Nafyad Schools @nafyadschooladama Channel on Telegram

Nafyad Schools

@nafyadschooladama


In this channel we deliver important information to our Teachers ,Students,Parents & All Concerned School members

Nafyad Schools (English)

Welcome to Nafyad Schools! Are you a teacher, student, parent, or any other member of our school community? If so, this Telegram channel is the perfect place for you. Here at Nafyad Schools, we provide important information to all concerned school members. Whether you're looking for updates on school events, announcements from the administration, or resources to support your learning or teaching experience, you'll find it all here. Stay connected and informed by joining our channel @nafyadschooladama. Together, we can create a strong and supportive school community where everyone thrives. Join us today and be a part of the Nafyad Schools family!

Nafyad Schools

09 Feb, 09:38


Namni miseensa WHGQ fi Liqii ta'uu barbaduu 1. Fedhii qabachuu qaba 2. Umriin isaa 18fi ol ta'uu qaba 3. Galii isaa irra %10 qusachuu kan danda'uu 4. Galmeedhaaf Qarshii 300 fi dabtaraaf Qarshii 50 dabaltaan qodaa/ Sheeri 1 qarshii 500 bitachuu qaba

Nafyad Schools

09 Feb, 09:38


አንድ ሰው የስኬት ገ/ቁ/ብ ሃላ/የተ/ህ/ማ አባል ለመሆን
1. ፍላጎት መኖር
2. እድሜው 18 አመት እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት።
3. ከወር ገቢው ላይ %10 መቆጠብ የሚችል
4. ለምዝገባ 300ብር ለደብተር 50 ብር እንዲሁም አንድ ሼር በ500 ብር መግዛት ይኖርበታል።

Nafyad Schools

08 Feb, 16:33


Miseenson WHGQ fi Liqii Sikkeet qusannaan ji'a Amajjii guyyaa 1_10 galii akka gotan isin yadachifna.
የሰኬት ገ/ቁ/ብ/ሃላ/የተ/ማ የጥር ወር ቁጠባችሁን ከ1_10 ባሉት ቀናት ገቢ እንድታደርጉ ለማስታወስ እንወዳለን ።

Nafyad Schools

31 Jan, 18:12


Share 'Answer Key Economics 2017.pdf'

Nafyad Schools

31 Jan, 18:11


Share 'Physics Model Exam Answer Key.pdf'

Nafyad Schools

16 Jan, 07:30


G-12 ICT:EXAM CODE:01010101010101010101010101010101

Nafyad Schools

07 Jan, 05:16


Baga Ayyaana dhalota gofta keenya Iyasuus kiristoosiin isin gahe.
WHGQ fi Liqii Sikkeet.
እንኳን ለጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ውልደት ቀን በሠላም አደረሳቾሁ
ስኬት የገ/ቁ/አእና ብ/ሃ/የተ/ማ

Nafyad Schools

06 Jan, 20:02


Channel photo updated

Nafyad Schools

05 Jan, 17:43


#NationalExam : የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

ምዝገባቸውን ያላጠናቀቁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድመው እንዲያጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል።

የፈተና ይዘትን በተመለከተ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ተገልጿል።

ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው እንዲዘጋጁ ተብሏል።

በሌላ በኩል ፥ ዘንድሮ በመደበኛው እና በግል 750,000 ተማሪዎች ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ይመዘገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ  ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ ያሳያል።

እስካለፈው ሳምንት ባለው ዳታ ወደ 500 ሺህ  ተማሪዎች ተመዝግበል።

በመደበኛው ፕሮግራም 600 ሺህ ተማሪዎች ለመመዝገብ እቅድ የተያዘ ሲሆን እስካሁን ባለው 82 በመቶ የሚሆኑ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ አከናውነዋል ፤ በግል የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ይጠበቃል።

ኢንተርኔት ማይሰራበት ቦታ ተማሪዎች በወረቀት ከተመዘገቡ በኋላ ኢንተርኔት የሚሠራበት አካባቢ በመሔድ መረጃቸውን ወደ ኦንላይን እየተጫነ ነው።

የመረጃ ባለቤቶች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም ኤፍኤምሲ መሆናቸውን እንገልጸለን።

@tikvahethiopia

Nafyad Schools

03 Jan, 05:58


https://t.me/Physics_16_class

Nafyad Schools

27 Dec, 13:45


Channel photo updated

Nafyad Schools

27 Dec, 11:27


#እንድታውቁት

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በድጋሚ የሚፈተኑ ተፈታኞች በበየነ መረብ (ኦንላይን) መመዝገብ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻ https://register.eaes.et/Online እንደሆነ ተገልጿል።

ይህ የበይነ መረብ (አንላይን) ምዝገባ መተግበሪያ ራስ አገዝ (self services ) ሲሆን ተመዝጋቢዎች የሚፈልጉትን ድጋፍ በመጠየቅ ከማዕከል ማግኘት ይችላሉ ተብሏል።

(እንዴት መመዝገብ እንደሚቻል ከላይ ይመልከቱ)

(የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)

@tikvahethiopia

Nafyad Schools

06 Dec, 17:44


https://vm.tiktok.com/ZMkRMYFk3/

Nafyad Schools

21 Nov, 11:40


ትራንስፖርት ለመክፈል ከ ላይ ባለው CODE ይጠቀሙ

Nafyad Schools

13 Nov, 18:43


https://t.me/Physics_16_class

Nafyad Schools

05 Nov, 15:56


More than 95% of our last year remedial program attendees successfully passed the national exam and joined degree program. Thanks,

Nafyad Schools

04 Nov, 12:11


Tips for G12 National exam preparation, READ !!!

Nafyad Schools

02 Nov, 18:38


#placement

Some students who ask for the replacement of the university are released

But for some students it is still not Changed. It will change wait and try

https://placement.ethernet.edu.et


Via: @matric_tips

Nafyad Schools

24 Oct, 13:30


#MoE

የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።

ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

በድረ-ገፅ 👇
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም 👇
https://t.me/moestudentbot

የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

@tikvahethiopia @tikvahuniversity

Nafyad Schools

10 Oct, 13:57


#MoE

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በ 'Remedial' ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ ሞልተው እንዲጨርሱ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ " አንዳንድ ትምህርት ቤቶች በሲስተም ችግር ምክንያት የተማሪዎቻችንን የትምህርት መስክ እና የዩኒቨርስቲ ምርጫ መሙላት ተቸግረናል " ባሉት መሰረት የትምህርት ሚኒስቴር የምርጫ መሙያ ጊዜውን እስከ ረቡዕ ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም ድረስ ማራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

@tikvahethiopia

Nafyad Schools

08 Oct, 16:48


#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

Via @tikvahuniversity

Nafyad Schools

04 Oct, 12:07


Channel photo updated

Nafyad Schools

04 Oct, 12:05


https://t.me/abate_kidus_Michael_tebaqye12

Nafyad Schools

21 Sep, 11:38


Ready to Serve