Weyra primary school

@weyraprimaryschool


education

Weyra primary school

21 Jan, 00:11


ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።  ዕለቱ ለ17ኛ ጊዜ የሚከበር መሆኑምን ም/ቤቱ አስታውቋል ።

Weyra primary school

21 Jan, 00:11


ማስታወቂያ
👉የወይራ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የ6ኛ የ7ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ከወላጆች ጋር ት/ቤቱ በወሰነው ውሳኔ መሰረት ከጥቅምት 02/2017 ጀምሮ ከ2:30-6:30 በልዩ የትምህርት አሰጣጥ የቅዳሜ ትምህርት ይጀምራል።
👉በመሆኑም ቅዳሜ ትምህርት ላይ ያልተገኘ ተማሪ ትምህርት ቤቱ እርምጃ እንደሚወስድ ከወዲሁ እናሳውቃለን።

Weyra primary school

21 Jan, 00:08


ከቅድመ 1ኛ -12ኛ ክፍል የተማሪዎችን መጽሀፍት በሚከተሉት ሊንኮች ማግኘት ትችላላቹህ

የቅድመ 1ኛ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3693?single

⭐️የቅድመ አንደኛ የእንግሊዘኛ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/4609?single

የ1ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3716?single

የ2ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3709?single

የ3ኛ ክፍል  መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3702?single

የ4ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3685?single

የ5ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3678?single

የ6ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3670?single

የ7ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3659?single

የ8ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3641?single

Afan Oromo Grade 3-8 text books
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3099?single

Afan Oromo grade 6-8
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3047

📘ከ9ኛ-12ኛ ክፍል መጽሀፍ ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3720

Weyra primary school

20 Jan, 23:59


Boru jechuun 24/01/2017 barnootni sa'aatii booda sababa kabaja ayyaana irreechaaf kan hin jirre ta'uu isin beeksisna.

Weyra primary school

20 Jan, 23:59


ነገ በቀን 24/1/17ዓ/ም በኢረቻ በአል ምክንያት ትምህርት ከሰአት የሌለ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።

Weyra primary school

20 Jan, 23:49


እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!!

Weyra primary school

20 Jan, 23:47


ነገ ማለትም በ16/01/2017ዓ.ም ትምህርት እስከ 6:00 ሰዓት ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን ።
ወይራ ትምህርት ቤት

Weyra primary school

20 Jan, 23:47


ቀን 15/01/2017 ዓ.ም
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 06 ወይራ ትምህርት ቤት የተማሪዎች የእግር ኳስ ሜዳን ለተማሪዎች መቹ የስፖርት ማዘውተሪያ እና ሳይንሳዊ ትምህርቶች ማስተማሪያ ባለመሆኑ ምክኒያት የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ለተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦች፣ለግብረሰናይ ድርጅቶች፣ለግል ባለሀባቶች እና ለመንግስታዊ ተቋማት ጥሪ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡በዚህም መሰረት ጥሪውን ሰምተው ወደ ተቋማችን በመምጣት የስፖርት ሜዳውን ለማስተካከል እና ለማዘመን ወደ ሥራ የገቡት መሀመድና ጓደኞቹ የጤና ቡድኖች ናቸው፡፡
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር መሀመድና ጓደኞቹ የጤና ቡድኖችን እያመሰገነ የትምህርት ቤቱን ሜዳ ዘመናዊ ለማድረግ የቀድሞ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች፣የአካባቢው ነዋሪዎች፣ባለሀባቶች፣ግብረሰናይ ድረጅቶች እና መንግስታዊ ተቋማት የበኩላችሁን ሚና እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን፡፡

የትምህርት ቤቱ አስተዳደር

Weyra primary school

20 Jan, 23:42


➼➼➼የወይራ ትምህርት ቤት በቀን 11-01-2017 ከ6ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ካሉ የተማሪ ወላጆቻችን እና ከ6ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ከሚያስተምሩ መምህራን ጋር ደማቅ ውይይቶችን አካሂደናል።
👉 የተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ ቀርቦል
👉 የወላጆችና የተማሪዎች የት/ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ የጋራ ተደርጓል።
👉 የአንደኛው ሩብ ዓመት የት/ቤቱ የልማት ስራዎች ሪፖርት ቀርቧል።
👉 የ2016 ዓ.ም የ 6ኛና የ8ኛ ክፍል የውጤት ትንተና በዝርዝር ቀርቧል።
👉ለ2017 ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ተፈታኞች ውጤት ለማሻሻል የአንድ ገፅ ዕቅድ እና የእንግሊዘኛ እና የሂሳብ ትምህርት ለማሻሻል በልዩ ትኩረትና ዕቅድ እንደሚሰራ የጋራ ተደርጓል።
👉 የቅዳሜ ትምህርት አጀማመር የጋራ ተደርጓል።
👉 የአራትዮሽ የውል ስምምነት ተከናውኗል። ተማሪ መምህር ወላጅና ርዕሰ መምህር የተማሪዎችን ውጤትና ስነ ምግባር ለማሻሻል በጋራ ቃል ገብተዋል።
👉 በ2016 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ለ6ኛና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ሽልማት ተሰጥተዋል።

ማሳሰቢያ:- የት/ቤቱን ጥሪ አክብራችሁ ለተገኛችሁ መምህራን እና ወላጆች እናመሰግናለን።
➼➼➼ Unity is power ➼➼➼