Wolkite University Registrar

@wku_registrar


It is the official telegram channel of Wolkite University Registrar Directorate.

Wolkite University Registrar

22 Oct, 12:11


12/02/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ 2017 ዓ.ም የድህረ-ምረቃ አመልካቾች በሙሉ
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ 2017 ዓ.ም በዋናው ግቢ የድህረ-ምረቃ በመደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም NGAT ያለፉ አመልካቾች መካከል Nutrition (Regular), Reproductive Health (Regular) እና Master of Business Administration (Regular & Extension) ፕሮግራሞች በቂ አመልካች ቁጥር ስለተገኘ የሚከፈቱ መሆኑን እያሳወቅን የትምህርት ምዝገባ የሚካሄደው ከጥቅምት 13-19/2017 ዓ.ም ስለሆነ በአካል በመቅረብ እንድተመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
• በሌሎች ትምህርት ክፍሎች ያመለከታቸሁ በቂ አመልካች ቁጥር ያልተገኘ ሲሆን የትምህርት ዝግጅታችሁ በሚያሳትፋችሁ በተከፈቱ ትምህርት ክፍሎች ላይ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
• በ online የተመዘገባችሁ ለምዝገባ ስትመጡ ለማመልከት የተጠየቁትን መረጃዎች ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችሆል፡፡
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

MORE INFORMATION: VISIT TELEGRAM CHANNEL
https://t.me/wku_registrar

Wolkite University Registrar

11 Oct, 16:13


መስከረም 30/2017 ዓ.ም. የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አጭር ምልከታ
https://www.facebook.com/share/v/tSEbagsebChQTGei/

Wolkite University Registrar

08 Oct, 19:20


#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

★ በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል::

Wolkite University Registrar

02 Oct, 13:50


List of 25 students placed under architecture department 2017 E.C

Wolkite University Registrar

01 Oct, 13:08


Social Science #2

Wolkite University Registrar

01 Oct, 13:08


Social Science #1

Wolkite University Registrar

01 Oct, 13:07


Natural Science #1

Wolkite University Registrar

01 Oct, 13:06


Pre Engineering #1

Wolkite University Registrar

01 Oct, 13:06


ስማችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሱት የመጀመርያ ዓመት ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ውጤታችሁን እስከ ነገ (22/01/2017) 4፡00 ሰዓት ድረስ ሬጅስትራር ጽ/ቤት እንድታስገቡ እናሳስባለን፡፡

Wolkite University Registrar

24 Sep, 19:53


Sep 24 , 2024