🎊Congratulations !!! 🎊
ዘንድሮ 2016 ዓ.ም በተሰጠው የኦሮሚያ ክልላዊ የስድስተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የቤተሰብ አካዳሚ ተማሪ የሆነው ሚራጅ ከድር መኮንን በኦሮሚያ ደረጃ ፈተናውን ከወሰዱት ከ500,000 በላይ ተማሪዎች ውስጥ እጅግ ከፍተኛ ውጤት
አማካይ 99 እና ፐርሰንታይል 100% በማምጣት 1ኛ ሆኗል 👏👏👏 እንዲሁም
ተማሪ አሜን ታለየሱስ ገ/ማርያም 2ኛ ሆናለች።
👏👏👏
በጅማ ከተማ ከተፈተኑ ተማሪዎችም እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት 1ኛ የቤተሰብ አካዳሚ ተማሪ ናታን ዳንኤል ገለታ ሆኗል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በሸገር ከተማ በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ውጤት ካመጡ 10 ተማሪዎች ውስጥ 9ኙ እና በጅማ ከተማ እጅግ ከፍተኛ ውጤት ካመጡ 10 ተማሪዎች ውስጥ 4ቱ የቤተሰብ አካዳሚ ተማሪዎች ናቸው።
🎉እንኳን ደስ ያለን! እንኳን ደስ ያላችሁ !!!🎉
🎊🎉 Congratulations to all! 🎊
Miraaj Kadir Makonnin barataa Beetasab Akkaadami Magaala shaggar k/Magaalaa Galaan Gudda.Bara 2016 akka Oromiyaatti Baratoota 500,000 ol qormaata Naannoo kutaa 6ffaa fudhatan keessaa 1ffaa baheera.Akkasumas barattuu Ameen Taaleyasuus G/Maariyaam 2ffaa baatetti.
Gama biraatiin Magaalaa Guddo Galaan guddaa keessa baratoota bu’aa olaanaa galmeesan 10 keessaa baratootnii 9 kan Beetasab Akkaadamiiti.
🎉Baga Gammanne,Baga.
Gammaddaan!!! 🎉
#betesebacademy