Megenagna Campus Notice Board

@admasmegenagnanoticeboard


Megenagna Campus Notice Board

21 Oct, 10:16


የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።

የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል።

የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

@tikvahethiopia

Megenagna Campus Notice Board

08 Oct, 16:38


#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

★ በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

@tikvahuniversity

Megenagna Campus Notice Board

02 Oct, 14:32


Call for Applications for Digital Skills Training


Finn Church Aid (FCA) in collaboration with Admas University is inviting applicants for a Digital Skills Training Workshop in Addis Ababa. This training aims to empower youth's with essential digital skills in various areas including business and digital marketing practices.

Training Duration : 8-15 days

Application Deadline : October 6, 2024, at 5:00 p.m.
For more details, please refer to the attached PDF.
https://admasuniversity.edu.et/?p=2506

Don’t miss this opportunity to enhance your skills and career prospects! Apply now!