይሄው ነው። Its that simple

Do you love me? 

በየዘመኑ ስለቅድስናና መንፈሳዊ እድገት የሚሰጠው ቅድመሁኔታ ይለዋወጣል። አስር የተለያዩ ሰዎች ሰው እንዴት እንደሚቀደስ ቢጠየቁ አንዳንዶች በክርስቶስ ስለማመን ብቻ ያወራሉ። ሌሎች ጌታን ስለማገልገል፣ ህግን ስለመጠበቅ፣ ወንጌልን ስለመመስከር፣ ስለመመፅወት ይናገሩ ይሆናል። ከሀያኛው ክፍለዘመን ወዲህ ደግሞ ለመለወጥ የግዴታ በመንፈስቅዱስ በየዕለቱ መሞላት አለብን የሚል ትምህርት ስለመጣ ሰው Passively ያንን ሀይል ብቻ እንዲጠብቅም ይመከራል።

2 ቆሮንቶስ 3:18 ላይ የምንመለከተው ግን የክርስቶስን ክብር በማየት እንደምንለወጥ ነው። ክብሩን ማየት ደግሞ passive ሳይሆን aggressively active በመሆን በትጋት የክርስቶስን ክብር በማሳደድ የሚገኝ ነው። ስለዚህ ቅድስናችን ለመንፈሱ የሚሆን ወና ቦታ ለማዘጋጀት ባዶ በመሆን የሚመጣ አይደለም። ስለዚህ መፅሀፍት ሁሉ ሚመሰክሩለትን ኢየሱስ በቃሉ ውስጥ እንደከበረ ዕንቁ እንፈልገው። የክርስቶስ ቃልም በሙላት ሊኖርብንና ሊበራልን ይገባል።

በቀደመው ማንነቱ መሰረት ሲኖር በድሮ ስሙ ስምዖን ተብሎ ተጠርቶ የተጠየቀው ጥያቄ ይሄ ነው። እኔን ለመውደድ በቂ ነገር አይተሀል ወይ? በመጀመሪያ ከእነዚህ በላይ ትወደኛለህ ሲለው ብዙ ሰዎች እንደሚያስቡት ስለሌሎቹ ደቀመዛሙርት እያሰበ አልነበረም (አብረውት ነው የወደቁት እነሱ) ንፅፅሩ ከጀልባው፣ ከአሳው፣ ከወጥመዱና መልህቁ ባጠቃላይ ህይወቱ ከነበረው ሁሉ በላይ እንደሚወደው ነው የጠየቀው። ራስን መካድ ያ ነው። የተጠቀመው የግሪክ ቃል ἀγαπᾷς: the highest form of love, love of the will ነው። Matt 10:37 የሚነግረን ደግሞ ህይወታችንን ከእርሱ በላይ ልንወድ እንደማንችል ነው። 
 
ጴጥሮስ ጥያቄውን ሲመልስ ቃሉን ቀይሮታል። He used φιλῶ which shows deep affections 
like saying I like you a lot. በእርግጥ ካሰብነው አሳዛኝና ከባድ admission ነው። እንደምወድህ ታውቃለህ ሲል የእግዚአብሔር ሁሉን አዋቂነት ላይ እየተደገፈ ነው። ምክኒያቱም ህይወቴን አታይም? እንደምወድህ እኮ ግልፅ ነው ማለት አይችልም። በመሉ እውቀትህ ውስጥ ላንተ ያለኝን ስሜት ትረዳዋለህ ነው ያለው። ይህ በራሱ በረከት ነው።
ወዲያውኑ ጌታ ወደአገልግሎቱ ሾመው። ተውላጠ ስሞቹን ብናስተውል ያለው የኔን ጠቦቶች ( ለጋና የመባዘን አባዜ ያለባቸውን) አደራ እሰጥሀለው ነው። ከሁሉንአዋቂው ጌታ በስቲያ ለማንም በማይታይ ፍቅር ትልቅ አደራ ተሰጠው።

ሁለተኛ ጊዜ ሲጠይቀው ተመሳሳይ መልስ ይመልሳል። ሶስተኛ ላይ ግን ጌታም ጥያቄውን ቀየረ። የጴጥሮስን ቃል በመጠቀም He asked "Do you have strong affections for me?" አለኝ የምትለው አነስ ያለ ፍቅርስ አለህ ሲለው አዘነ ይለናል።ሶስት ጊዜ ክዶታልና ሶስቴ በመጠየቁ አይደለም ያዘነው። ያዘነበት ምክኒያት አለኝ ያለውንም ስሜት ጥያቄ ውስጥ ስለገባ ነው። ይሄ መንፈሳዊ ቀዶጥገና ነው።It wounded and hurt peter. He was grieved he had pain in His heart. ስብዕናችን በሁሉን አዋቂው ሲመረመር እንደኢሳያስ ወየው ከማለት ውጪ ምላሽ አይኖረንም።

ደረጀ እንደዘመረው እወድሀለው ባለ አይደለም።  ፍቅሩ ዋጋ ያስከፍላል። ያንንም በቀረው ቁጥር ለጴጥሮስ ሲያስረዳው እናያለን። ወጣት እያለህ እንደፈለክ ትሆናለህ ግን የምትሰቀልበት (እጅህ የሚዘረጋበት) ጊዜ ይመጣል ይለዋል። የሉቃስ 9:23 መልዕክት ይህ ነው። እኔን ከጠሉኝ አንተንም ይጠሉሀል፣ ራስህን ካድ መስቀል ተሸከም። ሰማዕት በመሆን ታገለግላለህ ብሎ ስለአሟሟቱ ይነግረዋል።ለጴጥሮስ ደግሞ ጌታን እንደማይክድ ማወቅ ማስፈራርያ ሳይሆን ተስፋ ነው። ከጴንጤቆስጤ በኋላ ይሄኛው ስምዖን የለም። እንደጌታ ለመሞት ስለማይገባኝ ዘቅዝቃቹ ቅበሩኝ የሚል ታማኝ መሪ እንጂ።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

25 Oct, 17:56


በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ብንገኝ እንኳ እግዚአብሔርን በተስፋ ከመጠበቅ አንድከም። እርሱ ጊዜውን ጠብቆ የሚደርስ ታማኝ አምላክ ነው።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

24 Oct, 04:33


መክብብ 3: 1-15

ጊዜና በጊዜ ላይ የሌለን control

1-8: ለሁሉም ጊዜ አለው

የህይወትን ከንቱነት በምሳሌ ማስረዳቱን ሲቀጥል በቀጥታ ወደጊዜ ትንተና ይገባል።
መቀበል ያለብን 2 ነገሮች: እኛ በጊዜ የተገደብን ነን። እግዚአብሔር ግን አይደለም። እኛ የምንሰራው አስቀድሞ እንዳለው አላፊ ጠፊ ነው። እግዚአብሔር የሚያደርገው ሁሉ ግን ፅኑ ነው (3:14) ስለዚህ አንድ መፅሀፍ ቅዱስ አስተማሪ እንዳለው እድገት ወይንም መብሰል ማለት ትንሽነትን መገንዘቅ ነው። ... part of growing up is learning to grow small.

በዚህ ምዕራፍ መጀመርያ የምናገኘው ግጥም በህይወት ውስጥ ያሉ ወቅቶች/ seasons summary ነው። የግጥሙ ጥልቀት አቅም ላለው ብዙ የሚያመራምር ነው። አንዳንዶቹ ቃላት ሆን ተብለው እንደተመረጡ ያስታውቃሉ። ለምሳሌ የመጀመርያው list መወለድና መሞት መሆኑ intentional ነው። ልደትና ሞት የአንድ ሰው ህይወት አጥር ናቸው። ሁሉንም ሰው የማይምሩ እውነታዎች ስለሆኑ የአንባቢን ትኩረት ለመሳብ ያገለግላሉ። የተቀሩት ዝርዝር ቃላት የሚከተሉት ይሄ ነው የሚባል order or pattern ያለ አይመስልም። ሰባኪው በዚያም ውስጥ ሊያስተላልፍ ያሰበው ነገር ያለ ይመስለኛል።

መወለድ መሞት፣ መትከል መንቀል ፣ መግደል ማዳን፣ ማፍረስ መገንባት፣ ማልቀስ መሳቅ ፣ ሀዘን ጭፈራ፣ ድንጋይ መጣል ድንጋይ መሰብሰብ፣ መተቃቀፍ መለያየት፣ መተቃቀፍ መለያየት፣ መፈለግ መተው፣ ማስቀመጥ አውጥቶ መጣል፣ መቅደድ መስፋት፣ ዝምታ መናገር፣ መውደድ መጥላት፣ ጦርነት ሰላም። እነዚህ ሁሉ በሰው ህይወት ውስጥ አይቀሬ ወይንም inevitable የሆኑ፣ በሆነ መንገድ ልንዘጋጅላቸው የማንችል unpredictable ክስተቶች ናቸው።

በአጭሩ ሰባኪው እንድንረዳ የሚፈልገው ነገር ህይወትን የምንቆጣጠር በሚመስለን ልክ ስልጣን እንደሌለን። እንዲሁም ደግሞ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ ሁሉም ህይወት የሚከስምበት ወቅት እንዳለ ነው። ህይወት ብቻ ሳይሆን ለመቅደድ ጊዜ አለው ሲል it implies that there will be situations in life where we choose or are forced to move on accepting ‘loss’ saying “Let it be”. ባሉን የቤተሰብ፣ ወዳጅነት ፣ የስራ እና ሌሎች relationships ያለንን አቅም አሟጠን ጨርሰንም ግኑኝነቱን ማከም አንችል ይሆናል። ይህም የህይወት አንዱ እውነታ ነው።

9-11:ጊዜና ዘለዓለም

ከላይ በተነተነው ግጥም ላይ ሁለት ምልከታዎች:

1, The best we can do is simply respond to the inevitable and also the unpredictable events within a finite lifetime. ስለዚህ ሰራተኛ ከጥረቱ የእግዚአብሔርን እቅድ አያስቀይርም። Infact verse 10 makes the point that we have this pressure/ burden to respond to life. በሚያደክም ሁኔታ ጫናውን ከመሸከም ውጪ አማራጭ የለንም። We can't just be passive and do nothing. ትግል እንቀጥላለን እንጂ..

2 , Yes, life is beautiful. በህይወት tragic ነገሮች ሳይቀር የሆነ አይነት ውበት አለ። ነገርግን ሰው ከዚህ ለተሻለ ነገር ተፈጥሯል። ዘለዓለም። ይሄንን ሀቅ መረዳት ህይወትን ያከብዳል እንጂ አያቀለውም (unfortunately). We have this compulsive drive to transcend our mortality. But all we can clearly see is the micro moments of our lives. የእግዚአብሔርን ዘላለማዊ ስራዎች ማወቅም ሆነ መገንዘብ አንችልም።ነገርግን ዘላለማዊነትን በልባችን እግዚአብሄር አኑሯል። ስለዚህ ፍንጭ ቢኖረንም ስለጊዜ እና ስለዘላለም ገና ብዙ ያልገባንና የማይገባን ነገር አለ።

12-15: አሁን: የእግዚአብሔር ስጦታ!

ቁጥር 12&13 ከምዕራፍ 2: 24-26 ጋር ይመሳሰላል። ምላሻችን ስለጊዜ ሞን መሆን አለበት? አሁን የተሰጠንን ህይወት አሁን በደስታና በሀላፊነት መኖር። እና ደግሞ የህይወትን መሰረታዊ ደስታዎች በአመስጋኝነት ማጣጣም አለብን። መብልና መጠጥ በድጋሚ ተጠቅሰዋል። እነዚህ ነገሮች የስጋ ክፉ ምኞት ሳይሆኑ የእግዚአብሔር ችሮታ ናቸው። በድካሙ ርካታን እንዲያገኝ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው። This is also stated like a testimony. He knows that these things make life good and that they are Gods gifts. ስጦታ/ ችሮታ ደግሞ earn ያደረግነው ሳይሆን በለጋስነቱ የተሸለምነው common grace ነው።

ቁጥር 14: "እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንደሚኖር ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ ምንም አይጨመርም፤ ከእርሱም ምንም አይቀነስም፤ ሰዎች ያከብሩት(ይፈሩት) ዘንድ ይህን አደረገ።” We cant change the way life is, with all its seasons. ምንም ያህል ብንለፋና ብንጥር እግዚአብሔር ህይወትን በዚህ መልኩ ሰፍቶ ወስኖታል። What we can do is bow our souls before Him. Fear God because His deeds are eternal.

እዚህ ላይ ሌላ የምንማረው ነገር የእግዚአብሔር ማንነት ወይ ባህሪ የሚገለጥልን ለሆነ አላማ መሆኑን ነው። Who God is evokes human response. ዘለዓለማዊነቱና የአላማው ፅኑነት እንድንፈራው ሊያደርገን ይገባል።

ቁጥር 15“አሁን ያለው ከዚህ በፊት የነበረው ነው፤ ወደ ፊት የሚሆነውም ቀድሞ የነበረ ነው፤ እግዚአብሔርም ያለፈውን መልሶ ይሻዋል።” ሰው የማይፈልጋቸውን ነገሮች ከህይወቱ ለማጥፋት ይጣጣራል። ለአፍታ ይሳካለትም ይሆናል። ግን እግዚአብሔር በጊዜው የሚመልሳቸው እንደሞት አይነት አይቀሬ ክስተቶች አሉ። የእግዚአብሔርን መኖር ላለመቀበል ሰው ምንም ያህል አኩኩሉ ቢጫወት፣ የክርስቶስን ምስክሮች ወይ ደግሞ የእግዚአብሔርን መልዕክተኞች እየሸሸ ቢኖር፣ በፍጥረት የተገለጠውን የእግዚአብሔርን እውነት ቢያፍን..ለጊዜው ነው። There will come a time, when God will require an account.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

23 Oct, 17:36


በጎ ስጦታና ፍጹም በረከት ሁሉ ከላይ፣ ከሰማይ ብርሃናት አባት ይወርዳሉ፤ በእርሱ ዘንድ መለዋወጥ፣ ከመዞር የተነሣ የሚያርፍ ጥላም የለም።

ያዕቆብ 1:17 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

22 Oct, 18:13


ትንሽ ነው ብለን ምናስበው በደል የእግዚአብሔርን ቁጣ መቀስቀስ እንደምችል ነፍሳችን ካለወቃች አሳዛኝ ነገር ይሆናል። በርግጥ በውስጣችን ያለው የኃጢአት ተፈጥሮ ዕለተ ተዕለት በተለያዩ አጋጣሚዎች ወደ ኃጢአት ቢጋብዘንም፣ እኛ ግን red flag ማንሳታችንን ማቆም የለብንም።

በዚህ ዓለም እንደ ኃጢአት አስጸያፊ ነገር የለም። ኃጢአት እጅግ ክፉ ነው። የውድቀት፣ የሞትና ከእግዚአብሔር ፊት የመጥፋታችን ምክንያት እርሱ ነው። ታዲያ ይኽን አስጸያፊ ነገር አብዝተን ልንጠየፈው አይባንምን?! እውነተኛ የወንጌል ብርሃን የበራለት ሰው እግዚአብሔር ለኃጢአት ያለውን ጥላቻ ያውቀዋል። እግዚአብሔር ፍጹም ጻድቅና ቅዱስ የሆነ አምላክ ነው።

እወነት ነው! ክርስቶስ ለኃጢአታችን በመሞቱ ምክንያት ከእግዚአብሔር ጋር ሠላም አለን። በፊት ጠበኞች የነበርን አሁን ግን በክርስቶስ በኩል ታርቀናል። ይኽ ማለት ግን ኃጢአት ላይ ያለን ግንዛቤ የላላ እንድሆን ሊያደርገን አይገባም። ይልቁን ኃጢአትን ከትላንት ይልቅ ዛሬ አብልጠን ልንርቀውና ልንጠየፈው ይገባናል።

ፍጹም የሆነ ነገር ከእኛ የሚጠበቅ ባይሆንም ግን በዚህ መንገድ ለወንጌልና ለቤተክርስቲያን ያለንን ታማኝነት ማሳየት ይጠበቅብናል። በሌላ መንገድ ደሞ በኃጢአት መሰበርን ማወቅ ልብ ልንለው የሚገባ ጉዳይ ነው። እግዚአብሔር የሚወደውን ሰው በኃጢአት ይሰብረዋል። ኃጢአቱን አይደብቅም። ወደ አደባባይ ያወጣዋል። በኃጢአታችን ከሁሉ አስቀድሞ እግዚአብሔር ይበደላል፡ እኛ ደሞ እንጎዳለን። በመሰበር ውስጥ ግን እንጠገናለን። ዳዊት እግዚአብሔርን "አንተን ብቻ በደልሁ" ይላል።

‛‛ከበደሌ ፈጽሞ እጠበኝ፥ ከኃጢአቴም አንጻኝ፤  እኔ መተላለፌን አውቃለሁና፥ ኃጢአቴም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና። አንተን ብቻ በደልሁ፥ በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህም ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ንጹሕ ትሆን ዘንድ።’’ መዝሙር 51፥1-4

We acknowledge our inherent depravity, yet we trust that God will guide us towards Christ in all our endeavors. May grace be with everyone!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

20 Oct, 03:56


True poverty is not when people are without money, rather it's when people are without Christ.

-P. Roman

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

16 Oct, 16:05


ስለ ጆን ካልቪን ቀለል ያሉ 10 ነገሮች lol
1 የተወለደበት ዘመን ሚካኤል አንጄሎ የሲስቲን ቻፕልን paint ያደረገበት አመትና የሞተበት ዘመን ደግሞ ታላቁ ባለ ብእር ሼክስፒር የተወለደበት አመት ነው😲
2 ሉተር 95ቱን አናቅስት በውትንበርግ በር ላይ ሲለጥፍ ካልቪን የ8 አመት ጩጬ ነበር🥰
3 ጆን ካልቪን በ22 አመቱ የህግ ዶክትሬት ተቀብሏል 🤭
4 ቅስና ለመማር ገብቶ በዘመኑ ስነ ጽሁፍ በመማረኩ የላቲን፣ የግሪክና የ እብራይስጥ ቋንቋዎችን ጠንቅቆ የተማረ ባለ ብልህ አእምሮ አዳሽ ነበር🤔
5 በመጀመሪያ ጊዜ ያሳተመው መጸሃፍ ከስጦሶካዊያን ወገን የሆነው የሮሙ የሴኔካ መጸሃፍ ላይ የተሰራ ኮመንተሪ ነው። በዚህም ሂውማኒስት ምሁር ነበር 😑
6 ካልቪን ወደ አገልግሎቱ ጠልቆ እንዲገባ በተለይ መጋቢ እንዲሆን ያደረገው የጓደኛው የፋሬል እርግማን እንደነበር ይታመናል😨
7 ካልቪን ሉተርን በአካል ለማየት እንደጓጓ፣ እጅግ የምወደው አባቴ እያለ በፍሊፕ ሜላንክተን በኩል መጸሃፍና ሰላምታ ብዙ ጊዜ እየላከለት አንድም ቀን ከሉተር ጋር ሳይገናኙ ነው የሞተው😥
8 ካልቪን በጣም የሚጠየፈው ከመጸሃፍ ቅዱስ አሳብ ተሻግሮ ማሰብን (speculationን) ነው lol
9 ከአባቶች ታላቁ ጎርጎሪዮስና በርናንድ ክላርቮስ ከሁሉም በላይ የካልቪን የነፍስ ወዳጆቹ ናቸው 🤗
10 ካልቪን ለመጥበስ ያወጣው መስፈርት ይህ ብቻ ነው…. “እኔን የሚማርከኝ ብቸኛ ውበቷ _ ጭምትነቷ፣ ለመገዛት መሰጠቷ፣ ልታይ ልታይ ባይ አለመሆኗ፣ ስግብግብ ያለመሆኗ እና ለጤንነቴ አብዝታ የመጨነቋ ጉዳይ ነው!!"😁😁

Christ and Him Crucified

15 Oct, 11:46


ሽክሜን እና ጭንቀቴን
በፊትህ ይዤ እቀርባለሁ
ያለፈው ይበቃኛል
መለወጥ እኔ እሻለሁ

ጌታ ሆይ የልመናዬን ቃል ስማ
ፀሎቴንም መልስልኝ እጅህን ዘርግተህ ታደገኝ
በእራሴ ብዙ ደክሜያለሁ ስለፋ
የማላውቀውን በተስፋ ዕድሜዬን ሙሉ ስለፋ

Dawit Getachew

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

14 Oct, 18:51


አንድ ክርስቲያን እውነተኛ የሆነ ሕይወትንና በረከትን ሊካፈል የሚችለው ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው።

በርግጥ ሕይወቴ ያለው ክርስቶስ ጋር ነው። በዚህ ምድር ደሞ መኖሬ ትርጉም የሚኖረው በእውነተኛ ወንጌል ጥሪ አምነው ክርስቶስን ከሚከተሉ ቅዱሳን ጋር በማሳልፈው የጸጋ መካፈል ውስጥ ነው። ክርስቲያን ሕይወትን ከዚህ ውጪ ቢያስብ ይጎሳቆላል።


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

11 Oct, 17:39


በመከራና ፈተና ሁሉ የጸናችሁ ሁኑ፣ ለሰው አድልዎ አታድርጉ፣ በእምነት የበረታችሁ ሁኑ፣ ከእምነት የሆነ መልካም ሥራን ከመፈጸምም አትቦዝኑ፣ አንደበታችሁን ቆጥቡ፣ በጥበብና ማስተዋል ተመላለሱ፣ በነገር ሁሉ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አስገዙ፣ በምንም ሁኔታ ስለነገ አትመኩ፣ ጨካኝና ስግብግብ አትሁኑ፣ ከእምነት የሆነን ጸሎትም ዘወትር በእግዚአብሔር ፊት አቅርቡ፣ የጌታንም መምጣት በናፍቆት እንጠብቅ።

አሜን!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

07 Oct, 17:34


https://youtu.be/J1hzu_PaQe4?si=n6A1VHOADKXfv5Rg

Christ and Him Crucified

04 Oct, 13:42


የሰው ልጅ የነፍስ ርሃብ አለበት። እረፍትም ይሆናት ዘንድ ይለፋል በብዙ ይደክማል። ይኽም ለነፍሱ መመኪያ አለኝታ እንዲኖራት ጭምር ታስቦ ነው። ነፍስ ግን ሰው ለፍተው ባከማቸው በኃብት፣ በወርቅና እንቁ በሆኑ ነገሮች ከርሃቧ አትጠግብም። በእነዚህ ነገሮች መመካትም መጨረሻው ጥፋት ነው።

የነፍስ ጥያቄን በቃ ከዚህ ምድር ልናገኝ አንችልም። ክርስቶስ ብቻ ነው የነፍሳችንን ጥያቄ ልመልስ ምችል። ከእርሱ ጋር ተወዳጁ። ተገዙለት። እርሱ እውነተኛ የነፍስ መጋቢ ነው። ከዚህ ውጪ የሚገኝ የነፍስ እረፍት ሁሉ ጊዜያዊና ጠፊ ነው።

ነፍሳችን ድጋፍ በሚሆን በእግዚአብሔር ብቻ ትመካ!


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

29 Sep, 14:35


ክርስቲያን

ሁሉ እንደተፈቀደለት በሚያምንም እንኳ ሁሉ ግን እንደማይጠቅመው ያውቃል። ለራስና ለሥጋ ስሜት ከመኖር ይልቅ ለእግዚአብሔር ክብር መኖርን ይመርጣል። ዓለም ከምትሰጠው ደስታና ተድላ ይልቅ በእግዚአብሔር ደጅ ተጥሎ መሰንበቱን የምወድ ነው። የቅድሚያ ቅድሚያ ለወንጌል የታመነ፤ በወንጌል የሚኖር፤ በወንጌል የሚቆም ነው።

የትም ቢሆን ምንም ቢሰራ፤ ምንም ዓይነት ፈተና ውስጥ ቢያልፍ በእግዚአብሔር ጸጋ የሚበረታ እንጂ ተስፋን የሚቆርጥ አይደለም። ጊዜያዊ የምድር ላይ ቆይታ አሳስቦት የሰማዩን ቤት 'ረስቶ ለዚህች ከንቱ ዓለም የሚወተውት አይደለም።

ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ነገር ሁሉ በአደራ የሚጠብቅ እንጂ በግድየለሽነት የሚተው አይደለም። ሰውን ሁሉ የሚወድ፤ ለሰው ልጅ ነፍስ መጥፋት ድምፁን የሚያሰማ፤ አድሎና ኢፍትሐዊ አሰራርን በግልጽ የሚቃወም ነው።

ዓለምን የከዳ፤ ከሰማይ የሚመጣን የማይናወጥ የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጌታን ተግተው የሚጠብቅ ነው። ጥሪው ሰማያዊ ነውና ልቡም ሐሳቡም ያለው እሰማይ ነው።

ክርስቲያን በመሆኔ እደሰታለሁ፤ አሁን ካለኝ ወደፊትም ከምኖረኝ ከየትኛውም ሐብትና ዝና፤ ከዚህ ዓለም ስኬት ይልቅ የምኮራው ክርስቲያን በመሆኔ ብቻ ነው!!


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

26 Sep, 17:42


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

26 Sep, 15:24


ክርስቶስ በራስ ቅል ሥፍራ ተሰቀለ ማለት ከዚያ ዘመን ጀምረው እስከ ምጽአት ድረስ በሚነሡ ክርስቲያኖች ጭንቅላት ውስጥ ክርስቶስ ተሰቅሎ መኖር አለበት ማለት ነው። ፍቅሩ፣ መከራውና የመስቀሉ ነገር በጭንቅላታችን ተቋጥሮ እንዲኖር፣ እንዳንረሳው፣ ምንም ጊዜም ተቀርጾብን እንዲኖር ነው። አሁንም በጭንቅላታችን ውስጥ ክርስቶስ ተሰቅሎ ይኖራል! አይወርድም! አይወርድም!

ዛሬ የመስቀሉ ሥፍራ ቀራንዮ አይደለም፣ የእኛ ጭንቅላት ነው። ቀራንዮ ዛሬ ይተረካል እንጂ መስቀሉ የለም። መስቀሉ ያለው በምእመናን (አማኞች) ጭንቅላት (ልብ) ውስጥ ነው።
 
-አለቃ አያሌው ተምሩ


@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

24 Sep, 17:39


“ስለዚህ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፤ ጸንታችሁ ቁሙ፤ በምንም ነገር አትናወጡ። ለጌታ ሥራ ዘወትር የምትተጉ ሁኑ፤ ምክንያቱም ለጌታ የምትደክሙት በከንቱ እንዳልሆነ ታውቃላችሁ

1 ቆሮንቶስ 15:58 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

24 Sep, 07:48


I'm a new Christian. Now what? 10 Steps:

1) Get baptized in the Triune Name of God.

2) Join a faithful local church with faithful word, sacrament, and discipline.

3) Read Scripture daily, at least a few verses.

4) Pray daily, at least for a few minutes.

5) Honor and care for your parents.

6) Become truly excellent at your vocation.

7) Marry a faithful Christian man or woman.

8) Have as many children as possible.

9) Baptize your children in the Triune Name.

10) Give your children a Christian education.

https://t.me/protestantpost/1278

Christ and Him Crucified

23 Sep, 14:03


People who do not like children are swine, dunces, and blockheads, not worthy to be called men and women, because they despise the blessing of God, the Creator and Author of marriage.

St. Luther

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

21 Sep, 18:49


አወዳደቄ አጅግ አስፈሪ፣ የሚያቆስል፣ እንዲሁም አስደንጋጭ ቢሆንም እንኳ ከኢየሱስ ውጪ ከድካሜ ልያነሳኝ የምችል ማንም የለም።

ደክመን ኃጢአት ውስጥ መገኘታችንን ግን ኖርማል ለማድረግ፤ የሌለ ሥነ-መለኮት ከሰራን፣ አጓል መፈላሰፍ ከጀመርን፡ ያኔ ከባድ አደጋ ውስጥ እንገባለን። ኃጢአት ላደከማት ነፍስ መሰበር እንጂ ካለ ንሰሐ ሰላም የእርሷ አይደለም። በድካም ውስጥ ሁና፣ ሰላም የሚሰማት ነፍስ እርሷ ክርስቶስን አታውቅም።

ኃጢአትን አብዝቶ የሚጸየፍ፣ ብንወድቅ እንኳ ቶሎ ወደ ጌታ የሚያሮጠን ልብ ልኖረን ይገባል። ጸጋው ይርዳን!

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

20 Sep, 04:11


ጌታን ሲጠብቅ ታምኖ የኖረ፥
ብርሃንን ሳያይ ማነው የቀረ?
የነፍስህ ጥማት ናፍቆትህም ሁሉ፥
ጸንተህ ብትቆይ መልስ ያገኛሉ።

Pastor Tesfaye Gabiso

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

17 Sep, 05:34


ኃጢአቴ በደሌ ገብቶኝ ተጸጽቻለሁ
አምላኬ ደግ ነህና ምሕረት እሻለሁ
ቀድሰኝ እቀደሳለሁ

- Daniel Amdemichael

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

16 Sep, 17:04


In the absence of Christ, a man finds no hope.

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

10 Sep, 20:05


መልካም ኣዲስ ዓመት ይሁንላችሁ!

እግዚአብሔር በዚህም ዓመት በምሕረቱ፣ በመግቦቱ፣ በታማኝነቱ፣ በጸጋው ኃይል ያስደንቀን።

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

07 Sep, 14:11


አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።”

1 ቆሮንቶስ 15:33 NASV

@Christisallsufficient

Christ and Him Crucified

06 Sep, 15:03


አቤቱ የማዳንኽን ደስታ ስጠን!

ብዙ ጊዜ ተደስተን እናውቃለን። ምናልባት ያሰብናቸው ነገሮች ተሳክተውልን፣ የምንፈልገውን ነገር አግኝተን፣ ጥሩ ምግብ በልተን ጠግበን፣ ቱር ወ'ተን ምናምን...። ይኽ ደስታ ለሰው ልጅ ሁሉ የተቸረ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በመግቦቱ ፍጥረተ ዓለምን ሁሉ ይመግባልና።

ነገር ግን ከዚህ ሁሉ ከፍ ያለ ምናልባትም አንዳንዴ ልንገልጸው ማንችለው ደስታ ይሰማል። ስንጸልይ ሸክማችን ስቀለን፣ ቃሉን ስንሰማ፣ የወንጌሉ ስብከት ባዶነታችንን ስያሳየን፤ በመንፈስ ቅዱስ ረድኤት በዚህም በዚያኛውም ዓለም ያለንን መታመናችንን በክርስቶስ ላይ ስንጥል፣ በዚህ ምድር ላይ ከመዳናችን ውጪ አንዳች ደስታን ልሰጥ የሚችል ነገር እንደሌለ ስንረዳና ነፍሳችን ሐሴት ስታደርግ፣ ቤተክርስቲያን ውስጥ ከቅዱሳን ጋር ባለን እውነተኛ ሕብረት ውስጥ መንገዳችንና አካሄዳችን ስንፈትሽ፤ አንዱ በሌለው ስታነጽ ያለው ስሜትና ሚሰጠን ደስታ እጅጉን ልዩ ነው። ...

እንግዲኽ ይኽ ለክርስቶስ ምርጦች ብቻ የተተው ጸጋ ነው። በመዳን ውስጥ ያለ ደስታ ይለያል። በምንም ሁኔታ ከምንም ዓይነት ነገር ጋር ልናነጻጽረው አንችልም።

“የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፥ በእሽታ መንፈስም ደግፈኝ።”

— መዝሙር 51፥12)

እግዚአብሔር ሁሉ ጊዜ በምንም ዓይነት ውስጥ ሁኔታ ሆነን በክርስቶስ የማዳን ሥራ ውስጥ ባለው ደስታ ሁሉ እንድንደሰት ዘንዳ ይርዳን!

@Christisallsufficient