መምህር አካለወልድ @memiheraka Channel on Telegram

መምህር አካለወልድ

@memiheraka


የመምህር አካለወልድ ONLINE

መምህር አካለወልድ (Amharic)

ስለ ጥያቄዎች እና መረጃዎች የመምህር አካለወልድ ONLINE ቻናሎችን ስኬት ከዚህ ጋር ላይ በአማርኛ ለመሆን መምህር አካለወልድ ጠቃሚ መሆኑን እና መዝገበ ጉዳዮችን በነጻ ወስኖ ሆኖ ነው። መምህር አካለወልድ የጠቃሚ ቻናል እና መረጃዎችን ከሰኞ እስከ ቅዳሜ የተለያነ በገጽ ይቀላቀሉ። የመምህር አካለወልድ ቻናል ለመመልከት የምንከፈለውን መርሃ ግብር ቻናል ቅርብ ከሆነ አጭጭር ፕሮም ፉበርክ እገዛና እየቀረበ እንደሆነ ይመልሳል።

መምህር አካለወልድ

18 Jan, 16:45


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ።
መልካም በዓል

መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

መምህር አካለወልድ

16 Jan, 14:06


ቀን 8/05/2017 ዓ.ም
ደሴ/ኢትዮጵያ
ለትምህርት ቤቱ ሴት ተማሪዎች የማነቃቂያ ስልጠና
**
ጥር 8
/05/2017 ዓ.ም በወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት መምህራን በተቋቋመ👉 የኔ ድርሻ በጎ አድራጎት ማህበር ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሴት ተማሪዎች በስነ ልቦና፣በአቻ ግፊት፣በቴክኖሎጅ አጠቃቀም እና በስኬታማ የትምህርት ውጤት ዙሪያ የማነቃቂያ ስልጠናዎች ተሰጥቷል፡፡
ስልጠናውን ለሰጡልን የወሎ ዪኒቨርሰቲ ሴት መምህራን በትምህርት ቤቱ ስም እናመሰግናለን፡፡
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

መምህር አካለወልድ

16 Jan, 03:32


Grade 12

መምህር አካለወልድ

16 Jan, 03:32


Grade 12

መምህር አካለወልድ

06 Jan, 03:02


THE TOP 24 REASONS STUDENTS FAIL EXAMS AND SOME EASY TIPS AND SOLUTIONS TO EXAMINATION FAILURE.

1. Anxiety and nerves                                                                                                                           2. Lack of effective revision strategies
3. Time management issues
4. Procrastination
5. Poor understanding
6. Distractions
7. Poor test-taking skills
8. Not reading the question
9. Laziness
10. Health-related issues
11. External pressure
12. Overconfidence
13. Insufficient preparation
14. Overdependence on memorization
15. Poor communication and lack of clarity in your responses
16. Poor presentation skills
17. Too many absences
18. Burnout & neglecting self-care
19. Limited communication with teachers
20. Not making use of revision resources
21. Reviewing the wrong material
22. Low self-esteem
23. Not completing your coursework
24. No interest in the subject
     

መምህር አካለወልድ

06 Jan, 02:53


For Grade 12 Students

መምህር አካለወልድ

06 Jan, 02:53


For Grade 12 Students

መምህር አካለወልድ

06 Jan, 02:53


For Grade 12 Students

መምህር አካለወልድ

05 Jan, 07:38


ማስታወቂያ

1 - የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንዲታጠናቅቁ እናሳስባለን።

2- የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ 9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል።

3- እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል።

የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

መምህር አካለወልድ

04 Jan, 13:36


20 LESSONS WHY YOU SHOULD START READING.

1. READ TO Acquire knowledge.

2. READ TO Improve memory.

3. READ TO Strengthen critical and Analytical skills.

4. READ TO Advance your career.

👍5. READ TO Improve writing skills.

6. READ TO Reduce stress and anxiety.

7. READ TO Improve focus and concentration.

🪫8. READ TO Boost Inspiration and Motivation.

✔️9. READ TO Learn at your own pace.

✔️10. READ TO Stimulate Imagination.

✔️11. READ TO Improve conversation skills.

✔️12. READ TO Become more empathetic.

✔️13. READING HELPS you Sleep better.

14. READING helps you secure a Source of companionship.

🪫15. READING Increases your lifespan.

16. READING Connects you to the right people.

🔋17. READING helps you in judging others

18. READING improves your experience

19. READING provides more insight about life than meets the eye

⭐️20. READERS are leaders😍

መምህር አካለወልድ

03 Jan, 10:22


ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

(ታህሳስ 24/2017 ዓ.ም)

የትግበራ ሊንክ

https://forms.gle/NTMzLQK6pohUpvkq6

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

https://linktr.ee/aacaebc

መምህር አካለወልድ

02 Jan, 17:16


ቀን 24/04/2017 ዓ.ም
ለ12ኛ ክፍል መምህራን
#ለእንግሊዘኛ
#ለሒሳብ
#ለፊዚክስ
#ለኬሚስትሪ
#ለባዮሎጅ
#ለጅኦግራፊ
#ለታሪክ
#ለኢኮኖሚክስ መምህራን በሙሉ
የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት የ1ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ዝግጅት በሞደል ይዘት እንድወጋጅ ስለተወሰነ #60 የምርጫ ጥያቄዎች እንድዘጋጁ እና 30 ጥያቄዎች ከ12ኛ ክፍል፣ 30 ጥያቄዎች ደግሞ ከ9-11ኛ ክፍል ከእያንዳንዱ የክፍል ደረጃ አስር አስር ጥያቄዎች እንድዘጋጁ እናሳውቃለን ።
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

መምህር አካለወልድ

02 Jan, 11:00


ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

(ታህሳስ 24/2017 ዓ.ም)

የትግበራ ሊንክ

https://forms.gle/NTMzLQK6pohUpvkq6

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

https://linktr.ee/aacaebc

መምህር አካለወልድ

31 Dec, 10:04


ቀን 22/04/17
የመጨረሻ ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
🌄🌄🌄🌄🌄🌄🌄🌄
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተፈታኝ ምዝገባ ፎቶግራፍ ያልተነሳችሁ የመጨረሻ ጊዜ ዛሬ 8:00 መሆኑ ይታወቅ።
ትምህርት ቤቱ።

መምህር አካለወልድ

30 Dec, 13:21


ቀን 21/04/2017 ዓ.ም
ለ12ኛ ክፍል ተማሪወች በሙሉ
የ2017 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ምዝገባ ፎቶግራፍ ያልተነሳችሁ ተማሪዎች ከዚህ ፋይል ጋር ዝርዝራችሁን በማየት የመጨረሻ ጊዜ በ22/04/2017 ዓ.ም እስከ 5፡00 ሰአት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
ትምህርት ቤቱ

መምህር አካለወልድ

30 Dec, 02:53


ቀን 18/04/17
ለ12ኛ ክፍልተማሪዎች በሙሉ
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተፈታኞች ምዝገባ ፎቶግራፍ ያልተነሳችሁ ተማሪዎች  ነገ ቅዳሜ በ19/04/2017 ዓ.ምከ4:00_6:00  ሰአት ብቻ እንድትነሱ እናሳውቃለን ።
ትምህርት ቤቱ
ማሳሰቢያ :-ለምዝገባ ስትመጡ ቀድሞ የተነገራችሁን መረጃ ማሟላት አለባችሁ

መምህር አካለወልድ

29 Dec, 16:40


ቀን 20/04/2017
ደሴ
የመምህር አካለ ወልድ የ2ኛ ሩብ አመት የተግባር ምዕራፍ አፈፃፀም እና የማጠቃለያ ተግባራት ትውውቅ መድረክ
🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇
የመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ታህሳስ 20/04/2017 ዓ.ም የ2017ዓ.ም የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት የተግባር ምዕራፍ እቅድ አፈጻጸም እና የማጠቃለያ ምዕራፍ የትኩረት ነጥቦች ላይ ከትምህርት ቤቱ ስርዓት ትምህርት አባላት፣ዩኒት አስተባባሪዎች፣ቤተ ሙከራ ተጠሪዎች ፣ተቀዳሚ ክፍል ኃላፊዎች፣ተቀዳሚ ክበባት ተጠሪዎች ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ሂደት መሪዎች ፣የመሠረታዊ መምህራን ማህበር ፣የትምህርት ቤቱ ቦርድ እና ወመህ ተወካዮች፣የትምህርት ቤቱ ጋይዳንስና ካውንስሊን፣ሱፐርቫይዘር ፣የልዩ ክፍል መምህራን ተወካዮች እና የስራ እና ተግባር  ፎካል ፐርሰን ባቀፈ መልኩ ስልጠና ተኮር ግምገማ በማድረግ እና የማጠቃለያ ምዕራፍ የትኩረት ነጥቦችን በመለየት እና የአፈፃፀም ስልት በማስቀመጥ የ1ቀን ውይይት ተደርጓል ።
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት

መምህር አካለወልድ

28 Dec, 01:26


“ሕዝቡ ልጆቼ እንዳይማሩ የሚከለክል ሁሉ ጠላቴ ነው ሊል ይገባል” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)

በአማራ ክልል በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት የትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡

በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ኾነዋል፡፡ ተማሪዎቹ ከትምህርት ገበታ ውጭ የኾኑ ለቀናት፣ ለሳምንታት እና ለወራት ብቻ አይደለም ለዓመታት ኾኗል እንጂ፡፡

በልጆቻቸው ተስፋ ያደረጉ ወላጆች የተስፋቸውን ፍሬ በዘመኑ እንዳይበሉ እንቅፋት ኾኗል፡፡ ነገን ለማሳመር ተስፋ የሰነቁ ልጆች ያለ በደላቸው ከዕድሜያቸው ላይ ተሠርቀዋል፡፡

ከእኩዮቻቸው ጋር እንዳይወዳደሩ ኾነዋል፡፡ ከትምህርት ርቀው በቁዘማ እንዲኖሩ ተገድደዋል፡፡

ሕጻናት የመማር መብታቸውን ተነፍገዋል፡፡ በትምህርት ቤቶቻቸው እንዳይንቀሳቀሱ ገደብ ተጥሎባቸዋል፡፡ መምህራን ሠርተው እንዳይኖሩ ተደርገዋል፡፡

እናስተምራለን ባሉ መገፋት ደርሶባቸዋል፡፡ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት የሚልኩ ወላጆች የግድያ ዛቻ ደርሶባቸዋል፡፡

ከአሚኮ ወቅታዊ ጋር ቆይታ ያደረጉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) የመማር መብት መጣስ ከሕጻናት መብት ጥሰት ጋር ይያያዛል ነው የሚሉት፡፡

የነገዋን ኢትዮጵያን ለማሳመር የዛሬው ትውልድ ላይ መሥራት ግድ ይለናል፤ ዛሬ የሚገነባው ትውልድ የነገውን የኢትዮጵያ ገጽታ የሚያንጸባርቅ ነው ይላሉ፡፡

በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ሕጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሄዱ አድርጓል፡፡ በ2017 የትምህርት ዘመን ሰባት ሚሊዮን ተማሪዎችን እናስተምራለን ብለን አቅደን አፈጻጸማችን ዝቅተኛ ነው ይላሉ፡፡

ለትምህርት ዘመኑ ከወረሐ ነሐሴ/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎች እንዲመዘገቡ ጥረት ቢደረግም በሚፈለገው ልክ አልኾነም ነው የሚሉት፡፡ በጸጥታው ምክንያት ተማሪዎች ከትምህርት ርቀዋል፡፡

ትምህርት ቤቶችም ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ከትምህርት ገበታ ርቀው የቆዩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት እንዲመጡ ጥረት እያደረግን ነው ብለዋል፡፡

በዘመናት መካከል፣ በተለያዩ ሀገራት እና ፖለቲከኞች የፖለቲካ ልዩነት ይኖራል የሚሉት ኀላፊዋ ትምህርትን ግን ለፖለቲካ መጠቀሚያ ማድረግ እና ትውልድን መጉዳት የተገባ አይደለም ነው የሚሉት፡፡

በግጭቱ ምክንያት ተማሪዎች እና መምህራን በሥነ ልቦና ተጎድተዋል ነው ያሉት፡፡ ዕድሜያቸው ባክኗልም ብለዋል፡፡

ልጆችን ከትምህርት ቤት ማስቀረት ሚሳኤል ከመወርወር ያልተናነሰ ጥቃት ነው፤ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ሁሉም ሊያግዝ ይገባዋል ነው የሚሉት፡፡

እታገላለሁ የሚሉ አካላትም የሚታገሉት ለሕዝብ ከኾነ ሕጻናትን ያለ ሐጥያታቸው ጨለማ ውስጥ እንዲኖሩ መፍረድ የለባቸውም ነው ያሉት፡፡ በሕጻናት ሕይዎት ላይ መቀለድ የተገባ አይደለም ብለዋል፡፡

ሕጻናትን ከትምህርት ቤት አስቀርቶ መታገል ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የማይመጥን የትግል ስልት መኾኑንም አንስተዋል፡፡ የትምህርት ተቋማትን ከመዝጋት እና ተማሪዎች እንዳይማሩ ከማድረግ የበለጠ ጥፋት የለም ነው ያሉት፡፡

የትኛውም አካል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዳይመለሱ የሚያደርገውን አካሄድ በቃህ ሊለው ይገባልም ብለዋል፡፡

“ሕዝቡ ልጆቼ እንዳይማሩ የሚከለክል ሁሉ ጠላቴ ነው ሊል ይገባል” ነው ያሉት፡፡ ሕዝቡ በትምህርት ጉዳይ የሚመጣበትን በቃህ ሊለው ይገባል፤ ትምህርት ቤቶችን መጠበቅም አለበት ብለዋል፡፡

አንዳንድ አካባቢዎች ላይ እንሞታለን እንጂ ድጋሜ ልጆቻችን ከትምህርት ገበታ ውጭ አይኾኑም እያሉ መኾናቸውንም አንስተዋል፡፡ ሁሉም ኅብረተሰብ በዚህ ልክ በቃችሁ ሊል ይገባል ነው ያሉት፡፡

ተማሪዎችን እናስተምር ያሉ መምህራን ችግር እንደደረሰባቸውም አንስተዋል፡፡ መምህር ራሱን እንደሻማ እያበራ ለሌሎች ሕይዎት የሚኖር ነው ብለዋል፡፡

ኅብረተሰቡ መምህራንን መጠበቅ እንደሚገባውም አመላክተዋል፡፡ ያለፈው ዓመት ይበቃል ዘንድሮ ተማሪዎች ሳይማሩ እንዲከርሙ መፍቀድ አይገባም ነው ያሉት፡፡

በትምህርት ላይ የሚደርስ ጉዳት በትውልድ ላይ ክፍተት የሚፈጥር መኾኑንም አንስተዋል፡፡ የትምህርት ስብራት የትውልድ ሥብራትን ይፈጥራል፤ ሁሉም ሊያወግዘው ይገባል፤ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችም ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ የኾኑበትን መንገድ በቃ ሊሉ ይገባል ነው ያሉት፡፡

ታጣቂ ኀይሎች መጠለያ ያደረጓቸው በርካታ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውንም አስታውቀዋል፡፡ የትኛውም አካል በቃችሁ ብሎ ሊነሳ ይገባል ብለዋል፡፡

የሰበዓዊ መብት ተሟጋቾች በለሆሳስ ከመጻፍ ባለፈ በአደባባይ ወጥተው ማውገዝ አለባቸው ነው ያሉት፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ የሚያደርገውን ጥረት ሁሉም ማገዝ እንደሚገባውም አሳስበዋል፡፡

ትምህርትን መደገፍ ትውልድን መደገፍ፣ የነገዋን ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ መሥራት መኾኑንም አመላክተዋል፡፡

ታህሳስ 18/2017_ባህርዳር

አሚኮ

መምህር አካለወልድ

27 Dec, 15:42


ቀን 18/04/17
ለ12ኛ ክፍልተማሪዎች በሙሉ
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተፈታኞች ምዝገባ ፎቶግራፍ ያልተነሳችሁ ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ በ19/04/2017 ዓ.ምከ4:00_6:00 ሰአት ብቻ እንድትነሱ እናሳውቃለን ።
ትምህርት ቤቱ
ማሳሰቢያ :-ለምዝገባ ስትመጡ ቀድሞ የተነገራችሁን መረጃ ማሟላት አለባችሁ

መምህር አካለወልድ

27 Dec, 09:48


ቀን 17/04/2017
  ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ከታህሳስ 17/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ የ12ኛ ክፍል የተፈታኞች ኦንላይን ምዝገባ ሲለሚጀመር በትምህርት ቤቱ ከአሁን በፊት የተሰጣችሁን ተግባር በማሟላት  ከ8:00 ሰአት ጀምሮ እንድትገኙ።
ትምህርት ቤቱ

መምህር አካለወልድ

27 Dec, 09:48


ለ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል በሄራዊ ፈተና ለሚወስዱ የግል ተፈታኞች የተላለፈ መልእክት
==========
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ለሚወስዱ የግል ተፈታኞች መመዝገቢያ መተግበሪያ ተጠናቆ ለተጠቃሚዎች ዝግጁ መሆኑን ሀገር አቀፍ የፈተናዎች አገልግሎት ድርጅት አሳውቋል፡፡በመሆኑም የመመዝገቢያ መተግበሪያውን register.eaes.et በመጠቀም እንድትመዘገቡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

መምህር አካለወልድ

27 Dec, 09:36


ቀን 17/04/2017
  ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ከታህሳስ 17/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ የ12ኛ ክፍል የተፈታኞች ኦንላይን ምዝገባ ሲለሚጀመር በትምህርት ቤቱ ከአሁን በፊት የተሰጣችሁን ተግባር በማሟላት  ከ8:00 ሰአት ጀምሮ እንድትገኙ።
ትምህርት ቤቱ

መምህር አካለወልድ

26 Dec, 09:58


ቀን 17/04/2017
  ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ከታህሳስ 17/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ የ12ኛ ክፍል የተፈታኞች ኦንላይን ምዝገባ ሲለሚጀመር በትምህርት ቤቱ ከአሁን በፊት የተሰጣችሁን ተግባር በማሟላት  ከ8:00 ሰአት ጀምሮ እንድትገኙ።
ትምህርት ቤቱ

መምህር አካለወልድ

26 Dec, 09:57


ቀን 18/04/2017
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ከታህሳስ 17/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ የ12ኛ ክፍል የተፈታኞች ኦንላይን ምዝገባ ሲለሚጀመር በትምህርት ቤቱ ከአሁን በፊት የተሰጣችሁን ተግባር በማሟላት ከ8:00 ሰአት ጀምሮ እንድትገኙ።
ትምህርት ቤቱ

መምህር አካለወልድ

26 Dec, 09:27


Grade 12 CSV EXPORT ,SEE IT
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የምዝገባ መረጃ ሲሆን ስህተት ያለበት ተማሪ ቢ.ቁ በ14/04/2017 ዓ.ም አመልክቱ።

መምህር አካለወልድ

25 Dec, 17:14


Grade 10 Geography unit 3 Work Sheet

መምህር አካለወልድ

25 Dec, 17:02


Hello Andarge I sent unit2 worksheet please share for students it can help them to practice how to provided answer for grade 12
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfOqd8hF_0ZgC-tu-cGOJ6wYMMVSUrqgzra-tdSnjVF7eFKhQ/viewform?usp=header

መምህር አካለወልድ

24 Dec, 17:37


Dear , Andargie as usual please share this work sheet document to our students in their channel. Thank U.

መምህር አካለወልድ

24 Dec, 04:48


ቀን 15/04/2017 ዓ.ም
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
የ2017 ዓ.ም የሃገር አቀፍ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና የተፈታኝ ምዝገባ በሞላችሁት ቅጽ መሰረት ወደ ዋና ቋት የተመዘገበ ሲሆን መረጃው ላይ የሙሉ ስም፣የጾታ፣የእድሜ፣ የትምህርት መስክ ምርጫ ስህተት ያለበት ተማሪ እስከ 16/04/2017 ዓ.ም ቢ.ቁ 3 በአካል በመገኘት እንድታሳውቁ ፡፡
ተጨማሪ ማሳሰቢያ፡- 1.ፎቶ ግራፍ ምዝገባ ከ15/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ ይሰራል
2. መንትያ የሆናችሁ ተማሪዎች ካላችሁ እስከ 16/04/2017 ዓ.ም ቢ.ቁ 3 እንድታሳውቁ

መምህር አካለወልድ

23 Dec, 10:14


የድጋሚ ተፈታኞች ምዝገባ የሚካሄደው በአገልግሎቱ በተዘጋጀ https://register.eaes.et/Online ራስ አገዝ መተግበሪያ (private candidates self-registration portal) ይሆናል

መምህር አካለወልድ

22 Dec, 06:30


Grade 12 CSV EXPORT ,SEE IT
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የምዝገባ መረጃ ሲሆን ስህተት ያለበት ተማሪ ቢ.ቁ በ14/04/2017 ዓ.ም አመልክቱ።

መምህር አካለወልድ

19 Dec, 17:28


ቀን 10/04/2017
ደሴ
የመምህር  አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ  ትምህርት ቤት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ቤት የስርዓት  ትምህርት ማስጀመሪያ ፕሮግራም
📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚
የመምህር  አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ  ትምህርት ቤት የተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ለማሻሻል  ትኩረት በማድረግ በ2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ  ስርዓት ትምህርት በማዘጋጀት በዛሬው እለት የትምህርት ቤቱ እንግሊዝኛ መምህር  እና የተመረጡ ተማሪዎች ባሉበት የስርዓተ ትምህርት ትውውቅ የተደረገ ሲሆን ማንኛውም ለመማር ፍላጎት ያለው ተማሪ ከታህሳስ 11/04/2017 ዓ.ም ጀምሮ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
መምህር አካለ ወልድ

መምህር አካለወልድ

30 Nov, 17:10


በሩብ አመቱ 155 ሰዎች በኤች አይ ቪ ቫይረስ መያዛቸውን የደሴ ከተማ ጤና መምሪያ አስታወቀ።

ደሴ- ህዳር 21/2017/ደሴ ፋና/በመምሪያው የኤች አይ ቪ ዘርፈ ብዙ ምላሽ ክትትልና ግምገማ ቡድን መሪ አቶ በሪሁን ካሳው እንደገለፁት በሩብ አመቱ በተደረ ምርመራ 155 ሰዎች ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ተገኝቷል።

በ2016 ዓ.ም በተደረገ ምርመራ ደግሞ 587 ቫይረሱ በደማቸው መገኘቱን አስታውሰዋል።

በዚህም በደሴ ከተማ የስርጭት መጠኑ 3.9 ፐርሰንት ላይ መድረሱም ተጠቁሟል።

የቫይረሱ ስርጭት የጨመረበት ምክንያት በማህበረሰቡ ዘንድ ያለው መዘናጋት በመሆኑ ሁሉም ቅድመ ምርመራ እና ጥንቃቄን በማድረግ ሃገር ተረካቢ ትውልድን ለማፍራት በጋራ መሰራት አለበት ሲሉም አቶ በሪሁን መልዕክትን አስተለልፈዋል።

ሰብለ አክሊሉ

መምህር አካለወልድ

30 Nov, 16:33


❤️ሰላም ውድ ተማሪዎች እንዴት ናችሁ?
አብዛኞቹ ተማሪዎች ውጤታማ ለመሆን ብዙ ሰዓት ማንበብ ብቻውን ውጤታማ እንደሚያደርገቸው እንደሚያምኑ ጥናቶች ያሳያሉ።
እኛም <ይህን ነገር ምን ያህል ውጤታማ  ሊያደርግ ይችላል?>  ብለን በዘርፉ ጥናት ያደረጉ በባለሙያዎችን አነጋግረን ይህን ምላሽ አግኝተናል።

ተማሪዎች SQ3R  የንባብ ዘዴ ብጠቀሙ
ጥሩ እንደሆነ ብዙዎች ይስማሙበታል👍
       😳ለመሆኑ SQ3R ምንድነው
ይህን ምህፃረ ቃል እሲት በዝርዝር እንመልከት 😍⬇️
🔘S-->Survey
🔘Q -->Question
🔘R-->Read
🔘R-->Recite
🔘R-->Review

ይህ ጠቃሚ ስልት የማንበብ ግንዛቤን ያሳድገል፤በተለይም በቅርቡ ኢንትራንስ ለምትፈታኑ ተፈታኞች አሪፍ ዜዴ ስለሆነ ተከተሉኝ⬇️
1>  Survey/የዳሰሳ ጥናት/
በዚህ ዘዴ አዲስ ምዕራፍ ከመጀመረችሁ በፊት  ምን ማንባብ እንዳለባችሁ እና በጽሁፉ ውስጥ ላሉትን ዋና ርዕሰ ጉዳዮችን እና ሀሳቦችን ከዚህ በፊት ምን ያህል እንደሚታወቁ እራሳችሁን ጠይቁ🤔 ።  (ከዛም እነዚህን ከታች የተዘረዘሩትን ለማድረግ  5-10 ደቂቃዎችን ተጠቀሙ)

✔️ Read introduction  መግቢያውን ያንብቡ

✔️ርእሶቹን እና ንዑስ ርዕሶችን ተመልከቱ

✔️ሥዕሎቹን ፣ ገበታዎችን እና ግራፎችን ይመልከቱ (የሚታየው ማንኛውንም ነገር)

✔️የምዕራፉን ማጠቃለያ ያንብቡ

✔️በምዕራፉ መጨረሻ ያሉትን የጥናት ጥያቄዎች ተመልከት

2) Question/ ጥያቄ/

እነዚህን ከለይ ያሉ ነገሮችን ከጨረሰችሁ
በኃላ  ጥናት  ከመጀመረችሁ በፊት ስለ ርዕሱ ጥያቄዎችን አዘጋጁና በትንሽ ወረቀት ፅፉ።
ለምሳሌ ዘሬ ለማንበብ ያሰባችሁት የ12ኛ ክፍል Maths Unit 3 ነው እንበለውና ቅድመ ጥናት ጥያቄዎችን እንዴት ማዘጋጀት እንዳለብን እንመልከት ⬇️
Unit 3፦ Introduction to deferential calculus🔘
1* What is derivative?
2* What is calculus?
3* What is the Rules of Derivative?
What are the derivatives of some functions?
እንደዚህ ጥያቄዎችን አዘጋጁ🔘

3) ⭕️Read/ አንብብ/

አሁን በእርገታ አንብቡና ለፈጠርካቸው ጥያቄዎች መልስ ፈልጉ። በሚያነቡበት ጊዜ የሚከተሉትን ዜዴዎች ተጠቀሙ⬇️
✔️የመፅሐፉን ጭብጡ ማወቅ
✔️ ዋና ዋና ነጥቦችን ማስታውሻዎች  ማውጠት
✔️በጣም አስፈላጊ የሆኑትን ነጥቦች ብቻ አድምቁ{ሁሉንም። አለልኩም😂}
✔️ቅድም ያወጠናቸውን ወይም በምዕራፉ መጨረሻ ያሉትን ጥያቄዎች ተመልከቱ።
✔️አሁን ጥያቄዎቹን መመለስ እንችላለን?😳
⭕️ 4)Recite
😔ካልቻልን፣ ተመልሰን ማንብቡ፣ ተገቢውን እንደገና ያንብቡ
ክፍሎች, እና ማስታወሻ ማውሰድ.
✔️ ለብቻችን ሆነንም ይሁን ለሌላው ሰው ምን እንደነበብን ማስረደት፣ ማውረት ።

⭕️Review/ግምገማ/
ይህን የመጨረሻው ደረጀ ነው።
ስለ ምን እንዳነበብን፣ ምን ያህል እንደወቅን፣ ከማንበበችን በፍት እና አሁን ምን ያህን ልዩነት እንደለ ማወቅ።
አዲስ ነገር ካጠኑ በኋላ ለከፍተኛ ግንዛቤ እና ትውስታ በ24 ሰአት ውስጥ አጠቃላይ ግምገማ ማካሄድ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። በሚቀጥለው ቀን ውስጥ ካልገመገሙ የተማሩትን 80% ሊያጡ ይችላሉ።

መምህር አካለወልድ

29 Nov, 10:18


የአንደበታችን ጉልበት!

አንድ ቀን የአምፖል ፈጣሪው ቶማስ ኤዲሰን ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ሲመጣ ለእናቱ አንድን ወረቀት ሰጣትና “መምህሬ ይህንን ወረቀት ሰጠኝ እና ለእናትህ ብቻ በእጇ ስጥ ብሎ ነገረችኝ” አላት።

እናትዬው አይኖቿ እምባ እያቀረራቸው እንዲህ ስትል ለልጇ አነበበችለት፣ “ልጅሽ እጅግ አዋቂና ሊቅ ነው። ይህ ትምህርት ቤት ለእሱ በጣም የማይመጥንና ትንሽ ነው እና እሱን ለማሰልጠን ብቁ የሆኑ አስተማሪዎች ባለመኖራቸው ተመልሶ እንዳይመጣ፣ እዚያው እቤቱ አስተምሩት”፡፡

ከብዙ አመታት በኋላ፣ የቶማስ ኤዲሰን እናት ከሞተች በኋላ እና እሱም በአለም ላይ ካሉት ታላላቅ ፈጣሪዎች አንዱ ወደመሆን ከመጣ በኋላ፣ አንድ ቀን የቤተሰቡን የቆዩ ነገሮች ሲመለከት በድንገት በጠረጴዛው መሳቢያው ውስጥ በጥግ በኩል አንድ የታጠፈ ወረቀት አየ።

አንስቶም ከፈተው። በወረቀቱ ላይ እንዲህ የሚል ጽሑፍ አለ፡- “ልጅሽ ቶማስ ኤዲሰን የዘገምተኛነት ችግር ያለበት ልጅ ነው፡፡ ከአሁን በኋላ ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጣ አንፈቅድለትም”፡፡

ትዝ ሲለው፣ ለካስ ያን ጊዜ ከትምህርት ቤት ይዞ የመጣው ትክክለኛ ጽሑፍ ይህ ነበር፡፡ እናት ግን ያን ጊዜ ይህንን ሃሳብ ባለመቀበልና በእሱ ላይ ላለመናገር በመወሰን ለውጣ እንዳነበበችለት ተገነዘበ፡፡

ቶማስ ኤዲሰን ለሰዓታት ካለቀሰ በኋላ በማስታወሻ ደብተሩ ላይ እንዲህ ሲል ጻፈበት፣ "ቶማስ ኤዲሰን የአዕምሮ ጉድለት ያለበት ልጅ ነበር፣ ጀግና እናቱ ግን የክፍለ ዘመኑ ሊቅ ወደመሆን ቀየረችው"፡፡

•  ወላጆች ከልጆቻችሁ ጋር ስላላችሁ መስተጋብር (interaction) ከዚህ ታሪክ ምን ተማራችሁ?

•  መምህራን በተማሪዎች ላይ ሊኖችሁ ስለሚገባ አመለካከትና አቀራረብ ከዚህ ታሪክ ምን ፍሬ ነገር አገኛችሁ?

ኢዮብ ማሞ/ዶክተር /

መምህር አካለወልድ

29 Nov, 07:14


37ኛ ው የዓለም የኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን ሰበአዊ መብትን ያከበረ የኤች አይ ቪ አገልግሎት ለሁሉም በሚል መሪ ቃል በትምህርት ቤት ደረጃ ዛሬ ህዳር 20/03/2017 ዓ.ም ተከብሯል፡፡
በእለቱ ከደሴ ከተማ ጤና ጣቢያ በመጡ የጤና ባለሙያዎች እና በትምህርት ቤቱ ጤናና ኤድስ ክበብ አማከኝነት የገንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች ተሰጥቷል፡፡

መምህር አካለወልድ

20 Nov, 10:06


Dear Andarge please share this Unit 1 Grade 10 IT work sheet for my students on "Memihir Akalewold" group. Berhanu Tesfaye https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfHQE20VEpEAXdJEsMUKdsHfp1n3fjmZZBcuBo3b_fD95Wuaw/viewform?usp=sharing

መምህር አካለወልድ

18 Nov, 17:02


በደሴ ከተማ አስተዳደር በትምህርት ቤቶች ከ16 ሽ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብር ተጀመረ።

ደሴ- ህዳር 9/2017/ደሴ ፋና/በከተማ አስተዳደሩ በሚገኘው መርሀ ጥበብ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ምገባውን ያስጀመሩት የደሴ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ ፍቅር አበበ እንደገለፁት በ2016 ዓ.ም 7 ሺህ ለሚሆኑ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተሰጥቷል።

ዘንድሮ ከ16 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ለመስጠት መታቀዱንም ተናግረዋል።

በዛሬው ዕለት 8 ሺህ 800 ተማሪዎችን  በከተማዋ ባሉ 27 ትምህርት ቤቶች የምግባ አገልግሎት መሰጠት ተጀምሯል ያሉት አቶ ፍቅር በርካታ ትምህርት ቤቶች ላይ የወተትና ዳቦ ምገባ ሲካሔድ በሶስት ትምህርት ቤቶች ደግሞ ሌሎች ተጨማሪ ምግቦችን ለተማሪዎች የማቅረብ ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።

የምገባ ስርአቱ መዋቅር አለመኖር እና በትምህርት መምሪያው አማካኝነት ብቻ የሚከወን መሆኑ እንዲሁም የበጀት እጥረት ችግሮች መሆናቸው ተነስቷል።

በዚህም ግዜያዊ የሆኑ አደረጃጀቶችን ፈጥሮ መምህራን እና ተማሪዎችን በማሳተፍ እየተሰራ ሲሆን በጀትን በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩና የከተማዋን ባለሀብቶች በማስተባበር እየተሰራ ነው ብለዋል።

የደሴ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሽመልስ ጌታቸው በበኩላቸው መንግስት ሰው ተኮር ስራዎችን እየሰራ በመሆኑ በተለይ ሀገር ተረካቢ ተማሪዎች ላይ ትኩረት ተሰጥቷል።

በከተማ አስተዳደሩ ባሉ ትምህርት ቤቶች የሚከወነውን የምገባ ፕሮግራም ለመደገፍ ማህበረሰቡን፣ ባለሀብቱን እና የራሱን አቅም ይጠቀማል ብለዋል።

ተማሪዎች ጥራት ያለው ምግብ እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ እንዲመገቡ መሰራት ያለባቸውን ስራዎች እንሰራለን ያሉት አቶ ሽመልስ ህዝቡ በከተማዋ ልማት ላይ በስፋት እንደተሳተፈ ሁሉ ለተማሪዎች ምገባ ለሚያስፈልጉ ነገሮች ወደኋላ እንደማይል አንስተዋል።

ለምገባ ማስጀመሪያው 25 ሚሊየን ብር የተመደበ ሲሆን በቀጣይ ተጨማሪ በጀት ተይዞ ተጠናክሮ ይሰራል ተብሏል።

       ስንታየሁ አራጌ

መምህር አካለወልድ

18 Nov, 09:41


ቀን 9/03/2017 ዓ.ም
ለልዩ ክፍል ተማሪዎች
📢📢📢📢📢📢📢📢
ከሰኞ ገበያ እና አራዳ የምትመላሉ የልዩ ክፍል ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተጀመረ ከህዳር 10/03/2017 ዓ.ም ሰኞ ገበያ 1:120 እንድሁም አራዳ ያላችሁ ፒያሳ ላይ 1:30 እንድትገኙ እናሳውቃለን ።
ለበለጠ 0914736342 በመደወል አረጋግጡ።
ትምህርት ቤቱ!!

መምህር አካለወልድ

18 Nov, 03:12


ልክ የዛሬ 104 ዓመት በዚህች እለት ኅዳር 9 ቀን
(1912) ታላቁ #ኢትዮጵያዊ ምሑር: የሊቆች ሁሉ ሊቅ: ደግና ሐዋርያዊ አባት *#የኔታ #አካለ #ወልድ ዐርፈዋል::

=>ሊቃውንት #የቀለም_ቀንድ ሲሏቸው
#አፄ #ቴዎድሮስ ደግሞ:-
"ይማሯል እንደ አካልዬ::
ይዋጉዋል እንደ ገብርየ::" ብለው ፎክረውላቸዋል::

¤የቦሩ ሜዳው ኮከብ ይልቁኑ ለወሎ ሕዝብ ትልቅ አባት ነበሩ::

<<< የሊቁ አካለ ወልድ በረከታቸው ይደርብን::

መምህር አካለወልድ

15 Nov, 17:05


9ኛው አመታዊ የሳይንስ እና ምህንድስና የፈጠራ ስራዎች ውድድር ተስፋ ሰጭ የፈጠራ ባለሙያዎችን ለማግኘት እድል የፈጠረ እንደነበር ተገለጸ
ህዳር 6/2017 ዓ.ም
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ከህዳር 3-6/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ሲካሄድ የቆየው 9ኛው ሃገር አቀፍ የሳይንስና ምህንድስና የፈጠራ ስራዎች ውድድር በተማሪዎችና መምህራን የተሰሩ የፈጠራ ስራዎች ለእይታ የቀረቡበት ነበር፡፡ ለተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ውድድር አሸናፊ የሆኑ የፈጠራ ስራዎችን እና ማዕከላትን በመሸለም ተጠናቋል፡፡
ዶ/ር ቀናቱ አንጋሳ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አሳታፊነት ዳይሬክተር ይህ ውድድር በዩኒቨርሲቲው ለአራተኛ ጊዜ የተዘጋጀ መሆኑን በመጥቀስ ይህም ዩኒቨርሲቲው ለሳይንስ፤ቴክኖሎጂ፤ምህንድስና እና ሂሳብ ትምህርት ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም ይህን የመሰለ የሳይንስና ምህንድስና ውድድር መደረጉ ወጣት የፈጠራ ባለሙያዎችን ለማግኘት መልካም አጋጣሚ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አጋር አካላት በዚህ ዘርፍ ላይ ተባብረው መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
በማጠቃለያ መርሃ-ግብሩ ላይ በተለያዩ ዘርፎች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ለወጡ ተወዳዳሪዎች የማበረታቻ ሽልማቶች ተበርክቶላቸዋል ፡፡
ይህን ውድድር በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለአበረከቱ ተቋማት አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፤ስቴም ፓወር፣ ስቴም ሲነርጂ፣ጃይካ እና ትምህርት ለኢትዮጵያ የተሰኙ አጋር አካላት ለአደረጉት አስተዋጽኦ የምስጋና የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡

መምህር አካለወልድ

15 Nov, 16:11


ከህዳር 9/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚተገበር  ሳምንታዊ ክፍለ ጊዜ

መምህር አካለወልድ

15 Nov, 16:10


ከህዳር 9/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚተገበር ሳምንታዊ ክፍለ ጊዜ

መምህር አካለወልድ

15 Nov, 10:27


ቀን 4/03/2017 ዓ.ም
ደሴ/ኢትዮጵያ
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️
ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ
📢📢📢📢📢📢
የ2017 ዓ.ም የቅዳሜ ትምህርት ይመለከታል
በ2017 ዓ.ም ከመደበኛ ትምህርት በተጨማሪ ቅዳሜ ለ12ኛ ክፍል ለሃገር አቀፍ ፈተና ሊያዘጋጅ በሚችል መልኩ፣ከ9ኛ_11ኛ ክፍል ደግሞ የክፍል ደረጃውን ትምህርት የበለጠ ለማሻሻል ያመች ዘንድ ከወላጆች እና መምህራን ጋር በመወያየት 12ኛ ክፍል ከተጀመረ 3 ሳምንት ፣ልዩ ክፍል 2 ሳምንት ሲሆነው መደበኛ አ9_11ኛ ክፍል ደግሞ ቀጣይ ቅዳሜ በ7/03/2017 ዓ.ም የሚጀመር ሲሆን ሁሉም የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ከህዳር 7/02/2017 ዓ.ም ጀምሮ የፅህፈት መሳሪያችሁን፣ዩኒፎርም በመልበስ ልክ 1:45 በመገኘት የማጠናከሪያ ትምህርት እንድትከታተሉ እያሳወቅን በማይገኝ ተማሪ ላይ ልዩ ልዩ የማስተካከያ ርምጃ የምንወስድ መሆኑ ይታወቅ።
📢በተጨማሪ ውድ የተማሪ ወላጆች ልጆቻችሁ የማጠናከሪያ ትምህርት እንድከታተሉ ተገቢውን ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!!

መምህር አካለወልድ

14 Nov, 17:52


ከህዳር 9/03/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚተገበር ሳምንታዊ ክፍለ ጊዜ።

መምህር አካለወልድ

13 Nov, 16:14


ቀን 4/03/2017 ዓ.ም
ደሴ/ኢትዮጵያ
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️
ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ
📢📢📢📢📢📢
የ2017 ዓ.ም የቅዳሜ ትምህርት ይመለከታል
በ2017 ዓ.ም ከመደበኛ ትምህርት በተጨማሪ ቅዳሜ ለ12ኛ ክፍል ለሃገር አቀፍ ፈተና ሊያዘጋጅ በሚችል መልኩ፣ከ9ኛ_11ኛ ክፍል ደግሞ የክፍል ደረጃውን ትምህርት የበለጠ ለማሻሻል ያመች ዘንድ ከወላጆች እና መምህራን ጋር በመወያየት 12ኛ ክፍል ከተጀመረ 3 ሳምንት ፣ልዩ ክፍል 2 ሳምንት ሲሆነው መደበኛ አ9_11ኛ ክፍል ደግሞ ቀጣይ ቅዳሜ በ7/03/2017 ዓ.ም የሚጀመር ሲሆን ሁሉም የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ከህዳር 7/02/2017 ዓ.ም ጀምሮ የፅህፈት መሳሪያችሁን፣ዩኒፎርም በመልበስ ልክ 1:45 በመገኘት የማጠናከሪያ ትምህርት እንድትከታተሉ እያሳወቅን በማይገኝ ተማሪ ላይ ልዩ ልዩ የማስተካከያ ርምጃ የምንወስድ መሆኑ ይታወቅ።
📢በተጨማሪ ውድ የተማሪ ወላጆች ልጆቻችሁ የማጠናከሪያ ትምህርት እንድከታተሉ ተገቢውን ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!!

መምህር አካለወልድ

13 Nov, 10:21


ቀን 4/03/2017 ዓ.ም
ደሴ/ኢትዮጵያ
ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መደበኛ እና ልዩ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
📢📢📢🔬🔬🔭🔭🖥🛠
በ2017 ዓ.ም በትምህርት ቤቱ በተቋቋመው STEM Center በልዩ ልዩ የፈጠራ እና ፕሮጀክቶች ስራ ላይ መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተማሪ ቢ.ቁ እስከ ህዳር 15/03/2017 ዓ.ም መመዝገብ የሚቻል ሲሆን ለሚሰሩ ስራዎች ትምህርት ቤቱ ግብአት የሚያቀርብ ሲሆን በሳይንስ ፣ እንግሊዝኛ ፣ሒሳብና ቴክኖሎጂ ፈጠራቸው ተሳታፊዎች እና የተሻለ ስራ ለሰሩ ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ ሽልማት የሚያዘጋጅ ይሆናል ።
ትምህርት ቤቱ!!

መምህር አካለወልድ

13 Nov, 02:05


9ኛው ሀገር አቀፍ የተማሪዎችና መምህራን የፈጠራ ሥራዎች ውድድርና አውደርዕይ ተጀመረ
=====================
9ኛው ሀገር አቀፍ የተማሪዎችና መምህራን የፈጠራ ሥራዎች ውድድርና አውደርዕይ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተጀምሯል፡፡

በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት መሪ አስፈፃሚ ዶ/ር ሙሉቀን ንጋቱ የፈጠራ ሥራዎች ውድድርና አውደርዕዩን በከፈቱበት ወቅት ውድድሩና አውደርዕዩ ተማሪዎችንና መምህራንን በማበረታታትና በማነቃቃት ለተሻለ የፈጠራ ሥራዎች ዝግጁ እንዲሆኑ ለማስቻል የሚረዳ በመሆኑ ትምህርት ሚኒስቴርም የሚያደርገውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።

ዶ/ር ሙሉቀን አያይዘውም መምህራንና ተማሪዎች መድረኩን ይበልጥ ለእርስ በርስ የልምድ ልውውጥ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ጠቅሰው የፈጠራ ሥራዎችም ወቅታዊ ችግሮችን በመፍታት ሂደት የነገይቱን ሀገራችን ችግሮች ታሳቢ ባደረገ መልኩ አቅም እየገነቡ በመሄድ ላይ ያተኮረ ሊሆን እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡

አገር አቀፍ የስቲም ፓወር ዳይሬከተር ዶ/ር ስሜነው ቀስቅስ በበኩላቸው የሳይንስ ትምህርቶችን በተግባር አስደግፎ በማስተማርና ከትምህርት ቤት እስከ ዩኒቨርሲቲዎች ያሉ የፈጠራ ሥራዎችን የመደገፍ ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ጠቅሰው እስከ አሁን የተሠሩ ሥራዎች ተስፋ ሰጪ እንደሆኑ በማሳያነት ሊቀርቡ የሚችሉ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎችን ማፍራት የተቻለ መሆኑን ገልጸዋል፡

ህዳር 3/03/2017

ትምህርት ሚኒስቴር

መምህር አካለወልድ

31 Oct, 17:33


Document from Fiber Abebe

መምህር አካለወልድ

30 Oct, 14:49


https://youtu.be/wtmuuOvNju4?feature=shared

መምህር አካለወልድ

29 Oct, 11:51


ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ቅድመ መረጃ ልየታ ለሚመለከተው አካል ለማሳወቅ ያመች ዘንድ የስም፣የጾታ፣እድሜ እና የትምህርት መስክ ስህተት ያለበት ማንኛውም ተማሪ እስከ ጥቅምት 22/02/2017 ዓ.ም ቢ.ቁ 3 በአካል በመገኘት ማሳወቅ አለባችሁ፡፡

የትምህርት ቤቱ መረጃ እንድደርሳችሁ፡-
https://t.me/memiheraka ይጠቀሙ፡፡

መምህር አካለወልድ

28 Oct, 09:31


Memhir Akalewold secondary school Grade 12 Work sheet

Chemistry  multiple-choice questions with their answers:


1. What is the atomic number of carbon?

A) 6

B) 12

C) 14

D) 8
Answer: A) 6

2. Which of the following is a noble gas?

A) Oxygen

B) Nitrogen

C) Argon

D) Hydrogen
Answer: C) Argon

3. What is the chemical formula for water?

A) H2O2

B) H2O

C) O2H

D) H2O3
Answer: B) H2O

4. Which of the following represents a chemical change?

A) Melting ice

B) Dissolving sugar in water

C) Rusting iron

D) Boiling water
Answer: C) Rusting iron

5. What type of bond involves the sharing of electron pairs?

A) Ionic bond

B) Covalent bond

C) Metallic bond

D) Hydrogen bond
Answer: B) Covalent bond

6. What is the pH of a neutral solution at 25°C?

A) 0

B) 7

C) 14

D) 1
Answer: B) 7

7. Which of the following is an exothermic reaction?

A) Photosynthesis

B) Combustion

C) Melting ice

D) Dissolving salt in water
Answer: B) Combustion

8. What is the molar mass of water (H2O)?

A) 16 g/mol

B) 18 g/mol

C) 20 g/mol

D) 14 g/mol
Answer: B) 18 g/mol

9. Which of the following elements is most electronegative?

A) Fluorine

B) Oxygen

C) Nitrogen

D) Chlorine
Answer: A) Fluorine

10. What is the main component of natural gas?

A) Propane

B) Ethanol

C) Methane

D) Butane
Answer: C) Methane

11. What type of reaction is represented by the equation: A + B → AB?

A) Decomposition

B) Synthesis

C) Single replacement

D) Double replacement
Answer: B) Synthesis

12. What is the unit of pressure in the SI system?

A) Atmosphere

B) Pascal

C) Bar

D) Torr
Answer: B) Pascal

13. Which of the following is not a characteristic of acids?

A) Sour taste

B) Slippery feel

C) Turns litmus paper red

D) Reacts with metals
Answer: B) Slippery feel

14. What is the primary gas responsible for the greenhouse effect?

A) Oxygen

B) Carbon dioxide

C) Nitrogen

D) Hydrogen
Answer: B) Carbon dioxide
15. Which type of solution contains the maximum amount of solute that can dissolve?

A) Unsaturated

B) Saturated

C) Supersaturated

D) Concentrated
Answer: B) Saturated

16. What is the product of the reaction between an acid and a base?

A) Salt and water

B) Hydrogen gas

C) Carbon dioxide

D) Alcohol
Answer: A) Salt and water

17. Which of the following elements is a diatomic molecule in its natural state?

A) Helium

B) Sodium

C) Chlorine

D) Carbon
Answer: C) Chlorine

18. Which law states that mass is neither created nor destroyed in a chemical reaction?

A) Law of Conservation of Energy

B) Law of Definite Proportions

C) Law of Conservation of Mass

D) Dalton's Law
Answer: C) Law of Conservation of Mass
19. What is the main purpose of a catalyst in a chemical reaction?

A) Increase the temperature

B) Increase the reaction rate

C) Change the products

D) Decrease the activation energy
Answer: B) Increase the reaction rate
20. What is the process of converting a solid directly into a gas called?

A) Evaporation

B) Sublimation

C) Condensation

D) Melting
Answer: B) Sublimati

መምህር አካለወልድ

26 Oct, 12:16


ቀን 16/02/2017 ዓ.ም
ደሴ/ኢትዮጵያ
የመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ሽልማት እና ለ2017 ዓ.ም ተማሪዎች ዋንጫ ርክብክብ ስነ ስርዓት ተከናወነ።
በ2016 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል በልዩ ክፍል እና በመደበኛ ትምህርት ቤቱ የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ የገንዘብ እና የምስክር ወረቀት ያበረከተ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ የልዩ ክፍል የ2017 ዓ.ም የትምህርት እቅድ ትውውቅ የደሴ ከተማ አስተዳዳር ትምህርት መምሪያ ኃለፊ አቶ ፍቅር አበበ ፣የስርዓተ ትምህርት ቡድን መሪ አቶ ያሲን አህመድ፣የትምህርት ቤቱ የሱፐርቪዥን አገልግሎት የሚሰጥ ምድብተኛ የደሴ ከተማ አስተዳዳር መምህራን ማህበር ሊቀመንበር አቶ አለሙ ባየ፣ የትምህርት ቤቱ ስልጠና ቦርድና ወመህ ተወካይ ፣የተማሪ ወላጆች እና መምህራን በተገኙበት እቅድ ትውውቅ የደረገበት እና ከባለድርሻ አካላት አስተያየት ተሰጥቶበት በመምሪያ ኃላፊው አቅጣጫ ተሰጥቶ የጋራ መግባባት ለይ ተደርሷል፡፡
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!!

መምህር አካለወልድ

26 Oct, 10:56


የመምህር አካለወልድ ት/ቤት የእውቅናና ሽልማት ስ/ስርዓት

መምህር አካለወልድ

24 Oct, 16:31


#MoE

የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።

ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

በድረ-ገፅ 👇
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም 👇
https://t.me/moestudentbot

የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

መምህር አካለወልድ

24 Oct, 10:58


Ict Unit 3 Grade 12

መምህር አካለወልድ

23 Oct, 10:02


ቀን 13/02/2017
ደሴ/ኢትዮጵያ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
📢📢📢📢📢📢📢📢
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለሃገር አቀፍ ፈተና ተማሪዎችን ከመደበኛ መማር ማስተማር በተጨማሪ የተደራጀ የማጠናከሪያ ትምህርት ቅዳሜ እንድሰጥ ከትምህርት ባለድርሻ አካላት በተለይ ከወላጆች እና መምህራን ጋር የጋራ መግባባት ስለተፈጠረ ሁሉም ተማሪ ቅዳሜ ጥቅምት 16/02/2017 ዓ.ም በመደበኛ የትምህርት ሰአት ለማጠናከሪያ ትምህርት የሚሆን ደብተር በመያዝ እንድትገኙ እናሳውቃለን ።
✍️የትምህርት አሰጣጡ 1ኛ ሴሚስተር የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ይዘት መከለስ፣ሞደል ፈተና ፣አገር አቀፍ ፈተና መስራት *2ኛ ሴሚስተር የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ይዘት መከለስ፣ወርክሽት፣ሞደል ፈተና የባለፉ አመታት ፈተናዎችን መስራት
✍️ በቀሪ ተማሪዎች ላይ ቁጥጥር ይደረጋል
ትምህርት ቤቱ

መምህር አካለወልድ

21 Oct, 09:59


የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።

የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል።

የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

@tikvahethiopia

መምህር አካለወልድ

21 Oct, 09:58


የ2017 የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መርሃ ግብር የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ

መምህር አካለወልድ

21 Oct, 09:52


ቀን 6/02/2017
ማስታወቂያ
ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች
📢📢📢📢📢📢📢📢
በትምህርት ቤቱ በ2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ትምህርት እንድቋቋም የትምህርት ቤቱ ማኔጅመንት እና ስርዓት ትምህርት በወሰነው መሠረት በተቋሙ ቦርድ በመፅደቁ በ2017 ዓ.ም የ8 ወር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ስልጠና የቀለም ትምህርቱን በሚያግዝ መልኩ በአንጋፋ መምህራን ስለሚሰጥ ምዝገባ ከጥቅምት 11/02/2017 ዓ.ም የሚጀመር ሲሆን ፍላጎት ያለው ተማሪ ቢ.ቁ 2 እና 3 መመዝገብ የሚችል ሲሆን አጠቃላይ በፕሮግራሙ ማዕቀፍ በትምህርት ቤቱ በኩል በሚኒ ሚዲያ ክበብ በተከታታይነት ግንዛቤ ይፈጠራል ።
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
ይማራዋል እንደ አካልየ.....

መምህር አካለወልድ

19 Oct, 10:17


የመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከጥቅምት 11/02/2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚተገበር የልዩ ክፍል ሳምንታዊ ክፍለ ጊዜ

መምህር አካለወልድ

17 Oct, 03:36


Enjoy the first worksheet. The answer will be released next week.

መምህር አካለወልድ

17 Oct, 03:36


Week 4 & 5( G-11 )

መምህር አካለወልድ

16 Oct, 16:38


ቀን 6/02/2017
ማስታወቂያ
ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች
📢📢📢📢📢📢📢📢
በትምህርት ቤቱ በ2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ትምህርት እንድቋቋም የትምህርት ቤቱ ማኔጅመንት እና ስርዓት ትምህርት በወሰነው መሠረት በተቋሙ ቦርድ በመፅደቁ በ2017 ዓ.ም የ8 ወር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ስልጠና የቀለም ትምህርቱን በሚያግዝ መልኩ በአንጋፋ መምህራን ስለሚሰጥ ምዝገባ ከጥቅምት 11/02/2017 ዓ.ም የሚጀመር ሲሆን ፍላጎት ያለው ተማሪ ቢ.ቁ 2 እና 3 መመዝገብ የሚችል ሲሆን አጠቃላይ በፕሮግራሙ ማዕቀፍ በትምህርት ቤቱ በኩል በሚኒ ሚዲያ ክበብ በተከታታይነት ግንዛቤ ይፈጠራል ።
መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
ይማራዋል እንደ አካልየ.....

መምህር አካለወልድ

15 Oct, 10:44


ቀን 13/01/2017 ዓ.ም
ደሴ/ኢትዮጵያ
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ለመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ
በ2017 ዓ.ም በመምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ማዕከል የሚከፈት መሆኑ ከወድሁ እያሳወቅን አጠቃላይ ዝግጅት ሲጠናቀቅ ምዝገባ የሚጀመር ይሆናል ።
መምህር አካለ ወልድ ትምህርት ቤት!!

መምህር አካለወልድ

14 Oct, 09:56


የዩኒቨርስቲ እና ትምህርት መስክ ችግር ያለበት ማንኛውም ተማሪ ዛሬ በ4/02/2017 ዓ.ም እስከ 11:00 ቢ.ቁ 3 ሪፖርት አድርጉ።

መምህር አካለወልድ

14 Oct, 09:27


የዩኒቨርስቲ እና ትምህርት መስክ ችግር ያለበት ማንኛውም ተማሪ ዛሬ በ4/02/2017 ዓ.ም እስከ 11:00 ቢ.ቁ 3 ሪፖርት አድርጉ።

መምህር አካለወልድ

14 Oct, 09:26


የዩኒቨርስቲ እና ትምህርት መስክ ችግር ያለበት ማንኛውም ተማሪ ዛሬ በ4/02/2017 ዓ.ም እስከ 11:00 ቢ.ቁ 3 ሪፖርት አድርጉ።