የንፅፅር ትምህርት

@omercomp


የንፅፅር ትምህርት

19 Aug, 16:43


▣ ለዲያቆኑ የተሰጠ ምላሽ።

--------------------------------------------
®Sαlαh Responds 🎙
▸ t.me/mahircomp123

የንፅፅር ትምህርት

15 Mar, 06:21


ተፅዕኖማ አለ😂 ሼር አድርጉልኝ

የንፅፅር ትምህርት

12 Mar, 17:27


በአላህ ፍቃድ 28 ወይም 29 የረመዳን ቀናት ቀርተውናል በነዚህ ቀናት ውስጥ ለዲናችን ትኩረት በመስጠት ቁርአንን እናኸትማለን ኢንሻአላህ፤በነዚህ በተቀሩት ቀናት በኢትዮጵያ ማታ ከ3:00 በኋላ እንገናኛለን
...
ወሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ
T.me/TheComparator

የንፅፅር ትምህርት

10 Mar, 17:42


እንኳን ለተከበረው የረመዳን ወር ሁላችንም አደረሰን፣ አላህ በትክክል ከሚጠቀሙበት ያድርገን።🌙

▣ አላህ የፍልስጤም ወንድሞቻችንን ከካሕዲያን ይጠብቃቸው፣ በምንችለው ከጎናቸው እንሁን።

የንፅፅር ትምህርት

18 Feb, 05:36


¦አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ¦

⨳አህመድ ሙሀመድ(አነፃፃሪው)ነኝ በቀድሞው ወደ 670+ ተከታይ ያፈራው ቻናሌ የተከፈተበት አካውንት ለመዘጋት ስለተቃረበ በዚህ መጥቻለሁ፤እናንተም ይህን ፅሁፍ በምትችሉት መንገድ በማጋራት ሊንኩንም በማስፈንጠር ለብዙ ክርስቲያን ወገኖች የብርሀን አመላካች እንድንሆን በአላህ ስም እጠይቃለሁ።
T.me/TheComparator

የንፅፅር ትምህርት

06 Feb, 01:48


ጀግናው ኡስታዛችን ሙሐመድ ኸድር!
-----------------------------------------------------
t.me/TheComparator
©አነፃፃሪው|Comparator

የንፅፅር ትምህርት

04 Feb, 09:24


አብዛኞቻችን ሰዎችን በንፅፅራዊ እይታ ውይይት ለማድረግ በምንቀርብ ጊዜ ከያዝናቸው የተገደቡ ጥቅሶች በስተቀር ለሙግታችን አንጠቀምም የዚህም እንደ ችግር ሆኖ ሊነሳ የሚችለው በሁለቱ መፅሐፍት ላይ የተገለጸውን ሀሳብ ጠንቅቆ ተረድቶ በሚዛናዊነት ለማየት አለመቻል ነው!
...
ለዚህም ሲባል ሙስሊሞች መፅሐፍ ቅዱስን ከዘፍጥረት ጀምሮ ያለውን ጥቅስ በጥቅስ ያለውን ሀሳብ በሰፊ እይታ እና በሚዛናዊነት ለመመልከት ሲኖርባቸው፤ከዚሁ በተቃራኒው ክርሰቲያን ወገኖቻችን ቁርአንን ከአል-ፋቲሃ ጀምሮ መልዕክቱን ጠብቀው መረዳት አለባቸው!
...
መፅሐፍ ቅዱስን ለሚያነቡ:
- የአውደ ምንባብ(Contextual Passage)
- መሰረታዊ ቋንቋ (Strong's Concordance)
- የማብራሪያ(Commentary)
- የተለያዩ የመፅሐፍ ቅዱስ እትሞች(Version)
- የጥቅሱ ታሪካዊ ዳራ(Historical Background)
...
ቁርአንን ለሚያነቡ:
- የአውደ ምንባብ(Contextual Passage)
- የመሰረታዊ ቋንቋ(Classical Arabic)
- ሰዋስዋዊ አወቃቀር(Grammatical Structure)
- የማብራሪያ(Tafsir)
- የጥቅሱ ታሪካዊ ዳራ(Historical Background)
...
እነዚህን በመጠቀም ጥቅስን ቆርጦ ትከሻ የመለካካት ሙግት ከመጠቀም መቆጠብን በማሳሰብ ነው፤ይህንን ለማድረግ ግሩፕ የሚከፈት ሲሆን በ3 ቀን አንድ ጊዜ ጥያቄ እና መልስ ይኖረናል ሀሳቡ ከተመቻችሁ Like ማድረግዎን አይርሱ።

T.me/TheComparator
— ከወንድም አህመድ(አነፃፃሪው)

የንፅፅር ትምህርት

06 Jan, 09:11


●▯ሀይማኖታዊ ውይይት▯●

◍ወንድም አነፃፃሪው
◍ወንድም ሙከሚል
◍ወንድም ኢብራሂም
ⓋⓈ
◍ወገናችን ዩሱፍ

የንፅፅር ትምህርት

31 Dec, 10:20


ኢሣ ነውን?(በቪድዮ የተዘጋጀ)
-----------------------------------------------------
©አነፃፃሪው|Comparator
t.me/TheComparator

የንፅፅር ትምህርት

10 Dec, 07:14


https://t.me/omercomp

የንፅፅር ትምህርት

08 Dec, 03:49


▣ በኦርቶዶክስ አስተምህሮ መሰረት ኃጢኣን አስቀድመው ለገሃነም ማገዶነት ተጽፈዋል።

----------------------------------------------
®Sαlαh Responds 🎙
▸ t.me/mahircomp123

የንፅፅር ትምህርት

08 Dec, 03:49


▣ "ነገረ-ሦስትነት (መድብለ አምልኮ)"
-----------------------------------------------

®Sαlαh Responds 🎙
▸ t.me/mahircomp123

የንፅፅር ትምህርት

29 Nov, 04:11


¦አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ¦

⨳አህመድ ሙሀመድ(አነፃፃሪው)ነኝ በቀድሞው ወደ 670+ ተከታይ ያፈራው ቻናሌ የተከፈተበት አካውንት ለመዘጋት ስለተቃረበ በዚህ መጥቻለሁ፤እናንተም ይህን ፅሁፍ በምትችሉት መንገድ በማጋራት ሊንኩንም በማስፈንጠር ለብዙ ክርስቲያን ወገኖች የብርሀን አመላካች እንድንሆን በአላህ ስም እጠይቃለሁ።
T.me/TheComparator

የንፅፅር ትምህርት

28 Nov, 02:24


https://t.me/omercomp

የንፅፅር ትምህርት

28 Nov, 02:20


https://t.me/omercomp

የንፅፅር ትምህርት

15 Nov, 06:45


Live stream finished (2 minutes)

የንፅፅር ትምህርት

14 Nov, 03:49


https://t.me/omercomp

የንፅፅር ትምህርት

09 Nov, 03:43


በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ፥ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡


መፅሐፍ ቅዱስ (ወንጌል) በየጊዜው ይሻሻላል፣ ይበረዛል፣ ይጨመራል፣ ይቀነሳል የምንለው ዝም ብለን አይደለም።

እግዚአብሔር ሚስት አግብቶ መውለዱ ለምን ከአዲሱ የመፅሀፍ ቅዱስ እትም ተወገደ?

ሚስጥር እውነትም ሚስጥር!

1 እግዚአብሔር አፍሮ ቃል ኪዳን አስሮ ቀመሰ...

🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿

«... እንደገናም በአጠገብሽ ሳልፍ #በፍቅር የምትነደፊበት ጊዜ እንደደረሰ አወኩ የተራቆተውንም #ሰውነትሽንም #በመጎናፀፊያዬ #ሸፍኜ #እንደምወዲሽ ቃሌን ገባሁልሽ ከአንቺም ጋር #የጋብቻ_ቃል_ኪዲን_ገብቼ የእኔ የግሌ አደረግኩሽ ይህን የተናገረ ልኡል እግዘአብሔር ነው፡፡»
(ትንቢተ ሕዝቅኤል 16 ፡ 3-8 ) ቀለል ባለ አማርኛ የተተረጎመ #የ1980 #እትም?

2 እግዚአብሔርሚስት አግብቶ በለተ።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿

#አታፍሪምና #አትፈሪ #አትዋረጂምና #አትደንግጪ የህፃንነትሽንም #እፍረት ትረሺዋለሽ #የመበለትሽንም ስድብ ከእንግዲህ ወዲህ አታስቢም፡፡ #ፈጣሪሽ #ባልሽ ነው፡፡ #ስሙም_የሰራዊት_ጌታ #እግዘአብሔር_ነው፡፡ የእስራኤል ቅዱስ ታዳጊሽ ነው እርሱም የምድር ሁለ አምላክ ይባላል፡፡
( ኢሳይያስ 54 ፡ 4)

3 እግዚብሄር ሚስት አግብቶ ልጆች ወለደ ።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
«ጌታ እግዘአብሔር “ለእኔም #የወለድሻቸውን #ወንዶችና #ሴቶች #ልጆችሽን ወስደሽ መብሌ ይሆኑ ዘንዴ ሰዋሽላቸው”፡፡» ( ሕዝቄል 16 ፡ 20 )

ፈጣሪ አምላካችን ጢሙን በላው በምላጭም ተላጨ
«በዚያም ቀን እግዘአብሄር ከወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ በአሶር ንጉሥ የራሱንና የእግሩ ጠጉር ይላጨዋሌ፤ ምላጩን ጢሙን ደግሞ ይበላዋሌ፡፡» ትንቢተ ኢሳይያስ (7፡20)

ሕዝቅኤል 16
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ በእርሻ ላይ እንዳለ ቡቃያ አበዛሁሽ፥ አንቺም አደግሽ ታላቅም ሆንሽ፥ በእጅጉም አጌጥሽ፤ ጡቶችሽም አጐጠጐጡ ጠጕርሽም አደገ፥ ነገር ግን ዕርቃንሽን ሆንሽ፥ ተራቍተሽም ነበርሽ።
⁸ በአንቺ ዘንድ ባለፍሁና ባየሁሽ ጊዜ፥ እነሆ፥ ጊዜሽ የፍቅር ጊዜ ነበረ፤ እኔም መጐናጸፊያዬን በላይሽ ዘረጋሁ ኀፍረተ ሥጋሽንም ከደንሁ፤ ማልሁልሽም ከአንቺም ጋር ቃል ኪዳን ገባሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ አንቺም ለእኔ ሆንሽ። (ሕዝቅኤል 16:7–8) የ 1980 ቀላል የአማርኛ ትርጉም ላይ አገባሁሽ ልጆችንም ወለድሽልኝ ይላል

በአዲሱ ትርጉም ላይ ግን ነቅለው አውጥተው በሌላ ተክተውታል፣ ለምን?
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿

4 እግዝአብሔር አመንዝራ /ዝሙተኛ/ ከሆኑ ሁለት እህትማማቾች ወንድና ሴት ልጆችን እንደወለደም ይነግረናል።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿

«የእግዘአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ “የሰው ልጅ ሆይ! #የአንድት #እናት ልጆች የሆኑ #ሁለት #ሴቶች ነበሩ፡፡ በግብፅም #አመነዘሩ በኮረዲነታቸውም ስላመነዘሩ በዚያ
#ጡቶቻቸው #ሟሸሹ ከዚያም #የድንግሌናቸውን #ጡቶች ዳበሱ፡፡ ስማቸው የታላቂቱ #ኦሆላ የእህቷም #ኦሆሊባ ነበረ #ለእኔም #ሆኑ ወንዶችንና ሴቶች ልጆችንም ወለዱልኝ፡፡..»
(ትንቢተ ሕዝቄል 23:1-4 ) የ1980 የመጽሃፍ ቅዱስ እትም ላይ ንዑስ ርዕሱን «በዝሙት ኃጢያት የተባበሩ እህትማማቾች» ብሎ ሰይሞታል፡፡

አዲሱ እትም ላይ ግን ሰርዘውታል፣ ደልዘውታል እኮ ለምን?

እግዚአብሔር ላይ ሚስቱ አመነዘረችበት
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿

ሕዝቅኤል 16
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ በውኃም አጠብሁሽ ከደምሽም አጠራሁሽ በዘይትም ቀባሁሽ።
¹⁰ ወርቀ ዘቦም አለበስሁሽ በአቆስጣ ቁርበትም ጫማ አደረግሁ

#አንዳንደ አምላክ በግድ የሰወችን #አይን ይገልጣል ሰወቹ ዳግም ቢጨፍኑትም ።።

---------------------------------------------------------------------------------------------
https://t.me/muhammed6964

ወሠላሙ ዐለይኩም